fa
Feedback
ቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

ቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

رفتن به کانال در Telegram

በዚህ ቻናል የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ትምህርቶች እና የአበው ቀደምት የተናገሯቸው መንፈሳዊ ንግግሮች እንዲሁም ልዩ ልዩ ሐይማኖታዊ ትምህርቶችና መልዕክቶች ይተላለፉበታል፡፡

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام ቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

کانال ቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ (@beteafework) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 54 121 مشترک است و جایگاه 994 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 584 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 54 121 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 30 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 719 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 3 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 21.86% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.85% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 11 826 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 4 788 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 196 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
በዚህ ቻናል የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ትምህርቶች እና የአበው ቀደምት የተናገሯቸው መንፈሳዊ ንግግሮች እንዲሁም ልዩ ልዩ ሐይማኖታዊ ትምህርቶችና መልዕክቶች ይተላለፉበታል፡፡

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 01 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

54 121
مشترکین
+324 ساعت
+967 روز
+71930 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+30
در 3 کانال‌ها
ژوئن '26
+809
در 29 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+1 053
در 45 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+1 078
در 68 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+664
در 42 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+1 024
در 54 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+584
در 42 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+850
در 42 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+706
در 58 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+669
در 64 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+395
در 61 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+676
در 49 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+724
در 68 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+433
در 39 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+523
در 12 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+1 215
در 59 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+1 654
در 82 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+1 022
در 38 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+2 106
در 70 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+2 118
در 57 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+2 209
در 74 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+1 841
در 92 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+1 381
در 89 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+1 550
در 51 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+475
در 15 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+517
در 18 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+989
در 26 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+875
در 26 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+998
در 20 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+335
در 14 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+422
در 12 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+326
در 19 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+282
در 11 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+148
در 5 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+172
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+174
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+498
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+525
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+546
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+617
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+367
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+500
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+504
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+307
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+286
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+296
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+440
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+380
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+680
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+378
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+443
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+514
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+395
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+245
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+222
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+203
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+254
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+390
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+409
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+461
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+594
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+684
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+622
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+789
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '21
+719
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '21
+539
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '21
+505
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '20
+19 882
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
01 ژوئیه+30
پست‌های کانال
ሰላም ቤተሰቦች ➛ 1 ተአምረ ማርያም ባለ 366ቱ ተአምር ➛ 1 ተአምረ ኢየሱስ እና ➛ 1 ስንክሳር የዓመቱ ➛ 1 ሃይማኖተ አበው ➛ አጣን ➛ ዘቢብ ➛ የሰም ጧፍ ለእመቤታችን ቤተክርስቲያን ያስፈልጋል! ፈቃደኛ የሆነ በውስጥ መስመር @natansolo አናግሩን።

2
"የተወደዳችሁ አሁንም ዕድል ስላላችሁ ወደ ክርስቶስ በተሰበረ ልብ በንስሐ ተመለሱ።" አባ ሙሴ ጸሊም
1 086
3
"አንድ ሰው የራሱን ኃጢአት ሁልጊዜ በፊቱ የሚያይና የሚመረምር ከሆነ፣ በሌላው ሰው ላይ ያለውን ድክመትና ኃጢአት ለማየት አይፈልግም። የገዛ ራሱን ሙት (ኃጢአቱን) ትቶ የሌላውን ሰው ሙት ሊቀብር የ
"አንድ ሰው የራሱን ኃጢአት ሁልጊዜ በፊቱ የሚያይና የሚመረምር ከሆነ፣ በሌላው ሰው ላይ ያለውን ድክመትና ኃጢአት ለማየት አይፈልግም። የገዛ ራሱን ሙት (ኃጢአቱን) ትቶ የሌላውን ሰው ሙት ሊቀብር የሚሄድ ሰው የለምና። አንተም የራስህን በደል እያሰብህ የምታለቅስ ከሆነ፣ በሌላው ወንድምህ ላይ ለመፍረድና እርሱን ለማሳነስ ጊዜ አይኖርህም። በሰዎች ላይ ከመፍረድ ይልቅ ራስን መውቀስ፣ ከጥላቻ ይልቅ ፍቅርን መምረጥ የእውነተኛ ክርስትና መጀመሪያ ነው።"      አባ ሙሴ ጸሊም #ሰኔ_24 አባ ሙሴ ጸሊም (ጥቁሩ ሙሴ) አስቀድሞ ኃይለኛ፣ ነፍሰ ገዳይ፣ ቀማኛና የጣዖት አምላኪ የነበረ ኋላም የእግዚአብሔርን መንገድ ፍለጋ ወደ አስቄጥስ ገዳም በመሄድ ንስሐ ገብቶ የመነኰሳት አባት (አበ ምኔት) ለመሆን የበቃ የታላቅ አባት ነው። እርሱም በጸሎቱ ዝናምን ከሰማይ የሚያዘንብ፣ በትሕትናውና በጽኑዕ ገድሉ የከበረና "በሰይፍ የገደለ በሰይፍ ይገደላል" የሚለውን የጌታ ቃል ለመፈጸም የበርበር ሰዎችን ሰይፍ በደስታ በመቀበል ሰኔ 24 ቀን ከሰባት መነኰሳት ጋር በሰማዕትነት አርፏል፣ ቅዱስ ሙሴ ጸሊም የንስሐ ኃይል ምን ያህል ታላቅ እንደሆነና ሰውን ከኃጢአት ጥልቁ አውጥቶ ወደ ቅድስና ማማ እንደሚያደርስ ያየንበት አባት ነው። በረከቱ ይደርብን!
