en
Feedback
ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል

ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል

Channel ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል (@mkpublicrelation) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 51 360 subscribers, ranking 1 066 in the Religion & Spirituality category and 621 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 51 360 subscribers.

According to the latest data from 10 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 715 over the last 30 days and by 13 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 13.83%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 7.68% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 7 102 views. Within the first day, a publication typically gains 3 945 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 55.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 11 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

51 360
Subscribers
+1324 hours
+1607 days
+71530 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
July '26
July '26
+251
in 2 channels
June '26
+782
in 11 channels
Get PRO
May '26
+1 028
in 7 channels
Get PRO
April '26
+711
in 12 channels
Get PRO
March '26
+322
in 5 channels
Get PRO
February '26
+263
in 7 channels
Get PRO
January '26
+250
in 9 channels
Get PRO
December '25
+548
in 13 channels
Get PRO
November '25
+482
in 13 channels
Get PRO
October '25
+318
in 7 channels
Get PRO
September '25
+230
in 8 channels
Get PRO
August '25
+260
in 9 channels
Get PRO
July '25
+255
in 8 channels
Get PRO
June '25
+385
in 13 channels
Get PRO
May '25
+572
in 21 channels
Get PRO
April '25
+569
in 11 channels
Get PRO
March '25
+1 004
in 13 channels
Get PRO
February '25
+771
in 20 channels
Get PRO
January '25
+2 173
in 22 channels
Get PRO
December '24
+2 069
in 4 channels
Get PRO
November '24
+2 951
in 22 channels
Get PRO
October '24
+1 512
in 2 channels
Get PRO
September '24
+1 121
in 14 channels
Get PRO
August '24
+1 375
in 15 channels
Get PRO
July '24
+707
in 2 channels
Get PRO
June '24
+528
in 4 channels
Get PRO
May '24
+626
in 20 channels
Get PRO
April '24
+951
in 11 channels
Get PRO
March '24
+1 072
in 21 channels
Get PRO
February '24
+1 353
in 31 channels
Get PRO
January '24
+405
in 7 channels
Get PRO
December '23
+274
in 10 channels
Get PRO
November '23
+278
in 15 channels
Get PRO
October '23
+193
in 13 channels
Get PRO
September '23
+207
in 0 channels
Get PRO
August '23
+154
in 0 channels
Get PRO
July '23
+265
in 0 channels
Get PRO
June '23
+238
in 0 channels
Get PRO
May '23
+684
in 0 channels
Get PRO
April '23
+235
in 0 channels
Get PRO
March '23
+443
in 0 channels
Get PRO
February '23
+5 523
in 0 channels
Get PRO
January '23
+2 221
in 0 channels
Get PRO
December '22
+412
in 0 channels
Get PRO
November '22
+325
in 0 channels
Get PRO
October '22
+156
in 0 channels
Get PRO
September '22
+342
in 0 channels
Get PRO
August '22
+236
in 0 channels
Get PRO
July '22
+346
in 0 channels
Get PRO
June '22
+203
in 0 channels
Get PRO
May '22
+410
in 0 channels
Get PRO
April '22
+1 689
in 0 channels
Get PRO
March '22
+565
in 0 channels
Get PRO
February '22
+424
in 0 channels
Get PRO
