en
Feedback
ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል

ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል

Channel ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል (@mkpublicrelation) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 50 895 subscribers, ranking 1 085 in the Religion & Spirituality category and 626 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 50 895 subscribers.

According to the latest data from 18 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 373 over the last 30 days and by 37 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 17.05%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.52% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 8 673 views. Within the first day, a publication typically gains 4 334 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 60.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 19 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

50 895
Subscribers
+3724 hours
+1797 days
+37330 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
June '26
June '26
+485
in 5 channels
May '26
+1 028
in 7 channels
Get PRO
April '26
+711
in 12 channels
Get PRO
March '26
+322
in 5 channels
Get PRO
February '26
+263
in 7 channels
Get PRO
January '26
+250
in 9 channels
Get PRO
December '25
+548
in 13 channels
Get PRO
November '25
+482
in 13 channels
Get PRO
October '25
+318
in 7 channels
Get PRO
September '25
+230
in 8 channels
Get PRO
August '25
+260
in 9 channels
Get PRO
July '25
+255
in 8 channels
Get PRO
June '25
+385
in 13 channels
Get PRO
May '25
+572
in 21 channels
Get PRO
April '25
+569
in 11 channels
Get PRO
March '25
+1 004
in 13 channels
Get PRO
February '25
+771
in 20 channels
Get PRO
January '25
+2 173
in 22 channels
Get PRO
December '24
+2 069
in 4 channels
Get PRO
November '24
+2 951
in 22 channels
Get PRO
October '24
+1 512
in 2 channels
Get PRO
September '24
+1 121
in 14 channels
Get PRO
August '24
+1 375
in 15 channels
Get PRO
July '24
+707
in 2 channels
Get PRO
June '24
+528
in 4 channels
Get PRO
May '24
+626
in 20 channels
Get PRO
April '24
+951
in 11 channels
Get PRO
March '24
+1 072
in 21 channels
Get PRO
February '24
+1 353
in 31 channels
Get PRO
January '24
+405
in 7 channels
Get PRO
December '23
+274
in 10 channels
Get PRO
November '23
+278
in 15 channels
Get PRO
October '23
+193
