ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል
📈 Analytical overview of Telegram channel ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል
Channel ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል (@mkpublicrelation) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 52 483 subscribers, ranking 997 in the Religion & Spirituality category and 631 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 52 483 subscribers.
According to the latest data from 06 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 529 over the last 30 days and by 32 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 10.44%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 6.76% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 5 480 views. Within the first day, a publication typically gains 3 547 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 46.
📝 Description and content policy
Channel description not provided.
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 07 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 07 September | +2 | |||
| 06 September | +36 | |||
| 05 September | +12 | |||
| 04 September | +21 | |||
| 03 September | +16 | |||
| 02 September | +20 | |||
| 01 September | +11 |
| 2 | የተመረጥንበትን በማወቅ ቀድመን እንገኝ!
እግዚአብሔር ለታላቅ ዓላማና ጥሪ መርጦናል። ይህን የተመረጥንበትን መንፈሳዊ ድርሻችንን እና ኃላፊነታችንን ተረድተን በቤቱና በምግባሩ ቀድመን ለመገኘት ምን ማድረግ አለብን?
በማኅበረ ቅዱሳን MK TV የተዘጋጀውን ይህንን ድንቅ የዐውደ ስብከት ትምህርት ተከታትለው መንፈሳዊ በረከትን ያግኙ
🎬 ቪዲዮውን ለማየት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ፡
https://youtu.be/_ylIvPt_nVk
#MKTV #ዐውደ_ስብከት #ማኅበረ_ቅዱሳን #የኦርቶዶክስ_ስብከት #EthiopianOrthodox #EOTC | 3 541 |
| 3 | https://www.youtube.com/live/aYUh8Flon_E?si=Bs-SZH5f4hbzA03f | 4 913 |
| 4 | https://youtu.be/hlevEJP6G_s?si=_NsH8dM9_prm01Ly | 1 |
| 5 | የ«ሐዊረ ሕይወት በቤትዎ» መርሃ ግብር ቲኬት መቁረጫ እና የድጋፍ ማድረጊያ የባንክ አካውንቶች እና መረጃዎች፡-
የባንክ አካውንት ቁጥሮች፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000010822657
አሐዱ ባንክ፦ 0003488720302
አቢሲኒያ ባንክ፦ 116596048
ወጋገን ባንክ፦ 0039595330101
አማራ ባንክ፦ 9900017695658
ዳሽን ባንክ፦ 5171156335011
ሕብረት ባንክ፦ 1110410459418011
አባይ ባንክ፦ 1841117256280019
አዋሽ ባንክ፦ 013040800017700
ኦሮሚያ ባንክ፦ 1033100028297
ስንቄ ባንክ፦ 1116511720215
የኦንላይን ድጋፍ ማድረጊያዎች፦
WegenFund: https://www.wegenfund.com/causes/mkmedia/
Zeffy: https://www.zeffy.com/en-US/donation-form/donate-to-change-lives-22676
ደረሰኝ መላኪያ እና ተጨማሪ መረጃ፦
ቴሌግራም፦ @mkcenterofexcellence (ክፍያ የፈጸሙበትን ስክሪንሾት ለመላክ)
ስልክ ቁጥሮች፦ +251 966636363 / +251 962161616 | 5 303 |
| 6 | ማስታወቂያ
የማኅበረ ቅዱሳን ወርሐዊ የስብከተ ወንጌል ጉባኤ በየወሩ መጨረሻ እንደሚከናወን ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ጳጉሜ 01 ቀን 2018 ዓ.ም. ሊካሄድ ታስቦ የነበረው ጉባኤ በሐዊረ ሕይወት በቤትዎ እና ሌሎች ምክንያቶች የማይከናወን መሆኑ እንገልጻለን፡፡ | 6 306 |
| 7 | የማኅበረ ቅዱሳን ሚዲያ — የ«ሐዊረ ሕይወት በቤትዎ» ቲኬት እና የድጋፍ ማድረጊያ የባንክ አካውንቶች
የ«ሐዊረ ሕይወት በቤትዎ» መርሃ ግብር ቲኬት ለመቁረጥ እንዲሁም ለአገልግሎቱ በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ የምትፈልጉ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን የባንክ አካውንት ቁጥሮች መጠቀም ትችላላችሁ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000010822657
አሐዱ ባንክ፦ 0003488720302
አቢሲኒያ ባንክ፦ 116596048
ወጋገን ባንክ፦ 0039595330101
አማራ ባንክ፦ 9900017695658
ዳሽን ባንክ፦ 5171156335011
ሕብረት ባንክ፦ 1110410459418011
አባይ ባንክ፦ 1841117256280019
አዋሽ ባንክ፦ 013040800017700
ኦሮሚያ ባንክ፦ 1033100028297
ስንቄ ባንክ፦ 1116511720215
ማሳሰቢያ፦ ክፍያ ፈጽመው ድጋፍ ያደረጉበትን ወይም ቲኬት የቆረጡበትን የደረሰኝ ስክሪንሾት (Screenshot) በቴሌግራም አድራሻችን @mkcenterofexcellence ይላኩልን።
ለበለጠ መረጃ
+2519 63636363
+251 962161616
See less | 8 163 |
| 8 | No text... | 7 630 |
| 9 | 📚 መማር እንሻለን!
