fa
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

کانال የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 484 مشترک است و جایگاه 6 043 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 334 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 484 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 30 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 530 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 23 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 39.14% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 10.20% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 666 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 477 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 33 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 01 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 484
مشترکین
+2324 ساعت
+1447 روز
+53030 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+7
در 0 کانال‌ها
ژوئن '26
+533
در 2 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+484
در 4 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+270
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+99
در 2 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+71
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+88
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+159
در 1 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+221
در 5 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+213
در 2 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+347
در 8 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+379
در 6 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+307
در 9 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+382
در 17 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+352
در 13 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+298
در 10 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+339
در 3 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+764
در 11 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+1 338
در 14 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+930
در 3 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+171
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+645
در 5 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+418
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+1 048
در 18 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+376
در 6 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+318
در 5 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+160
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+290
در 5 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+238
در 3 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+366
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+655
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+264
در 4 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+131
در 5 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+349
در 10 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+698
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+201
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+125
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+106
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+116
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+65
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+73
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+122
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+66
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+107
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+176
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+351
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+119
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+74
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+82
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+68
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+94
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+78
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+50
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+47
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+69
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+41
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+67
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+881
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
01 ژوئیه+7
پست‌های کانال
በምዕራብ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነተ  በሀገረ ስብከቱ ሥር ለሚገኙ  በአዲሱ ሥርዓተ  ትምህርት መሠረት የ4ተኛ እና የ8ተኛ ክፍል  የሚኒስትሪ ፈተና ተሰጠ።   የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ምዘናው በጭሮ  በአራቱ አድባራት  ተማሪዎች  የፈተናውን አሰጣጥ ሊቀ ኅሩያን ቆሞስ አባ ፍቅረ ዮሐንስ የሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ   ከማደራጃው ኃላፊ  መጋቤ ሥርዓት ዘነበ ብርሐኑ  እንዲሁም የአንድነቱ ተቀዳሚ ሰብሳቢ  መ/ር መኮንን አብዩ  ሌሎቹችም የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት አማራር በመገኘት  የሀገረ ስብከቱ ስራ  አስኪያጅ ቡራኬና ጸሎት ሰጥተው  ፈተናውን አስጀምረዋል።  ፈተናውም በሀገረ ስብከቱ አዳራሽ   እንዲሁም  በአቡነ ጎርጎሪዎስ ትምህርት ቤት ተሰጥቷል። በተጨማሪም በወረዳ  ላሉት የሰንበት ትምህርት  ቤት ተፈተኞች   1. በጡሎ  ዶባ ወረዳ  በሂርና  ሁለቱ አድባራት ና በዶባ  ቅ/ሚካኤል  ቤተክርስቲያን 2.በቦኬ ኦዳ ቡልቱም ወረዳ  በበዴሳ  ሁለቱ አድባራት ና በመካኒሳ ቅ/ገብርኤል  ቤተክርስቲያን  3. በዳሮ ለቡ ወረዳ  መቻራ መድኃኔዓለም    ቤተክርስቲያን 4. በሀብሮ ወረዳ   ገለምሶ ሁለቱ አድባራት እና  በልበሊቲ ቅ/ጊዮርጊስ   ቤተክርስቲያን   5. በገመቺስ ወረዳ  በቁኒ ሁለቱም አድባራት ፈተናው መስጠት ተችሏል።  ይህ የስርዓተ ትምህርት የምዘና ስራ አምና በአንድ ወረዳ ብቻ ተሰጥቶ ቢሆንም  ዘንድሮ በ5 ወረዳ እና  ከ16 ለሚበልጡ ሰንበት ትምህርት ቤቶች  ፈተናው ተዘጋጅቶ መበተን ተችሏል። በርዕሰ ከተማው ለሚገኙ ተፈታኞችም የሀገረ ስብከቱ    ሊቀ ጳጳስ  አቡነ እንጦንስ  በፈተናው ማብቂያ ላይ በመገኘት ልጆቻቸውን ሲያበረቱ ምክር ቃለ ምዕዳን እና ቡራኬን በመስጠ በጸሎት ማጠቃለያ ማድረግ ተችሏል። የሰንበት ትምህርት ቤቱ ማደራጃ እና የሰንበት ትምህርት  ቤቶች አንድነት በሚቀጥለው የትምህርት  ዘመን  በ9 ወረዳዎች  ተዳራሽ ለማድረግ ስራዎችን ከወዲሁ እየሰራ ይገኛል። የረዳን እግዚአብሔር  ይመስገን። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

2
+6
بدون متن...
