fa
Feedback
ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል

ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል

کانال ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል (@mkpublicrelation) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 52 534 مشترک است و جایگاه 1 004 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 632 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 52 534 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 10 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 470 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 9 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 11.59% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 6.70% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 6 088 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 3 516 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 53 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 11 سپتامبر, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

52 534
مشترکین
+924 ساعت
+807 روز
+47030 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
سپتامبر '26
سپتامبر '26
+190
در 4 کانال‌ها
اوت '26
+704
در 10 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '26
+760
در 7 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '26
+782
در 11 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+1 028
در 7 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+711
در 12 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+322
در 5 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+263
در 7 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+250
در 10 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+548
در 13 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+482
در 14 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+318
در 8 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+230
در 10 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+260
در 9 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+255
در 9 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+385
در 13 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+572
در 21 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+569
در 11 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+1 004
در 13 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+771
در 20 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+2 173
در 22 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+2 069
در 4 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+2 951
در 22 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+1 512
در 2 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+1 121
در 14 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+1 375
در 15 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+707
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+528
در 4 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+626
در 20 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+951
در 11 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+1 072
در 21 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+1 353
در 31 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+405
در 7 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+274
در 10 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+278
در 15 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+193
در 13 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+207
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+154
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+265
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+238
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+684
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+235
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+443
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+5 523
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+2 221
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+412
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+325
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+156
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+342
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+236
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+346
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+203
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+410
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+1 689
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+565
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+424
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+536