4 458
4
"ፈተና ሲገጥመን ውስጣችን ሊረበሽ ወይም በቀቢጸ ተስፋ ሊያዝ አይገባውም፡፡ ወርቅን የሚያነጥር ሰው በእሳት ውስጥ የጨመራትን የወርቅ ቅንጣት እዚያ ውስጥ ምን ያህል ጊዜ መቆየት እንዳለባት ያውቃል፤ መቼ ከእሳቱ ሊያወጣት እንደሚገባውም ያውቃል፡፡ እንዲሁ እስከ መጨረሻው በእሳቱ ውስጥ ተጥላ እንድትቀርና በዚያ እንድትቃጠል አይፈቅድም፡፡ እግዚአብሔር ደግሞ ይህን ከወርቅ አንጣሪው በላይ ያውቃል፡፡ መቼ ከርኩሰታችን እንደምንነጻ ያውቃል፡፡ በመኾኑም ራሳችንን በመጣልና ተስፋ በመቁረጥ በክፋት ላይ ክፋት እየጨመርን እንዳንኼድ ሽቶ መቼ ከዚያ ፈተና እንደሚያወጣን ያውቃል፡፡ ስለዚህ ድንገት ያላሰብነው ነገር ቢገጥመን በፍጹም የምናማርር፣ ወይም ተስፋ የምንቆርጥ ልንኾን አይገባንም፡፡ ከዚህ ይልቅ የእነዚህ ነገሮች ምንነትን የሚያውቅ እግዚአብሔርን መጠበቅ፣ እርሱ እስከ ፈቀደው ጊዜ ድረስም ልቡናችንን በእሳት እንዲፈተን ማድረግ ይገባናል። ምክንያቱም ይህ ነገር በእኛ ላይ እንዲኾን (እንዲመጣ) የፈቀደው ለእኛ ጥቅምና በዚያ ውስጥ ኾነን በምናሳየው ጥረት ይበልጥ ሊያከብረን ስለሚወድ ነው፡፡" ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ወደ ኦሎምፒያስ ከላከው መልእክት የተቀነጨበ
5 279
5
"በማዕበል መሀል እንዳለች ታንኳ ልብህ በጭንቀት ስትናወጥ፣ ማዕበሉን ጸጥ ማድረግ ወደሚችለው ወደ ክርስቶስ ፊት ቅረብ። ጭንቀትህ የቱንም ያህል ከባድ ቢሆን፣ የእግዚአብሔር ቸርነት ግን ከዚያ ይበልጣል። እርሱ ስለ አንተ የሚያስብ አባት ነውና ነገ ምን እሆናለሁ ብለህ አትጨነቅ፤ የዛሬን ቀን የሰጠህ አምላክ የነገውንም ማዕበል በጥበቡ ያሳልፈዋል። ብዙ ጊዜ የምንጨነቀው ሁሉንም ነገር በራሳችን አቅም ለመወጣት ስንሞክር ነው፤ ነገር ግን ሸክምህን በጸሎት ወደ እርሱ ስትጥለው፣ እርሱ በልብህ ውስጥ ሰላምን ያሳድራል። ቅዱሳን ሐዋርያት በዓለም ሳሉ ብዙ መከራና ጭንቀት ገጥሟቸዋል፤ ነገር ግን ልባቸው አልፈራም፤ ምክንያቱም ከእነርሱ ጋር ያለው ጌታ ከዓለም ሁሉ እንደሚበልጥ ያውቁ ነበርና። አንተም ዛሬ ሸክምህን ለእርሱ ስጥ፤ እርሱ ደግሞ ዕረፍትን ይሰጥሃል።" (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ)
6 445
6
የድጋፍ ጥሪ "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።" ላለፉት ዓመታት በፈለገ ሰላም ሰንበት ትምህርት ቤት በልዩ ልዩ የአገልግሎት ክፍሎች በትጋት ሲያገለግል የቆየው ወንድማችን ዲ/ን እሸቱ ኤፍሬም (ሀብተ ወልድ)፤ አሁን ላይ ለበለጠና ለተሻለ አገልግሎት ለማዘጋጀት አስቧል። በመሆኑም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በታላቁ የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ ለመማር ተመዝግቧል። የወንድማችን አጠቃላይ የትምህርት ክፍያ (Tuition Fee) በስፖንሰር የተሸፈነ ሲሆን፣ ትምህርቱን በጉባኤ ቤት ሆኖ ለመከታተል ግን የዓመት ቀለብ (የምግብ ወጪ) ድጋፍ ያስፈልገዋል። ይህንን በጎ አገልግሎት በመረዳት ወንድማችንን በዕውቀት ተኮትኩቶ ለቤተ ክርስቲያን እንዲተርፍ ማገዝ የምትፈልጉ ወንድሞችና እህቶች በሚከተለው አካውንት እንድታግዙት ከታላቅ አክብሮት ጋር በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ➛ ለእሸቱ ኤፍሬም                1000327329492 ስልክ ➛ 0985650289 "እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ፥ እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (፪ኛ ቆሮ ፱፥፯)