2 463
3
በምሥራቅ ሸዋ ሀ/ስብከት የ2018 ዓ.ም ሀገረ ስብከት አቀፍ የ4ኛ ፣ 8ኛ እና 10ኛ ክፍል የሞዴል ፈተናዎች ሰጠ፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ስር የሚገኙ ሰንበት+3
በምሥራቅ ሸዋ ሀ/ስብከት የ2018 ዓ.ም ሀገረ ስብከት አቀፍ የ4ኛ ፣ 8ኛ እና 10ኛ ክፍል የሞዴል ፈተናዎች ሰጠ፡፡   በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ  የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ስር የሚገኙ ሰንበት ትምህርት ቤቶች የ2018 ዓ.ም ሀገረ ስብከት አቀፍ  የሞዴል ተሰጠ። በሀገረ ስብከቱ በሚገኙ 6 ወረዳ ቤተ ክህነት  መንበረ ጵጵስና ርዕሰ ከተማ አዳማ ፣ቢሾፍቱና አካባቢው፤ ሉሜ ፣አዳሚ ቱሉ፤ዱግዳ ፣እና በቦሰት ወርዳ ቤተ ክህነት በስሮቻቸው ባሉ ሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርቱን ሲከታተሉ ለቆዩት 3000 ተማሪዎች የ2018 ዓ.ም ሞዴል  ፈተና በቀን 07/09/2018 ዓ.ም  ተሰጥቷል፡፡  የሞዴል ፈተናው  ስድስት የትምህርት አይነቶችን   ለየብቻቸው ተዘጋጅቶ  ተሰጥቷል። የተሰጠው ፈተና  መሠረተ ሃይማኖት፤ ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር ፤ልሳነ ግዕዝ ፤የቅዱሳት መጻሕፍት ጥናት፤ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ እና ሥርዓተ ቤተክርስቲያን ለእያንዳንዱ ትምህርቶችን 50 ጥያቄዎችን ያከተተ ሲሆን  በሀገረ ስብከቱ አንድነት የሚዘጋጀው የ4ተኛ 8ተኛ እና 10ኛ ክፍል ሀገረ ስብከት አእቀፍ የሚኒስትሪ ፈተና በወጣይ ወር  በሁሉም ወረዳዎች ባሉ ሰንበት ትምህርት ቤቶች ይሰጣል። መረጃው የምሥራቅ ሸዋ ሀገረስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ነው። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website
6 155
4
"የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ" ኤፌ ፬;፫ እንኳን ለዓመታዊው የሰንበት ትምህርት ቤቶች ቀን በሰላም አደረሳችሁ! የሰንበት ትምህርት ቤቶች ቀን በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ሰንበት ትምህርት ቤቶች በጋራ ጉባኤ በአንድነት ስለ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን የሚመክሩበት፣ የትውልዱን መጻኢ ጉዞ የሚተልሙበት ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ለነገው ትውልድ ሊያሻግሩ የሚችሉ ዐውደ ሐሳቦች ለውይይት የሚቀርቡበት ታላቅ በዓል ነው። ይህ በቅዱስ ሲኖዶስ ዕውቅና ተሰጥቶት በየዓመቱ እየተከናወነ የሚገኘው የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ ዘንድሮ በሀገራዊ ጉዳይ ምክንያት በመንበረ ፓትርያርክ ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ደረጃ ጠቅላላ ጉባኤውን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ማከናወን ባይችልም በሁሉም አህጉረ ስብከት፣ በየወረዳው እና በየአጥቢያ ሰንበት ትምህርት ቤቶች ዕለቱ በደማቅ ሁኔታ "የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ" ኤፌ ፬;፫ በሚል መሪ ቃል ተከብሮ ይውላል። ቅዱስ ጳውሎስ "የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ" ብቻ አይደለም ያለን ይህንንም የመንፈስ አንድነት እንዴት መጠበቅ እንዳለብን በመንገርም ጭምር ነው እንጂ። ይኸውም በፍጹም የዋሕነት፤ ራሳችሁን ዝቅ አድርጋችሁ፣ እየታገሣችሁ፣ ለወንድሞቻችሁም እሺ እያላችሁ፣ በፍቅር እየተጋችሁና እየተባበራችሁ በማለት ነው። የአንድነታችንንም ዓላማ እንዳንዘነጋ ሲገልጽልን “ለአንዱ ተስፋችሁ እንደመጠራታችሁ” ይለናል። እኛም የ15ኛ ዓመት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ቀንን ስናከብር ከወትሮ በላቀ የመንፈስ አንድነታችንን ለመጠበቅ መትጋት እንዲገባን ይህን የቅዱስ ጳውሎስን ምክር መርሐችን አድርገናል። ከሁል ጊዜው በላይ ዓለምም ሆነ ሀገራችን እየተጓዘችበት ካለው አስፈሪ የጥፋት ጉዞ ትውልዱን መጠበቅ፣ ማዳንና ማሰማራት