in 13 channels
Get PRO
September '23
+207
in 0 channels
Get PRO
August '23
+154
in 0 channels
Get PRO
July '23
+265
in 0 channels
Get PRO
June '23
+238
in 0 channels
Get PRO
May '23
+684
in 0 channels
Get PRO
April '23
+235
in 0 channels
Get PRO
March '23
+443
in 0 channels
Get PRO
February '23
+5 523
in 0 channels
Get PRO
January '23
+2 221
in 0 channels
Get PRO
December '22
+412
in 0 channels
Get PRO
November '22
+325
in 0 channels
Get PRO
October '22
+156
in 0 channels
Get PRO
September '22
+342
in 0 channels
Get PRO
August '22
+236
in 0 channels
Get PRO
July '22
+346
in 0 channels
Get PRO
June '22
+203
in 0 channels
Get PRO
May '22
+410
in 0 channels
Get PRO
April '22
+1 689
in 0 channels
Get PRO
March '22
+565
in 0 channels
Get PRO
February '22
+424
in 0 channels
Get PRO
January '22
+536
in 0 channels
Get PRO
December '21
+62
in 0 channels
Get PRO
November '21
+56
in 0 channels
Get PRO
October '21
+238
in 0 channels
Get PRO
September '21
+291
in 0 channels
Get PRO
August '21
+180
in 0 channels
Get PRO
July '21
+202
in 0 channels
Get PRO
June '21
+619
in 0 channels
Get PRO
May '21
+845
in 0 channels
Get PRO
April '21
+175
in 0 channels
Get PRO
March '21
+56
in 0 channels
Get PRO
February '21
+108
in 0 channels
Get PRO
January '21
+109
in 0 channels
Get PRO
December '20
+21 065
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
19 June+47
18 June+41
17 June+25
16 June+23
15 June+5
14 June+33
13 June+47
12 June+30
11 June+31
10 June+32
09 June+15
08 June+15
07 June+15
06 June+33
05 June+17
04 June+14
03 June+21
02 June+24
01 June+17
Channel Posts
ዐውደ ትሩፋት || ኦርቶዶክሳዊ የምክክር ተቋም ለማቋቋም የተደረገ ውይይት https://youtu.be/5h_quFBrzW8?si=YJWvdOUAbE2IJyea

2
ከዚህ በኋላ ባለ ጠጋው ከሄደበት በተመለሰ ጊዜ በደስታ የሆነውን የመሰንቆና የእንዚራ ድምፅ ሰምቶ ‹‹ይህ የምሰማው ምንድነው›› ብሎ ጠየቀ፡፡ እነርሱም ‹‹ስሙ ባሕራን ለተባለ የአንተን ደብዳቤ ላመጣ ጐልማሳ ሰው ልጅህ ዕገሊትን አጋቡት፡፡ እነሆ ዓርባ ቀናት በሰርግ ላይ ነው፡፡ ገንዘብህንና ጥሪትህን ሁሉ ወንዶችና ሴቶች ባሮችህን አንተ እንዳዘዝህ ሰጥተውታል›› አሉት፡፡ ይህንም በሰማ ጊዜ ደንግጦ ከፈረሱ ላይ ወደቀ በድንገትም ሞተ፡፡ ባሕራንም ከዚህ በኋላ የቅዱስ ሚካኤልን ዝክር በሚገባ እየዘከረና ለቤተ ክርስቲያኑም እየታዘዘ የሚያገለግል ሆነ። ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን እኛንም በዓሉን በሚገባ አክብረን በረከት እንድንቀበል ይርዳን፤ የቅዱስ ሚካኤል የረድኤቱ ኀይል በሀገራችን በሃይማኖታቸው ምክንያት ለከተሠውት የክርስቲያን ወገኖች ጋር ይሁን፤ለዘለዓለሙ አሜን፡፡         ምንጭ፡– ድርሳነ ቅዱስ ሚካኤል፣ ስንክሳር ዘወርኃ ሰኔ
6 862
3
