Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
📈 تحلیل کانال تلگرام Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
کانال Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር) (@ibnumunewor) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 109 358 مشترک است و جایگاه 327 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 261 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 109 358 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 30 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -20 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 20 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 17.71% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.79% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 19 366 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 9 607 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“كناشة ابن منور”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 01 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 01 ژوئیه | +2 |
| 2 | እውነት ለመናገር እንደ ህዝብ በውስጣችን ሰፊ ክፋት ነው ያለብን። ክፋታችን በጣም ስር የሰደደ ከመሆኑ የተነሳ እምነትም፣ ትምህርትም ብዙ አይቀይረንም። ግብይታችን በብዛት በሸፍጥ የተሞላ ነው። የአገልግሎት ቦታዎች ማጉላላትና ማንገለታታት የበዛባቸው ነው። ክፋቱን ሲፈፅም ሁሉም የዳቦ ስም ይፈልግለታል። በአለባበሳቸው ሁሌ አበሳቸውን የሚያዩት ሙስሊም ተማሪዎች የዚህ ክፋት ሰለባ ናቸው። የሚነሱ ነጥቦች ሁሉ ማመሀኛዎች ብቻ ናቸው። ዋናው ምክንያት ክፋት ነው፣ እድሜም፣ መማርም፣ እምነትም የማይቀይረው ምቀኝነት።
በየመንገዱ የምትጠየቁትን መታወቂያ ቀበሌ እንደዋዛ አታገኙትም። ማመሀኛ ሰበቡ ብዙ ነው። ሁላችንም ፖለቲካ እናወራለን። መንግስትን እንተቻለን። እርስ በርስ ያለን ክፋት ግን ተቆጥሮ የሚዘለቅ አይደለም። በየመን፣ በሊቢያ ከሚታገው ወገን ውስጥ አብዛኛው በኢትዮጵያውያን ነው ግፉ የሚደርሰው።
እንዲያውም መከራ እንኳ አያስተምረንም። ተገፋሁ ብሎ የሚያለቅሰው እንዳቅሙ ገፊ ወይም የገፊዎች ደጋፊ ነው። በብሄር፣ በእምነት ብንለያይም ብዙዎቻችንን አንድ የሚያደርገን ብሄራዊ ቅርሳችን ክፋት ነው፣ አንዱ ሌላውን ጠልፎ ለመጣል የሚደረግ ያላሰለሰ ጥረት።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 7 390 |
| 3 | ከማይፈቀዱ የቀልድ አይነቶች ውስጥ
~
የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
لا يأخذُنَّ أحدُكم متاعَ أخيه لاعبًا ولا جادًّا
“ከናንተ ውስጥ ማናችሁም የወንድሙን ዕቃ በቀልድም ሆነ በምር አይውሰድ።”
አቡ ዳውድ (5003) እና ቲርሚዚይ (2160) ዘግበውታል። [ሶሒሑ ተርጊብ፡ 2808]
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 8 938 |
| 4 | بدون متن... | 9 126 |
| 5 | የኪታቡ ተውሒድ ደርስ
* በሑዘይፋ መስጂድ እየቀረበ ያለ
* ክፍል - 04
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 8 857 |
| 6 | የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
مَن قال في مؤمنٍ ما ليس فيهِ؛ أسكنَهُ اللهُ رَدغةَ الخَبالِ، حتى يخرُجَ ممَّا قالَ
"በሙዕሚን ላይ የሌለበትን የተናገረበት ሰው፤ ከተናገረው ነገር እስካልወጣ ድረስ አላህ ከጀሃነም ሰዎች አካል በሚወጣ የእዥና የመ^ግል አረንቋ ውስጥ ያኖረዋል።"
[ሶሒሑ ተርጊብ፡ 2845]
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 11 203 |
| 7 | 📌 የጁሙዓ ኹጥባ (ምክር) - 11
🔶 የክረምት ዕረፍት በትርፍ እና በኪሳራ መካከል!!