5 669
7
እንደ ኃጢአት አዋራጅ የለም እንደ ኃጢአት አዋራጅ የለም፡፡ ኃጢአትን የሚያደርግ ሰው በሐፍረት ካባ ብቻ የሚከናነብ አይደለም፤ አስቀድሞ ከነበረው ማስተዋልና ማገናዘብም ይዋረዳል እንጂ፡፡ ይህንንም ለመረዳት የአዳም የቀድሞ ክብሩን ማሰብ እንቸችላለን፡፡ ዳግመኛም ኃጢአትን ከሠራ በኋላ ያገኘውን ውርደት እንመልከተው፡፡ “በሰርክ ጊዜ ጌታ በገነት ውስጥ ድምፀ ሰናኮ ብእሲ እያሰማ ወደነርሱ ሲመጣ በሰሙ ጊዜ አዳምና ሔዋን ከእግዚአብሔር ፊት በገነት ዕንጨት መካከል ተሰወሩ” (ዘፍ.3፥8)፡፡ በዚህስ አዳም እንደ ምን ባለ ውርደት እንደ ተያዘ ታስተውላላችሁን? ምሉእ በኩለሄ ከኾነው፣ ፍጥረታትን ካለ መኖር ወደ መኖር ካመጣው፤ የተሰወረውን ኹሉ ከሚያውቀው፤ የሰውን ልቡና የፈጠረና በኀልዮ የሠሩትን ዐውቆ ከሚፈርደው (መዝ.33፥15)፤ ልብ ያሰበውን ኩላሊት ያጤሰውን መርምሮ ከሚያውቀው (መዝ.7፥9)፤ ልቡናችን ያሰበውን ከሚያውቀው (መዝ.44፥21) ከእግዚአብሔር ሊሸሸግ መውደዱ ከማወቅ ወደ ድንቁርና ከክብር ወደ ኃሣር እንደ ኼደ ያመለክታል፡፡ እኛም ኃጢአት ስንሠራ እንደዚህ ነው፡፡ መሸሸግ ባንችል እንኳን መሰወርን እንሻለን፡፡ ይህን ማድረጋችንም በኃጢአታችን ምክንያት ክብራችን እንደ ምን እንዳጣን፤ ሐፍረታችንን መሸፈንም እንደ ምን እንዳቃተን ያስረዳል፡፡ ነገር ግን ኃጢአትን የሠራ ሰው እንኳንስ በረኻ በኾነች በዚህች ምድር በገነት መካከልም መደበቅ አይችልም፡፡ ("የክርስቲያን መከራ እና ሌሎች" በቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ገጽ 81 በገብረ እግዚአብሔር ኪደ የተተረጎመ)
5 782
8
ማስታወቂያ ፈጣን፣ አስተማማኝ እና ህጋዊ የዕቃ ማድረስ አገልግሎት! በልዩ ባስ ክፍለሀገር ተሳፋሪ መኪና ላይ የምሰራ አስተናጋጅ ነኝ። ህጋዊ ደረሰኝ ያላቸውን የእርስዎን ውድ ዕቃዎች፣ መልዕክቶች እና ፖስታዎች ካሉበት ቦታ ተቀብለን በታማኝነት እና በፍጥነት ወደ መዳረሻቸው እናደርሳለን! የምንሰጣቸው አገልግሎቶች ➛ ማናቸውንም መልዕክቶች እና ፖስታዎች ማድረስ ➛ ማንኛውንም ዓይነት ዕቃዎች በታማኝነት ማጓጓዝ የምንደርስባቸው ዋና ዋና መስመሮች እና ከተሞች 1ኛ መስመር (ወደ መቀሌ)፦ ቆቦ ➔ አላማጣ ➔ መሆኒ ➔ አቢኣዲ ➔ አድዋ ➔ ሽሬ ... እና መቀሌ 2ኛ መስመር (ወደ ሞያሌ)፦ ሀዋሳ ➔ ዲላ ➔ ሀገረ ማርያም ➔ ቡሌሆራ ➔ ያቤሎ ➔ ሜጋ ... እና ሞያሌ 3ኛ መስመር፦ ነቀምቴ ➔ ደምቢዶሎ ... 4ኛ መስመር፦ ድሬዳዋ 5ኛ መስመር፦ ወላይታ ➔ አርባ ምንጭ 6ኛ መስመር፦ ጅማ እና ሚዛን 7ኛ መስመር፦ ደብረ ብርሃን ➛ ደሴ ➛ ወልድያ 8ኛ መስመር፦ ደብረ ማርቆስ ➛ ባህር ዳር➛ ጎንደር➛ ደብረ ታቦር "ታማኝነት መለያችን ነው፤ ዕቃዎትን ካሰቡበት እናደርሳለን!" አሁኑኑ ስልክ ቁጥሮች ይደውሉልን! 0921799534 0907851185 0786799534
5 694
9
አንዱ ፈረንጅ ነው አሉ... አንድ ጥናት ሊያጠና ወደ ኢትዮጵያ ይመጣል፤ ጥናቱን እያጠናም ኢትዮጵያውያን ለድንግል ማርያም ያለን ፍቅር በጣም ያስገርመው ነበር፤ በየሔደበት የሀገራችን ክፍል ኹሉ ሕጻና
አንዱ ፈረንጅ ነው አሉ... አንድ ጥናት ሊያጠና ወደ ኢትዮጵያ ይመጣል፤ ጥናቱን እያጠናም ኢትዮጵያውያን ለድንግል ማርያም ያለን ፍቅር በጣም ያስገርመው ነበር፤ በየሔደበት የሀገራችን ክፍል ኹሉ ሕጻናት በጨዋታ መኻል 'የማርያም መንገድ ስጠኝ' ሲሉ፣ እናቶች ሲወልዱ 'ማርያም ማርያም' ሲሉ፣ የወላድ ጠያቂዎችም 'እንኳን ማርያም ማረችሽ' ሲሉ፣ የኔ ቢጤ ሲለምን 'በእንተ ማርያም' ሲል፣ ሰውነት ላይ ያለ ጥቁር ምልክት ሲታይ 'ማርያም የሳመችኝ' ተብሎ ሲገለጽ....ይሰማል  ያያል እናም 'እነዚህ ሰዎች ለማርያም ምን ያክል ፍቅር ቢኖራቸው ነው' እንዲህ የሚሉትና የሚያደርጉት ብሎ ተደነቀ። በመጨረሻም ጥናቱን አጠቃሎ ወደ መጣበት ሲመለስ፦ "ኢትዮጵያውያን ከአካል ክፍላቸው አንዱ ቦታ ቢቆረጥና ቢደማ በደማቸው ውስጥ 'ማርያም ማርያም ማርያም' የሚል ጽሑፍ ተጽፎ ይገኛል" አለ ይባላል፡፡