በተለያዩ ማኅበራዊ ቀውሶች ምክንያት የትምህርት መሣሪያ አጥተው የትምህርት ገበታቸው የተቋረጠባቸውን ሕፃናት በጋራ እንደግፍ።
🔹 የአንድ ተማሪ ሙሉ ወጪ፦ 3,300 ብር
💰 በገንዘብ ለመርዳት፦ በማኅበረ ቅዱሳን የማኅበራዊ ድጋፍ ሒሳብ ቁጥሮች
• ንግድ ባንክ፡ 1000309803648
• አሐዱ ባንክ፡ 0025393810901
• አቢሲኒያ ባንክ፡ 23375458
• ወጋገን ባንክ፡ 083731610101
🎁 በዓይነት ለመስጠት፦ አምስት ኪሎ፣ ማኅበረ ቅዱሳን ሕንፃ 1ኛ ወለል
📅 ጊዜ፦ ከነሐሴ 1 - ጷጉሜን 5/2018 ዓ.ም
የማኅበረ ቅዱሳን ሙያ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት | 8 514 |
| 10 | #በከፍተኛ_ጥራትና_ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንን በጠበቀ መልኩ በአንደኛ ደረጃ ጨርቅ በጥንቃቄ የተመረቱ ልዩ ልዩ አልባሳትን በተመጣጣኝ ዋጋ ስናቀርብልዎ በታላቅ ደስታ ነው።
ምርቶቹን በሁሉም የማኅበረ ቅዱሳን ሱቆች ያገኟቸዋል።✝️✝️✝️
ለበለጠ መረጃ 📞0942225522 | 9 210 |
| 11 | https://forms.gle/CspWmTYBvHpuWb9p7 | 9 613 |
| 12 | የመቄዶንያ መሥራች ብንያም በለጠ (የክብር ዶ/ር) በማኅበረ ቅዱሳን 17ኛ ጠቅላላ ጉባኤ በመገኘት ማኅበሩን አመሰገኑ።
መቄዶኒያ ባለፉት ዓመታት 300 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ድጋፍ ለተፈናቃዮች ማድረጉንም ገልጸዋል።
MK TV ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም
ከነሐሴ 22-24 በተካሄደው ጉባኤ ማጠቃለያ የተገኙት አቶ ብንያም በለጠ ማኅበረ ቅዱሳን ለመቄዶንያ በርካታ ድጋፍ ማድረጉን በመግለጽ ምስጋና አቅርበዋል።
መቄዶንያ የሁሉም እምነት ተከታይ በመሆኑ ለሁሉም እኩል ድጋፍና እንክብካቤ ምንሰጥበት ቤት ነው ያሉት መሥራቹ ማኅበረ ቅዱሳን ሲያግዘን እምነት ሳይለይ ለሁሉም ነው በማለት ገልጸዋል።
በማእከሉ የሚገኙ ኦርቶዶክሳዊ አረጋውያን በተመለከተም መምህራንን መድቦ እንዲጸኑና ለቅዱስ ቁርባን እንዲበቁ እያደረገ ነው ብለዋል።
በአሁኑ ሰዓት መቄዶኒያ ራሱን ለመቻል ብዙ ሥራ እየሠራ ነው፤ የተጀመረ ሕንጻ ለመጨረስ 3 ገቢ ማሰባሰቢያ አድርገን ግንባታውን አጠናቀናል፤ በቅርብም 8000 ካሬ ላይ የሚያርፍ 27 ወለል ያለው ሕንፃ እንጀምራለን ሲሉ ተናግረዋል። የተለያዩ የግንባታ ማሽነሪዎች መገዛታቸውንም አሳውቀዋል።
አዳዲስ 12 ቅርንጫፎችን ከፍተው በቅርቡ ሥራ የሚጀምሩ መሆኑንም ለተሳታፊዎች የገለጹት አቶ ብንያም 300 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ድጋፍ በተለያዩ አካባቢዎች ለሚገኙ ተፈናቃዮች እርዳታ መስጠቱንም ገልጸዋል።
ስለሆነም ማኅበረ ቅዱሳንና ሁሉም ማእከሉን እንዲደግፉ ጥሪ አቅርበዋል። | 1 |