January '22
+536
in 0 channels
Get PRO
December '21
+62
in 0 channels
Get PRO
November '21
+56
in 0 channels
Get PRO
October '21
+238
in 0 channels
Get PRO
September '21
+291
in 0 channels
Get PRO
August '21
+180
in 0 channels
Get PRO
July '21
+202
in 0 channels
Get PRO
June '21
+619
in 0 channels
Get PRO
May '21
+845
in 0 channels
Get PRO
April '21
+175
in 0 channels
Get PRO
March '21
+56
in 0 channels
Get PRO
February '21
+108
in 0 channels
Get PRO
January '21
+109
in 0 channels
Get PRO
December '20
+21 065
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
11 July0
10 July+19
09 July+32
08 July+18
07 July+34
06 July+31
05 July+21
04 July+23
03 July+31
02 July+24
01 July+18
Channel Posts
ማኅበረ ቅዱሳን ለደብረ ሐዊ ቅዱስ ያሬድ ሁለ ገብ የገቢ ማስገኛ ፕሮጀክት እያስገነባ እንደሚገኝ ገለጸ ሐምሌ ፫ /፳፻፲፰ ዓ.ም ማኅበረ ቅዱሳን በጎ አድራጊ አካላትን በማስተባበር በሰሜን ጎንደር ሀገ
ማኅበረ ቅዱሳን ለደብረ ሐዊ ቅዱስ ያሬድ ሁለ ገብ የገቢ ማስገኛ ፕሮጀክት እያስገነባ እንደሚገኝ ገለጸ   ሐምሌ ፫ /፳፻፲፰ ዓ.ም  ማኅበረ ቅዱሳን በጎ አድራጊ አካላትን በማስተባበር በሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት ደባርቅ ከተማ የደብረ ሐዊ ቅዱስ ያሬድ ሁለ ገብ የገቢ ማስገኛ ፕሮጀክት እያስገነባ እንደሚገኝ ገልጿል።   ማኅበረ ቅዱሳን በቤተ ክርስቲያን ሁለንተናዊ እድገትና መንፈሳዊ ትምህርት ቤቶች አገልግሎት የፕሮጀክት ዝግጅትና ትግበራ ምክትል ኃላፊ የሆኑት ኢ/ር ማስተዋል አበበ (ወ/ሪት) እንደገለጹት የደብረ ሐዊ የቅዱስ ያሬድ ገዳም በኢኮኖሚ ዐቅሙን ለማሳደግና አገልግሎቱን ለማስቀጠል የሚረዳ የገቢ ማስገኛ ፕሮጀክት በሁለት ዙር  እንደሚከናወን ተናግረዋል።  ይህም በመጀመሪያው ዙር B+G+4 ወለል ሕንጻ እየተገነባ እንደሚገኝ የተጠቀሰ ሲሆን ማኅበሩ በዚህ ዙር  የሚጠበቅበትን ድርሻ ለማጠናቀቅ በመወጣት ረገድ 75.79% መድረሱን ተገልጿል።   ግንባታው በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የሚገኙ ድጋፍ አድራጊ አካላትን በማስተባበር የተከናወነ ነው ተብሏል።  በመጨረሻም ቅዱስ ያሬድ ለቤተ ክርስቲያንም ሆነ ለሀገር  ባለውለታ  እንደመሆኑና ገዳሙ ጥንታዊ በመሆኑ ለመናንያኑ የዕለት ጉርስ፣ የዓመት ልብስ እንዲሁም ለአገልግሎቱ የሚያስፈልጉ ነገሮችን በማድረግ ገዳሙ ያለበትን ደረጃ ለማቆየት ሁሉም ምእመን በሐሳብ፣ በጉልበትና በገንዘብ የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ ይገባል ሲሉ ኢ/ር ማስተዋል አበበ  ጥሪ አቅርበዋል።

2
ማኅበረ ቅዱሳን ለደብረ ሐዊ ቅዱስ ያሬድ ሁለ ገብ የገቢ ማስገኛ ፕሮጀክት እያስገነባ እንደሚገኝ ገለጸ   ሐምሌ ፪/፳፻፲፰ ዓ.ም  ማኅበረ ቅዱሳን በጎ አድራጊ አካላትን በማስተባበር በሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት ደባርቅ ከተማ የደብረ ሐዊ ቅዱስ ያሬድ ሁለ ገብ የገቢ ማስገኛ ፕሮጀክት እያስገነባ እንደሚገኝ ገልጿል።   ማኅበረ ቅዱሳን በቤተ ክርስቲያን ሁለንተናዊ እድገትና መንፈሳዊ ትምህርት ቤቶች አገልግሎት የፕሮጀክት ዝግጅትና ትግበራ ምክትል ኃላፊ የሆኑት ኢ/ር ማስተዋል አበበ (ወ/ሪት) እንደገለጹት የደብረ ሐዊ የቅዱስ ያሬድ ገዳም በኢኮኖሚ አቅሙን ለማሳደግና አገልግሎቱን ለማስቀጠል የሚረዳ የገቢ ማስገኛ ፕሮጀክት በሁለት ዙር  እንደሚከናወን ተናግረዋል።  ይህም በመጀመሪያው ዙር B+G+4 ወለል ሕንጻ እየተገነባ እንደሚገኝ የተጠቀሰ ሲሆን ማኅበሩ በዚህ ዙር  የሚጠበቅበትን ድርሻ ለማጠናቀቅ በመወጣት ረገድ 75.79% መድረሱን ተገልጿል።   ግንባታው በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የሚገኙ ድጋፍ አድራጊ አካላትን በማስተባበር የተከናወነ ነው ተብሏል።  በመጨረሻም ቅዱስ ያሬድ ለቤተ ክርስቲያንም ሆነ ለሀገር  ባለውለታ  እንደመሆኑና ገዳሙ ጥንታዊ በመሆኑ ለመናንያኑ የዕለት ጉርስ፣ የዓመት ልብስ እንዲሁም ለአገልግሎቱ የሚያስፈልጉ ነገሮችን በማድረግ ገዳሙ ያለበትን ደረጃ ለማቆየት ሁሉም ምእመን በሀሳብ፣ በጉልበትና በገንዘብ የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ ይገባል ሲሉ ኢ/ር ማስተዋል አበበ  ጥሪ አቅርበዋል።
1
3
"የአኀት አብያተ ክርክቲያናት የአገልግሎት ዕቅድ ዝግጅትና ትግበራ ተሞክሮ" የፓናል ውይይት ዘገባ ክፍል ፫ ሐምሌ ፫/፳፻፲፰ ዓ.ም የአኀት አብያተ ክርክቲያናት የአገልግሎት ዕቅድ ዝግጅትና ትግበራ ተሞክሮ በሚል መሪ ቃል የፓናል ውይይት ግንቦት ፳፱/፳፻፲፰ ዓ.ም ተካሄዶ የነበረ ሲሆን በውይይቱም የሚክትሉተ ሦስት ጥናታዊ ጽሑፎች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል። ፩ኛ - የአኀት አብያተ ክርስቲያናት የአገልግሎት ዕቅድ ዝግጅትና ትግበራ ተሞክሮ - በመ/ር ዳንኤል ሰይፈ ሚካኤል በመንበረ ፓትርያሪክ ጠ/ቤ/ክ ጥናት፣ ምርምርና መረጃ መምሪያ ኀላፊ እና የቅ/ሲኖዶስ ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ኀላፊ እንዲሁም የሊቃውንት ጉባኤ አባል ፪ኛ - የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የዕቅድ ዝግጅት፣ ትግበራ፣ ክትትልና ግምገማ ከትናንት እስከ ዛሬ - በመ/ር ባሕረ ጥበባት ሙጨ ፫ኛ - የቤተ ክርስቲያን የዕቅድ ዝግጅት ትግበራና የማኅበረ ቅዱሳን ድርሻ - በዶ/ር በሪሁን ተፈራ የማኅበረ ቅዱሳን የሕዝብ ግንኙነትና ትብብር አገልግሎት ሥራ አስኪያጅ ጽሑፎችና አጠቃላይ ውይይቱ በሦስት ክፍል የቀረበ ሲሆን የነበረው የማጠቃለያ ውይይት ሦስተኛው ክፍል እንደ ሚከተለው ቀርቧል፡፡ https://youtu.be/x3hRmh2hDPY?si=UpIKdQymapn-yg-I