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+62
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+56
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+238
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+291
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+180
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+202
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+619
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+845
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+175
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '21
+56
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '21
+108
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '21
+109
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '20
+21 065
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
11 سپتامبر+23
10 سپتامبر+16
09 سپتامبر+16
08 سپتامبر+17
07 سپتامبر+2
06 سپتامبر+36
05 سپتامبر+12
04 سپتامبر+21
03 سپتامبر+16
02 سپتامبر+20
01 سپتامبر+11
پست‌های کانال
2
+1
بدون متن...
3 229
3
+3
بدون متن...
3 284
4
+1
بدون متن...
115
5
ይሁን እንጂ ይህ በሁሉም ቦታ ያለ እግዚአብሔር ለሰው ልጅ ጊዜውን እያፈራረቀ የሰጣል እንጂ ዛሬ አዲስ ዓመት ነው ሕይወትህ እንዲህ መሆን አለበት ብሎ የኛንም ሕይወት እንደዘመኑ አይቀይረውም ይህን የማያደርገው ስለማይችል ሳይሆን የሰውን ነጻነት ለመጠበቅ ነው።በመሆኑም በዘመን ውስጥ እራሳችን አዲስ እያደረግን የምንሄደው እራሳችን ነን ይህ ካልሆነ ግን በየጊዜው አንድ ዕለት ስትጨመር ከዕድሜአችን ላይ አንድ ቀን ከመቀነስ ውጭ የዘመን መለዋወጥ የሚጠቅመን የለውም።ምክንያቱም አምላካችን እግዚአብሔር ወደ አዲስ ዓመት የሚያሸጋግረን አዲስ ሰው እንድንሆን እድል እየሰጠን ስለሆነ።ለዚህ ነው ቅዱስ ጳውሎስ "የቀድሞ ጠባያችሁን ከእናንተ አርቁ ይህንንም ስሕተት በሚያመጣው ምኞት ስለሚጠፋው ስለ አሮጌው ሰውነት እላለሁ።" (ኤፌ.፬÷፳፪) "እንግዲህ እንደ ጥበበኞች እንጂ ጥበብ እንደሌላቸው ሳይሆን እንዴት እንድትመላለሱ በጥንቃቄ ተጠበቁ፣ ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁም ብሏል። ስለዚህ የጌታ ፈቃድ ምን እንደ ሆነ አስተውሉ እንጂ ሞኞች አትሁኑ።" (ኤፌ. ፭÷፲፭-፲፮) ብሎናል፡፡ከዚህን መልእክት መሠረታዊ ሐሳብ ክርስቲያኖች በጥበብ በመኖር ዘመንን የሚዋጁ ከዘመን የሚቀድሙ እንጂ በዘመን የሚቀደሙ እንዳልሆኑ እንረዳለን፡፡እኛ ክርስቲያኖች ሁልጊዜም ማሰብ ያለብን አሮጊው ዘመን አልፎ አዲሱ ዘመን ሲተካ ያለፈውን መጥፎ ተግባር ትተናል ወይስ አልተውንም? አሁንስ የመጣውን ዘመን በምን ዓይነት ሁኔታ ነው ማሳለፍ ያለብን? የሚለውን ነው።ይህንም እንዴት ማሳለፍ እንዳለብን ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ በመጀመሪያ መልእክቱ እንዲህ በማለት ነግሮናል«የአሕዛብን ፈቃድ ያደረጋችሁበት፤ በመዳራት እና በሥጋ ምኞት፣ በስካርም፣ በዘፈንም፣ ያለልክም በመጠጣት፣ ነውርም ባለበት፣ በጣዖት ማምለክ የተመላለሳችሁበት ያለፈው ዘመን ይበቃልና»ብሎናል።(፩ኛጴጥ.፬፥፫) ከዘመን ዘመን ስለተሸጋገርን ብቻ የምንደሰት ከሆነ የተፈጠርንበት ዓላማ፣ የመኖራችንም ትርጕም አልገባንም ማለት ነው።