ሚካኤል ማለት በዕብራይስጥ ቋንቋ ሚ-መኑ፣ካ-ከመ፣ኤል-አምላክ መኑ ከማከ አምላክ? እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን ነው? ማለት ነው።(ኪ.ወ.ክ)። ቅዱስ ሚካኤል ዲያብሎስ በትዕቢቱ ፈጣሪነትን ሽቶ በዓለመ መላእክት ሁከት ባስነሣ ጊዜ የቅዱሳን መላእክት ፊታውራሪ ሆኖ ዲያብሎስን የተዋጋ ጽኑዕ መልአክ ነው። "በሰማይም ሰልፍ ሆነ ሚካኤልና መላእክቱ ዘንዶውን ተዋጉት፣ዘንዶውም ከመላእክቱ ጋር ተዋጋ አልቻላቸውም። ከዚያም ወዲያ በሰማይ ሥፍራ አልተገኘላቸውም።"(ራእይ ፳፪:፯) ቅዱስ ሚካኤል ሊቀ መላእክት ነው። ይሁዳ በመልእክቱ "የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል በማለት ሊቀ መላእክትነቱን ገልጾአል። (ይሁዳ ፱) ይህችውም ቅሩበ መንበር ተደርጎ የተፈጠረው ዲያብሎስ የተዋት ክብሩ ናት። ቅዱስ ሚካኤል ይቅር የሚል ከመዓት የራቀ ነው።(ሄኖ፥፲፥፩፪) ለሰው ባደረገው በጎነት ለሕዝቡ ሁሉ ታዛዥ ነው። የቅዱስ ሚካኤል ሹመት በነገደ መላእክት ላይ ብቻ አይደለም፤ ነገር ግን የእግዚአብሔር ሕዝብ በሆኑት ላይ ጭምር ነው፡፡ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል፣ ለእኛ ለሰዎች አማላጅ ሲሆን ለቅዱሳ ጻድቃንና ሰማዕታት ደግሞ አጋዣቸው ነው፤ በሕይወታቸውና በተጋድሏቸውም እስከ መጨረሻው ይረዳቸዋል፡፡ ይህንንም በቤተ ክርስቲያናችን በመጽሐፈ ስንክሳር እና በድርሳነ ሚካኤል ሰኔ ፲፪ ቀን ተጽፎ እናገኘዋለን። ይህም ቀን መልአኩ ቅዱስ ሚካኤል ተከብሮ የሚውልበት ታላቅ ዕለት ነው፡፡ በእስክንድርያ ከተማ ክላወባጥራ የተባለች ንግሥት የበጥሊሙስ ልጅ ዙሐል በሚባል ኮከብ ስም ያሠራችው ታላቅ ምኲራብ ነበር፤ ሕዝቡም ሰኔ በገባ በዐሥራ ሁለት የዚህን ጣዖት በዓል ያከብሩ ነበር። ይህንንም ግብራቸውን እንዲተው አባታችን እለ እስክንድሮስ ቢነግራቸው አይሆንም አሉት።   በኋላም ጻድቅ ንጉሥ ቆስጠንጢኖስ ሲነግሥ አብያተ ክርስቲያናት ይትረኃዋ ወአብያተ ጣዖታት ይትአጸዋ የሚል አዋጅ ስለወጣ በዚህ ምቹ ጊዜም የጣዖት አምልኮ እንደምን ያለ ክፉ ግብር እንደሆነና በጎ ዋጋም እንደሌለው ነግሮ እንዲተዉ ቢጠይቃቸው እኛስ ይህን አንተውም አሉት። እርሱም በጥበብ እንዲህ አላቸው፤ ‹‹ይህን ግብር ብትተው በዚህች ቦታ የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤልን ቤተ ክርስቲያን እንሠራለን። መሥዋዕታችሁንም በዚያ ለቅዱስ እግዚአብሔር ታቀርባላችሁ አላቸው።›› በዚህ ተደስተው ተመለሱና ያንን የጣዖት ቤት አፍርሰው እጅግ ያማረች ቤተ ክርስቲያንን በመልአኩ ቅዱስ ሚካኤል ስም ሠሩ። የመልአኩንም በዓለ ንግሥ በዚህች ዕለት አከበሯት። ከዚያን ጊዜም ጀምሮ የከበረ የመላእክት አለቃ የመልአኩ የሚካኤል የመታሰቢያውን በዓል በሰኔ ዐሥራ ሁለት ቀን በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይከበራል፡፡ዳግመኛም ንዑድ ክቡር የሚሆን ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ባሕራንን በሰኔ ዐሥራ ሁለት ቀን ያዳነበት ድንቅ ተአምርም ይህ ነው። አንድ ደግ ሰው በዚያች ሀገር ይኖር ነበር። ክፉ ጎረቤትም ነበረው። ይህም ደግ ሰው ነዳያንን እጅግ የሚወድ የቅዱስ ሚካኤልንም ዝክር ሳያስታጉል የሚዘክር ሰው ነው። በዚህ ሥራው ግን ይህ ክፉ ጎረቤቱ ይዘብትበት ነበር። በኋላም ያ ደግ ሰው የሚሞትበት ቀን ሲደርስ ሚስቱን ዝክረ ሚካኤልን እንዳታቋርጥና ነዳያንን እንዳትዘነጋ ነግሯት ያርፋል። እርሷም ፀንሳ ነበርና እርሱ ከሞተ በኋላ የመውለጃዋ ጊዜ ደረሰ። ምጥም ቢጠናባት ወደ መልአኩ ጮኸች፤ መልአኩ ቅዱስ ሚካኤልም ተራዳትና መልከ መልካም የሆነ ወንድ ልጅ ወለደች። መልአኩም እንዲህ አላት። ‹‹ልጅሽ የዚህ የጎረቤትሽን ሀብት ይወርሳል።