3 417
4
ዜና ገዳማት
ዜና ገዳማት
3 338
5
ኑ ! ስደታቸው በሰንበትና በክረምት ለሆነባቸው እንድረስላቸው። ---***--- ለአርሲ ኦርቶዶክሳዊያን አስቸኳይ ሰብአዊ ድጋፍ የማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ወደ መርሐግብሩ ለመግባት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ
ኑ ! ስደታቸው በሰንበትና በክረምት ለሆነባቸው እንድረስላቸው። ---***--- ለአርሲ ኦርቶዶክሳዊያን አስቸኳይ ሰብአዊ ድጋፍ የማሰባሰቢያ መርሐ ግብር   ወደ መርሐግብሩ ለመግባት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ። https://zoom.us/j/93407133345 ድጋፍ ለማድረግ ፡- 1.   Mahibere Kidusan in Europa e.V. IBAN: DE14 3704 0044 0307 8037 00 BIC: COBADEFFXXX Reason of payment – 007   2.   Mahibere Kidusan in UK Banking - NatWest Sort Code - 60 12 51 Acc. No - 364 25 591 Reason of Payment: 007   3.   በስዊድን ለምትገኙ፡- ACCOUNT NUMBER - 9960 3421234653 BIC - NDEASESS IBAN - SE15 9500 0099 6034 2123 4653 ACCOUNT HOLDER - MAHIBERE KIDUSAN I SVERIGE NORDEA BANK Reason of Payment: 007   4.   በኢትዮጵያ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000309803648 በአቢሲኒያ ባንክ 37235458 በአሐዱ ባንክ 0025393810901
3 396
6
ለበለጠ መረጃ፡- በአካል 5 ኪሎ ማኅበረ ቅዱሳን ሕንጻ 1ኛ ወለል ወይም · በስልክ.ቁ፡- +251 921803238 · በኢሜል፡- yagelgilotber@eotcmk.org · በቴሌግራም፡- @Zeyklek
ለበለጠ መረጃ፡- በአካል 5 ኪሎ ማኅበረ ቅዱሳን ሕንጻ 1ኛ ወለል         ወይም ·  በስልክ.ቁ፡- +251 921803238 ·  በኢሜል፡- yagelgilotber@eotcmk.org ·  በቴሌግራም፡- @Zeyklekulu   ·  WhatsApp:- +251 91 352 8494       · ለመመዝገብና አገልግሎትን ለማግኘት :- 👇 👇 👇 https://forms.gle/CgYYC5gX6oxd3HGS7                          ዘመነ ክረምትን በአገልግሎት በር!
4 300
7
ኑ ! ስደታቸው በሰንበትና በክረምት ለሆነባቸው እንድረስላቸው። ---***--- ለአርሲ ኦርቶዶክሳዊያን አስቸኳይ ሰብአዊ ድጋፍ የማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ወደ መርሐግብሩ ለመግባት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ
ኑ ! ስደታቸው በሰንበትና በክረምት ለሆነባቸው እንድረስላቸው። ---***--- ለአርሲ ኦርቶዶክሳዊያን አስቸኳይ ሰብአዊ ድጋፍ የማሰባሰቢያ መርሐ ግብር   ወደ መርሐግብሩ ለመግባት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ። https://zoom.us/j/93407133345 ድጋፍ ለማድረግ ፡- 1.   Mahibere Kidusan in Europa e.V. IBAN: DE14 3704 0044 0307 8037 00 BIC: COBADEFFXXX Reason of payment – 007   2.   Mahibere Kidusan in UK Banking - NatWest Sort Code - 60 12 51 Acc. No - 364 25 591 Reason of Payment: 007   3.   በስዊድን ለምትገኙ፡- ACCOUNT NUMBER - 9960 3421234653 BIC - NDEASESS IBAN - SE15 9500 0099 6034 2123 4653 ACCOUNT HOLDER - MAHIBERE KIDUSAN I SVERIGE NORDEA BANK Reason of Payment: 007   4.   በኢትዮጵያ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000309803648 በአቢሲኒያ ባንክ 37235458 በአሐዱ ባንክ 0025393810901
5 471
8
ለበለጠ መረጃ፡- በአካል 5 ኪሎ ማኅበረ ቅዱሳን ሕንጻ 1ኛ ወለል ወይም · በስልክ.ቁ፡- +251 921803238 · በኢሜል፡- yagelgilotber@eotcmk.org · በቴሌግራም፡- @Zeyklek
ለበለጠ መረጃ፡- በአካል 5 ኪሎ ማኅበረ ቅዱሳን ሕንጻ 1ኛ ወለል         ወይም ·  በስልክ.ቁ፡- +251 921803238 ·  በኢሜል፡- yagelgilotber@eotcmk.org ·  በቴሌግራም፡- @Zeyklekulu   ·  WhatsApp:- +251 91 352 8494       · ለመመዘገቢና አገልግሎትን ለማግኝት :- 👇 👇 👇 https://forms.gle/CgYYC5gX6oxd3HGS7                          ዘመነ ክረምትን በአገልግሎት በር!