ምክንያቱም በዘመን ማለፍ የምድረ በዳ ተራሮችም ይረካሉ፤ ኮረብቶችም በደስታ ይታጠቃሉ”የእኛ ደስታ ግን ከዚህ በተለየ የምንደሰተው ሁልጊዜም በእያንዳንዱ ዘመን ወደ እግዚአብሐየር ስለቀረብንና ያን ወደእርሱ የምንቀርብበትን እድል እግዚአብሔር ስለሰጠን ነው።ስለዚህ እንደዘመኑ ወደፊት እየተከተልን ከበጎ ላይ በጎነትን እየጨመርን መሄድ አለብን እንጂ ወደኋላ መመለስ የለብንም።በዘመናት ሂደትም እያንዳንዱ ዘመን የራሱ በረከት ስላለው በሆነ ዘመን ላይ ረኀብ ድርቅ ጦርነት ሲሆን በሌላኛው ዘመን ላይ ደግሞ ሰላም ሲሆን በኃጢያታችን የመጣ ነው ወዘተ እያልንም ከሚገባው በላይ መጨነቅና በዚያን ጊዜ ልንሠራው ያሚገባንን ሳንሠራ ማሳለፍ የለብንም ምክንያቱም ዘመን የሚከፋው የተለያዩ ችግሮች የሚከሰቱት በኃጢያታችን ነው ካልን በዚህ ዓለም ውስጥ የሚቀር ሰውም ባልተገኘ ነበር።“በዚያን ጊዜ ጥሩ ነበር፣ አሁን ግን ተበላሸ” ያለፈው ነበር እንጂ አሁንማ ምን ዋጋ አለው እያልን ማጉረምረምና አሁን ያለውን ጊዜ መግደልም እንደሌለብን መጽሓፈ መክብብ ፯፥፲ ላይ ከዚህ ዘመን ይልቅ ያለፈው ዘመን ለምን ተሻለ ብለህ አትናገር የዚህን ነገር በጥበብ አትጠይቅምና ማለትም እውቀት የለህምና በማለት ያስተምረናል። ስለዚህ ከእኛ የሚጠበቀው በዘመኑ ውስጥ እራሳችን እየለወጥን እንደዘመኑ ወደፊት መቀጠል ነው።ከላይ እንዳልነው እግዚአብሔር ዘመናትን ለሁሉም እኩል ይሰጣል እንጂ ለአንዱ በጎ ለአንዱ ክፉ አያደርግም።በመሆኑም ዘመኑን በጎ ማድረግና በዚያ ዘመን ውስጥ ለሥጋም ለነፍስም ሥራ ሠርተን ዘመኑን የተሻለ የምናደርገው እኛ ሰዎች ነን።ሰው የማይችለው ዘመኑን ማሳለፍና ማምጣት ማሳጠርና ማርዘም እንጂ እራሱ በጎ ሁኖ ዘመኑን የተባረከ ማድረግ ይችላል ባያደርግም እንኳን በጎ ሰው በክፉው ዘመንም ውስጥ ሁኖ በጎ ነገር ይገጥመዋል ባይገጥመው እንኳን ያን ክፉ የተባለውንም ዘመን ለበጎ ነው ብሎ ያልፈዋል።ይህንም ክቡር ዳዊት "ሕይወትን የሚወድ በጎንም ዘመን ለማየት የሚፈልግ ሰው ማን ነው?ብሎ ከጠየቀ በኋላ አንደበቱን ከክፉ የከለከለ ከንፈሮቹንም ሽንገላ እንዳያደርጉ የጠበቀ ከክፉ የሸሸ ከክፉ መሸሽም ብቻ ሳይሆን መልካምን የሚያድርጋት ሰላምንም ፈልጎ እሷን የተከተለ ሰው ነው።መዝ 33፡12 ብሏል።ከዚህ ጥቅስ ሐሳብም የምንረዳው ሰው ሁሉ መልካም ዘመን እንዲሆንለት የማይመኝ የለም ይሁን እንጂ ይህን የሚመኘው ከፉ ንግግር፣ ሐሜት፣ ውሸትና ተንኮል ሰዎችን ማስቀየምን በሰዎች ላይ ክፉ ማድረግን ሳይተው ነው።ይህ ከሆነ መልካም ዘመንን አያይም ምክንያቱም እሱ በሚሠራው ሥራ የሰዎች ሰላም ይናጋል በአንጻሩ ደግሞ እሱ እንዲያ የሚያደርግባቸው ሰዎች ሌሎችን ይበድላሉ በዚህ መንገድ ሰላም ትጠፋለች።እና አዲስ ዘመንን ለማየት ዋናው መፍትሔ እራሳን መልካም ሰው ማድረግ ነው። በአዲሱ ዘመን መልካም ሰው ሁነን ንስሐ ገብተን ወደ አምላካችን እንድንቀርብ ይርዳን።                         ወስብሐት ለእግዚአብሔር!
5 525
6
ዓመታቱንስ ዝም ብለው እንደቁጥር የሚቆጠሩ እንደውኃ የሚፈሱ ሳያደርግ በበረከት የተሞሉ ያደረጋቸው ማን ነው? ብለን ክቡር ዳዊትን ስንጠይቀው እንዲህ ብሎ ይመልስልናል።“ምድርን ጐበኘሃት አጠጣሃትም፥ ብልጥግናዋንም እጅግ አበዛህ፤ የእግዚአብሔር ወንዝ ውኃን የተመላ ነው፤ ምግባቸውን አዘጋጀህ እንዲሁ ታሰናዳለህና።ትልሟን ታረካለህ፥ ቦይዋንም ታስተካክላለህ፤ በነጠብጣብ ታለሰልሳታለህ፥ ቡቃያዋንም ትባርካለህ የምሕረትህን ዓመት አክሊል ትባርካለህ ምድረ በዳውም ስብን ይጠግባል። የምድረ በዳ ተራሮች ይረካሉ፥ ኮረብቶችም በደስታ ይታጠቃሉ። ማሰማርያዎች መንጎችን ለበሱ፥ ሸለቆችም በእህል ተሸፈኑ፤እንዲህም ስለሆኑ በደስታ ይጮኻሉ ይዘምራሉም”ይለናል።(መዝ.፷፬ ፥፱-፲፫) እንኳንስ በአርአያውና በአምሳሉ ፈጥሮ ለመንግሥቱ እንድንበቃ ሙሉ ነፃነቱን ለሰጠን በጥምቀቱ ልጅነቱን ሰቶ በሞቱ ሞታችን ላጠፋልን ለእኛ ለሰው ልጆች ይቅርና ከላይ እንዳየነው ተራሮችንም ምድረ በዳዎችንም አለምልሞ በደስታ እንዲረኩ ያደረጋቸው የሁሉ ፈጣሪ እግዚአብሔር ነው። በዓመት ላይ ዓመትን እየተካ የዛሬውን የበረከት የወደፊትን በተስፋ እንድናየው ያደረገን የሁሉ ፈጣሪ የሁሉ አስገኝ እግዚአብሔር ብቻ ነው።