›› መልአኩም ለጎረቤታቸው ጆሮውም ከፍቶለት ነበርና ይህን ነገር ሰማ። በዚህም ‹‹በምን ምክንያት ወስጄ ላጥፋው›› ብሎ ሲያስብ ሴቲቱ  ልጅዋን ብቻዋን ለማሳደግ ተቸገረች፤ ‹‹ላሳድግልሽ፤ ለአንቺም ይኸው ገንዘብ እሰጥሻለሁ›› ብሎ ብዙ ወርቅ ሰጣት። እርሱም ‹‹ከእንግዲህ አርፋለሁ›› ብሎ ልጁን መጣያ ሳጥን ያዘጋጅና ወደ ባሕር ቢጥለው ባሕሩም ሩቅ ሀገር ወስዶት ከዳር ይጥለዋል። ከዚህም በኋላ አንድ በጎቹን ያሠማራ ሰው ያገኘዋል። ያንንም ሳጥን ወስዶ ከቤት ያኖረዋል፤  በምን መክፈት እንደሚችል ሲያስብ ዳግመኛ ወደ ባሕሩ እንዲሄድ እግዚአብሔር ሐሳብ ያሳድርበትና ተነሥቶ ይሄዳል። ሲሄድም ዓሣ አጥማጅ ያገኝና ዓሣ ለእርሱና ለቤተሰቡ እንዲያጠምድለት ይነግረዋል። ያም ዓሣ አጥማጅ ሲያጠምድ ታላቅ ዓሣ አገኘና ሰጠው። ዋጋውን ሰጥቶም ወደ ቤት ተመለሰና ሆዱን ቢሰነጥቀው ቁልፉን በዚያ አገኘው። በዚያም ሳጥኑን ቢከፍት መልከ መልካም ልጅ አገኘ። ልጅም ስላልነበረው እጅጉን ተደሰተ። ባሕራን ብሎም ሰየመው። ከብዙ ጊዜያት በኋላ ያ ክፉ ሰው ከንግድ ተመልሶ በዚያ መንገድ ሲያልፍ መሸበትና ከዚህ ሰው ቤት አደረ። ባሕራንንም ተመለከተውና ሰውየውን ልጁ እንደሆነ ለማወቅ ታሪኩን ጠየቀው፤ ሰውየውም የሆነውን ሁሉ ነገረው። ክፉ ሰውየውም ልጁ እንዳልሞተ ባወቀ ጊዜ ደነገጠና መልእክት ሊልከው ስለሚፈልግ የባሕራንን አባት ልጁን እንዲሰጠው ጠየቀው። እርሱም ተስማምቶ ሰጠው። በክፋትም ተነሣሥቶ ባሕራንን እንዳገኘው እንዲገድለው ለአገልጋዩ ደብዳቤ ጽፎ አገልጋዩና እርሱ ብቻ የሚያውቁትን ማኅተም አድርጎ ሰጠው። ‹‹ይቺን ደብዳቤ በምታነባት ጊዜ ደብዳቤዋን ይዞ የመጣውን ገድለህ በጉድጓድ ውስጥ ጣለው፡፡ ማንም እንዳያውቅ››  ለባሕራንም ለመንገዱ የሚሆነውን ስንቅ ሰጠው፡፡ የራሱን የሞት ደብዳቤ እንደያዘ ሳያውቅ ባሕራን ወደ ታዘዘበት ሥፍራ ተጓዘ፤ ከዚያ ሰው ቤት ለመድረስ ሲቀርብ መልአኩ ቅዱስ ሚካኤል በንጉሥ ጭፍራ አምሳል በነጭ ፈረስ ላይ ተቀምጦ ‹‹አንተ ጐልማሳ የያዝኸው ምንድነው›› አለው፡፡ ‹‹ወደ ዕገሌ ሀገር ወደ ቤቱ ለማድረስ ከአንድ ባለ ጠጋ የተጻፈች መልእክት ናት›› አለው፡፡ ‹‹ያቺን ደብዳቤ አሳየኝ›› አለው፤ እርሱም ስለ ፈራ ሰጠው፡፡ የሞቱን ደብዳቤ ያቺን የሞት መልእክት ደምስሶ በሕይወት ቀየረለት። በእርሱም ፈንታ በንፍሐት ለውጦ እንዲህ ብሎ ጻፈ፤ ‹‹ይቺን ደብዳቤ ይዞ ለመጣ ባሕራን ለሚባል ሰው ይቺ ደብዳቤ ደርሳ በምትነበብበት ጊዜ ልጄ ዕገሊትን አጋቡት፡፡ በውስጥና በውጭ ያለ ንብረቴንና ጥሪቴን፣ ወንዶችና ሴቶች ባሮቼን፣ ጠቅላላ ንብረቴንም አውርሼዋለሁና የፈለገውንም ሊያደርግ ሥልጣን ሰጥቼዋለሁና እኔን አትጠብቁኝ፡፡ እኔ ብዙ እዘገያለሁ የኔ ሹም እገሌ ሆይ! በእኔና በአንተ መካከል ይቺ ምልክት እነኋት፡፡›› አሽጐ ለባሕራን ሰጠውና ‹‹ወደ ባለ ጠጋው ቤት ሂደህ ይቺን ደብዳቤ ለሹሙ ስጠው፡፡ በጎዳናም እኔ እንደ ተገናኘሁህ አትንገረው፡፡ እንዳይገድልህም ይህን የሞት ደብዳቤ ለውጬልሃለሁ›› አለው፡፡ ባሕራንም ‹‹እሺ ጌታዬ ያዘዝኸኝን ሁሉ አደርጋለሁ›› አለ፡፡ ባሕራንም ወደ ባለ ጠጋው ቤት በደረሰ ጊዜ ያቺን ደብዳቤ ለሹሙ ሰጠው፡፡ ካነበባት በኋላም በመካከላቸው ያለውን ምልክት አገኘ፡፡ አስተውሎም እርግጠኛ እንደ ሆነ ዐወቀ፡፡ ለባሕራን ሰርግ አዘጋጅቶ እንደሚገባ በቤተ ክርስቲያን ሥርዓት በተክሊል የባለ ጠጋውን ልጅ አጋቡት፡፡ ዓርባ ቀን ያህልም ደስታና ሐሴት እያደረጉ ኖሩ፡፡ ሀብቱንም ሁሉ አወረሱት።
5 987
4
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! ‘’ከመላእክት አለቆች አንዱ የሆነው ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ።’’ (ት.ዳን. ፲ ፥፱) እንኳን ለቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ በዓል አደረሳችሁ‼️ በዓ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!     ‘’ከመላእክት አለቆች አንዱ የሆነው ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ።’’ (ት.ዳን. ፲ ፥፱)               እንኳን ለቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ በዓል አደረሳችሁ‼️ በዓል “አብዐለ” አከበረ÷ አበለጠ÷ ዕለትን በዓል አደረገ ከሚለው ግስ የወጣ ስም ነው። ይህም የደስታ፥የዕረፍት ቀን ፥በዓመት በወርና በሳምንት የሚከበር፥ ያለፈ ድርጊት የሚታወስበትና ምእመናን የበዓሉን ምሥጢር እያሰቡ ሐሴት የሚያደርጉበት ማለት  ነው:: ዕለቱም ምእመናን መደበኛ ሥራቸውን ትተው ለበዓሉ ይገባዋል የሚሉትን ተግባር የሚፈጽሙበት የበዓሉን ባለቤት እግዚአብሔርንና የበዓሉን ምክንያት እያሰቡና እያመሰገኑ ደስ የሚሰኙበት ነው። ቅዱስ ዳዊት “….