5 938
9
https://youtu.be/P_t_2pp8EpY
5 182
10
ይህ በእንዲህ እንዳለ የጋሞና አካባቢው ዞኖች ሀገረ ስብከት በበኩሉ በየዓመቱ ለካህናት የሚሰጠውን የስብከተ ወንጌል አገልግሎት ሥልጠና 15 ዲያቆናትን ሲያሠለጥን የቆየ ሲሆን ከሥልጠናው ጎን ለጎን ለማዕረገ ቅስና የሚያበቃቸውን ትምህርት በመስጠት ማዕረገ ቅስና እንዲቀበሉ አድርጓል።   ሥልጠናው በአርባ ምንጭ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ገዳም ጽርሐ ተዋሕዶ የካህናት ማሠልጠኛ ተቋም ሲሰጥ የቆየ ሲሆን ተቋሙ ለ58ኛ ጊዜ ማሠልጠኑ ተነግራል። ማኅበረ ቅዱሳን በያዘው መርሐ ግብር 11 ሠልጣኞችን በማስተማር ስምንቱ ማዕረገ ቅስና እንዲያገኙ የተደረገ ሲሆን በሀገረ ስብከቱ መርሐ ግብር ከሠለጠኑት 15 ዲያቆናት መካከል ስምንቱ ማዕረገ ቅስና እንዲያገኙ በማድረግ በአጠቃል ከ26 ሠልጣኞች መካከል 16ቱ ከብፁዕ አቡነ ኤልያስ ማዕረገ ቅስና ተቀብለዋል።   ሠልጣኞች ወደየ አካባቢያቸው ሲመለሱ ወንጌልን በማስፋፋት፣ የተዘጉ አብያተ ክርስቲያናትን በመክፈትና የክህነት አገልግሎት በመስጠት ቅድስት ቤተ ክርስቲያናቸውን ያገለግላሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ መረጃው አመላክቷል።
5 826
11
ማኅበረ ቅዱሳን ያስተማራቸውንና ያሠለጠናቸውን ዲያቆናት አስመረቀ። ሐምሌ ፩/፳፻፲፰ ዓ.ም የማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል ከአርባ ምንጭ ማእከል ጋር በጋራ በመሆን ከጋሞና አከባቢው ዞኖች ሀገረ ስብከ+3
ማኅበረ ቅዱሳን ያስተማራቸውንና  ያሠለጠናቸውን ዲያቆናት አስመረቀ። ሐምሌ ፩/፳፻፲፰ ዓ.ም የማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል ከአርባ ምንጭ ማእከል ጋር በጋራ በመሆን ከጋሞና አከባቢው ዞኖች ሀገረ ስብከት፣ ከጎፋና ባስኬቶ ዞኖች ሀገረ ስብከት እና ከወላይታ ሀገረ ስብከት ከተለያዩ ወረዳዎች የተወጣጡ 11 ዲያቆናትን ሲያስተምርና ሲያሰለጥን ቆይቶ ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ/ም ማዕረገ ቅስና እንዲቀበሉ በማድረግ አስመርቋል። በጋሞና አካባቢው ዞኖች ሀገረ ስብከት በአርባ ምንጭ ቅድስት ማርያም ገዳም አዳሪ አብነት ት/ቤት ሥልጠና ሲወስዱ የነበሩ ዲያቆናት ከሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ከብፁዕ አቡነ ኤልያስ ማዕረገ ቅስና ተቀብለው ተመርቀዋል ።   ሠልጣኝ ዲያቆናቱ የአገልጋይ እጥረት ካሉባቸው የሀገረ ስብከቱ የተለያዩ አካባቢዎች የተወጣጡ ሲሆኑ ማኅበረ ቅዱሳን የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ እና በማስተባበር ዲያቆናቱ ለማዕረገ ቅስና እንዲበቁ አድርጓል።   ማኅበረ ቅዱሳን አዳዲስ ተጠማቂያንና የአገልጋይ ካህናት እጥረት ካሉባቸው አካባቢዎች የተወጣጡ 11 ዲያቆናትን በመመልመል አሠልጥኖ ወደ አገልግሎት ማሠማራት በያዘው ስልታዊ ዕቅዱ መሠረት ሙሉ ወጫቸውን በመሸፈን ሲያሰለጥን ቆይቷል። ዲያቆናቱ ለማዕረገ ቅስና የሚያበቃቸውን ኪዳን፣ ሊጦን ፣ መስተብቁዕ እና ዋና ዋና የቅዳሴ ዜማዎችን ያካተተ ትምህርት ሲማሩ የቆዩ ሲሆን ከመሠረታዊው የክህነት ትምህርት ጎን ለጎን የትምህርተ ሃይማኖት ሥልጠናዎች ማለትም ትምህርተ ሃይማኖት መግቢያ፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ፣የቤተ ክርስቲያን ታሪክ፣ ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን፣ ምስጢራተ ቤተ ክርስቲያን፣ ነገረ ቅዱሳንና ነገረ ማርያም፣ ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር፣ ሐዋርያዊ ተልእኮ፣ የስብከት ዘዴዎች እንዲሁም ተግባቦት ተሰጥተዋል።