ዳዊት ይህን ስላደረገለት “ነፍሴ ሆይ እግዚአብሔርን ባርኪ”(አመስግኝ) ምስጋናውን ሁሉ አትርሺ አጥንቶቸም ሁሉ እግዚአብሔርን አምልኩ ብሏል ፻፫፥፩ እኛስ ይህን ያደረገልንን ከዚህ ያደረሰንን ነገን እንድናይ በተስፋ እንድንጠብቀው ያደረገንን እግዚአብሔርን ምን ብለን አመስግነነው ይሆን? “በሰው ከመታመን ባንተ መታመን ይሻላል”፻፲፯፥፰ እንዳለው እንደ ዳዊት በእርሱ ብቻ ለመተማመን ወስነን ይሆን? ወይስ ዛሬም እያማረርን በሁለት ሐሳብ እያነከስን ለመቀጠል አስበን ይሆን?ይህ ሁሉ ለራሳችን የምንጠይቀውና በሕይወታችን የምንመልሰው መልስ ነው።እንዲህ እየጠየቅን ሕይወታችን ለማስተካከል ከነገ ዛሬ እየታገልን ካልሄድን ዓመታት ብቻ ስለመጡ ስለሄዱ የምንለወጥ አይደለንም።እግዚአብሔር ዋጋ የሚሰጠን ትኩረት በሰጠነው ልክ ነው እንጂ ዓመታት በተለወጡ ቁጥር ቁጭ ብለን ሳንቀሳቀስ ጌታ ሆይ ለውጠኝ ብለን ብንጮህ እግዚአብሔር የርትዕ አምላክ ስለሆነ በታምር ልንለወጥ አንችልም። እግዚአብሔር ፍጥረትን ፈጥሮ ከሰጠው ሀብት ሁሉ ቀዳሚውና የማይተካው ጊዜ ነው።እራሱ ፍጠረት የተፈጠረውም የሚያልፈውም በኋላም ዘለዓለም የሆነውን ሕይወት ወርሶ የሚኖረው በጊዜ ነው።ጊዜን ሀብት ከሚያሰኙት ነገሮች ውስጥ ጥቂቶቹ፦ v ጊዜ የእግዚአብሔር ሥጦታ መሆኑ፡-እግዚአብሔር በእያንዳንዱ ሰከንድና ደቂቃ የምንተነፍሳትን አየር ሳይቀር እንድንጠቀም ያደረጋት በጊዜ ነው። v የማይተካና የማይመለስ መሆኑ፡-ጊዜ አንዴ ካለፈ በኋላ ምንም ያህል ሀብት ቢኖረን ልንመልሰው ወይም በገንዘብ ልንገዛው አንችልም።እያንዳንዱ የሚአልፈው ሰከንድ ተመልሶ የማይገኝ የሕይወታችን ክፍል ነው።ይህ የጊዜን ውድነትና የሰጪውን ታላቅነት የሚያሳይ ነው። v የሁሉም ነገር መገኛ በመሆኑ፦ሰማያውዩ ሀብት እንዲሁም ምድራውዩ የቁሳዊ ሀብት፣ እውቅና፣ ንብረት፣ጥበብና ስኬት በሙሉ የሚገነቡት ጊዜን ኢንቨስት በማድረግ (በመጠቀም) ነው። ያለ ጊዜ ምንም ዓይነት ሌላ ሀብት ማፍራት አይቻልም። v ለሁሉም እኩል የተሰጠ መሆኑ፦ጊዜው አለፈብኝ የሚል እንጂ ጊዜ አድልቶብኛል የሚል ፍጥረት የለም።እግዚአብሔር በእያንዳንዱ ሰከንድና ደቂቃ የምንተነፍሳትን አየር ሳይቀር እንድንጠቀም ያደረጋት በጊዜ ነው።ጊዜ የሰው ልጅ አቅምና ደረጃ ሳይለይ ለሁሉም ሰው በቀን 24 ሰዓት እኩል የሚታደል ብቸኛው ፍጹም ፍትሐዊ ሀብት ነው።አንዱ ሰው ካንዱ አንሶና ከብሮ የምናየው ጊዜ አድልቶብን ሳይሆን በመስራታችንና ባለመሥራታችን ነው። በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ የሚከሰቱ ታላላቅ ኩነቶች፣ የነገሥታት መነሳትና መውደቅ፣ እንዲሁም የተፈጥሮ ወቅቶች መፈራረቅ በእርሱ ጥበብና ፈቃድ የሚመሩ ናቸው። "ጊዜያትንና ዘመናትን ይለውጣል፤ ነገሥታትን ያነሣል ነገሥታትንም ይጥላል”። እንዲል(ዳን.፪፥፳፩) “ያለውና የነበረው የሚመጣውም ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ፦ አልፋና ዖሜጋ የመጀመሪያውና መጨረሻው እኔ ነኝ ይላል”።ራእ ፩፥፰ የሰው ልጅ በጊዜ ወሰን ውስጥ የሚኖርና ጊዜን ማቆም ወይም መመለስ የማይችል ፍጡር ነው። እግዚአብሔር ግን በጊዜ ገደብ ውስጥ አይታሰርም፤ ያለፈው፣ አሁኑና ወደፊት የሚመጣው በእርሱ ፊት እኩል ይታያል ጊዜን የሚያሳልፈውና የሚያመጠው እራሱ እግዚአብሔር ነው።ለምን ሲባል የሰው ልጅ የትኛውንም ያክል ነጻነት ቢኖረውም በተፈጥሮ ላይ በተለይም ደግሞ በጊዜ ላያ ያለው ሥልጣን የተገደበ ነው።ሰው ጊዜን እየተከታተለ መጠቀም እንጂ ማቆም ማሳለፍ ወደኋላ መመለስ አይችልም።በዘመናት ዑደት፡ የምሽትና የንጋት፣ የቀንና የሌሊት፣ የበጋና የክረምት፣ የሳምንታትና የወራት፣ የወቅታትና የዓመታት፣መፈራረቅ ሂደት ከእግዚአብሔር ይቀበላል እንጂ በማሳለፍና በማምጣት አንዳች ተጽዕኖ ማሳደር አይችልም።የጊዜ ፈጣሪም የጊዜ አሳላፊም የጊዜ አከናዋኝም እራሱ እግዚአብሔር ነው።ወዘእንበሌሁሰ አልቦ ዘኮነ ወኢምንትኒ ዘበሰማይኒ ወዘበምድርኒ” በሰማይም በምድርም ያለው ፍጥረት ሁሉ ያለ እርሱ ምንም ምን የተፈጠረ የለም እንዳሉ ሠለስቱ ምዕት።ሃይ አበ ምዕ.፲፮፥፮  እግዚአብሔር የጊዜ ባለቤት ነው ስንል ግን ለእርሱ ጊዜ የሚያስፈልገው አይደለም።