Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
📈 تحلیل کانال تلگرام Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
کانال Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር) (@ibnumunewor) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 109 331 مشترک است و جایگاه 322 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 259 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 109 331 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 10 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 210 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -18 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 16.01% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 7.48% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 17 510 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 8 177 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“كناشة ابن منور”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 11 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 11 ژوئیه | +1 | |||
| 10 ژوئیه | +10 | |||
| 09 ژوئیه | 0 | |||
| 08 ژوئیه | +7 | |||
| 07 ژوئیه | +28 | |||
| 06 ژوئیه | +15 | |||
| 05 ژوئیه | +4 | |||
| 04 ژوئیه | +43 | |||
| 03 ژوئیه | +23 | |||
| 02 ژوئیه | +10 | |||
| 01 ژوئیه | +3 |
| 2 | ቤትዎ የደስታ ምንጭዎ እና ማረፊያዎ መሆኑ ምንም ጥርጥር የለውም!
ደስታዎን ሙሉ ለማድረግ፣ ረፍትዎን ለማጣጣም አቡ ፈህድ ዐረቢያን መጅሊስ ጥራትና ውበትን አጣምሮ ይዞሎት ቀርቧል!
• ✅ ጥራታቸውን የጠበቁ ጨርቆች እና ስፖንጆች
• ✅ ለአይን ማራኪ የሆኑ ዲዛይኖች
• ✅ በምርጫዎ በታማኝነት ይሰራልዎታል
. ✅ ያሉበት ሀገር እንልካለን
ቤቶን በዘመናዊ መጅሊስና በሌሎች የሲንጀር ውጤቶች ለማስዋብ አሁኑኑ ይዘዙን!
📞 ስልክ👇
0923776611
0959444547
📱 በቴሌግራም ያግኙን፦@Alfehd1220
የቴሌግራም ፔጃችንን ይቀላቀሉ ወዳጅ ዘመዶንም ይጋብዙ👇
https://t.me/abufehdmejlis11 | 4 301 |
| 3 | ደርስ
~
• ሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም
• ክፍል:- 30
• የኪታቡ ፋይል በpdf መልኩ በዚህ ሊንክ ይገኛል:- https://t.me/IbnuMunewor/9421
• የእለቱ ደርስ መነሻ፦ ገፅ፡ 75 | 6 398 |
| 4 | ዛሬ ሃሙስ ጁሙዐ 03/2018 የሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም ኪታብ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ።
* የሚሰጥበት ቦታ:- አሸዋ ሜዳ መስጂደል ዋሊደይን
* ጊዜ:- ከመግሪብ እስከ ዒሻእ
* ኪታቡን በpdf መልኩ በዚህ ታገኙታላችሁ፦ https://t.me/IbnuMunewor/9421
* የዛሬ ደርስ መነሻ:- ገፅ፡ 73
* ቦታው ላይ መገኘት ለማትችሉ ደርሱ በዚህ የቴሌግራም ቻናል ይተላለፋል፡-
https://t.me/IbnuMunewor | 8 219 |
| 5 | አሰላም አለይኩም ወራህመቱላህ ወበረካትሁ
-
ይሄ ወገናችን የሚኖረዉ ጂቡቲ ነበር 6 ልጆችም አሉት ባለቤቱና ልጆቹ ራሱ ችግር ላይ ናቸዉ ልጆቻቸዉም ለሥራ አልደረሡም። እዚያ ሁኖ እየታከመ እያለ ስላልተሻለዉ ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ደሴ ህክምና ጀምሮ ነበር። የደም ካንሰር ነዉ ብለዉ ለጥቁር አንበሳ ሪፈር ቢፅፉለትም እሱ ግን እንኳን መታከሚያ ወደ አዲስ አበባ መሄጃ የትራንስፖርትም የለዉም። እዛም ሂዶ ምን ያክል ገንዘብ እንደሚጠየቅ አልታወቀም። አሁን የሚገኘዉ ወሎ የሚስቱ እህት እያሥታመመችዉ ነዉ።
ደጋግ ወንድምና እህቶቻችን ቢረዱት እና ሰበቡን አድርሰን ለልጆቹ ቢተርፍላቸዉ እንርዳዉ።
የአካዉንት ቁጥር፦1000492234838
ጀማል ኢብራሂም ሃሚድ | 8 864 |
| 6 | قال ابن القيم -عن يوم الجمعة-: «وهو في الأيام كشهر رمضان في الشهور، وساعة الإجابة فيه كليلة القدر في رمضان.
ولهذا من صحَّ له يومُ جمعته وسلِمَ؛ سلِمَتْ له سائرُ جمعته.
ومن صحَّ له رمضانُ وسَلِم؛ صحَّت له سائرُ سَنته.
ومن صحَّت له حجَّته وسلِمَتْ؛ صحَّ له سائر عُمره.
فيومُ الجمعة ميزان الأسبوع،
ورمضانُ ميزان العام،
والحجُّ ميزان العمر».