6 708
10
ለነፍሳችን ኹለተኛዋ ነፍስ ወዳጄ ሆይ! እምነት ለነፍስህ ኹለተኛዋ ነፍስ እንደሆነች መርምርና እወቅ፡፡ ሥጋ በነፍስ እንድትቆም የነፍስም በሕይወት መኖር በእምነትህ ላይ የተንጠለጠለ ነው፡፡ እምነትህን ብትክድ ወይም ከራስህ ብታርቃት ነፍስህ ምውት ትሆናለች፡፡ በዚህም መሠረት የሚሞት ሥጋችን በነፍስ ላይ ጥገኛ እንደሆነች ነፍሳችንም በእምነት ላይ ጥገኛ ናት፡፡ እምነትም በእግዚአብሔር አብና በመንፈስ ቅዱስ ሕያዋን ባደረገን በእውነተኛ ልጁ ላይ ጥገኛ ናት፡፡ በዚህም እውነት ሰው ነፍሱን በሰማያት ካሉት ጋር ያገናኛታል፡፡ እንዲህ ዓይነት ሰው በነፍሱ በሕይወት ይኖራል፡፡ በሥጋ ሰውነቱም ያያል ይመለከታል። እንዲሁ እኛም በእምነት በፍቅርና በጥበብ የእግዚአብሔር መልክ ገንዘባችን አድርገን ከመለኮቱ ተካፋይ እንሆናለህ። ስለዚህም በነፍሳችን የሞትን እንዳንሆን ይህን ድንቅ የሆነ ማሰሪያ እንዳንበጥስ ወይም ነፍሳችን ከእምነት ባዶ እንዳናደርጋት እንጠቀቅ፡፡ ጌታችን ይህን አስመልከቶ እንዲህ ብሎ አስተምሮናልና “ሙታናቸውንም እንዲቀብሩ ሙታንን ተዋቸው።” (ማቴ.8፥22) ይህ አየር በእኛ ላይ በንፍሐት እፍ ሳይባልብን ሥጋችንን በሕይወት የሚያቆያት ነው፡፡ የምንተነፍሰው አየር የተቋረጠበት ሰው ሕይወቱ ትቆማለች፤ በሥጋው የሞተ ይሆናል፡፡ እንዲሁ ራሱን ከእውነተኛ ልጁ ከእግዚአብሔር ቃል የለየ ሰውም በነፍሱ የሞተ ይሆናል፡፡ እኔ ሕይወትን የሚሰጠው የእውነተኛ ልጁን ምስክርነት ሳያገኝ ለሞተ ሰው አዝናለሁ፡፡ ልክ እንደ ውቅያኖስ እርሱ የሕይወት ምንጭ ነውና፡፡ እርሱ ሰው በመሆን ፈቃዱን እንድናውቀው አደረገን፡፡ ሞትን ድል ለመንሳት ሲል እጅግ መጠማቱ ለእኛ ያለውን ፍቅር አረጋገጠልን። መጽሐፍ ቅዱስ በእምነት ጻድቅ የሆነ እርሱ በሕይወት እንዲኖር አትሞልናል፡፡ እውነት የተባለው እርሱ ራሱን ዋናው ሥር በማድረግ በጎ ምግባራትን ደግሞ በእርሱ ላይ ባለን እምነት ላይ የተንጠለጠሉ ፍሬዎች አደረጋቸው፡፡ እነሆ መልካም ምግባሮቻችን በእውነትኛው ግንድ በእርሱ ቅርንጫፎች ሆነው በዝተው ፍሬን ይሠጣሉ፡፡ እነሆ በሚታይ ምሳሌ የተሰወሩ ምሥጢራት በዓይን እንደሚታዩ ሆነው ተገለጡ። ሥጋ ልክ ትርፉን ለማግኘት እንደጓጓ ነጋዴ ነው እንዲሁ ሕሊናም ከእርሱ ጋር በእምነትን በሕይወት መርከብ ትርፍን እንደሚሰብስብ መርከበኛ ነው፡፡ ሥጋ በነፍስ እንዲቆም ነፍስም ምንም እንኳ ሕያዊት ብትሆን ያለ በጎ ሥራ ሕይወት እንደሌላት፤ ነፍስ በእምነት በሚሠራ የጽድቅ ሥራ በሕይወት እንደምትኖር መጽሐፍ ቅዱስ መስክሮልናል፡፡ በክርስቶስ አምኖ የነበረው አልዓዛር ለዚህ ለምንለው እውነተኛ ምስክር ይሆን ዘንድ ሕያው ሆኖ ተነሣ፡፡ እርሱ ከመቃብር በጠራው በጌታችን ቃል ሕይወቱ ጣፍጣ ሕያው ሆነ፡፡ እንዲሁ በአልዓዛር ምሳሌ አህዛብ በሕቡዕ በሚኖረው ሕይወት ሕያዋን ሆኑ፡፡ በተቃራኒው ደግሞ በአይሁድ ሥራ ምሳሌ ወንበዴው ራሱን ሰቀለ እንደ ውርስ አድርጎ ሞቱን ለጸሐፍት ፈሪሳዊያን ተወላቸው፡፡ እግዚአብሔር አምላክ በእርሱ ላይ ባለን እምነት በመንፈስ ቅዱስ ሕያዋን ሆነን እምነታችንን ጠብቀን እንድንኖር ይርዳን፡፡ (ቅዱስ ኤፍሬም - ትርጉም በዲ/ን ሽመልስ መርጊያ)
7 022
11
የሕይወትህን መንገድ ወደ እግዚአብሔር ብታደርግ ያን ጊዜ እውነተኛውን እረፍት ታገኛለህ። አባ ሙሴ ጸሊም
6 411
12
بدون متن...