| 13 | የመቄዶንያ መሥራች ብንያም በለጠ (የክብር ዶ/ር) በማኅበረ ቅዱሳን 17ኛ ጠቅላላ ጉባኤ በመገኘት ማኅበሩን አመሰገኑ።
መቄዶኒያ ባለፉት ዓመታት 300 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ድጋፍ ለተፈናቃዮች ማድረጉንም ገልጸዋል።
ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም
ከነሐሴ 22-24 በተካሄደው ጉባኤ ማጠቃለያ የተገኙት አቶ ብንያም በለጠ ማኅበረ ቅዱሳን ለመቄዶንያ በርካታ ድጋፍ ማድረጉን በመግለጽ ምስጋና አቅርበዋል።
መቄዶንያ የሁሉም እምነት ተከታይ በመሆኑ ለሁሉም እኩል ድጋፍና እንክብካቤ ምንሰጥበት ቤት ነው ያሉት መሥራቹ ማኅበረ ቅዱሳን ሲያግዘን እምነት ሳይለይ ለሁሉም ነው በማለት ገልጸዋል።
በማእከሉ የሚገኙ ኦርቶዶክሳዊ አረጋውያን በተመለከተም መምህራንን መድቦ እንዲጸኑና ለቅዱስ ቁርባን እንዲበቁ እያደረገ ነው ብለዋል።
በአሁኑ ሰዓት መቄዶኒያ ራሱን ለመቻል ብዙ ሥራ እየሠራ ነው፤ የተጀመረ ሕንጻ ለመጨረስ 3 ገቢ ማሰባሰቢያ አድርገን ግንባታውን አጠናቀናል፤ በቅርብም 8000 ካሬ ላይ የሚያርፍ 27 ወለል ያለው ሕንፃ እንጀምራለን ሲሉ ተናግረዋል። የተለያዩ የግንባታ ማሽነሪዎች መገዛታቸውንም አሳውቀዋል።
አዳዲስ 12 ቅርንጫፎችን ከፍተው በቅርቡ ሥራ የሚጀምሩ መሆኑንም ለተሳታፊዎች የገለጹት አቶ ብንያም 300 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ድጋፍ በተለያዩ አካባቢዎች ለሚገኙ ተፈናቃዮች እርዳታ መስጠቱንም ገልጸዋል።
ስለሆነም ማኅበረ ቅዱሳንና ሁሉም ማእከሉን እንዲደግፉ ጥሪ አቅርበዋል። | 8 729 |
| 14 | ከነሐሴ ፳፪ ጀምሮ የተካሄደው የማኅበረ ቅዱሳን 17ኛው ዓለም አቀፍ ጠቅላላ ጉባኤ ተጠናቀቀ።
በጉባኤው ለቅደስት ቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ውጤታማነት የሚያግዙ ውሳኔዎች ተላልፈዋል። አቅጣጫም ተቀምጧል።
ነሐሴ ፳፭ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም
በየሁለት ዓመት የሚካሄደው የማኅበረ ቅዱሳን ዓለም አቀፍ ጠቅላላ ጉባኤ “አንድ ልብ፤ አንድ አሳብ ለተቀናጀ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት” በሚል መሪ ቃል በቅደስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ ተካሂዷል።
በጉባኤው ከሀገር ውስጥና ከውጭ ከ800 በላይ የመዋቅሩ ተወካዮች ተጋባዥ እንግዶች በአካልና በቨርቿል ተሳትፈዋል።
ከእንኳን ደህና መጣችሁ ሕፅበተ እግር ጀምሮ፣ የሁለት ዓመት የሥልታዊ እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት፣ ወቅታዊ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት፣ ስለግቢ ጉባኤ አገልግሎት፣ የኤአይ እድልና ፈተና በቤተ ክርስቲያን በሚሉና ሌሎች ጉዳዮች ተወያይቶ አቅጣጫ አስቀምጧል።