«زاد المعاد» ٤٩٢/١ | 8 183 |
| 7 | ደርስ
~
• ሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም
• ክፍል:- 29
• የኪታቡ ፋይል በpdf መልኩ በዚህ ሊንክ ይገኛል:- https://t.me/IbnuMunewor/9421
• የእለቱ ደርስ መነሻ፦ ገፅ፡ 73 | 9 414 |
| 8 | ዛሬ ሃሙስ ሐምሌ 02/2018 የሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም ኪታብ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ።
* የሚሰጥበት ቦታ:- አሸዋ ሜዳ መስጂደል ዋሊደይን
* ጊዜ:- ከመግሪብ እስከ ዒሻእ
* ኪታቡን በpdf መልኩ በዚህ ታገኙታላችሁ፦ https://t.me/IbnuMunewor/9421
* የዛሬ ደርስ መነሻ:- ገፅ፡ 73
* ቦታው ላይ መገኘት ለማትችሉ ደርሱ በዚህ የቴሌግራም ቻናል ይተላለፋል፡-
https://t.me/IbnuMunewor | 10 957 |
| 9 | ደርስ
~
• ሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም
• ክፍል:- 28
• የኪታቡ ፋይል በpdf መልኩ በዚህ ሊንክ ይገኛል:- https://t.me/IbnuMunewor/9421
• የእለቱ ደርስ መነሻ፦ ገፅ፡ 70 | 11 006 |
| 10 | ዛሬ ረቡዕ ሐምሌ 01/2018 የሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም ኪታብ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ።
* የሚሰጥበት ቦታ:- አሸዋ ሜዳ መስጂደል ዋሊደይን
* ጊዜ:- ከመግሪብ እስከ ዒሻእ
* ኪታቡን በpdf መልኩ በዚህ ታገኙታላችሁ፦ https://t.me/IbnuMunewor/9421
* የዛሬ ደርስ መነሻ:- ገፅ፡ 70
* ቦታው ላይ መገኘት ለማትችሉ ደርሱ በዚህ የቴሌግራም ቻናል ይተላለፋል፡-
https://t.me/IbnuMunewor | 11 709 |
| 11 | 📌 #خطبة_مكتوبة -١٠ (٢٥-٠١-١٤٤٨هـ)
بعنوان:
”إِذَا احْتَبَسَ الْغَيْثُ... فَإِلَى اللَّهِ الْمُلْتَجَأُ“
✏️ كتبها:
أبو مسلم عمر بن حسن العروسي
📥📥📥
https://t.me/AbumuslimArabicDuroos/9240
#الرقائق_خطبة_الجمعة
#الأحكام_الخطبة | 10 983 |
| 12 | ሑሴን ባይኖር ኖሮ አላህም አይመለክ፣ ነብዩም አይታወቁም ነበር ይላል ይሄ ሺዒ።
የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
إياكم والغلوَّ في الدينِ فإنما أهلَك مَن كان قبلَكم الغلوُّ في الدينِ
"በሃይማኖት ውስጥ ድንበር ማለፍን ተጠንቀቁ፤ ምክንያቱም ከእናንተ በፊት የነበሩትን ያጠፋቸው በሃይማኖት ውስጥ ያለው ድንበር ማለፍ ነው።" [አን-ነሳኢይ፡ 3057]
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 12 324 |
| 13 | ለአስተውሎት
~
* 0ሊይም ሑሰይንም በሰው እጅ ነው የተ7ደሉት። ሺ0ዎች አስራ አራት ክፍለ ዘመናት ዐሊይን ጥለው በሑሰይን ሞት ነው እያለቀሱ ያሉት። የዐሊይ ደረጃ ከሑሰይን የሚበልጥ ቢሆንም ጥቁር ለብሰው ደረታቸውን የሚደቁት ለሑሰይን ነው።
* የዐሊይ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ገዳይ ኻሪጂዩ ዐብዱረሕማን ብኑ ሙልጀም ነው። ይህንን የተረጋገጠ 7ዳይ ያን ያህል ስሙን እያነሱ ሲራገሙ አይሰሙም። እሱን ጥለው ከሑሰይን ግድያ ጋር ግንኙነት የሌላቸውን ሙስሊሞች ሲሳደቡና ሲያብጠለጥሉ ነው የሚኖሩት።
* የሑሰይን 7ዳይ ሺምር ብኑ ዚል-ጀውሸን ይባባል። ቀድሞ የዐሊይ ጦር አባል ነበር። የሲፊን ጦርነት ላይ ከዐሊይ ጋር ተሰልፎ ሙዓዊያን ተዋግቷል። ዐሊይ ከሙዓዊየህ ጋር ድርድር ሲያደርጉ አኩርፈው ካፈነገጡት ኸዋሪጆች ጋር አብሮ ተገንጥሎ ወጣ። ኋላ ላይ ደግሞ ጭራሽ ሰልፉን ቀይሮ ከርበላእ ላይ ሑሰይንን 7ደለ፣ ጭንቅላታቸውንም ቆረጠ። የሚገርመው ሑሰይን፣ ሑሰይን እያሉ ሙሾ የሚያወርዱት ሺ0ዎች ይህንን የሑሰይንን 7ዳይ በመራገም ላይ ሲጠመዱ አለመታየታቸው ነው።