5 792
12
በመጨረሻም  የየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ መልአከ ምሕረት ዘካሪያስ ሐዲስ ከማእከሉ  እና ከሰንበት ት/ቤት አንድነት  ጋር ለመሥራት ያላቸው ፍላጎት እና ሁልጊዜም ለሚያደርጉት ቀና ትብብር ምስጋና ቀርቦ ሌሎች ክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ይህን አብሮ የማገልገል ተሞክሮ ልምድ ቢወስዱ ለቤተ ክርስቲያን ያለው አስተዋፅኦ ከፍተኛ መሆኑ ተገልጾ መርሐ ግብሩ ተጠናቋል። መረጃው የማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማእከል ሚዲያ ነው።
5 062
13
ለዲያቆናት ፣ ካህናት እና ሰባክያነ ወንጌል ሥልጠና መሰጠቱ ተገለጸ። ሐምሌ ፩/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማእከል የምሥራቅ ማስተባበሪያ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የካ ክፍለ ከተማ+4
ለዲያቆናት ፣ ካህናት እና ሰባክያነ ወንጌል  ሥልጠና መሰጠቱ ተገለጸ። ሐምሌ ፩/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማእከል የምሥራቅ ማስተባበሪያ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት እና ከሰ/ት /ቤት አንድነት ጋር በመተባበር ከ23 አድባራት ለተውጣጡ 291 ዲያቆናት፣ካህናት ፣ሰባክያነ ወንጌል በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሥልጠና መሰጠቱን ማስተባበሪያው ገልጿል። የሥልጠናው ዓላማ ካህናት የንስሓ ልጆቻቸውን አያያዝ በተመለከተ፣ በቤተ ክርስቲያን የውስጥ ሥርዓት ላይ ማለትም ማሕሌት፣ ሰዓታት ፣ ኪዳን፣ ቅዳሴ ፣የዐውደ ምሕረት መርሐ ግብርና ሌሎች አገልግሎቶችም የቤተ ክርስቲያንን ሥርዓት በጠበቀ መልኩ እንዲከወኑ ማስቻል ዋና ዓላማ ተደርጎ እንደተዘጋጀ  ተገልጿል።  ሰባክያነ ወንጌል የአገልግሎት ድርሻቸው በዐውደ ምሕረት ላይ በተመደቡበት ዕለት በማስተማር ብቻ ተገድቦ እንዳይቀር ከካህናቱ ጋር በመመካከር የንስሓ ልጆቻቸውን ማስተማር ፣ ምእመናንን ማስተማር ፣ማነጽ እና ያላመኑትን አስተምሮ መመለስ እንደሚያስፈልግ እና ኀላፊነታቸውን በአግባቡ እንዲወጡ ለማድረግ ዓላማ ያደረገ መሆኑ በሥልጠናው ላይ ተጠቁሟል።  ሥልጠናው በጠቅላይ ቤተ ክህነት የመሪ ዕቅድ መምሪያ ዐቢይ ኮሚቴ አባል በሆኑት ቀሲስ ብሩህ ተስፋ ሥዩም የተሰጠ ሲሆን ከመርሐ ግብሩ ታዳሚዎች አስተያየትና ጥያቄ ተነሥቶ ምላሽ ተሰጥቷል። ከዚህ ሥልጠና በኋላ በቀጣይ ከየአድባራቱ አስተዳዳሪዎችእና ጸሓፊዎች  ጋር ውይይት ለማድረግ የታቀደ መሆኑን እና በየአጥቢያው የሚገኙ ካህናት፣ መሪጌቶች ፣ዲያቆናት፣ ሰባክያነ ወንጌል  አገልግሎቱን  በሚጠበቀው ልክ ለማድረግ እንደሚሠራ የክፍለ ከተማው ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ምሕረት ዘካሪያስ ሐዲስ ገልጸዋል።
5 730
14
ሁሉም አደነቁ ያን ጊዜም አንደበቱ ከድዳነት ተፈትቶለት ተናገረ፣ እግዚአብሔርንም ፈጽሞ አመሰገነው። ስለ ልጁና ስለ መድኃኒታችን መምጣት ልጁ ዮሐንስም የልዑል ነቢይ እንደሚባልና በእግዚአብሔርም ፊት እንደሚሄድ ትንቢት ተናገረ።http://www.eotcmk.org
5 886
15
ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ሰኔ ፴ በዚች ዕለት ነቢይ ሰማዕትና ሐዋርያ የሆነ መጥምቁ ዮሐንስ ተወለደ። ዮሐንስ ማለት እግዚአብሔር ጸጋ ነው ማለት ነው፡፡ትርጓሜ ወንጌልም መጥምቀ መለኮት ዮሐንስን ፍሥሐ ወ
ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ          ሰኔ ፴ በዚች ዕለት ነቢይ ሰማዕትና ሐዋርያ የሆነ መጥምቁ ዮሐንስ ተወለደ። ዮሐንስ ማለት እግዚአብሔር ጸጋ ነው ማለት ነው፡፡ትርጓሜ ወንጌልም መጥምቀ መለኮት ዮሐንስን ፍሥሐ ወሐሴት (ተድላናደስታ) ይለዋል ፤ወላጆቹ በእርሱ መወለድ ተደስተዋልና /ሉቃ.፩፥፲፬/፡፡በቅዱስ ወንጌል እንደ ተጻፈ ሄሮድስ የመድኀኒታችን የክርስቶስን መወለድ ከሰብአ ሰገል ሲሰማ መንግሥቴን ይወስድብኛል ብሎ ስለሠጋ ጌታችንን ያገኘሁ መስሎት የቤተልሔም ሕፃናትን መግደል ጀመረ/ማቴ.፪፥፩-፲፮/፡፡  በዚህ ጊዜ ቅድስት ኤልሳቤጥ ልጇን ከሞት ለማዳን ስትል ሕፃኑ ዮሐንስን ይዛ ወደ በረሃ ተሰደደች። በበረሃም ድንጋይ ቤት ሆኖላቸው፣እግዚአብሔርም ከብርድ፣ከፀሐይና ከአራዊቱ አፍ እየጠበቃቸው መኖር ጀመሩ፡፡ ወደ በረሃ ሲገቡ ቅዱስ ዮሐንስ የሁለት ዓመት ከመንፈቅ ሕፃን ነበር፡፡ ሕፃኑም አደገ ፤በመንፈስም ጠነከረ፤ ለእስራኤል እስከታየበት ቀን ድረስ በምድረ በዳ ኖረ /ሉቃ.፩፥፹/ተብሎ እንደተጻፈ፡፡ ይህም በእናቱ ማኅፀን ውስጥ ሳለ ለእግዚአብሔር ልጅ የሰገደው ነው፣  በመድኅነ ዓለም ክርስቶስ ራስ ላይ እጁን ጭኖ በውኃ ያጠምቀው ዘንድ የተገባው ነው። በቅዱስ ወንጌል እንደ ተነገረ ወንድ ልጅን ትወልድ ዘንድ የኤልሳቤጥ የፅንሷ ወራት በተፈጸመ ጊዜ ወንድ ልጅን ወለደች፤ ዘመዶቿና ጐረቤቶቿ እግዚአብሔር ቸርነቱን እንዳበዛላት በሰሙ ጊዜ ስለእርስዋ ደስ አላቸው። በስምንተኛውም ቀን ሊገዝሩት መጡ፣ በአባቱም ስም ዘካርያስ ብለው ጠሩት እናቱ ግን አይሆንም ዮሐንስ ይባል አለች። ”ከዘመዶችሽ ስሙ እንዲህ የሚባል የለም” አሏት። አባቱንም ጠቅሰው ”ማን ሊባል ትወዳለህ?”አሉት፤ እርሱም ብራና ለምኖ ስሙ ዮሐንስ ይባል ብሎ ጻፈ ።
6 150
16
✝️የጾም ቁርሳችን፣ ለወገኖቻችን✝️ +++ በሀገራችን በተለያዩ አካባቢዎች እያጋጠሙ ባሉ ማኅበራዊ ቀውሶች( ሃይማኖት ተኮር ጥቃቶች፣ መፈናቀልና ጦርነት ) ብዙ ወገኖቻችን ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል። እ
✝️የጾም ቁርሳችን፣ ለወገኖቻችን✝️ +++ በሀገራችን በተለያዩ አካባቢዎች እያጋጠሙ ባሉ ማኅበራዊ ቀውሶች( ሃይማኖት ተኮር ጥቃቶች፣ መፈናቀልና ጦርነት ) ብዙ ወገኖቻችን ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል። እርስዎም ለእነዚህ ወገኖች የጾም ቁርስዎን በመለገስ ቸርነትን ያድርጉ! ድጋፍ ለማድረግ :- #በማኅበረ ቅዱሳን የማኅበራዊ ድጋፍና መልሶ ማቋቋም ሒሳብ ቁጥሮች፡- 1. በአሐዱ ባንክ - 0025393810901 2. በአቢሲንያ ባንክ - 37235458 3. በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - 1000309803648 4. በወጋገን ባንክ - 0837331610101 5. በወገን ፈንድ ፡- https://Www.wegenfund.com/mknu መጠቀም የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
11 005
17
የአዲስ አበባ ማእከል 109 የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች በደረጃ አንድ ተተኪ መምህራን መመረቃቸውን ገለጸ። ሰኔ ፳፱/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን የአዲስ አበባ ማእከል ግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ዋና ክፍ+3