እመቦ ዘይቤ ሀሎ ዘመን ወመዋዕል እምቅድመ ልደቱ ለወልድ እንዘ ኢሀሎ ውእቱ ዘመን ቀን ሳይኖር አንድም ወልድ ሳይኖር ወልድ ከአብ ከመወለዱ አስቀድሞ ዘመን ቀን ነበረ የሚል ሰው ቢኖር እስመ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን እንተ ሐዋርያት ታወግዞሙ ወትረግሞሙ ሐዋርያት በሃይማኖት የሰበሰቧት ክብርት ቤተ ክርስቲያን(ምእመን) በቀኖና በውግዘት ትለያቸዋለች።ሠለስቱ ምእት በሃይ አበ ምዕ ፲፯፥፲፬ በድጋሜ ሠለስቱ ምእት በቅዳሴአቸው ምዕ ፩፥፳፩ ላይ ወለዶ አብ ለወልዱ አብ ልጁን ወለደው ይባላል እንጂ ኢይትበሀል ዘ ጊዜ በዚህ ጊዜ  ወበዘከመዝ መዋዕል ወለዶ እንዲህ ባለ ዘመን ወለደው አይባልም ብለን እንናገራለን ብለዋለ።“ቀዳማዊ ውእቱ ዘኢይብልዎ እማእዜ ወማዕከላዊ ውእቱ ዘኢይብልዎ እስከ ይእዜ ወደኅራዊ ውእቱ ዘኢይብልዎ እስከ ዝየ አልቦ ጥንት ለህላዌሁ ወአልቦ ማኅለቅት ለክዋኔሁ አልቦ ኊልቍ ለመዋዕሊሁ ወአልቦ ሐሳብ ለዓመታቲሁ ወአልቦ ርስዓን ለውርዛዌሁ ወአልቦ ድካም ለጽንዓ ኃይሉ፤ ከመቼ ወዲህ ተገኘ የማይሉት ቀዳማዊ ነው፤ እስከዛሬ የማይሉት ማዕከላዊ ነው። እስከዚህ የማይሉት ደኀራዊ ነው።ለአነዋወሩ ጥንት የለውም፤ ለአኳኋኑም ፍጻሜ የለውም። ለዘመኑም ስፍር ቁጥር የለውም፤ ለዓመታቱም ልክ ቁጥር የለውም። ለውርዝውናው ማርጀት የለበትም፤ ለኃይሉም ጽነት ድካም የለበትም ይላል።” ቅዳሴ ኤጲፋንዮስ።ለእርሱ ጊዜ የማያስፈልገው እግዚአብሔር ጊዜያትን ግን ለፍጥረቱ በነጻ ሰቷል።  እግዚአብሔር በቸርነቱ ቀድሶ ያሳለፋቸውና የሚያመጣቸው ዓመታት ምንም እንኳን የቀኑ ርዝማኔ እንደሁኔታው ቢለያይም ዓመታት ሂዶ ዓመታት መምጣቱ ተመሳሳይ ሁኖ ሳለ ለሰው ልጅ እውቀቱን ሰቶ እያንዳንዱን ዓመት ሳድሲትን በሓምሲት ሐምሲትን በራብዒት ራብዒትን በሣልሲት ሣልሲትን በካልኢት ካልኢትን በኬክሮስ ኬክሮስን በሰዓት ሰዓትን በዕለት ዕለትን በሳምንት ሳምንትን በወር ወራትን በዓመት ዓመትን በዘመን ሰፍረን ቆጥረን እንድናስበው ማድረጉ ተመሳሳይ ሁኖ ሳናውቀውና ሳንጠቀምበት እንዳናልፍና በዚህ ሁሉ እሱን ዓመስግነን (አምልከን)ክብር እንድናገኝ ነው።
4 468
7
“ወትባርክ አክሊለ ዓመተ ምሕረትከ ’’የምሕረትህን ዓመት አክሊል ትባርካለህ። መዝ.፷፬፡፲፩ ዳዊት እግዚአብሔርን ካመሰገነበት የምስጋና ክፍል አንዱ ይህ የምሕረትህን ዓመት አክሊል ትባርካለህ ብሎ ስለ
“ወትባርክ አክሊለ ዓመተ ምሕረትከ ’’የምሕረትህን ዓመት አክሊል ትባርካለህ።                            መዝ.፷፬፡፲፩       ዳዊት እግዚአብሔርን ካመሰገነበት የምስጋና ክፍል አንዱ ይህ የምሕረትህን ዓመት አክሊል ትባርካለህ ብሎ ስለ ትሩፋት የተናገረው የምስጋና ክፍል ነው።ዳዊት ይህን የምስጋና ቃል እንዲናገርና በዚህ አምላኩን እንዲያመሰግን ያደረገው ምክንያት በውስጡ የሚመላለሱ ብዙ ሐሳቦችን ካወጣ ካወረደ በኋላ ለእነዚህ ጥያቄዎች ሁሉ መልስ የሚሰጠው እግዚአብሔር ሁኖ ሲያገኘው ነው። በሕይወታችን ውስጥ ብዙ ዓመታት እንደማሽን ተሽከርክረው እንደ ጅረት ውኃ ፈሰው አልፈዋል።ለመሆኑ በእነዚህ ዓመታት ውስጥ ከወላጆቻችን ከትምህርት ቤትና ከአካባቢ ከጓደኞቻችን ከሥራ ባልደረቦቻችን ጋር በመሆን ያሳለፍናቸውን የደስታ የሰላም የፍቅር ጊዜያት አስታውሳችሁ ታውቃላችሁ?በእነዚህ ዓመታትስ በጭንቀት ውስጥ ሁነን ብቻችን ያሳለፍንባቸውን ቤተክርስቲያን ሂደን ጌታ ሆይ እባክህን ስማኝ ብለን ያነባንባቸው ከሰው ሁሉ ያነስን እስኪመስለን እግዚአብሔር እኛን ብቻ የማይሰማ እስኪመስለን ድረስ ተስፋ በመቁረጥ ተውጠን አንዳንዶቻችንም ወደ ሱስ ወደመጠጥ ወደዝሙት የሄድንባቸውን ጊዜስ ይኖሩ ይሆን?ያን የልቅሶ ጊዜ እግዚአብሔር ፈጥኖ ባያሳልፈውስ እስከአሁን ምን እንደምንሆንስ ስታስቡት ምን ይሰማችኋል?ለመሆኑ ማን ነው እነዚህን የደስታና የጭንቀት ጊዜ እኛ በማናውቀው አሳልፎ ከዚህ ያደረሰን?ሕይወታችሁ አለቀላችሁ ስንባል የሚወዱን ሁሉ እንዲህ ከሆነማ ምን ይጠቅመናል ብለው ሲርቁን ከማኅበራቸው ከእድራቸው ሲያስወጡን ሐሳባቸውን ሳይቀር ሲነሱን አለሁላችሁ ያለን በዕድሜአችን ላይ ዓመታትን ጨምሮ የሰጠን ከሰው እኩል ያደረገን ማን ነው?
