የሕያ ኢብኑ ኑህ - Yahya Ibnu Nuhe
﷽ | Muslim | Theology | Comparative Religion | Philosophy | Student | Teacher |
Show more13 191Subscribers
+324 hours
+587 days
+37030 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
"ጎንደር ላይ 500 ሚሊየን ብር የሚፈጅ አውዳሚ ዩራኒየም ቦንብ ከሙስሊሞች ይዘናል" ብለው የጎንደሩን ጭፍጨፋ ሲያጋፍሩ ከነበሩ ቀጣፊ ግለሰቦች መካከል ነበሩ፥ ሊቀ ኅሩያን አባ ዮሴፍ ደስታ..! በወቅቱ በፈጸሙት ግዙፍ ውሸት ምክንያት ሀፍረታቸውን ለመሸሸግ ሲኖዶሱ ከቦታው ዘወር አድርጎ ወደ ጠቅላይ ቤተ ክህነት አምጥቷቸው የነበረ ቢሆንም አሁን ጉዳዩ የተረሳሳ ሲመስል በአቡነ አብርሀም የድጋፍ ደብዳቤ አማካኝነት ወደ ማዕከላዊ ጎንደር የቀድሞ "ስራቸው" ተመልሰዋል።
https://t.me/Yahyanuhe
ማርያም በእቅፏ የነበረው ልጇ "ሰማያትና ምደርን ያስገኘው የአለማት ፈጣሪ" ነው ብላ ታምን ነበርን?
___
https://t.me/Yahyanuhe
👍 45😢 12🤷♂ 2❤ 2🙉 2
አንዳንድ ጉዳዮችን በዝርዝር ከመጻፍ አጠር አድርጎ በሜሜ ማቅረብ የተሻለ ሀሳቡን ሊያብራራ ይችላል..!
___
https://t.me/Yahyanuhe
👍 118🤩 7🙉 5😱 2🙊 1
በውጭ ሀገር ያሉ ሙስሊም ነበርን እያሉ የሚዋሹ ሰዎች ደግሞ ሲጠየቁ የሚመልሱት መልስ በሳቅ ድክም ነው የሚያደርገው። አንዱን በእንግሊዝኛ እየጠየቁት "እርግጠኛ ሙስሊም ከነበርክ ከየትኛው ጀመዓ ነበርክ?ከሳንቡሳ ወይንስ ከመንዲ ጀመዓ ነበርክ?እርግጠኛ ነን ከመንዲ ጀመዓ ነበርክ እነሱ ናቸው ከሀቅ ያፈነገጡት" ሲሉት እሱም ተቀብሎ "ኧረ በፍጹም እኔ ከሳንቡሳ ጀመዓ ነበርኩ" ብሎ የምሩን መለሰ፤ በእርግጥ እንደኔ የመንዲ ጀመዓ ይሻለው ነበር 🙌
🤩 120👍 30🙊 24🙉 15🍓 3🥰 2😱 2❤ 1🔥 1
በዛሬው እለት በግፍ የተገደሉት ሶስቱ የአንድ ሰው ልጅ ናቸው፣ የሀ*ማ*ሱ መሪ የእስማኤል ሀኒዓ ልጆች..!በተጨማሪም ሶስት የልጅ ልጆቹንም ገድለውበታል። ታዲያ ዜናውን ሲያረዱት የሚያሳየውን ምስል ለተመለከተ "ምን አይነት ፍጡራን ናቸው?" ያስብላል። እንዳቀረቀረ " ይህንን ክብር ላጎናጸፈን አሏህ ምስጋና ይገባው፣ ልጆቼ ከሌሎች የፍልስጤማውያን ልጆች የተለዩ አይደሉም። ጠላቶች ልጆቼን በመግደላቸው ሁኔታዎችን የሚቀያይሩ ከመሰላቸው ግን ተሳስተዋል"
...
አሏህ የጽዮናውያንን መጥፊያ በዘመናችን ያሳየን..!
😢 167👍 36🤩 3😱 2
ከዒድ ዕለት ጀምሮ ወደተውነው ወንጀል መመለስ ለሸይጧን "የእንኳን ደህና መጣህ" አቀባበል ከማድረግ የሚተናነስ አይደለም።
👍 81❤ 16😢 1
እንኳን ለ1445ኛው የኢድ አል-ፊጥር በዓል በሰላም አደረሰን፣ አሏህ ዒባዳቸውን ከተቀበላቸው መካከል ያድርገን፥ ዒድ ሙባረክ
❤ 80👍 12🔥 4