fa
Feedback
ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል

ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል

کانال ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል (@mkpublicrelation) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 50 677 مشترک است و جایگاه 1 100 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 629 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 50 677 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 11 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 723 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 30 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 15.95% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 10.00% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 8 083 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 5 070 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 61 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 12 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

50 677
مشترکین
+3024 ساعت
+1087 روز
+72330 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئن '26
ژوئن '26
+257
در 4 کانال‌ها
مه '26
+1 028
در 7 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+711
در 12 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+322
در 5 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+263
در 7 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+250
در 9 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+548
در 13 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+482
در 13 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+318
در 7 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+230
در 8 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+260
در 9 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+255
در 8 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+385
در 13 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+572
در 21 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+569
در 11 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+1 004
در 13 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+771
در 20 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+2 173
در 22 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+2 069
در 4 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+2 951
در 22 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+1 512
در 2 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+1 121
در 14 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+1 375
در 15 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+707
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+528
در 4 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+626
در 20 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+951
در 11 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+1 072
در 21 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+1 353
در 31 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+405
در 7 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+274
در 10 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+278
در 15 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+193
در 13 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+207
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+154
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+265
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+238
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+684
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+235
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+443
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+5 523
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+2 221
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+412
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+325
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+156
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+342
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+236
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+346
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+203
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+410
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+1 689
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+565
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+424
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+536
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+62
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+56
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+238
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+291
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+180
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+202
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+619
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+845
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+175
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '21
+56
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '21
+108
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '21
+109
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '20
+21 065
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
12 ژوئن+23
11 ژوئن+31
10 ژوئن+32
09 ژوئن+15
08 ژوئن+15
07 ژوئن+15
06 ژوئن+33
05 ژوئن+17
04 ژوئن+14
03 ژوئن+21
02 ژوئن+24
01 ژوئن+17
پست‌های کانال
በማኅበረ ቅዱሳን የቡርጂ ወረዳ ማእከል በዳሻቴ ቋንቋ የተተረጎሙ 62 መዝሙራትን አስመረቀ ሰኔ ፭/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን ዲላ ማእከል የቡርጂ ወረዳ ማእከል ስብከተ ወንጌልና ዜማ አገልግሎት
+2