4 790
8
بدون متن...
5 998
9
بدون متن...
6 092
10
ቀጥታ ሥርጭት ተጀምሯል  በማኅበረ ቅዱሳን የዩቱብ ቻናል ይከታተሉ ከሥር ባለው ሊንክ ይጠቀሙ። https://www.youtube.com/live/eYjZ9joRotk?si=bc2-8HVj8V_xf6sB
8 127
11
ቀጥታ ሥርጭት ተጀምሯል።  በማኅበረ ቅዱሳን የዩቱብ ቻናል ይከታተሉ ከሥር ባለው ሊንክ ይጠቀሙhttps://www.youtube.com/live/dmdvzaGIAGk?si=nRE-wfuVRS8jNsKi
8 828
12
የተመረጥንበትን በማወቅ ቀድመን እንገኝ! እግዚአብሔር ለታላቅ ዓላማና ጥሪ መርጦናል። ይህን የተመረጥንበትን መንፈሳዊ ድርሻችንን እና ኃላፊነታችንን ተረድተን በቤቱና በምግባሩ ቀድመን ለመገኘት ምን ማድረግ አለብን? በማኅበረ ቅዱሳን MK TV የተዘጋጀውን ይህንን ድንቅ የዐውደ ስብከት ትምህርት ተከታትለው መንፈሳዊ በረከትን ያግኙ 🎬 ቪዲዮውን ለማየት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ፡ https://youtu.be/_ylIvPt_nVk #MKTV #ዐውደ_ስብከት #ማኅበረ_ቅዱሳን #የኦርቶዶክስ_ስብከት #EthiopianOrthodox #EOTC
8 589
13
https://www.youtube.com/live/aYUh8Flon_E?si=Bs-SZH5f4hbzA03f
8 184
14
https://youtu.be/hlevEJP6G_s?si=_NsH8dM9_prm01Ly
1
15
የ«ሐዊረ ሕይወት በቤትዎ» መርሃ ግብር ቲኬት መቁረጫ እና የድጋፍ ማድረጊያ የባንክ አካውንቶች እና መረጃዎች፡- የባንክ አካውንት ቁጥሮች፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000010822657 አ
የ«ሐዊረ ሕይወት በቤትዎ» መርሃ ግብር ቲኬት መቁረጫ እና የድጋፍ ማድረጊያ የባንክ አካውንቶች እና መረጃዎች፡- የባንክ አካውንት ቁጥሮች፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000010822657 አሐዱ ባንክ፦ 0003488720302 አቢሲኒያ ባንክ፦ 116596048 ወጋገን ባንክ፦ 0039595330101 አማራ ባንክ፦ 9900017695658 ዳሽን ባንክ፦ 5171156335011 ሕብረት ባንክ፦ 1110410459418011 አባይ ባንክ፦ 1841117256280019 አዋሽ ባንክ፦ 013040800017700 ኦሮሚያ ባንክ፦ 1033100028297 ስንቄ ባንክ፦ 1116511720215 የኦንላይን ድጋፍ ማድረጊያዎች፦ WegenFund: https://www.wegenfund.com/causes/mkmedia/ Zeffy: https://www.zeffy.com/en-US/donation-form/donate-to-change-lives-22676 ደረሰኝ መላኪያ እና ተጨማሪ መረጃ፦ ቴሌግራም፦ @mkcenterofexcellence (ክፍያ የፈጸሙበትን ስክሪንሾት ለመላክ) ስልክ ቁጥሮች፦ +251 966636363 / +251 962161616
8 638
16
ማስታወቂያ የማኅበረ ቅዱሳን ወርሐዊ የስብከተ ወንጌል ጉባኤ በየወሩ መጨረሻ እንደሚከናወን ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ጳጉሜ 01 ቀን 2018 ዓ.ም. ሊካሄድ ታስቦ የነበረው ጉባኤ በሐዊረ ሕይወት በቤትዎ እና ሌሎች ምክንያቶች የማይከናወን መሆኑ እንገልጻለን፡፡