8 171
13
#ሰኔ_21 #እመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም (ህንጸተ ቤተክርስቲያን) ሰኔ ሃያ አንድ በዚች ዕለት የአዳምና የዘሩ ድኅነት የተደረገባት አምላክን የወለደች የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የታላቁ በዓል መታሰቢያና በዓለም ሁሉ የቤተ ክርስቲያን መታነፅ መታሰቢያ ነው። ከሁሉ አስቀድሞ ያቺ ቤተ ክርስቲያን በሐዋርያት ዘመን ብቻዋን ታነፀች። ይኸውም ጳውሎስና በርናባስ በአሕዛብ ውስጥ በሰበኩ ጊዜ ክብር ይግባውና በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ አመኑ ከሰዎች ቤቶች በቀር ቅዱስ ቊርባንን የሚቀበሉበት ቤተ ክርስቲያንም አልነበራቸውም ነበር። ስለዚህም ወደ ጴጥሮስና ወደ ሐዋርያት ሁሉ ስለ ቤተ ክርስቲያን መታነፅ ጉዳይ እየለመኑ መልእክትን ላኩ። ሐዋርያትም እንዲህ ብለው መለሱላቸው ክብር ይግባውና ያለ ጌታችን ፈቃድ እኛ ምንም ምን አንሠራም። ነገር ግን የምንሠራውን እስኪያስረዳን ድረስ ወደ እግዚአብሔር እየጸለዩና እየማለዱ አንድ ሱባኤ ይጾሙ ዘንድ ወደ ሃይማኖት የተመለሱ አሕዛብን እዘዙአቸው እንዲህም አዘዙአቸው። በሱባዔውም ፍጻሜ ክብር ይግባውና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተገለጸላቸው ሐዋርያትንም ሁሉ ከየአገሮች ሁሉ እስከ ፊልጵስዮስ በደመና ሰበሰባቸው ከእርሳቸውም ጋር ጳውሎስና በርናባስ ነበሩ ጌታችንም ባረካቸው እንዲህም ብሎ ነገራቸው "ይቺ ዕለት በእናቴ በማርያም ስም በአራቱ ማእዘነ ዓለም አብያተ ክርስቲያናት እንድታንፁ የፈቀድኩባት ናት።" ይህንንም ብሎ ከከተማዋ በስተ ምሥራቅ በኲል አወጣቸው የቤተ ክርስቲያኒቱንም ቦታና መሠረቷን ወሰነላቸው ከእርሳቸውም ጋራ የእግዚአብሔር ኃይል ነበረ የቤተ ክርስቲያኒቱ ሕንፃዋ እስከ ተፈፀመ ድረስ ደንጊያዎች በሐዋርያት እጆች ውስጥ ይለመልሙ ነበረ ጌታችንም ነዋየ ቅድሳቷን አልባሳትዋንና መሠዊያዋን አዘጋጀ። ከዚህ በኋላ ጌታችን እጁን በጴጥሮስ ራስ ላይ ጭኖ በአራቱ ማእዘነ ዓለም ውስጥ "አርሳይሮስ" ብሎ ሾመው ይህም "ሊቀ ጳጳሳት" ማለት ነው። ለሐዋርያት አለቃ ጴጥሮስ ከጽንፍ እስከ ጽንፍ የጳጳሳት አለቃ ይሆን ዘንድ ይገባዋል ይገባዋል ይገባዋል እያሉ ሰማያውያን መላእክትና ምድራውያን ሰዎች ሦስት ጊዜ አሰምተው ተናገሩ። ከዚህም በኋላ ጌታችን ሐዋርያትን የቊርባኑን ቅዳሴ ሥርዓት ያከናውኑ ዘንድ ለሕዝቡም ሥጋውን ደሙን ያቀብሏቸው ዘንድ አዘዛቸው እንዲህም የሚል አለ ራሱ መድኃኒታችን ቀድሶ ሥጋውንና ደሙን ለሐዋርያት አቀበላቸው። እንዲህም አላቸው በዚች ቀን የእጃቸውን ሥራ እንዳይሠሩ ሕዝቡን ሁሉ እዘዙአቸው ይኸውም በሰኔ ወር ሃያ አንድ ቀን ነው። ከዚህም በኋላ መድኃኒታችን ከእርሳቸው ዘንድ በታላቅ ክብር ወደ ሰማያት ዐረገ። ከዚያችም ቀን ጀመሮ አባቶቻችን ሐዋርያት በዓለሙ ሁሉ ውስጥ አምላክን በወለደች በእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ስም ቤተ ክርስቲያን የሚያሳንፁ ሆኑ። በቂሣርያው ሊቀ ጳጳሳት በባስልዮስ ዘመን እንዲህ ሆነ በእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ስም ቤተ ክርስቲያን በሠራ ጊዜ በውስጡ የእመቤታችን የማርያምን ሥዕል ይሥልበት ዘንድ ሠሌዳ ፈለገ ሰዎችም በአንድ ባለጸጋ ዘንድ ስለ አለ አንድ መልካም ሠሌዳ ነገሩት። ቅዱስ ባስልዮስም ሠሌዳውን እንዲሰጠው ወደ ባለጸጋው ላከ ባለጸጋውም ይህ ሠሌዳ ለልጆቼ ነው አለ እንጂ ፈቃደኛ አልሆነም። ከዚያም አልፎ በመድፈር በእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን ላይ የስድብ ቃል ተናገረ ወዲያውኑም በድንገት ወድቆ ሞተ ልጆቹም ፈሩ ያንንም ሠሌዳ ከብዙ ወርቅና እንቊ ጋራ ወደ ቅዱስ ባስልዮስ አምጥተው የአባታቸውን በደል ያቃልልለት ዘንድ ለመኑት። ቅዱስ ባስልዮስም ያንን ሠሌዳ ወስዶ የእመቤታችንን ሥዕል ይሥልበት ዘንድ ለሠዓሊ ሰጠው። እመቤታችንም