በማኅበረ ቅዱሳን የቡርጂ ወረዳ ማእከል በዳሻቴ  ቋንቋ የተተረጎሙ 62 መዝሙራትን አስመረቀ ሰኔ ፭/፳፻፲፰   ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን ዲላ ማእከል የቡርጂ ወረዳ ማእከል ስብከተ ወንጌልና ዜማ አገልግሎት ዋና ክፍል አስተባባሪነት ከአማርኛ ወደ ዳሻቴ ቋንቋ ተተርጉመው የተዘጋጁ 62 መዝሙራት በቡርጂ ዞን በሶያማ ደብረ ሣህል ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን አስመርቋል። በምረቃ መርሐ ግብሩ የወረዳ ቤተ ክህነት የሥራ ኃላፊዎች፣ መምህራንና፣ ዘማሪያን ፣ የደብሩ ካህናት እና ሰበካ ጉባኤ አባላት እንዲሁም የሰ/ት/ቤት አባላትና ምእመናን  ተገኝተዋል። በጉባኤው በዋና ማእከል ደረጃ ተመርጠው ከተሰጡ 120 መዝሙራት መካከል ለ8 ወራት  የትርጉምና የዜማ ጥናት ሥራ ተጠናቆ ለኅትመት የበቁትን 62  መዝሙራት በዜማ ወጥበብ ስቱዲዮ ቀረጻና ቅንብር ሥራ በማጠናቀቅ ለምረቃ የተዘጋጁ መሆኑን በቀረበው ሪፖርት የተገለጸ ሲሆን  የትርጉም ሥራው  ዋና ዓላማ የቤተ ክርስቲያንን ትምህርት ምእመናን በአፍ መፍቻ ቋንቋቸው እያደመጡ እግዚአብሔርን እንዲያመሰግኑበትና የወንጌል አገልግሎት ይበልጥ እንዲስፋፋ ለማድረግ ነው ተብሏል። በዕለቱ በመርሐ ግብሩ የተገኙ የወረዳ ቤተ ክህነቱ የሥራ ኃላፊዎች እንደገለጹት በአካባቢያችን ስብከተ ወንጌልን  ምእመናን በሚሰሙት ቋንቋ ተደራሽ ለማድረግ  የሚያግዝ በመሆኑ ማኅበሩን   ያመሰገኑ ሲሆን  ሁሉም ደብራት፣ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናት፣ ሰበካ ጉባኤና ሰ/ት/ቤቶች  መዝሙሩን በማስጠናትና ተደራሽ በማድረግ ምእመኑ  ሃይማኖቱን እንዲያውቅ እንድታደርጉ በማለት አሳስበዋል።   በመጨረሻም  በአባቶች ቡራኬ  የመዝሙር ምረቃው የተከናወነ ሲሆን በዚህ ሥራ ላይ ከጅምሩ እስከ ፍጻሜ በመሳተፍ የበኩላቸውን አስተዋፅኦ ላደረጉ አካላት   ምስጋና በማቅረብ የምስክር ወረቀት ተሰጥቷቸዋል።

2
በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ባስተላለፉት አባታዊ መልእክት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በተከሰተው ችግር ጥልቅ ኃዘን የተሰማት መሆኑን ገልጸው ምእመናን በሃይማኖታቸው እንዲጸኑ፣በፈተና ሁሉ እንዲታገሱ አደራ ካሉ በኋላ እግዚአብሔር አምላክ ኃዘንተኞችን እንዲያጽናና ከዳግም ኃዘን እንዲሰውርልን ዘወትር እንጸልያለን በማለት ቃለ ምዕዳንና ቃለ ቡራኬ ሰጥተዋል። በመጨረሻም ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ  ለተፈናቀሉ ወገኖች የተዘጋጀውን እርዳታ ለሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ለብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ አስረክበዋል። በዕለቱ የአቦምሳ ከተማ  የሀገር ሽማግሌዎችና አባ ገዳዎች ተገኝተዋል። መረጃው የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ነው።
4 056
3
በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊው የሚመራ ልዑክ አርሲ-አቦምሳ ወረዳ ተገኝቶ ምዕመናንን አጽናና። ሰኔ ፬/፳፻፲፰ ዓ.ም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን+9
በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊው የሚመራ ልዑክ አርሲ-አቦምሳ ወረዳ ተገኝቶ ምዕመናንን አጽናና። ሰኔ ፬/፳፻፲፰ ዓ.ም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ በአርሲ ዞን አንዳንድ ወረዳዎች በኦርቶዶክሳውያን ላይ የተካሄደውን ጥቃት  ተከትሎ በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊው የሚመራ የቤተ ክርስቲያናችን ልዑክ በሥፍራው በመገኘት ተጎጂዎችን እንዲያጽናና ጊዜያዊ እርዳታም እንዲያደርግ ያስተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ ዛሬ ማለዳ ወደ አርሲ ዞን አቦምሳ ወረዳ በመጓዝ ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች አጽናንቷል፤ ጊዜያዊ እርዳታም  አበርክቷል። በአቦምሳ ወረዳ  የትንሣኤ ብርሃን ደብረ ገነት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን በመገኘት ተጎጂ ኦርቶዶክሳውያንን ያጽናኑት ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ባስተላለፉት አባታዊ መልእክት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በኦርቶዶክሳውያን ልጆቿ ላይ በደረሰው ጉዳት እጅግ በጣም ማዘኗን ገልጸው እግዚአብሔር አምላክ ለሞቱት ወገኖቻችን መንግስተ ሰማያትን እንዲያወርስልን፣ለቤተሰቦቻቸው  መጽናናት እንዲያድልልን የዘወትር ጸሎታችን ነው።በርቱ፣ጠንክሩ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን ብለዋል። አያይዘውም ቋሚ ሲኖዶስ በአካል ተገኝቶ እናንተን ለማጽናናትና ጊዜያዊ ድጋፍ ለማድረግ በመካከላችሁ ተገኝተናል ያሉት ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ ችግሩን ከመሰረቱ ለመፍታትና የተቃጠለውን ቤተ ክርስቲያን ለመሥራት የሚያስችል ዐቢይ ኮሚቴ በጠቅላይ ቤተ ክህነት ተሰይሞ ወደ ሥራ ገብቷል ብለዋል።