በዓልን የሚያደርጉ ሰዎች በምስጋናና በደስታ ቃል ሲያመሰግኑ ተሰሙ:: ”(መዝ ፵፩፥፬፡፡) እንዳለው። በዓላት የዕረፍት ቀናት ናቸው ማለት ከሥጋዊ ወይም ምድራዊ (ዓለማዊ) ሥራዎች የሚያርፉባቸው ናቸው ለማለት ነው። በአንጻሩ ግን መንፈሳዊ ሥራዎች ሁሉ እንደየችሎታ የሚከናወንባቸው መሆናቸው መረሳት የለበትም፡፡ እነዚህ ዕለታት እግዚአብሔር በራሱ ወይም በቅዱሳኑ አድሮ ለሠራቸው ድንቅ ሥራዎች (ተአምራት) መታሰቢያዎች ናቸው። (መዝ፻፲፥፬)፡፡ ፻፲፩፥፮፡፡ ሉቃ፳፪፥፲፱፡፡) በበዓሉ ዋዜማ ለዕለቱ የተሠራውን የምስጋና ቃል እየመሩ፣ እየተመሩ፣ እያነሡ፣ እየዘመሙ፣ መስተብቁዕ እየደገሙ፣ እያመረገዱ፣ እያመለጠኑ፣ እየጸፉ ሊቃውንቱ እግዚአብሔርን ያመሰግናሉ። በዚህ መልኩ ከሚከበሩ ዐበይት በዓላትም አንዱ በዓለ ቅዱስ ሚካኤል ነው።
5 429
5
"ግቢ ጉባኤያት ለሁለንተናዊ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት" በሚል መሪ ቃል ቅዳሜ ሰኔ 20/2018 ዓ.ም ከ12:00 ሰዓት ጀምሮ የቀጥታ ስርጭት መርሐ ግብር በማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ይጠበቁን።
"ግቢ ጉባኤያት ለሁለንተናዊ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት" በሚል መሪ ቃል ቅዳሜ ሰኔ 20/2018 ዓ.ም ከ12:00 ሰዓት ጀምሮ የቀጥታ ስርጭት መርሐ ግብር በማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ይጠበቁን።
4 745
6
ጾመ ሐዋርያትን ለግብረ ሐዋርያት
ጾመ ሐዋርያትን ለግብረ ሐዋርያት
5 783
7
#በትምህርተ ሃይማኖት ዐምድ ሥር “# የራሳችሁን መዳን ፈጽሙ " በሚል ዐቢይ ርእስ ስለ አዳም አወዳደቅ ፣አዳም ወደቅ ስንል ምን ማለት እንደሆነ ፤ እግዚአብሔር ሰውን እንዴት እንደአዳነው፣ ሰው ከምን እንደዳነ ፤ለመዳን ምን እንደሚያስፈልግ የሊቃውንት መጽሐፍ በማጣቀስ ትምህርት ይሰጣል ። #ዐቢይ ጉዳይ ዐምድ ሥር ደግሞ “# የሥርዓተ ምንኵስና ቀኖናዊ መሠረቶች፣ ተግዳሮቶችና ተቋማዊ መፍትሔ ዎቹ " ክፍል አንድ" በሚል ርእስ የምንኵስና አምላኪዊ መሠረትና ታሪካዊ ፋፈይዳ፤ የዘመናችን የምንኵስና ተግዳሮትና ተቋማዊ ቀውስ በተመለከተ በዝርዝር ያሳያል ። • #ክርስትና በማኀበራዊ ዐምድ ሥር ደግሞ "#በጋብቻ ውስጥ የሚታዩ ችግሮችና መፍትሔዎቻቸው " ክፍል ፩ በሚል ርእስ ዐቢይ ርእስ በመልአከ ሰላም ቀሲስ ደጀኔ ሺፈራው ጋብቻ እንዴት እንደተጀመረ፤ የጋብቻ ዓላማዎች፤ በትዳር ውስጥ ጎልተው የሚታዩ ችግሮች በሚል ሰፊት ትምህርት ታሰተምራለች። • #በእናስተዋውቃችሁ ዐምድ ሥር “# የጥንቷ «አናቶሊያ» የክርስትና መልክና የዘመናት ማዕበል ክፍል አንድ " በሚል ርእስ የዛሬዋ ቱርኪዬ ሪፐብሊክ የነበረችበትን ሁኔታዎች ፤የዘመናዊቷ ቱርክ ምሥረታ እና የዛሬዋ እውነታ በስፋት ታስቃኛለች ። • #በነገዋ ቤተ ክርስቲያን #ዐምድ ሥር “ በውጭ ሀገር ያለችው ቤተ ክርስቲያን ዕድገት፣ አሁናዊ ዕድሎችና ተግዳሮቶች ክፍል አንድ " በውጭ ያለችው ቤተ ክርስቲያን የምታስተናግዳቸውን መሠረታዊ ችግሮች በስፋት ይዛለች ። #በኪነ ጥበብ ዐምድ "#የታቦት ትከሻዎች "በሚል ርእስ ታስነብባለች ። • #የጥያቄዎቻችሁ መልስ ዐምድ “የክርስትና ጉዞ በቱርክ ጥንታዊና አሁናዊ ሁኔታ # ክፍል ፩ " በሚል ርእስ #በቅርቡ ጥንት የክርስትና ማእከል በመሆኗ ታላላቅ የቤተ ክርስቲያን ጉባኤያት ተካሂደውባት ወደ ነበረችው ቱርክ የጉባኤ ቤት መምህራን ተጉዘው ነበር፡፡ በዚህም መሠረት ባደረጉት ጉብኝት የተመለከቱትንና የተረዱትን ያካፍሉን ዘንድ የመጻሕፍተ ሐዲሳት መምህር የሆኑትን መምህር ኀይለ ማርያም ዘውዱን ጋብዘናል፡፡ ያካፍሉን ዘንድ የመጻሕፍተ ሐዲሳት መምህር የሆኑትን መምህር ኀይለ ማርያም ዘውዱን ጋብዘናል፡፡ ሐመር መጽሔት ፴፫ኛ ዓመት ቍጥር ፮ በማሰራጨት ፡በማንበብና በማስነበብ የድርሻችን እንወጣ ! Magazine @eotcmk.org #ሐመር #መጽሔትበ ዝግጅት ክፍል
5 694
8
ሐመር መጽሔት የሴኔ ወር እትም እንዳታመልጣችሁ ".. # ለምንኵስና የሚያስፈልገውን መንፈሳዊ ብስለት፣ የሥነ መለኮት ዕውቀትና ሥነ ልቡናዊ ዝግጁነት የሌላቸውን ሰዎች ያለ በቂ ማጣራት በችኮላ ማመንኮ
