cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

የሕያ ኢብኑ ኑህ - Yahya Ibnu Nuhe

﷽ | Muslim | Theology | Comparative Religion | Philosophy | Student | Teacher |

نمایش بیشتر
Advertising posts
12 866مشترکین
+2124 ساعت
+1437 روز
+42030 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

"ከሰዎች መካከል አሉ፣ ይጾማሉ ግን ከጾማቸው ረሀብን እንጅ አያተርፉም" ሱነን ኢብን ማጃህ 1690
نمایش همه...
😢 24👍 17
🥰 21 10👍 2
ቀልድ አይደለም..! እስልምናን የሚተች አንድ የቴሌግራም ቻናል ነው ብለው ወንድሞች ልከውልኝ ሳየው ያገኘሁት ነው። ቁርአን ከአማርኛ ቋንቋ የተዋሳቸው ቃላት አሉ በሚል ሲያቀርብ የተጠቀመው ነው። ሁለቱ ቃላት ማለትም "ፈርስና ፈረስን" በቅጡ መለየት አልቻለም። አፕልኬሽኑ እንኳን ቢያሳሳት ሰው ኮንቴክስት አይቶ እንዴት መረዳት ይሳነዋል? እስልምናን ሲተቹ የምትመለከቷቸው አብዛኛዎቹ ተሳዳቢዎች እውቀት ላይ እንዲህ መናኛ ናቸው። የአማርኛ ቋንቋ በመሠረቱ ለአረብኛ ቃላት ምንጭ መሆን የሚችል አይደለም። እድሜውም ለዚያ አያበቃውም። ባየ ይማም "የአማርኛ ሰዋሰው" በተሰኘ መጽሀፉ መቅድም ላይ አማርኛ ቋንቋ ከተለያዩ ቋንቋዎች ቃላትን በመዋስ የተፈጠረ ድብልቅ ቋንቋ እንደሆነ ይገልጻል። ፈረስ የሚለው ቃልም እንዲሁ የተውሶ ቃል መሆኑን እንዲህ ሲል ይገልጸዋል፦ "አማርኛ የተለያዩ ቋንቋዎችን ይናገር በነበረ ዘማችና አዝማች የተፈጠረ የሠራዊት ቋንቋ ነበር ለማለት ይቻላል፡፡ መሠረታዊ መድበለ ቃላቱ ባብዛኛው ሴማዊ ሲሆኑ፣ በመጠኑ ደግሞ ኩሻዊ ናቸው፡፡ ለዚህ እንደውሻ፣ ካራ፣ ውሃ፣ ሸኮና፣ አኮሌ፣ አሬራ፣ ኮርቻ፣ ቀብድ፣ #ፈረስ፣ ዱላ፣ ወዘተ. ያሉት ቃላት እንደ ምሳሌ መጥቀስ ይቻላል" ባየ ይማም "የአማርኛ ሰዋሰው" መቅድም የአማርኛ ቋንቋ በመሠረቱ ልሳነንጉስ የሆነው በ1272 በአጼ ይኩኖ አምላክ ነበር። ከዚያ በፊት ይታወቅም ይነገር የነበረውም ቋንቋ ግዕዝ ሲሆን አማርኛም ድብልቅ ቋንቋ ሁኖ መነገር ሲጀምር ነገስታቱ ከዛግዌ ለተረከቡት ሰለሞናዊ ስርአት ይፋዊ መነጋገሪያ አደረጉት። እውነታው ይህ ነው፣ ትንሽም ቢሆን ማስተዋልና ማንበብ የታከለበት ሰው መሠል ስህተት ውስጥ አይወድቅም። ___ https://t.me/Yahyanuhe
نمایش همه...
👍 33 4🥰 1
ሸይጧን በረመዷን ታስሯል ካላችሁ ለምን ኃጥያት ላይ ትወድቃላችሁ?ሸይጧን ከታሰረ እንዴት ወንጀል አልጠፋም? ጥሩ ጥያቄ ነው፣ እስኪ በአጭሩ እንደሚከተለው እናብራራው፥ የሰውን ልጅ ወደ መጥፎ ተግባራት የሚመሩት ሁለት አካላት ናቸው። እነሱም፦ 1- የሰይጣን ጉትጎታ (شَرِّ الشَّيْطَانِ) 2- የነፍስ ጉትጎታ (شَرِّ نَفْسِي) ናቸው። የሰው ልጅ ከሸይጧን ጉትጎታ በተጨማሪ የነፍስያው ጉትጎታም ሀራም ተግባራት ላይ ይጥሉታል። ስለዚህም ሸይጧን መታሰሩ ብቻ የሰው ልጅ መጥፎ ከመስራት አያቅቡትም፣ ነፍሱንም ጭምር መግራት ካልቻለ በቀር..!