በመጨረሻም ከደባርቅ ዩኒቨርስቲ ግቢ ጉባኤ የዩኒቨርስቲውን በአጠቃላይም በሴቶችም ሁለት ዋንጫ የወሰደችው ተመራቂ የኔነሽ ታምሬ በማእከሉ አማካኝነት ዋንጫዋን ለማኅበረ ቅዱሳን አስረክባለች። | 9 282 |
| 15 | በትናንትናው ዕለት ነሐሴ 23 ቀን የጀመረው 17ኛው የማኅበረ ቅዱሳን ዓለም አቀፍ ጠቅላላ ጉባኤ በከሰዓት ውሎው የቡድን ውይይት ሪፖርቶችን አድምጦ ቀጣይ አቅጣጫ አስቀምጧል።
በመቀጠልም የሥነ አእምሮ ባለሙያና የማኅበረ ቅዱሳን ሥራ አመራር አባል በሆኑት ዶ/ር እንግዳ ግርማ “አእምሮውና ስሜቱ የተባበረለት መሪ” በሚል ርእስ ለተሳታፊዎች ጽሑፍ አቅርበዋል። | 7 629 |
| 16 | 17ኛው የማኅበረ ቅዱሳን ዓለም አቀፍ ጠቅላላ ጉባኤ በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ መካሄዱን እንደቀጠለ ነው።
ከሰዓት በፊት ፕሮግራሙም “ግቢ ጉባኤያትን ወደ ላቀ አገልግሎት” በሚል መነሻ በዲ/ን ቤተ ማርያም ዓለሙ የማኅበረ ቅዱሳን ሥራ አመራር አባል እና አቶ አበበ በዳዳ የማኅበረ ቅዱሳን የግቢ ጉባኤያት ሥራ አስፈጻሚ ጥናት አቅርበዋል።
በአሁኑ ሰዓትም በጥናቱ መነሻነት ተሳታፊዎች በተለያዩ ቡድኖች ተመድበው ከተወያዩ በኋላ ለምሳ እረፍት ወጥተዋል። | 8 002 |
| 17 | የማኅበረ ቅዱሳን 17ኛው ዓለም አቀፍ ጠቅላላ ጉባኤ ሁለተኛ ቀን ጉባኤውን በአባቶች በጸሎት ጀምፘል።
Mk TV ነሐሴ 24 ቀን 2018 ዓ.ም
በአሁኑ ሰዓትም በትናንት ምሽት በወቅታዊ የቤተ ክርስቲያን ጉዳይና አገልግሎት ላይ በቀረበ ጥናት መነሻነት የነበሩ የቡድን ውይይቶችን ማጠቃለያ እየሰማ ይገኛል።
👇👇👇👇👇👇👇
የማኅበረ ቅዱሳን የማኅበራዊ ሚዲያ አውታሮች ይቀላቀሉ
ቴሌግራም፡- http://t.me/mkpublicrelation
የማኅበረ ቅዱሳን ሕዝብ ግንኙነት:-https://www.facebook.com/mahiberekidusan.mkusa/
ድረገጽ፡- http://www.eotcmk.org
ዩ ቲዩብ፡- http://www.youtube.com/user/EOTCMK
:- https://www.youtube.com/@-zemawetibebzmk7905 | 7 463 |
| 18 | “በተከለሰው ሥርዓተ ትምህርት መሠረት አዳዲስ 13 የግቢ ጉባኤያት መማሪያ መጻሕፍት በአማርኛ ቋንቋ ተዘጋጅተዋል።
11ዱ 51,000 ኮፒ ታትመው ለተማሪዎች በመሠራጨት ላይ ናቸው።”
👇👇👇👇👇👇👇
የማኅበረ ቅዱሳን የማኅበራዊ ሚዲያ አውታሮች ይቀላቀሉ
ቴሌግራም፡- http://t.me/mkpublicrelation
የማኅበረ ቅዱሳን ሕዝብ ግንኙነት:-https://www.facebook.com/mahiberekidusan.mkusa/
ድረገጽ፡- http://www.eotcmk.org
ዩ ቲዩብ፡- http://www.youtube.com/user/EOTCMK
:- https://www.youtube.com/@-zemawetibebzmk7905 | 10 605 |
| 19 | No text... | 5 991 |
| 20 | No text... | 6 817 |