ቅድስት ድንግል ማርያም በሌሊት ራእይ ለቅዱስ ባስልዮስ ተገለጸችለት ሥዕሏንም በዚያ ሠሌዳ ላይ እንዳይሥል ከለከለችው። ከዐመፀኛ ሰው እጅ ወስዶታልና። እጅግም ያማረ የእመቤታችን ሥዕሏ የተሣለበት የሁለት ደናግልም ሥዕል ያንዲቱ በቀኝ ያንዲቱ በግራ ሆኖ የተሣለበት ቀይ ሠሌዳ ያለበትን ቦታ ነገረችው። ቅዱስ ባስልዮስም እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ወደ አመለከተችው ወደዚያ ቦታ ሔደ ያንንም ሠሌዳ አገኘው ወደዚያች ቤተ ክርስቲያንም በታላቅ ደስታ አመጣው። ከዚህም በኋላ ዳግመኛ በአንድ ጣዖት ቤት ሁለት ምሰሶዎች እንዳሉ አስረዳቸው እነርሱንም አምጥቶ በመቅደሱ ፊት ለፊት እንዲአቆማቸው በላያቸውም ሥዕሏን እንዲያኖር አዘዘችው። ቅዱስ ባስልዮስም እነዚያን ምሰሶዎች ያመጣቸው ዘንድ ሔደ መሠርያኑም ሊከለክሉት ፈለጉ ጌታችንም ኃይላቸውን ደመሰሰ እነዚያንም ምሰሶዎች አምጥቶ በቤተ መቅደሱ ፊት ለፊት አቆማቸው በላያቸውም የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሥዕሏን አስቀመጠ እግዚአብሔርም ከእነዚያ ምሰሶዎች በታች የውኃ ምንጭ አፈለቀ በውስጥዋም የሚታጠብ ሁሉ ከአለበት ደዌ ሁሉ የሚድን ሆነ። እንዲሁም ከእመቤታችን ማርያም ሥዕል በሽተኞችን ሁሉ የሚፈውስ የዘይት ቅባት ፈሰሰ ይህ ሁሉ የሆነ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን በከበረችበት በሰኔ ወር በሃያ አንድ ቀን ነው። በዚያችም ቀን እንዲህ ሆነ አንዲት ሴት መጥታ ታጠበች ወዲያውኑም ሁለመናዋ በለምጽ ተሸፈነ ቅዱስ ባስልዮስም ወደርሱ አስቀርቦ በእርሷ ላይ የሆነውን ጠየቃት እርሷም የእኅቷን ባል እንደወደደችና እኅቷን በመርዝ ገድላ እንዳገባችው ነገረችው። ቅዱስ ባስልዮስም ታላላቅ ሦስት ኃጢአቶችን ሠራሽ ግን ወደ እግዚአብሔር ንስሐ ግቢ ምንአልባት በደልሽን ይቅር ይልሽ እንደ ሆነ አላት በዚያን ጊዜም ምድር ተሠንጥቃ እንደ ዳታን ዋጠቻት እርሷ የረከሰች ስትሆን ወደ ቤተ ክርስቲያን መግባትን ደፍራለችና። እኛ ሁላችን የክርስቲያን ወገኖች አምላክን ለወለደች ለእመቤታችን ለከበረች ድንግል ማርያም ለመታሰቢያዋ መንፈሳዊ በዓልን ልናደርግ ይገባናል ሰለ እርሷ ለአዳምና ለሁላችን ለልጆቹ ድኅነት ሆኖአልና ይህንንም በዓል ለማድረግ የሚተጋ የተመሰገነ ነው። እርሷን ለመረጣትና ለወደዳት በሥጋም እንድትወልደው ላደረግ ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም በእርሷ በእመቤታችን ድንግል ማርያም አማላጅነት ይማረን በረከቷም ከእኛ ጋር ይኑር ለዘላለሙ አሜን ። (#ስንክሳር_ዘወርኀ_ሰኔ )
8 444
14
ከእራት በኋላ  ያለው ጊዜ የምስጋና ጊዜ ነው፡፡ ምስጋናን የሚያቀርብ ደግሞ ንቁና የተረጋጋ ይሆናል፡፡ ከእራት በኋላ ወደ ጸሎት እንጂ ወደ መኝታ አንሂድ፡፡ ያለበለዚያ ግን በደመ ነፍስ ከሚመሩት አውሬዎች የበለጠ በደመ ነፍስ የምንመራ እንሆናለን፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
6 706
15
የድጋፍ ጥሪ "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።" ላለፉት ዓመታት በፈለገ ሰላም ሰንበት ትምህርት ቤት በልዩ ልዩ የአገልግሎት ክፍሎች በትጋት ሲያገለግል የቆየው ወንድማችን ዲ/ን እሸቱ ኤፍሬም (ሀብተ ወልድ)፤ አሁን ላይ ለበለጠና ለተሻለ አገልግሎት ለማዘጋጀት አስቧል። በመሆኑም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በታላቁ የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ ለመማር ተመዝግቧል። የወንድማችን አጠቃላይ የትምህርት ክፍያ (Tuition Fee) በስፖንሰር የተሸፈነ ሲሆን፣ ትምህርቱን በጉባኤ ቤት ሆኖ ለመከታተል ግን የዓመት ቀለብ (የምግብ ወጪ) ድጋፍ ያስፈልገዋል። ይህንን በጎ አገልግሎት በመረዳት ወንድማችንን በዕውቀት ተኮትኩቶ ለቤተ ክርስቲያን እንዲተርፍ ማገዝ የምትፈልጉ ወንድሞችና እህቶች በሚከተለው አካውንት እንድታግዙት ከታላቅ አክብሮት ጋር በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ➛ ለእሸቱ ኤፍሬም                1000327329492 ስልክ ➛ 0985650289 "እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ፥ እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (፪ኛ ቆሮ ፱፥፯)