የ0ሊይንም የሑሰይንንም 7ዳዮች ጥለው ሶሐቦችንና ሱኒ ሙስሊሞችን ይሳደባሉ፣ ይራገማሉ። ለዑመር ያላቸው ጥላቻ የመረረ መሆኑን የምታዩት የዑመርን 7ዳይ ሙሽሪኩን አቡ ሉእሉአን እስከማወደስ እስከ መቀደስ ሲደርሱ ነው። ዑመር ምን አደረጋቸው? የፋርስን የሺርክ ስርዎ መንግስት ያንኮታኮተው ዑመር ስለሆነ ነው። ጥላቸው ከኢስላም ጋር ነው።
* ቪዲዮው ላይ የሚታየው የኢራኑ መሪ በዓሹራእ እለት ደረቱን እየደቃ ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 15 011 |
| 14 | ዐልቀማህ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፦
"ይህቺ (የሺዐ) ህዝብ ልክ ነሷራዎች በዒሳ ዐለይሂ ሰላም ላይ እንዳደረጉት በእርግጥ በዐሊይ - ረዲየላሁ ዐንሁ - ላይ ፈፅማለች።" [አስ-ሱናህ፣ ዐብዱላህ ኢብኒ ኢማም አሕመድ፡ 1/549]
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 12 745 |
| 15 | የአቡበክር፣ የዑመር፣ የዑሥማን፣ የዓኢሻህ፣ ባጠቃላይ የሶሐባ ጠላቶች የሆኑ ራፊዷዎችን አላህ ከወዳጃቸው ከአቡ ሉእሉአ አልመጁሲ ጋር ይቀላቅላቸው። ጌታዬ ሆይ! ወደ ቀብሩ እንደተመላለሱ፣ በናፍቆት እንደተንገበገቡ አትለያቸው። ከሚጠሏቸው ሶሐቦች ከነ አቡበክር፣ ከነ ዑመር እንደ ፍላጎታቸው ፍፁም አርቃቸው። ያ ረብ!
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 16 800 |
| 16 | يرى الشيخ ابن عثيمين رحمه الله تعالى تحريم التعليم المختلط عمومًا، إلا لحاجة معتبرة إلى ذلك، فيباح.
يقول في إباحته عند الحاجة:
إن دعت الضرورة لذلك بأن لا يوجد جامعات، أو مدارس خالية من ذلك، فهنا قد تكون هناك ضرورة، وفي هذه الحال يجب على الطالب أن يبتعد عن الجلوس إلى امرأة، أو التحدث معها، أو تكرار النظر إليها، يعني بقدر ما يستطيع يبتعد عن الفتنة، فأما إذا كان يمكن أن يدرس في مدارس أخرى خالية من الاختلاط، أو بها نصف اختلاط بأن يكون النساء في جانب، والرجال في جانب آخر، وإن كان الدرس واحدا، فليتق الله ما استطاع. (حلية طالب العلم). .
وجاء أيضًا في فتاوى نور على الدرب:
فعلى كل حال نقول: أيها الأخ يجب عليك أن تطلب مدرسةً ليس هذا وضعها، فإن لم تجد مدرسةً إلا بهذا الوضع وأنت محتاجٌ إلى الدراسة، فإنك تدرس، وتحرص بقدر ما تستطيع على البعد عن الفاحشة والفتنة، بحيث تغض بصرك، وتحفظ لسانك، ولا تتكلم مع النساء، ولا تمر إليهن. اهـ. | 14 283 |
| 17 | አሰላሙ ዐለይኩም
~
ዛሬ የኪታቡ ተውሒድ ደርስ አይኖርም፣ ከይቅርታ ጋር። | 15 463 |
| 18 | የኪታቡ ተውሒድ ደርስ
* በሑዘይፋ መስጂድ እየቀረበ ያለ
* ክፍል - 05
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 17 773 |
| 19 | ዛሬ እሁድ ሰኔ 27/2018 የኪታቡ ተውሒድ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ።
* ቦታ፦ ሑዘይፋ መስጂድ (ከየሺ ደበሌ ከፍ ብሎ)
* ጊዜ፦ ዘወትር ቅዳሜና እሁድ ከመግሪብ እስከ ዒሻ
* ኪታቡ የሌላችሁ በዚህ ሊንክ pdf ፋይል ታገኛላችሁ:- https://t.me/IbnuMunewor/9564 | 20 227 |
| 20 | ደርስ
~
• ሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም
• ክፍል:- 27
• የኪታቡ ፋይል በpdf መልኩ በዚህ ሊንክ ይገኛል:- https://t.me/IbnuMunewor/9421
• የእለቱ ደርስ መነሻ፦ ገፅ፡ 68 | 16 263 |