ሐመር መጽሔት የሴኔ ወር እትም እንዳታመልጣችሁ ".. # ለምንኵስና የሚያስፈልገውን መንፈሳዊ ብስለት፣ የሥነ መለኮት ዕውቀትና ሥነ ልቡናዊ ዝግጁነት የሌላቸውን ሰዎች ያለ በቂ ማጣራት በችኮላ ማመንኮስ የተለመደ ሆኗል።" ሰኔ ዕትም በ፳፻፲፰ ዓ.ም ዐቢይ ጉዳይ ዐምድ ✍️ ༺ ༻ #የኅትመት ዘመን ፦#ሰኔ ፳፻፲፰ ዓ.ም #አዘጋጅ ፦በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ማኅበረ ቅዱሳን በሚዲያ አገልግሎት ተቋም በመጽሔት ዝግጅት ክፍል የሚዘጋጅ ትምህርታዊ መጽሔት • ገጽ ብዛት፦፳፰ ዋጋ ፦፵ ብር •ሐመር መጽሔት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትምህርተ ሃይማኖት ሥርዓትና ትወፊት ጠብቃ በሚዲያ አገልግሎት ተቋም በመጽሔት ዝግጅት ክፍል የሚዘጋጅ ትምህርታዊ መጽሔት በየወሩ የምትወጣ መንፈሳዊ መጽሔት ናት፡፡ •ሐመር መጽሔት ፴፫ኛ ዓመት ቍጥር ፮ ሰኔ ፳፻፲፰ ዓ.ም. ዓ.ም መልእክት ዘማኅበረ ቅዱሳን " ለነገው ትውልድ አስበን እንሥራ ›› በሚል በቅብብሎሽ ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፍ የመጣው የአብነት ትምህርት ከቅርብ ዓመታት ወዲህ እየተመናመነ በመምህራንና ተማሪዎች እጥረት ምክንያት በበርካታ ቦታዎች፣ በተለይም በገጠሪቱ ኢትዮጵያ የተዘጉና የመዘጋት አደጋ እያንዣበበባቸው፡ መሆኑን ይጠቁማል ። .#ዐውደ ስብከት ሥር” # ‹‹ጾምን ቀድሱ ፤ ጉባኤውንም ዐውጁ›› ” በሚል ርእስ ፣የጾም መሠረታዊ ጥቅሞች ፤የሐዋርያት ጾምስያሜና ቀኖና ዐዠበስፋት ታስነብባለች።
5 208
9
✝️የጾም ቁርሳችን፣ ለወገኖቻችን✝️ +++ በሀገራችን በተለያዩ አካባቢዎች እያጋጠሙ ባሉ ማኅበራዊ ቀውሶች( ሃይማኖት ተኮር ጥቃቶች፣ መፈናቀልና ጦርነት ) ብዙ ወገኖቻችን ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል። እ
✝️የጾም ቁርሳችን፣ ለወገኖቻችን✝️ +++ በሀገራችን በተለያዩ አካባቢዎች እያጋጠሙ ባሉ ማኅበራዊ ቀውሶች( ሃይማኖት ተኮር ጥቃቶች፣ መፈናቀልና ጦርነት ) ብዙ ወገኖቻችን ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል። እርስዎም ለእነዚህ ወገኖች የጾም ቁርስዎን በመለገስ ቸርነትን ያድርጉ
8 998
10
https://youtu.be/S9AunXrTr0w
6 260
11
#የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርትና ሥልጠና ማእከል ከተቋቋመበት ከ1996 ዓ.ም ጀምሮ የበገና፣ የመሰንቆ፣ የከበሮ፣ የልሳነ ግእዝ ፣ የዋሽንት ሥልጠና እና የአብነት ትምህርት ( የቃል፣ የንባብ፣ የዜማ
#የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርትና ሥልጠና ማእከል ከተቋቋመበት ከ1996 ዓ.ም ጀምሮ የበገና፣ የመሰንቆ፣ የከበሮ፣ የልሳነ ግእዝ ፣  የዋሽንት ሥልጠና እና የአብነት ትምህርት ( የቃል፣ የንባብ፣ የዜማ እና የሐዲስ ኪዳን ትርጓሜ)እየሰጠ መቆየቱ ይታወቃል።                                                                                                                                                                                     በተጠቀሱት የሥልጠና ዘርፎች የክረምት ሥልጠና መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን በመግለጽ ለተጨማሪ መረጃ +251942381787/96 telegram @silt21 Facebook https://www.facebook.com/share/1BLUTrmgrK/
6 804
12
https://www.youtube.com/watch?v=GfhcugHCCPw
8 048
13
https://youtu.be/S9AunXrTr0w
7 275
14
✝️የጾም ቁርሳችን፣ ለወገኖቻችን✝️ +++ በሀገራችን በተለያዩ አካባቢዎች እያጋጠሙ ባሉ ማኅበራዊ ቀውሶች( ሃይማኖት ተኮር ጥቃቶች፣ መፈናቀልና ጦርነት ) ብዙ ወገኖቻችን ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል። እ