8 153
16
የጸሎት ጥበብ -፪ ስለዚህ ከእግዚአብሔር ጋር እንዴት ልንነጋገር እንደሚገባን እንወቅ፡፡ ጸሎት ማድረስ ያለብን እንዴት እንደ ኾነ እንረዳ፡፥ ይህን ለማወቅ ወዶ ቤተ መጻሕፍት መኼድ፤ ወይም ገንዘብ መክፈል፤ ወይም የንግግር ክህሎትን ለመማር ጊዜ መመደብ አያሻንም፡፡ የተገባ ጸሎትን ስማድረስ መሻት ብቻ በቂ ነው፤ ክህሎቱ በራሱ ይመጣልና። በዚህ [መንፈሳዊ] ችሎት ፊት የምትናገረውም ለራስህ ብቻ አይደለም! ለሌሎች ለብዙ ሰዎችም ጭምር ነው እንጂ፡፡ በጸሎት ውስጥ ሊኖር የሚገባው ክህሎትስ ምንድን ነው? የጸሎት ጥበብ፥ ይኸውም፦፡ የተዋረደ ልብና የተሰበረ መንፈስ መያዝ፤ በውሒዘ አንብዕ (በዕንባ ጅረት) መቅረብ፤ ከዚህ ዓለም የኾነውን ምንም ነገር አለመሻት፤ የወዲያኛው ዓለም የኾኑ ነገሮችን (ክብሮችን) መሻት፣ መንፈሳዊ ምግባራትን መለመን፤ እግዚአብሔር በጠላቶቻችን ላይ መዓት እንዲያዘንብ አለመለመን፤ ቂም በቀልን ማራቅ፤ [ሥጋዊ] ሁከትን ኹሉ ከነፍስ ማስወገድ፣፤ በተሰበረ ልብ መቅረብ፣ ትሑት መኾን፤ የውሃትን እጅግ መለማመድ፣ ስለ ሌሉች ሰዎች ስንናገር በጎ በጎውን መናገር፤ ከክፉዎች ኅብረት መለየት፣ የዓለም (የሰው) ኹሉ ጠላት ከኾነው ከዲያብሎስ ጋር ምንም ምን አንድነት አለማድረግ ነው፡፡ የዚህ ዓለም ሕጎች እንኳን ሳይቀሩ አንድ ሰው ስለ ንጉሥ ለሌሎች የሚናገር፤ በተለይም ከንጉሥ ጠላቶች ጋር የሚገናኝ ከኾነ ጽኑ ቅጣት ያገኘዋል፡፡ ስለዚህ አንተም ከእግዚአብሔር ጋር ስለ ራስህና ስለ ሌሎች ስትነጋገር የሰዎች ኹሉ ጠላት ከኾነው ከዲያብሎስ ጋራ ምንም ምን አንድነት ሊኖርህ አይገባም፡፡ ስለዚህ የጸሎትን ጥበብ ገንዘብ አድርግ፡፡ ይህንን ጥበብም (ከቀራጩ) ከመጸብሐዊው ተማር፤ እርሱን መምህር አድርገህ ለመቀበልም አታወላውል፡፡ እርሱ ከአፍአ ሲመረመሩ እዚህ ግባ የማይባሉ ቃላትን በመናገር ማግኘት ያለበትን ኹሉ ለማግኘት የተገባ ኾኗልና (ሉቃ.18፥9-14)፡፡ ተመልከት! በጽርይት ሕሊና በንጽህት ልቡና ስለ ቀረበ አንዲቱ ቃሉ ብቻ ደጀ ሰማያትን ለመክፈት በቂ ነበረች፡፡ ይህችንስ እንዴት ነበር ያቀረባት? ➛ኃጢአቱን በማመን፤ ➛ ደረቱን በመድቃት፤ ➛ዓይኑን እንኳን ወደ ላይ ወደ ሰማይ ቀና ባለማድረግ! አንተም እንደዚህ ብትጸልይ ጸሎትህ ፈጥና ግዳጅ የምትፈጽም ትኾንልሃለች፡፡ ኃጥኡ እንደዚህ በመጸለዩ ጻድቅ ከኾነ፥ ጻድቅ ሰው እንደዚህ አድርጎ ጸሎት ማድረስን ቢያወቅ ደግሞ እንደ ምን ያማረ የተወደደ ሊኾን አንደሚችል ልብ ብለህ አስተውል፡፡ ("የክርስቲያን መከራ እና ሌሎች" በቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ገጽ 20-21 በገብረ እግዚአብሔር ኪደ የተተረጎመ)
8 137
17
"ተስፋ ማለት 'ቢሆንስ' ብሎ መመኘት ሳይሆን፣ የሚታየው ዓለም ቢፈርስ እንኳን በማይታየው አምላክ ላይ ለመደገፍ የሚወሰን ጽኑ ውሳኔ ነው። ተስፋ አትቁረጥ፤ እግዚአብሔር አንተ በማታያቸው ነገሮች ላይ አሁን እየሠራ ነውና። መዘግየቱ መከልከል አይደለም።" (አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ)
8 267
18