3 943
4
✝️የጾም ቁርሳችን፣ ለወገኖቻችን✝️ +++ በሀገራችን በተለያዩ አካባቢዎች እያጋጠሙ ባሉ ማኅበራዊ ቀውሶች( ሃይማኖት ተኮር ጥቃቶች፣ መፈናቀልና ጦርነት ) ብዙ ወገኖቻችን ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል። እ
✝️የጾም ቁርሳችን፣ ለወገኖቻችን✝️ +++ በሀገራችን በተለያዩ አካባቢዎች እያጋጠሙ ባሉ ማኅበራዊ ቀውሶች( ሃይማኖት ተኮር ጥቃቶች፣ መፈናቀልና ጦርነት ) ብዙ ወገኖቻችን ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል። እርስዎም ለእነዚህ ወገኖች የጾም ቁርስዎን በመለገስ ቸርነትን ያድርጉ! ድጋፍ ለማድረግ :- #በማኅበረ ቅዱሳን የማኅበራዊ ድጋፍና መልሶ ማቋቋም ሒሳብ ቁጥሮች፡- 1. በአሐዱ ባንክ - 0025393810901 2. በአቢሲንያ ባንክ - 37235458 3. በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - 1000309803648 4. በወጋገን ባንክ - 0837331610101 5. በወገን ፈንድ ፡- https://Www.wegenfund.com/mknu መጠቀም የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። የማኅበረ ቅዱሳን ሙያ፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት
4 228
5
بدون متن...
4 783
6
በማኅበረ ቅዱሳን የአዲስ አበባ ማእከል 29 ለሚሆኑ የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች የዲቁና ማዕረግ ማሰጠቱን ገለጸ ሰኔ ፬/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን የአዲስ አበባ ማእከል ግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ዋና+1
በማኅበረ ቅዱሳን የአዲስ አበባ ማእከል 29 ለሚሆኑ የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች የዲቁና ማዕረግ ማሰጠቱን ገለጸ ሰኔ ፬/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን የአዲስ አበባ ማእከል ግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ዋና ክፍል የአብነት ትምህርት ሲያስተምራቸው የነበሩ ከ10 ግቢ ጉባኤያት ለተውጣጡ ተማሪዎች ኅዳር 3/2018 ዓ.ም የካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ከብፁዕ አቡነ መቃርዮስ ዲቁና መቀበላቸውን የአዲስ አበባ ማእከል ግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ዋና ክፍል የትምህርት፣ አብነትና አቅም ማጎልበቻ ክፍል ኃላፊ ወ/ሪት አበባ አማረ ገልጸዋል። ተማሪዎቹ ከዘመናዊ ትምህርት ጎን ለጎን የአብነት ትምህርትን ሲማሩ የቆዩ ሲሆን በክህነት አገልግሎት እንዲሳተፉ ለማድረግ እና ዘመኑን የዋጁ ካህናትን ለማፍራት ተማሪዎችን የዲቁና ማዕረገ ክህነት እንዲቀበሉ አድርጓል፡፡ በዕለቱም ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ ዲያቆና የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ሥርዓት ጠብቀው፣ ቤተ ክርስቲያን ያለባትን ችግር በመረዳትና ማኅበሩ ያመቻቸላችሁን እድል ልታመሰግኑ ይገባል በማለት የተናገሩ ሲሆን ለወደፊት ቤተ ክርስቲያንን በቅንነት ማገልገል አለባችሁ በማለት የአደራ ቃላቸውን ሰጥተዋል። የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች የአብነት ት/ት እንዲማሩ እና ክህነት እንዲቀበሉ መደረጉ ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚማሩ ተማሪዎች ቤተ ክርስቲያንን እና ሀገራቸውን በአርአያነት በማገልገል ክርስቲያናዊ የዜግነት ግዴታቸውን እንዲወጡ ያስችላል ተብሏል፡፡ መረጃው የማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማእከል ሚዲያ ነው።
1 588
7
የዲያቆናት ጉባኤ በአትላንታ ጆርጂያ ተካሄደ ሰኔ ፫/፳፻፲፰ ዓ.ም በአትላንታ ከተማ አካባቢ ከሚገኙ ስምንት አብያተ ክርስቲያናት ለተውጣጡ ለ43 ዲያቆናት ለሁለት ቀናት የቆየ ሥልጠና በአትላንታ መካነ+3