✝️የጾም ቁርሳችን፣ ለወገኖቻችን✝️ +++ በሀገራችን በተለያዩ አካባቢዎች እያጋጠሙ ባሉ ማኅበራዊ ቀውሶች( ሃይማኖት ተኮር ጥቃቶች፣ መፈናቀልና ጦርነት ) ብዙ ወገኖቻችን ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል። እርስዎም ለእነዚህ ወገኖች የጾም ቁርስዎን በመለገስ ቸርነትን ያድርጉ! ድጋፍ ለማድረግ :- #በማኅበረ ቅዱሳን የማኅበራዊ ድጋፍና መልሶ ማቋቋም ሒሳብ ቁጥሮች፡- 1. በአሐዱ ባንክ - 0025393810901 2. በአቢሲንያ ባንክ - 37235458 3. በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - 1000309803648 4. በወጋገን ባንክ - 0837331610101 5. በወገን ፈንድ ፡- https://Www.wegenfund.com/mknu መጠቀም የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። የማኅበረ ቅዱሳን ሙያ፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት
8 518
15
No text...
6 620
16
በማኅበረ ቅዱሳን የቡርጂ ወረዳ ማእከል በዳሻቴ ቋንቋ የተተረጎሙ 62 መዝሙራትን አስመረቀ ሰኔ ፭/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን ዲላ ማእከል የቡርጂ ወረዳ ማእከል ስብከተ ወንጌልና ዜማ አገልግሎት+2
በማኅበረ ቅዱሳን የቡርጂ ወረዳ ማእከል በዳሻቴ  ቋንቋ የተተረጎሙ 62 መዝሙራትን አስመረቀ ሰኔ ፭/፳፻፲፰   ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን ዲላ ማእከል የቡርጂ ወረዳ ማእከል ስብከተ ወንጌልና ዜማ አገልግሎት ዋና ክፍል አስተባባሪነት ከአማርኛ ወደ ዳሻቴ ቋንቋ ተተርጉመው የተዘጋጁ 62 መዝሙራት በቡርጂ ዞን በሶያማ ደብረ ሣህል ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን አስመርቋል። በምረቃ መርሐ ግብሩ የወረዳ ቤተ ክህነት የሥራ ኃላፊዎች፣ መምህራንና፣ ዘማሪያን ፣ የደብሩ ካህናት እና ሰበካ ጉባኤ አባላት እንዲሁም የሰ/ት/ቤት አባላትና ምእመናን  ተገኝተዋል። በጉባኤው በዋና ማእከል ደረጃ ተመርጠው ከተሰጡ 120 መዝሙራት መካከል ለ8 ወራት  የትርጉምና የዜማ ጥናት ሥራ ተጠናቆ ለኅትመት የበቁትን 62  መዝሙራት በዜማ ወጥበብ ስቱዲዮ ቀረጻና ቅንብር ሥራ በማጠናቀቅ ለምረቃ የተዘጋጁ መሆኑን በቀረበው ሪፖርት የተገለጸ ሲሆን  የትርጉም ሥራው  ዋና ዓላማ የቤተ ክርስቲያንን ትምህርት ምእመናን በአፍ መፍቻ ቋንቋቸው እያደመጡ እግዚአብሔርን እንዲያመሰግኑበትና የወንጌል አገልግሎት ይበልጥ እንዲስፋፋ ለማድረግ ነው ተብሏል። በዕለቱ በመርሐ ግብሩ የተገኙ የወረዳ ቤተ ክህነቱ የሥራ ኃላፊዎች እንደገለጹት በአካባቢያችን ስብከተ ወንጌልን  ምእመናን በሚሰሙት ቋንቋ ተደራሽ ለማድረግ  የሚያግዝ በመሆኑ ማኅበሩን   ያመሰገኑ ሲሆን  ሁሉም ደብራት፣ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናት፣ ሰበካ ጉባኤና ሰ/ት/ቤቶች  መዝሙሩን በማስጠናትና ተደራሽ በማድረግ ምእመኑ  ሃይማኖቱን እንዲያውቅ እንድታደርጉ በማለት አሳስበዋል።   በመጨረሻም  በአባቶች ቡራኬ  የመዝሙር ምረቃው የተከናወነ ሲሆን በዚህ ሥራ ላይ ከጅምሩ እስከ ፍጻሜ በመሳተፍ የበኩላቸውን አስተዋፅኦ ላደረጉ አካላት   ምስጋና በማቅረብ የምስክር ወረቀት ተሰጥቷቸዋል።
12 350
17
በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ባስተላለፉት አባታዊ መልእክት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በተከሰተው ችግር ጥልቅ ኃዘን የተሰማት መሆኑን ገልጸው ምእመናን በሃይማኖታቸው እንዲጸኑ፣በፈተና ሁሉ እንዲታገሱ አደራ ካሉ በኋላ እግዚአብሔር አምላክ ኃዘንተኞችን እንዲያጽናና ከዳግም ኃዘን እንዲሰውርልን ዘወትር እንጸልያለን በማለት ቃለ ምዕዳንና ቃለ ቡራኬ ሰጥተዋል። በመጨረሻም ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ  ለተፈናቀሉ ወገኖች የተዘጋጀውን እርዳታ ለሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ለብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ አስረክበዋል። በዕለቱ የአቦምሳ ከተማ  የሀገር ሽማግሌዎችና አባ ገዳዎች ተገኝተዋል። መረጃው የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ነው።