https://t.me/AbumuslimAlarsi/14209 | 9 165 |
| 8 | “የሱንና ሐቅ በኛ ላይ”፣
እንዲሁም ሱንናን ለሚያስተባብሉ ሰዎች የተሰጠ ምላሽ
ትላንት እሁድ ሰኔ 22/2018 በሑዘይፋህ መስጂድ የቀረበ
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 12 130 |
| 9 | የኪታቡ ተውሒድ ደርስ
* በሑዘይፋ መስጂድ እየቀረበ ያለ
* ክፍል - 03
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 11 750 |
| 10 | ዛሬ እሁድ ሰኔ 21/2018 የኪታቡ ተውሒድ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ።
* ቦታ፦ ሑዘይፋ መስጂድ (ከየሺ ደበሌ ከፍ ብሎ)
* ጊዜ፦ ዘወትር ቅዳሜና እሁድ ከመግሪብ እስከ ዒሻ
* ኪታቡ የሌላችሁ በዚህ ሊንክ pdf ፋይል ታገኛላችሁ:- https://t.me/IbnuMunewor/9564 | 12 670 |
| 11 | #የአፋልጉኝ ማስታወቂያ
👉ይህ ወንድማችን ጁሃር ሙሃመድ እንድሪስ ይባላል
የትውልድ ቦታው ጃማ ወረዳ 08 ቀበሌ ሲሆን
ኗሪነቱ ጃማ ከተማና ወረኢሉ እየኖረ እያለ ለስራ ብሎ 2017 ህዳር አካባቢ ከጃማ ተነስቶ ደቡብ ክልል ድማ ወደሚባል አካባቢ ለስራ እንደወጣ ስላልተመለሰ ስልክም ለመጨረሻ ጊዜ የደወለው የዛሬ አመት የካቲት አካባቢ ላይ ሲሆን ከዚያ ወድህ ስልኩም አይሰራም ድምፁም ስለጠፋብን እሱን ያያችሁና ስለሱ መረጃ ያላችሁ ወገኖቸ ይህን ወንድማችንን እንድታፈላልጉልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን !
0914268902 ከረም ሙሃመድ ወንድም
0933519871 ጀማል እንድሮ ቤተሰብ
#ሼር በማድረግ ተባበሩን !
#አንዱባያየውሌላውሊያየው ይችላልና !
#በተለይ ደቡብ ቴፒ ወይም ድማ አካባቢ ያላችሁ ወንድምና እህቶች በቻላችሁት ተባበሩን !✍️ | 13 152 |
| 12 | ሃገሪቱ በዲግሪ ማምረቻ "ፋብሪካዎቿ" በያመቱ ብዙ ሺ ባለ ማእረጎችን ታመርታለች። አሳዛኙ እውነት ግን ለበርካታ አስርት አመታት ዲግሪ እያመረቱ ያሉት እነዚህ ሁሉ "ፋብሪካዎች" የሃገሪቱን የህዝቡን ችግር በመቅረፍ ላይ ያላቸው ሚና የረባ አለመሆኑ ነው። ብዙ የግብርና ምርምር ተቋማት ቢኖሩም ገበሬውን ከዲግር አልገላገሉትም። የሃገራችን ገበሬ ዛሬም በሬ ላይ ጥገኛ ነው። የበሬ ዋጋ ደግሞ ጣራ ነክቷል። በዚህ የተነሳ በዶማ የሚቆፍረው ቀላል አይደለም። ሰብል ከመዝራት እስከ መሰብሰብ ያለው የሃገራችን የእርሻ ስራ እጅግ ኋላ ቀርና አድካሚ የሚታወቅ ነው።
ሃገሪቱ በከብት ሃብቷ ከአፍሪካ አንደኛ ናት። የስጋና የወተት ምርቱ ግን ለሀገር ውስጥ ገበያ እንኳ የሚሆን ባለመሆኑ ከውጭ ይገባል። መሬቱም ውሃውም ሳይጠፋ ፍራፍሬና ጥራጥሬ የኢትዮጵያን ውሃ ከሚጠቀሙት ከግብፅና ከሱዳን እናስገባለን።
ሀገሪቱ የውሃ ማማ ናት እያሉ ያስተምራሉ። አብዛኛው ህዝባችን ግን ንፁህ የመጠጥ ውሃ አያገኝም። የትምህርት ስርአታችን ህዝብ ተኮርና ችግር ፈቺ የሚሆነው መቼ ይሆን? ሌላው ቢቀር እርሱ በርሱ በዘር ተቧድኖ የሚናከስ፣ መርዝ የሚዘራ፣ ሃገር አፍራሽ ትውልድ ከማፍራት ቢወጡ ራሱ ቀላል ውለታ አልነበረም።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 12 791 |
| 13 | የደዕዋ ማስታወቂያ
~
ነገ እሁድ ሰኔ 21/2018 በሑዘይፋ መስጂድ የደዕዋ ፕሮግራም ስለሚኖር ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
ጊዜ፦ ከረፋዱ 3፡30 ጀምሮ
* ሳዳት ከማል
* አቡል 0ባስ፣
* ሙሐመድ ሱልጧን እና
* ኢብኑ ሙነወር
ቦታው ከየሺ ደበሌ ከፍ ብሎ
በሰዓት እንድትገኙ እናስታውሳለን። | 14 130 |
| 14 | ዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 20/2018 የኪታቡ ተውሒድ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ።
* ቦታ፦ ሑዘይፋ መስጂድ (ከየሺ ደበሌ ከፍ ብሎ)