የዲያቆናት ጉባኤ በአትላንታ ጆርጂያ ተካሄደ ሰኔ ፫/፳፻፲፰ ዓ.ም በአትላንታ ከተማ አካባቢ ከሚገኙ ስምንት አብያተ ክርስቲያናት ለተውጣጡ ለ43 ዲያቆናት ለሁለት ቀናት የቆየ ሥልጠና በአትላንታ መካነ ሕይወት አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን አዳራሽ   ተካሄዷል። ሥልጠናው በቀሲስ ዶክተር መብራቱ ኪሮስ የተሰጠ ሲሆን ኦርቶዶክሳዊ ቅዳሴ ከሌሎች የሚለይበት፣ ያለውን ክብር እና ዋጋ በስፋት የተዳሰሰበትና እንደ አገልጋይ ዲያቆን በዚህ የቅዳሴ አገልግሎት ውስጥ የሚፈጸሙ ምስጢራትን ከሚዜመው ዜማና ከሚደረጉት ኩነቶች ጋር እያገናዘቡና እያስማሙ   መስጠታቸው ተገልጿል። በሥልጠናው የቅዳሴ ክፍሎችን እንደ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን የልጅነት ጥምቀት ቢፈጸም፣ ሥርዓተ ተክሊል ቢደረግ፣ምሥጢረ ንስሐ ሲፈጸምና ምሥጢረ ክህነት ሲከናወን ማሰርያና መደምደሚያ የሆነው በዚህ የቅዳሴ አገልግሎት የሚፈጸመው ቅዱስ ቁርባን እንደሆነ በሰፊው ያብራሩ ሲሆን ሠልጣኝ ዲያቆናትም ይህንን በመረዳት ለክህነታቸው ከፍተኛ ክብር እንዲሰጡና እንዲጠብቁት በጸሎት፣ እግዚአብሔርን በመፍራት፣ በትሕትና ሆነው አገልግሎቱን እንዲፈጽሙ አስፍተው አስተምረዋል።   በጉባኤው  የውይይት፣ የጥያቄና መልስ መርሐ ግብር የተከናወነ ሲሆን በዚህም በሥልጠናው የተሳተፉ  ሠልጣኝ ዲያቆናትም በመርሐ ግብሩ ብዙ ቁም ነገሮችን እንደተረዱና የተቀበሉትም ክህነት የከበረ ዋጋ ያለው መሆኑን  ከሰጡት አስተያየት ለመረዳት ተችሏል።    ዘገባው የአትላንታ ንኡስ ማእከል ሚድያ ክፍል ነው።
6 587
8
በማኅበረ ቅዱሳን የጅማ ማእከል ዝክረ ቅዱስ ያሬድ መርሐ ግብር አከናወነ ሰኔ ፫/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን የጅማ ማእከል "ሕያው ዜማከ ወሕያው ድርሳንከ (ዜማህ ሕያው ነው ድርሰትህም ሕያው ነው+3
በማኅበረ ቅዱሳን የጅማ ማእከል ዝክረ ቅዱስ ያሬድ መርሐ ግብር አከናወነ ሰኔ ፫/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን የጅማ ማእከል "ሕያው ዜማከ ወሕያው ድርሳንከ (ዜማህ ሕያው ነው ድርሰትህም ሕያው ነው)" በሚል መሪ ቃል የዝክረ ቅዱስ ያሬድ መርሐ ግብር አከናውኗል።   በመርሐ ግብሩም በቅዱስ ያሬድና አበርክቶው ዙሪያ በመ/ር ጌቱ ምትኩ ትምህርት የተሰጠ ሲሆን፤ ሥነ-ጽሑፍና ዝማሬ በማእከሉ መዘምራን፤ የበገና መዝሙር በተመራቂዎች፤ እንዲሁም በወቅታዊ የኦርቶዶክሳዊ መዝሙር አገልግሎት በጎ እድሎች፣ ተግዳሮቶችና የመፍትሔ ሐሳቦች ዙሪያ ዳሰሳዊ ጥናት ቀርቧል። በማያያዝ በዕለቱ የበገና ሠልጣኞቹንም ለ5ኛ ዙር አስመርቋል።   ማእከሉ ባለፉት ዓመታት ከ120 በላይ ሠልጣኞችን ያስመረቀ ሲሆን በዘንድሮ በጅማ ከተማ ለ5ኛ ዙር እና በሊሙ ገነት ወረዳ ማእከል ለ1ኛ ዙር አሠልጥኖ ማስመረቁም ተገልጿል።
6 043
9
✝️የጾም ቁርሳችን፣ ለወገኖቻችን✝️ +++ በሀገራችን በተለያዩ አካባቢዎች እያጋጠሙ ባሉ ማኅበራዊ ቀውሶች( ሃይማኖት ተኮር ጥቃቶች፣ መፈናቀልና ጦርነት ) ብዙ ወገኖቻችን ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል። እ
✝️የጾም ቁርሳችን፣ ለወገኖቻችን✝️ +++ በሀገራችን በተለያዩ አካባቢዎች እያጋጠሙ ባሉ ማኅበራዊ ቀውሶች( ሃይማኖት ተኮር ጥቃቶች፣ መፈናቀልና ጦርነት ) ብዙ ወገኖቻችን ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል። እርስዎም ለእነዚህ ወገኖች የጾም ቁርስዎን በመለገስ ቸርነትን ያድርጉ! ድጋፍ ለማድረግ :- #በማኅበረ ቅዱሳን የማኅበራዊ ድጋፍና መልሶ ማቋቋም ሒሳብ ቁጥሮች፡- 1. በአሐዱ ባንክ - 0025393810901 2. በአቢሲንያ ባንክ - 37235458 3. በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - 1000309803648 4. በወጋገን ባንክ - 0837331610101 5. በአዋሽ ባንክ 01329817420400 6. በወገን ፈንድ ፡- https://Www.wegenfund.com/mknu መጠቀም የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። ለበለጠ መረጃ 09 43 00 04 03 የማኅበረ ቅዱሳን ሙያ፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት
6 547
10
ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የሥነ ልቡና ሥልጠና ተሰጠ ሰኔ ፪/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማእከል የደቡብ ማስተባበሪያ ሕዝብ ግንኙነትና ሚዲያ አገልግሎት ክፍል ከ+1
ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የሥነ ልቡና ሥልጠና ተሰጠ ሰኔ ፪/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማእከል የደቡብ ማስተባበሪያ ሕዝብ ግንኙነትና ሚዲያ አገልግሎት ክፍል ከአምስት ግንኙነት ማእከላት ጋር በመተባበር የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ ተፈታኝ ተማሪዎች ሥልጠና መሰጠቱን ማስተባበሪያው አስታውቋል። በዕለቱም በቀሲስ ኃይለ መስቀል አማካኝነት የሥነ-ልቡና ሥልጠና የተሰጠ ሲሆን በሥልጠናው ተማሪዎች ከፈተና በፊት፣ በፈተና ጊዜ እንዲሁም ከፈተና በኋላ ማድረግ ስላለባቸው ዝግጅት ሰፊ ማብራሪያ የተሰጠ ሲሆን ተማሪዎች ለፈተና ሲቀርቡ በተረጋጋ መንፈስ፣ በልበ ሙሉነት መሆን እንዳለበት ተመላክቷል ። በመጨረሻም ተማሪዎች የቤተ ክርስቲያን ተረካቢ እና ተስፋዎች መሆናቸውን አውቀው በትምህርታቸው ውጤታማ እንዲሆኑ በማሳሰብ መርሐ ግብሩ ተጠናቋል ። መረጃው ፦በማኅበረ ቅዱሳን የአዲስ አበባ ማእከል ሚዲያ ነው
6 037
11
ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የሥነ ልቡና ሥልጠና ተሰጠ ሰኔ ፪/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማእከል የደቡብ ማስተባበሪያ ሕዝብ ግንኙነትና ሚዲያ አገልግሎት ክፍል ከ+1
ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የሥነ ልቡና ሥልጠና ተሰጠ ሰኔ ፪/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማእከል የደቡብ ማስተባበሪያ ሕዝብ ግንኙነትና ሚዲያ አገልግሎት ክፍል ከአምስት ግንኙነት ማእከላት ጋር በመተባበር የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ ተፈታኝ ተማሪዎች ሥልጠና መሰጠቱን ማስተባበሪያው አስታውቋል። በዕለቱም በቀሲስ ኃይለ መስቀል አማካኝነት የሥነ-ልቡና ሥልጠና የተሰጠ ሲሆን በሥልጠናው ተማሪዎች ከፈተና በፊት፣ በፈተና ጊዜ እንዲሁም ከፈተና በኋላ ማድረግ ስላለባቸው ዝግጅት ሰፊ ማብራሪያ የተሰጠ ሲሆን ተማሪዎች ለፈተና ሲቀርቡ በተረጋጋ መንፈስ፣ በልበ ሙሉነት መሆን እንዳለበት ተመላክቷል ። በመጨረሻም ተማሪዎች የቤተ ክርስቲያን ተረካቢ እና ተስፋዎች መሆናቸውን አውቀው በትምህርታቸው ውጤታማ እንዲሆኑ በማሳሰብ መርሐ ግብሩ ተጠናቋል ። መረጃው ፦በማኅበረ ቅዱሳን የአዲስ አበባ ማእከል ሚዲያ ነው
1
12
✝️የጾም ቁርሳችን፣ ለወገኖቻችን✝️ +++ በሀገራችን በተለያዩ አካባቢዎች እያጋጠሙ ባሉ ማኅበራዊ ቀውሶች( ሃይማኖት ተኮር ጥቃቶች፣ መፈናቀልና ጦርነት ) ብዙ ወገኖቻችን ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል። እ
✝️የጾም ቁርሳችን፣ ለወገኖቻችን✝️ +++ በሀገራችን በተለያዩ አካባቢዎች እያጋጠሙ ባሉ ማኅበራዊ ቀውሶች( ሃይማኖት ተኮር ጥቃቶች፣ መፈናቀልና ጦርነት ) ብዙ ወገኖቻችን ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል። እርስዎም ለእነዚህ ወገኖች የጾም ቁርስዎን በመለገስ ቸርነትን ያድርጉ! ድጋፍ ለማድረግ :- #በማኅበረ ቅዱሳን የማኅበራዊ ድጋፍና መልሶ ማቋቋም ሒሳብ ቁጥሮች፡- 1. በአሐዱ ባንክ - 0025393810901 2. በአቢሲንያ ባንክ - 37235458 3. በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - 1000309803648 4. በወጋገን ባንክ - 0837331610101 5. በአዋሽ ባንክ 01329817420400 6. በወገን ፈንድ ፡- https://Www.wegenfund.com/mknu መጠቀም የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። ለበለጠ መረጃ 09 43 00 04 03 የማኅበረ ቅዱሳን ሙያ፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት
9 798
13
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች የሥነ ልቡና ዝግጅት ሥልጠና መሰጠቱ ተገለጸ ሰኔ ፩/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን ሥር የሚገኙ ማእከላትና ወረዳ ማእከላት ከሰንበት ትምህርት ቤቶች ጋ+5
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች የሥነ ልቡና  ዝግጅት ሥልጠና መሰጠቱ ተገለጸ   ሰኔ ፩/፳፻፲፰ ዓ.ም   በማኅበረ ቅዱሳን ሥር የሚገኙ ማእከላትና ወረዳ ማእከላት ከሰንበት ትምህርት ቤቶች ጋር በመተባበር የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች የሥነ ልቡና  ዝግጅት ሥልጠና መሰጠቱ ተገልጿል።   ሥልጠናው ተማሪዎች የሚፈተኑትን ብሔራዊ ፈተና በልበ ሙሉነት፣ በተረጋጋ መንፈስ፣ በሥነ-ልቡና ዝግጁነት መወጣት እንዲችሉ እና መንፈሳዊ ጥንካሬን እንዲሰንቁ እንዲሁም ተማሪዎች በፈተና ወቅት የሚመጣን ጭንቀት ተቋቁመው ማለፍ እንዲችሉና በአግባቡ ጊዜያቸውን መጠቀም እንዲችሉ ታስቦ የተዘጋጀ  መሆኑ ተጠቁሟል።   በዚህም  በጅማ፣ በአርባ ምንጭ፣ በሐረማያ፣ በዱራሜ፣ በሑመራ፣ በሰቆጣ፣ በደሴ፣ በቦንጋና በሌሎች ማእከላት እንዲሁም በወረዳ ማእከላት ሥልጠናው ተሰጥቷል።
7 555
14
بدون متن...
7 037
15
بدون متن...