7 553
18
በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊው የሚመራ ልዑክ አርሲ-አቦምሳ ወረዳ ተገኝቶ ምዕመናንን አጽናና። ሰኔ ፬/፳፻፲፰ ዓ.ም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን+9
በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊው የሚመራ ልዑክ አርሲ-አቦምሳ ወረዳ ተገኝቶ ምዕመናንን አጽናና። ሰኔ ፬/፳፻፲፰ ዓ.ም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ በአርሲ ዞን አንዳንድ ወረዳዎች በኦርቶዶክሳውያን ላይ የተካሄደውን ጥቃት  ተከትሎ በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊው የሚመራ የቤተ ክርስቲያናችን ልዑክ በሥፍራው በመገኘት ተጎጂዎችን እንዲያጽናና ጊዜያዊ እርዳታም እንዲያደርግ ያስተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ ዛሬ ማለዳ ወደ አርሲ ዞን አቦምሳ ወረዳ በመጓዝ ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች አጽናንቷል፤ ጊዜያዊ እርዳታም  አበርክቷል። በአቦምሳ ወረዳ  የትንሣኤ ብርሃን ደብረ ገነት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን በመገኘት ተጎጂ ኦርቶዶክሳውያንን ያጽናኑት ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ባስተላለፉት አባታዊ መልእክት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በኦርቶዶክሳውያን ልጆቿ ላይ በደረሰው ጉዳት እጅግ በጣም ማዘኗን ገልጸው እግዚአብሔር አምላክ ለሞቱት ወገኖቻችን መንግስተ ሰማያትን እንዲያወርስልን፣ለቤተሰቦቻቸው  መጽናናት እንዲያድልልን የዘወትር ጸሎታችን ነው።በርቱ፣ጠንክሩ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን ብለዋል። አያይዘውም ቋሚ ሲኖዶስ በአካል ተገኝቶ እናንተን ለማጽናናትና ጊዜያዊ ድጋፍ ለማድረግ በመካከላችሁ ተገኝተናል ያሉት ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ ችግሩን ከመሰረቱ ለመፍታትና የተቃጠለውን ቤተ ክርስቲያን ለመሥራት የሚያስችል ዐቢይ ኮሚቴ በጠቅላይ ቤተ ክህነት ተሰይሞ ወደ ሥራ ገብቷል ብለዋል።
9 810
19
✝️የጾም ቁርሳችን፣ ለወገኖቻችን✝️ +++ በሀገራችን በተለያዩ አካባቢዎች እያጋጠሙ ባሉ ማኅበራዊ ቀውሶች( ሃይማኖት ተኮር ጥቃቶች፣ መፈናቀልና ጦርነት ) ብዙ ወገኖቻችን ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል። እ
✝️የጾም ቁርሳችን፣ ለወገኖቻችን✝️ +++ በሀገራችን በተለያዩ አካባቢዎች እያጋጠሙ ባሉ ማኅበራዊ ቀውሶች( ሃይማኖት ተኮር ጥቃቶች፣ መፈናቀልና ጦርነት ) ብዙ ወገኖቻችን ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል። እርስዎም ለእነዚህ ወገኖች የጾም ቁርስዎን በመለገስ ቸርነትን ያድርጉ! ድጋፍ ለማድረግ :- #በማኅበረ ቅዱሳን የማኅበራዊ ድጋፍና መልሶ ማቋቋም ሒሳብ ቁጥሮች፡- 1. በአሐዱ ባንክ - 0025393810901 2. በአቢሲንያ ባንክ - 37235458 3. በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - 1000309803648 4. በወጋገን ባንክ - 0837331610101 5. በወገን ፈንድ ፡- https://Www.wegenfund.com/mknu መጠቀም የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። የማኅበረ ቅዱሳን ሙያ፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት
6 506
20
No text...
7 058