በመሠረቱ የሸይጧን ጉትጎታም ደካማ ተብሎ በቁርአን ተጠቅሷል። ነፍስ በዚህ በኩል የምትፈጥረው ጉትጎታ ቀላል አይደለም። ለዚህ ምንድን ማስረጃው ከተባለ የሚከተሉት የቁርአን አንቀጾችና ሀዲሳት ይጠቀሳሉ፦ ◾️ ማስረጃዎች፡- 1- ቁርኣን እንዲህ ይላል፦ إِنَّ النَّفْسَ لَأَمَّارَةٌ بِالسُّوءِ إِلَّا مَا رَحِمَ رَبِّي "...ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና፡፡.." (ቁርኣን 12፡53)። 2- ቁርኣንም ደግሞ እንዲህ ይላል፦ وَلَقَدْ خَلَقْنَا الْإِنْسَانَ وَنَعْلَمُ مَا تُوَسْوِسُ بِهِ نَفْسُهُ وَنَحْنُ أَقْرَبُ إِلَّيْبِينَ "ሰውንም ነፍሱ (በሐሳቡ) የምታጫውተውን የምናውቅ ስንኾን በእርግጥ ፈጠርነው፤ እኛም ከደም ጋኑ ጅማት ይበልጥ ወደርሱ ቅርብ ነን፡፡" (ቁርኣን 50፡16)። 3- ነቢዩ "ﷺ" ይህንን ዱዓ አስተምረውናል፦ أَعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ نَفْسِي وَمِنْ شَرِّ الشَّيْطَانِ "ከነፍሴ ክፋት ከሰይጣንም ክፋት በአንተ እጠበቃለሁ" ["አቡ ዳውድ"፣ 5067 - صحيح]። 4- ነቢዩ "ﷺ" እንዲህ ብለዋል፦ الْمُجَاهِدُ مَنْ جَاهَدَ نَفْسَهُ "ሙጃሂድ (ታጋይ ማለት) ነፍሱን የሚታገል ነው።" ["ቲርሚዚ", 1621 - صحيح]. 5- ቁርኣንም እንዲህ ይላል። وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَى فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَى "በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ፥ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፡፡ (ቁርአን 79፡40-41)። ወሏሁ አዕለም..! © አቡ ሐይሰም (Yahya) ___ https://t.me/Yahyanuhe
نمایش همه...
👍 43 5👏 4
የኢዩ ጩፋ ስሁት ፍረጃ | ምላሽ -17 https://vm.tiktok.com/ZMMU8MN9b/
نمایش همه...
👍 18
"ሳራ ነኝ ሰለምቴዋ" በሚል አካውንት የምናውቃት እህታችን በኦንላይን ሾፒንግ የሚከተሉትን አልባሳት የመሸጥ ስራ ጀምራለች። የወደዳችሁትን ልብስ በመግዛት አበረታታቷት፦ ስልክ ቁጥር፦ +96654 798 4638 📞
نمایش همه...
👍 67 13🎉 1
ከጎኑ የሚሰግደውን ሰው የለቅሶ ሲቃ በመጠኑም ሰምቶ ነበርና ሲጨርሱ ወደሱ ዘወር ብሎ "ምን ያክል ትርጉሙ ቢገባህ ነው እንዲህ ያስለቀሰህ?" አለው ሰውየውም በትካዜ "የቁርአኑ ትርጉሙ አልገባኝም፤ ያስለቀሰኝም እሱ ነው" አለው። ለስንቱ የዱንያ ሀጃ በርካታ ስራዎችንና ሳይንሶችን ለብዙ አመታት ያጠናው ጭንቅላታችን የአሏህን ቃል ግን ትርጉሙን እንኳን አለማወቁን ማሰብ እንዴት ሀዘን ይፈጥራል?
نمایش همه...
😢 119👍 19 8
ከፈትዋ ውጭ ላሉ የንጽጽራዊ ጥያቄዎች ብቻ፦ t.me/Yahyanuhe1
نمایش همه...
Yahya Ibnu Nuhe

👍 39 2
وارد شوید و به اطلاعات مفصل دسترسی پیدا کنید

ما این گنجینه ها را پس از تأیید هویت به شما نشان خواهیم داد. ما وعده می‌دهیم که سریع است!