7 229
16
የምሥራቅ አርሲ ጥቃትና የፍትሕ ጥያቄ | እውነታውና የንጹሐን ድምፅ! የቪዲዮውን ሊንክ በመጫን ሙሉ ታሪኩን አሁኑኑ ይመልከቱ፦ https://youtu.be/BChuKE7nWSg ላይክ (Like) በማድረግ ይደግፉን፣ ለሌሎችም እንዲደርስና ግንዛቤ እንዲፈጠር ሼር (Share) ያድርጉት፣ ያላችሁን ማንኛውንም አስተያየት በኮሜንት (Comment) ያጋሩን። አብራችሁን ስላላችሁ ከልብ እናመሰግናለን!
11 701
17
"የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ሐዋርየዊ ተልእኮና ዓላማ ለማሳካት አገልግሎትን በዕቅድ መፈጸም ይገባል" ሲሉ መምህር ዋሲሁን በላይ ገለጹ ግንቦት ፴/፳፻፲፰ ዓ.ም የአኃት አብያተ ክርክቲያናት የአገልግሎ+5
"የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ሐዋርየዊ ተልእኮና ዓላማ ለማሳካት አገልግሎትን በዕቅድ መፈጸም ይገባል" ሲሉ መምህር ዋሲሁን በላይ ገለጹ ግንቦት ፴/፳፻፲፰ ዓ.ም የአኃት አብያተ ክርክቲያናት የአገልግሎት ዕቅድ ዝግጅትና ትግበራ ተሞክሮ በሚል  መሪ ቃል የፓናል ውይይት ተካሄዷል። በጉባኤው የማኅበረ ቅዱሳን ዋና ሥራ አስፈጻሚ መ/ር ዋሲሁን በላይ የእንኳን ደኅና መጣችሁ መልእክት ያስተላለፉ ሲሆን በንግግራቸው በየትኛውም የቤተ ክርስቲያን መዋቅርና ማኅበራችንን ጨምሮ አገልግሎትን በዕቅድ መፈጸም የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ዓላማን ለማሳካት ወሳኝ ገዳዮች መካከል አኔዱ ነው ብለዋል፡፡   በተለይም ከዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ ከአኃት አብያተ ክርስቲያናት  የምንማራቸው ትምህርቶች አሉ   ያሉት ዋና ሥራ አስፈጻሚው አክለውም የቤተ ክርስቲያናችን መሪ ዕቅድ  ተግባራዊ እንዲሆን የሁሉ አካላት ጥረት እጅግ አስፈላጊ ነው ብለዋል። በውይይቱ ሦስት ጥናታዊ ጽሑፎች የቀረቡ ሲሆን የአኃት አብያተ ክርስቲያናት የአገልግሎት ዕቅድ ዝግጅትና ትግበራ ተሞክሮ በመ/ር ዳንኤል ሰይፈ ሚካኤል በመንበረ ፓትርያሪክ ጥናት፣ ምርምርና መረጃ መምሪያ ኃላፊ እና የቅ/ሲኖዶስ ኮምዪኒኬሽን  ጉዳዮች ኃላፊ እንዲሁም የሊቃውንት ጉባኤ አባል የቀረበ ሲሆን በ መ/ር ባሕረ ጥበባት ሙጨ  የኢትዮጽያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የዕቅድ ዝግጅት፣ ትግበራ፣ ክትትልና ግምገማ ከትናንት እስከ ዛሬ እንዲሁም በማኅበረ ቅዱሳን የሕዝብ ግንኙነትና ትብብር አገልግሎት ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር በሪሁን ተፈራ  የቤተ ክርስቲያን የዕቅድ ዝግጅት ትግበራና የማኅበረ ቅዱሳን ድርሻ ላይ ያተኮረ ጥናት ቀርቦ በቀረቡት ጽሑፎች ላይ  ውይይት ተደርጓል።
8 684
18
"የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ሐዋርየዊ ተልእኮና ዓላማ ለማሳካት አገልግሎትን በዕቅድ መፈጸም ይገባል" ሲሉ መምህር ዋሲሁን በላይ ገለጹ ግንቦት ፴/፳፻፲፰ ዓ.ም የአኃት አብያተ ክርክቲያናት የአገልግሎ+5
"የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ሐዋርየዊ ተልእኮና ዓላማ ለማሳካት አገልግሎትን በዕቅድ መፈጸም ይገባል" ሲሉ መምህር ዋሲሁን በላይ ገለጹ ግንቦት ፴/፳፻፲፰ ዓ.ም የአኃት አብያተ ክርክቲያናት የአገልግሎት ዕቅድ ዝግጅትና ትግበራ ተሞክሮ በሚል  መሪ ቃል የፓናል ውይይት ተካሄዷል። በጉባኤው የማኅበረ ቅዱሳን ዋና ሥራ አስፈጻሚ መ/ር ዋሲሁን በላይ የእንኳን ደኅና መጣችሁ መልእክት ያስተላለፉ ሲሆን በንግግራቸው በየትኛውም የቤተ ክርስቲያን መዋቅርና ማኅበራችንን ጨምሮ አገልግሎትን በዕቅድ መፈጸም የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ዓላማን ለማሳካት ወሳኝ ገዳዮች መካከል አኔዱ ነው ብለዋል፡፡   በተለይም ከዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ ከአኃት አብያተ ክርስቲያናት  የምንማራቸው ትምህርቶች አሉ   ያሉት ዋና ሥራ አስፈጻሚው አክለውም የቤተ ክርስቲያናችን መሪ ዕቅድ  ተግባራዊ እንዲሆን የሁሉ አካላት ጥረት እጅግ አስፈላጊ ነው ብለዋል። በውይይቱ ሦስት ጥናታዊ ጽሑፎች የቀረቡ ሲሆን የአኃት አብያተ ክርስቲያናት የአገልግሎት ዕቅድ ዝግጅትና ትግበራ ተሞክሮ በመ/ር ዳንኤል ሰይፈ ሚካኤል በመንበረ ፓትርያሪክ ጥናት፣ ምርምርና መረጃ መምሪያ ኃላፊ እና የቅ/ሲኖዶስ ኮምዪኒኬሽን  ጉዳዮች ኃላፊ እንዲሁም የሊቃውንት ጉባኤ አባል የቀረበ ሲሆን በ መ/ር ባሕረ ጥበባት ሙጨ  የኢትዮጽያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የዕቅድ ዝግጅት፣ ትግበራ፣ ክትትልና ግምገማ ከትናንት እስከ ዛሬ እንዲሁም በማኅበረ ቅዱሳን የሕዝብ ግንኙነትና ትብብር አገልግሎት ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር በሪሁን ተፈራ  የቤተ ክርስቲያን የዕቅድ ዝግጅት ትግበራና የማኅበረ ቅዱሳን ድርሻ ላይ ያተኮረ ጥናት ቀርቦ በቀረቡት ጽሑፎች ላይ  ውይይት ተደርጓል።
1
19
የልህቀት ማእከሉ የስትራክቸር ሥራ መገባደዱን አስመልክቶ የተከናወነው የምስጋና መርሐ ግብር ተጠናቀቀ ግንቦት ፳፱/፳፻፲፰ ዓ.ም በጉባኤው የሥራ አስፈጻሚ ጉባኤ አባላት፣ የማኅበሩ አባላትና ምእመናን+3
የልህቀት ማእከሉ የስትራክቸር ሥራ መገባደዱን አስመልክቶ የተከናወነው የምስጋና መርሐ ግብር ተጠናቀቀ ግንቦት ፳፱/፳፻፲፰ ዓ.ም በጉባኤው የሥራ አስፈጻሚ ጉባኤ አባላት፣ የማኅበሩ አባላትና  ምእመናን ተሳትፈዋል። በምስጋና መርሐ ግብሩ  የማኅበረ ቅዱሳን የልህቀት ማእከልን የተመለከተ ዶክመንተሪ የቀረበ ሲሆን ልህቀት ማእከሉን ግንባታ አስመልክቶ አጠቃላይ ሪፖርት በዲ/ን ኢ/ር ፍሬ ሰንበት አስቻለኝ ቀርቧል። በተጨማሪም ከተሳታፊዎች ሀሳብ ቀርቦ ለግንባታው መገባደድ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት የምስጋና ሰርተፍኬት ተበርክቷል።
10 298
20
በመጨረሻም ዋና ሥራ አስፈጻሚው የመጀመሪያ ዙር የውጭ ፊኒሺንግ ሥራዎች በቅርቡ እንደሚጀመር ገልጸው የዓይነትና የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ ከምንጊዜውም በላይ ከጎናችን እንድትቆሙ በማለት የአደራ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል። በጉባኤው መዝሙር የቀረበ ሲሆን ትምህርተ ወንጌል እየተሰጠ ይገኛል።
7 943