የአዲስ አበባ ማእከል 109 የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች በደረጃ አንድ ተተኪ መምህራን መመረቃቸውን ገለጸ።   ሰኔ ፳፱/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን የአዲስ አበባ ማእከል ግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ዋና ክፍል የግቢ ጉባኤያት ተቋማዊ ልማት ክፍል  በደረጃ አንድ ሲያሠለጥናቸው የቆዩ የግቢ ጉባኤ ተማሪዎችን ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓም ማስመረቁን በዋና ክፍሉ የግቢ ጉባኤያት ተቋማዊ ልማት ምክትል ኀላፊ መምህር መስፍን ግርማ ገልጸዋል። የሥልጠናው ዓላማ የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች ከቀለም ትምህርታቸው ጎን ለጎን የማስተማር ዐቅም ያላቸውን ተማሪዎች ሥልጠና በመስጠት በግቢ ጉባኤ የሚያገለግሉ ተተኪ መምህራንን ማፍራትና ማሰማራት ላይ ያለመ ነው። በዕለቱም ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ዶክተር ሙሉጌታ ሥዩም የማኅበረ ቅዱሳን ሥራ አመራር አባል ምክርና የአገልግሎት ልምዳቸውን ያካፈሉ ሲሆን በሥልጠናው ጥሩ አርአያ ላሳዩ ሁለት መምህራን የምስክር ወረቀት ተሰጥቷል ። በመጨረሻም የአዲስ አበባ ማእከል ሰብሳቢ ዲያቆን ኃይለ ማርያም መድኅን ለተመራቂዎች "ዛሬ የተመረቃችሁት የመጨረሻ ሳይሆን የመጀመሪያ መሆኑን አውቃችሁ ተጠያቂ መምህር ለመሆን እያነበባችሁና ከሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን እየጠየቃችሁ እራሳችሁን አሳድጉ፣ በተሰጣችሁ መክሊት በማገልገል እንድታተርፉ፣ አገልግሎታችሁ በፍቅርና በትሕትና ይሁን" በማለት መልእክት ያስተላለፉ ሲሆን በሥልጠናው ጥሩ ውጤት ላመጡ 3 ተማሪዎች የመጽሐፍት ሽልማትና ለተመራቂዎች የአደራ መስቀል በቀሲስ ገዛኸኝ በቀለ ተሰጥቷቸው መርሐ ግብሩ ተጠናቋል። መረጃው ፦ በማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማእከል ሚዲያ ነው
5 543
18
ከዚህ ባሻገር ብፁዕነታቸው የብፁዕ አቡነ አብርሃምን መልእክት በሚያጠናክር መልኩ "ሊቃውንቱ ለቅድስት ቤተክርስቲያን አንድነት ፣ ከቀድሞው በበለጠ በጋራ ሊቆሙ ፣ አንድ ድምፅ ሁነውም ሊመክሩ ፣ ምክረ ሐሳባቸውንም ለቅዱስ ሲኖዶስ በትጋት ሊያቀርቡ" እንደሚገባ ጠቁመዋል። የተመራቂ ደቀመዛሙርት መምህር የሆኑት ሊቀ ሊቃውንት ስምዓ ኮነ መልአክ ተማሪዎቻቸው ለዚህ ደረጃ በመብቃታቸው መደስታቸውን ገልጸው በቀጣይም በምስክር ጉባኤ ቤቱ በነበራቸው ቆይታ የቀሰሙትን ጥንታዊ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ዕውቀት ተግባር ላይ በማዋል ለቤተ ክርስቲያንና ለሀገር የሚጠቅም አገልግሎት እንዲሰጡ አሳስበዋል። የምስክር ጉባኤ ቤቱ ልዩ ልዩ የልማት ሥራዎችን እያከናወነ ስለመሆኑ የተጠቀሰ ሲሆን  በምርቃት በዓል ላይ ለመምህራን ማረፊያ እንዲሁም  ወደ ምስክር ጉባኤ ቤቱ ለሚመጡ እንግዶች መቀበያ የሚሆን ሕንጻ በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። ይህ አዲስ ሕንጻ  የጉባኤ ቤቱን የትምህርት ሥርዓት ለማጠናከር፣ ለተማሪዎችም የተሻለ የአስተዳደርና አገልግሎት ለመስጠት እንደሚያግዝ ተጠቁሟል። ©ፈለገ ገነት ሚዲያ
4 863
19
የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት የ፬ቱ ጉባኤያት የምስክር ጉባኤ ቤት 19 ደቀ መዛሙርትን ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት አስመረቀ። ሰኔ ፳፱/፳፻፲፰ ዓ.ም በምርቃት መርሐ ግብሩ ብፁዕ አቡነ አብር+9
የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት የ፬ቱ  ጉባኤያት የምስክር ጉባኤ ቤት 19 ደቀ መዛሙርትን ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት አስመረቀ። ሰኔ ፳፱/፳፻፲፰ ዓ.ም በምርቃት መርሐ ግብሩ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የባሕር ዳር እና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ ብፁዕ አቡነ ኤልያስ የስካንዲቪያንስ እና የግሪክ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ የምስክር ጉባኤ ቤቱ መምህር ሊቀ ሊቃውንት ስምዓ ኮነ መልአክ ፣ የጠቅላይ ቤተክህነት የሥራ ኀላፊዎች ፣ የምስክር  ጉባኤ ቤቶች መምህራን ፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ፣ ተመራቂዎችና የተመራቂ ደቀመዛሙርት ወዳጅ ዘመዶች እንዲሁም ጥሪ የተረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። ብፁዕ አቡነ አብርሃም በመርሐ ግብሩ ላይ  ለተመራቂ ደቀ መዛሙርት እና ለቤተ ክርስቲያን የእንኳን ደስ ያላችሁ  መልእክታቸውን አስተላልፈው "የዛሬ ተመራቂ ደቀ መዛሙርት የነገ መምህራን የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሉዓላዊነትነት ተከብሮ እንዲዘልቅ ፣ ከአጥቢያ ጀምሮ እስከ የቅዱስ ሲኖዶስ የተዘረጋው የቤተ ክርስቲያን ሰንሰለት ይበልጥ ጠንካራ እንዲሆን ለሐዋርያዊ አገልግሎት በምትጓዙበት ሁሉ በርትታችሁ ልትሠሩ ይገባል" ብለዋል። ብፁዕነታቸው አክለውም "በማያስፈልገው መልኩ የጥንቱን እውቀታችሁን አታዘምኑት" የአባቶቻችን ትርጓሜም ወደ ቀጣይ ትውልድ ተጠብቆ እንዲተላለፍ ተግታችሁ ሥሩ ፣ ከእውቀት ባሻገር ለመንፈሳዊነትም ልዩ ትኩረት እንድትሰጡ  ደግሞም የምታስተምሩትን በተግባር መኖር ከተመራቂ ደቀመዛሙርት እንደሚጠበቅ አመላክተዋል። ብፁዕ አቡነ ኤልያስ በበኩላቸው ተመራቂ ደቀመዛሙርት ለፍሬ እንዲበቁ ምኞታቸውን በመግለፅ ሊቃውንት በዚህ መልኩ መመረቃቸው ጥንት ያልነበረ አሁን ግን የተለመደ ታላቅ ተግባር ነውና "ትልቅ ዕድል" ነው ብለዋል።
6 257
20
የዲላ ማእከል ለ7ኛ ዙር ያሠለጠናቸውን 63 የበገና ሠልጣኞች አስመረቀ። ሰኔ ፳፱/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን የዲላ ማእከል ለ7ኛ ዙር ያሠለጠናቸውን 63 የበገና ሠልጣኞች ሰኔ 28 ቀን 2018+4
የዲላ  ማእከል ለ7ኛ ዙር  ያሠለጠናቸውን 63  የበገና ሠልጣኞች አስመረቀ። ሰኔ ፳፱/፳፻፲፰ ዓ.ም     በማኅበረ ቅዱሳን የዲላ ማእከል ለ7ኛ ዙር  ያሠለጠናቸውን 63  የበገና ሠልጣኞች ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ.ም  አባቶች  ካህናት፣የተመራቂ ቤተሰቦች እና የዲላ ማእከል አባላት በተገኙበት አስመርቋል ። በዕለቱ መዝሙርና ትምህርተ ወንጌል  የቀረበ ሲሆን መ/ር ታሪኩ ወንድማገኝ በማኅበረ ቅዱሳነን የዲላ ማእከል ሰብሳቢ ላለፉት ስድስት ወራት የበገና ሥልጠና ሲወስዱ ለነበሩ ተመራቂዎች እና የተመራቂ ቤተሰቦች የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላልፈው ተመራቂዎች እግዚአብሔርን በበገና ከማመስገን ባሻገር በሕይወታቸው መልካም ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር ሊኖራቸው ይገባል ሲሉ ተናግረዋል። በመርሐ ግብሩ የተገኙት የቅ/ኡራኤል ቤተ ክርስቲያን አገልጋይና የማእከሉ አባል ቀሲስ ተቋም የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላልፈው ተማሪዎች አልባሌ ቦታ ከመዋል ይልቅ እግዚአብሔርን ለማመስገን በተመረጠ ቦታ መገኘታቸው መልካም ነው ብለዋል። በተጨማሪ ይህ ዝማሪ መንፈሳዊ በረከት ያለው በመሆኑ ለሌሎች አርአያ በመሆን በመንፈሳዊ ሥነ ምግባር ልትኖሩ ይገባል በማለት ገልጸዋል።   በተመሳሳይ በደሴ ማእከል ለ4ኛ ዙር ያሠለጠናቸውን 38 በገና ደርዳሪዎችን በበደሌ ደ/ሣህል መድኃኔዓለም ካቴድራል አስመርቋል።
5 804