የሚቻለው የመንፈስ አንድነታችንን ለመጠበቅ ስንተጋ ብቻ ነው። የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ትውልዱን በቤተ ክርስቲያን ጥላ ሥር ለመጠብቅ የመንፈስን አንድነት መርሕ ይዞ የሚጓዝ መዋቅር ነው። ታዲያ ይህንን አንድነታችንን ከውስጥም ከውጭም ፈተናዎች ለመጠበቅ እየታየ ያለውን በጎ ፍሬ ለማስቀጠል ትጋትን ገንዘብ ልናደርግ ይገባናል እንላለን። ምን እንኳን በበዓለ ጰራቅሊጦስ የዘንድሮውን ዓለም አቀፋዊ ጠቅላላ ጉባኤያችንን ማከናወን ባንችልም በያለንበት መዋቅር ዕለቱን ልንዘክረው ይገባናል። በመጨረሻም የዘንድሮውን ዓለም ዓቀፍዊ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ የሚከናወንበትን ዕለት በቅርቡ የምናሳውቅ መሆኑን እየገለጽን እንኳን ለዓመታዊው የሰንበት ትምህርት ቤቶች ቀን በሰላም አደረሳችሁ እንላለን።   የመንበረ ፓትርያርክ ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ግንቦት 22/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website
10 967
5
بدون متن...
6 193
6
በዓለ ጰራቅሊጦስ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ቀን መሪ ቃል:- "የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ" ኤፌ ፬;፫ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህ
በዓለ ጰራቅሊጦስ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ቀን መሪ ቃል:- "የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ" ኤፌ ፬;፫ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website
10 055
7
የ2018ዓ.ም የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት የ12ኛ ክፍል የናሙና ምዘና ተሰጠ። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ግንቦት 17 2018ዓ.ም በመንበረ ፖትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህር+6
የ2018ዓ.ም የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት የ12ኛ ክፍል የናሙና ምዘና ተሰጠ። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ግንቦት 17 2018ዓ.ም በመንበረ ፖትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምርያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት አዘጋጅነት እየተተገበረ በሚገኘው ሥርዓተ ትምህርት ተምረው ለሀገር አቀፍ ለሙከራ የናሙና ምዘና የደረሱ ተማሪዎችን ለ4ኛ ጊዜ አስፈተነ። ለዚህ የናሙና ምዘና የደረሱ በአዲስ አበባና በሸገር ሀገረ ስብከት ሥር የሚገኙ አጥቢያዎች ሲሆኑ ምዘናውንም ግንቦት 16 ቀን ወስደዋል። በመቀጠልም በወርሐ ሰኔ መጨረሻ የማጠቃለያ ምዘና እንደሚወስዱ ይጠበቃል። (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት)
7 907
8
ለሁሉም የሰንበት ትምህርት ቤቶች መዋቅር:- የሰንበት ትምህርት ቤቶች  የሥራ አመራር ምርጫ ማስፈጸሚያ ሰነድ በዚህ ሊንክ በተያያዘው ሰነድ መሠረት ተልኳል። https://eotc-gssu.org/a/የሰንበት-ት-ቤቶች-የሥራ-አመራር-ምርጫ-ማስ/ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website
9 120
9
ለሁሉም የሰንበት ትምህርት ቤቶች መዋቅር:- የሰንበት ትምህርት ቤቶች  የሥራ አመራር ምርጫ ማስፈጸሚያ ሰነድ በዚህ ሊንክ በተያያዘው ሰነድ መሠረት ተልኳል። https://eotc-gssu.org/a/የሰንበት-ት-ቤቶች-የሥራ-አመራር-ምርጫ-ማስ/
0
10
ስቅለት! እንኳን አደረሳችሁ! “ሕመማችንንም ተሸክሞአል” ኢሳ 53፡4 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube
ስቅለት! እንኳን አደረሳችሁ! “ሕመማችንንም ተሸክሞአል” ኢሳ 53፡4 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website
0
11
https://youtube.com/live/7NXwJ7bgm_s
0