* ጊዜ፦ ዘወትር ቅዳሜና እሁድ ከመግሪብ እስከ ዒሻ
* ኪታቡ የሌላችሁ በዚህ ሊንክ pdf ፋይል ታገኛላችሁ:- https://t.me/IbnuMunewor/9564 | 12 752 |
| 15 | ደርስ
~
• ሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም
• ክፍል:- 24
• የኪታቡ ፋይል በpdf መልኩ በዚህ ሊንክ ይገኛል:- https://t.me/IbnuMunewor/9421
• የእለቱ ደርስ መነሻ፦ ገፅ፡ 62 | 13 399 |
| 16 | አንዳንድ ሰዎች ላይ - ዱዓቶች ላይ ጭምር - የሚታይ መታረም ያለበት አነጋገር አለ።
~
"ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም" ለማለት "ሰላሰለም"፣ "ሳሰለም"፣ ... የሚሉ አሉ። መቼም ትኩረት አለመስጠት እንጂ "ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም" ማለት የሚያቅትም፣ ጊዜ የሚወስድም ሆኖ አይደለም። ስለዚህ ትኩረት በማድረግ አሟልተን በትክክል "ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም" በማለት አጉል ልማዳችንን እናስወግድ። ባረከላሁ ፊኩም።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 16 715 |
| 17 | ዛሬ ጁሙዐ ሰኔ 19/2018 የሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም ኪታብ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ።
* የሚሰጥበት ቦታ:- አሸዋ ሜዳ መስጂደል ዋሊደይን
* ጊዜ:- ከመግሪብ እስከ ዒሻእ
* ኪታቡን በpdf መልኩ በዚህ ታገኙታላችሁ፦ https://t.me/IbnuMunewor/9421
* የዛሬ ደርስ መነሻ:- ገፅ፡ 62
* ቦታው ላይ መገኘት ለማትችሉ ደርሱ በዚህ የቴሌግራም ቻናል ይተላለፋል፡-
https://t.me/IbnuMunewor | 16 538 |
| 18 | رحا | 13 681 |
| 19 | راحا | 2 |
| 20 | قال الإمام البخاري رحمه الله تعالى في صحيحه
حَدَّثَنِي مُحَمَّدُ بْنُ بَشَّارٍ ، حَدَّثَنَا غُنْدَرٌ ، حَدَّثَنَا شُعْبَةُ ، عَنِ الْحَكَمِ ، سَمِعْتُ ابْنَ أَبِي لَيْلَى ، قَالَ : حَدَّثَنَا عَلِيٌّ ، أَنَّ فَاطِمَةَ عَلَيْهَا السَّلَامُ شَكَتْ مَا تَلْقَى مِنْ أَثَرِ الرَّحَا، فَأَتَى النَّبِيَّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ سَبْيٌ، فَانْطَلَقَتْ فَلَمْ تَجِدْهُ، فَوَجَدَتْ عَائِشَةَ، فَأَخْبَرَتْهَا، فَلَمَّا جَاءَ النَّبِيُّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ أَخْبَرَتْهُ عَائِشَةُ بِمَجِيءِ فَاطِمَةَ، فَجَاءَ النَّبِيُّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ إِلَيْنَا وَقَدْ أَخَذْنَا مَضَاجِعَنَا، فَذَهَبْتُ لِأَقُومَ، فَقَالَ : " عَلَى مَكَانِكُمَا "، فَقَعَدَ بَيْنَنَا، حَتَّى وَجَدْتُ بَرْدَ قَدَمَيْهِ عَلَى صَدْرِي، وَقَالَ : " أَلَا أُعَلِّمُكُمَا خَيْرًا مِمَّا سَأَلْتُمَانِي ؟ إِذَا أَخَذْتُمَا مَضَاجِعَكُمَا ؛ تُكَبِّرَا أَرْبَعًا وَثَلَاثِينَ، وَتُسَبِّحَا ثَلَاثًا وَثَلَاثِينَ، وَتَحْمَدَا ثَلَاثًا وَثَلَاثِينَ، فَهُوَ خَيْرٌ لَكُمَا مِنْ خَادِمٍ ". | 14 119 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