ማስታወቂያ ፈጣን፣ አስተማማኝ እና ህጋዊ የዕቃ ማድረስ አገልግሎት! በልዩ ባስ ክፍለሀገር ተሳፋሪ መኪና ላይ የምሰራ አስተናጋጅ ነኝ። ህጋዊ ደረሰኝ ያላቸውን የእርስዎን ውድ ዕቃዎች፣ መልዕክቶች እና ፖስታዎች ካሉበት ቦታ ተቀብለን በታማኝነት እና በፍጥነት ወደ መዳረሻቸው እናደርሳለን! የምንሰጣቸው አገልግሎቶች ➛ ማናቸውንም መልዕክቶች እና ፖስታዎች ማድረስ ➛ ማንኛውንም ዓይነት ዕቃዎች በታማኝነት ማጓጓዝ የምንደርስባቸው ዋና ዋና መስመሮች እና ከተሞች 1ኛ መስመር (ወደ መቀሌ)፦ ቆቦ ➔ አላማጣ ➔ መሆኒ ➔ አቢኣዲ ➔ አድዋ ➔ ሽሬ ... እና መቀሌ 2ኛ መስመር (ወደ ሞያሌ)፦ ሀዋሳ ➔ ዲላ ➔ ሀገረ ማርያም ➔ ቡሌሆራ ➔ ያቤሎ ➔ ሜጋ ... እና ሞያሌ 3ኛ መስመር፦ ነቀምቴ ➔ ደምቢዶሎ ... 4ኛ መስመር፦ ድሬዳዋ 5ኛ መስመር፦ ወላይታ ➔ አርባ ምንጭ 6ኛ መስመር፦ ጅማ እና ሚዛን 7ኛ መስመር፦ ደብረ ብርሃን ➛ ደሴ ➛ ወልድያ 8ኛ መስመር፦ ደብረ ማርቆስ ➛ ባህር ዳር➛ ጎንደር➛ ደብረ ታቦር "ታማኝነት መለያችን ነው፤ ዕቃዎትን ካሰቡበት እናደርሳለን!" አሁኑኑ ስልክ ቁጥሮች ይደውሉልን! 0921799534 0907851185 0786799534
8 732
19
“መጽሐፍ ቅዱስን አለማወቅ የእግዚአብሔርን ፍቅር ችላ ማለት ነው።” “የመዳን ራስ” የሚቀድሰውና የሚቀደሱት ከአንድ ናቸው…? የታመነ ሊቀ ካህናት… የሐዋርያው የቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ወደ ዕብራውያን ሰዎች ተከታታይ ጥናት👇 ክፍል 6 ተለቋል https://youtu.be/U6dhGU76uNU?si=iQnaJ5bi5cRHRd-_
7 645
20
የጸሎት ጥበብ - ፩ ከእግዚአብሔር ጋር መነጋገርን የተረዳ ያወቀ ሰው እግዚአብሔርን እንደሚገባ'ው አድርጎ ሲያነጋግረው ከዚያን ጊዜ አንሥቶ መልአክ ይኾናል፡፡ ነፍስ ከፈቃዳተ ሥጋ ሰንሰለት ነጻ የምትወጣው በዚህ መንገድ ነውና፤ ሕሊና ከፍ ከፍ የሚለው በዚህ መንገድ ነውና! ማደሪያችን ወደ ሰማይ የሚሻገረው በዚህ መንገድ ነውና፤ አንድ ሰው ግብረ ዓለምን የሚንቀው በዚህ መንገድ ነውና፤ አንድ ሰው የቱንም ያህል ነዳይ ወይም ባሪያ ወይም ተራ ወይም ዝቅ ያለ ቢኾንም እንኳን በንጉሥ ዙፋን ፊት የሚቆመው በዚህ መንገድ ነውና፡፡ እግዚአብሔር የሚመለከተው የንግግርን ውበት ወይም የቃልን ርቱዕነት ሳይኾን የመንፈስን ንጹህነት ነውና፡፡ በዚህ መንገድ መጥተን ወደ አእምሮአችን የመጣውን ብንናገርም እንኳን፥ ጸሎታችን ግዳጅ የሚፈጽም ኾኖናልን እንመለሳለን፡፡ እንግዲህ ይህን ማድረግ ምን ያህል ቀላል እንደ ኾነ ታስተውላለህን? በዚህ ዓለም ሰዎች ዘንድ አንድ ሰው ሌላውን ሰው ለመለመን የንግግር ክህሎት (ብልሐት) ያሻዋል፡፡ የሚለመነው ሰው በቀላሉ የማይገኝ ከኾነ ደግሞ አጃቢዎቹን ማሳመን ይኖርበታል፡፡ ጥሮ ለፍቶ ካገኘው በኋላም ጉዳዩን በዝርዝር ማስረዳት ይጠበቅበታል፡፡ እግዚአብሔርን ለማናገር ግን የዚሁ ተቃራኒ ነው፡፡ ከተሰበረ ልብ በቀር ሌላ ምንም ምን አያስፈልግም፤ ወደ እርሱ ለመቅረብም የሚከለክል ማንም አይኖርም፡፡ “እኔ የቅርብ አምላክ ነኝ እንጂ ሩቅ አምላክ አይደለሁም” ይላልና (ኤር.23፥23)፤ የምንርቀው እኛ ነን እንጂ እርሱ ዘወትር ቅርብ ነው፡፡ እግዚአብሔርን ለማነጋገር የንግግር ክህሎት (ብልሐት) አያስፈልገንም የምለውስ ለምንድን ነው? እንዲያውም ብዙ ጊዜ ድምፅም ቢኾን አያስፈልገንም፡፡ አንተ በልብህ ብትናገርና እግዚአብሔርን ማናገር እንዲገባ'ህ ብታናግረው እርሱ ጸሎትህን ለመስማት ዘንበል ይላል፡፡ ሙሴ ጸሎቱ የተሰማው በዚህ መንገድ ነውና፤ ሐና ጸሎትዋ የተሰማው በዚህ መንገድ ነውና፡፡ ወደ እግዚአብሔር እንዳይቀርቡ ብሎ ሕዝቡን ለማራቅ የሚቆም ወታደር የለም፤ አሁን ሰዓቱ አይደለም ብሎ የሚከለክል ዘበኛም የለም፡፡ እግዚአብሔርም፦ “አሁን ላነጋግርህ አልችልም፤ ሌላ ጊዜ ተመለስ” አይልም፡፡ ይልቅ ልታነጋግረው በመጣህበት ቅጽበት አንተን ለመስማት ይቆማል የምሳ ሰዓትም ቢኾን፣ የአራት ሰዓትም ቢኾን፤ እጅግ አስቸጋሪ ጊዜም ቢኾን፣ በገበያ ቦታም ቢኾን፣ በመንገድ ላይም ቢኾን፤ በባሕር ውስጥም ቢኾን፣፤ በዳኛ ፊት በምትቆምበት በችሎት ፊትም ቢኾን፥ እግዚአብሔርን ብትጠራው መጥራት እንደሚገባህ አድርገህ እስከ ጠራኸው ድረስ ጸሎትህን እንዳይሰማ የሚከለክለው ግድግዳ የለም፡፡....... ("የክርስቲያን መከራ እና ሌሎች" በቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ገጽ 18-19 በገብረ እግዚአብሔር ኪደ የተተረጎመ)
8 371