8 510
17
የማኅበረ ቅዱሳን ሚዲያ — የ«ሐዊረ ሕይወት በቤትዎ» ቲኬት እና የድጋፍ ማድረጊያ የባንክ አካውንቶች የ«ሐዊረ ሕይወት በቤትዎ» መርሃ ግብር ቲኬት ለመቁረጥ እንዲሁም ለአገልግሎቱ በገንዘብ ድጋፍ ለማ
የማኅበረ ቅዱሳን ሚዲያ — የ«ሐዊረ ሕይወት በቤትዎ» ቲኬት እና የድጋፍ ማድረጊያ የባንክ አካውንቶች የ«ሐዊረ ሕይወት በቤትዎ» መርሃ ግብር ቲኬት ለመቁረጥ እንዲሁም ለአገልግሎቱ በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ የምትፈልጉ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን የባንክ አካውንት ቁጥሮች መጠቀም ትችላላችሁ፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000010822657 አሐዱ ባንክ፦ 0003488720302 አቢሲኒያ ባንክ፦ 116596048 ወጋገን ባንክ፦ 0039595330101 አማራ ባንክ፦ 9900017695658 ዳሽን ባንክ፦ 5171156335011 ሕብረት ባንክ፦ 1110410459418011 አባይ ባንክ፦ 1841117256280019 አዋሽ ባንክ፦ 013040800017700 ኦሮሚያ ባንክ፦ 1033100028297 ስንቄ ባንክ፦ 1116511720215 ማሳሰቢያ፦ ክፍያ ፈጽመው ድጋፍ ያደረጉበትን ወይም ቲኬት የቆረጡበትን የደረሰኝ ስክሪንሾት (Screenshot) በቴሌግራም አድራሻችን @mkcenterofexcellence ይላኩልን። ለበለጠ መረጃ +2519 63636363 +251 962161616 See less
11 556
18
بدون متن...
10 308
19
📚 መማር እንሻለን! በተለያዩ ማኅበራዊ ቀውሶች ምክንያት የትምህርት መሣሪያ አጥተው የትምህርት ገበታቸው የተቋረጠባቸውን ሕፃናት በጋራ እንደግፍ። 🔹 የአንድ ተማሪ ሙሉ ወጪ፦ 3,300 ብር 💰 በ
📚 መማር እንሻለን! በተለያዩ ማኅበራዊ ቀውሶች ምክንያት የትምህርት መሣሪያ አጥተው የትምህርት ገበታቸው የተቋረጠባቸውን ሕፃናት በጋራ እንደግፍ። 🔹 የአንድ ተማሪ ሙሉ ወጪ፦ 3,300 ብር 💰 በገንዘብ ለመርዳት፦ በማኅበረ ቅዱሳን የማኅበራዊ ድጋፍ  ሒሳብ ቁጥሮች • ንግድ ባንክ፡ 1000309803648 • አሐዱ ባንክ፡ 0025393810901 • አቢሲኒያ ባንክ፡ 23375458 • ወጋገን ባንክ፡ 083731610101 🎁 በዓይነት ለመስጠት፦ አምስት ኪሎ፣ ማኅበረ ቅዱሳን ሕንፃ 1ኛ ወለል 📅 ጊዜ፦ ከነሐሴ 1 - ጷጉሜን 5/2018 ዓ.ም የማኅበረ ቅዱሳን ሙያ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት
11 609
20
#በከፍተኛ_ጥራትና_ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንን በጠበቀ መልኩ በአንደኛ ደረጃ ጨርቅ በጥንቃቄ የተመረቱ ልዩ ልዩ አልባሳትን በተመጣጣኝ ዋጋ ስናቀርብልዎ በታላቅ ደስታ ነው። ምርቶቹን በሁሉም የማኅበረ ቅ+2
#በከፍተኛ_ጥራትና_ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንን በጠበቀ መልኩ በአንደኛ ደረጃ ጨርቅ በጥንቃቄ የተመረቱ ልዩ ልዩ አልባሳትን በተመጣጣኝ ዋጋ ስናቀርብልዎ በታላቅ ደስታ ነው። ምርቶቹን በሁሉም የማኅበረ ቅዱሳን ሱቆች ያገኟቸዋል።✝️✝️✝️ ለበለጠ መረጃ 📞0942225522
11 487