es
Feedback
ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል

ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል

El canal ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል (@mkpublicrelation) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 52 549 suscriptores, ocupando la posición 1 001 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 631 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 52 549 suscriptores.

Según los últimos datos del 11 septiembre, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 471, y en las últimas 24 horas de 33, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 11.73%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 6.61% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 6 161 visualizaciones. En el primer día suele acumular 3 472 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 53.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 12 septiembre, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

52 549
Suscriptores
+3324 horas
+937 días
+47130 días

Carga de datos en curso...

Atraer Suscriptores
septiembre '26
septiembre '26
+206
en 4 canales
agosto '26
+704
en 10 canales
Get PRO
julio '26
+760
en 7 canales
Get PRO
junio '26
+782
en 11 canales
Get PRO
mayo '26
+1 028
en 7 canales
Get PRO
abril '26
+711
en 12 canales
Get PRO
marzo '26
+322
en 5 canales
Get PRO
febrero '26
+263
en 7 canales
Get PRO
enero '26
+250
en 10 canales
Get PRO
diciembre '25
+548
en 13 canales
Get PRO
noviembre '25
+482
en 14 canales
Get PRO
octubre '25
+318
en 8 canales
Get PRO
septiembre '25
+230
en 10 canales
Get PRO
agosto '25
+260
en 9 canales
Get PRO
julio '25
+255
en 9 canales
Get PRO
junio '25
+385
en 13 canales
Get PRO
mayo '25
+572
en 21 canales
Get PRO
abril '25
+569
en 11 canales
Get PRO
marzo '25
+1 004
en 13 canales
Get PRO
febrero '25
+771
en 20 canales
Get PRO
enero '25
+2 173
en 22 canales
Get PRO
diciembre '24
+2 069
en 4 canales
Get PRO
noviembre '24
+2 951
en 22 canales
Get PRO
octubre '24
+1 512
en 2 canales
Get PRO
septiembre '24
+1 121
en 14 canales
Get PRO
agosto '24
+1 375
en 15 canales
Get PRO
julio '24
+707
en 2 canales
Get PRO
junio '24
+528
en 4 canales
Get PRO
mayo '24
+626
en 20 canales
Get PRO
abril '24
+951
en 11 canales
Get PRO
marzo '24
+1 072
en 21 canales
Get PRO
febrero '24
+1 353
en 31 canales
Get PRO
enero '24
+405
en 7 canales
Get PRO
diciembre '23
+274
en 10 canales
Get PRO
noviembre '23
+278
en 15 canales
Get PRO
octubre '23
+193
en 13 canales
Get PRO
septiembre '23
+207
en 0 canales
Get PRO
agosto '23
+154
en 0 canales
Get PRO
julio '23
+265
en 0 canales
Get PRO
junio '23
+238
en 0 canales
Get PRO
mayo '23
+684
en 0 canales
Get PRO
abril '23
+235
en 0 canales
Get PRO
marzo '23
+443
en 0 canales
Get PRO
febrero '23
+5 523
en 0 canales
Get PRO
enero '23
+2 221
en 0 canales
Get PRO
diciembre '22
+412
en 0 canales
Get PRO
noviembre '22
+325
en 0 canales
Get PRO
octubre '22
+156
en 0 canales
Get PRO
septiembre '22
+342
en 0 canales
Get PRO
agosto '22
+236
en 0 canales
Get PRO
julio '22
+346
en 0 canales
Get PRO
junio '22
+203
en 0 canales
Get PRO
mayo '22
+410
en 0 canales
Get PRO
abril '22
+1 689
en 0 canales
Get PRO
marzo '22
+565
en 0 canales
Get PRO
febrero '22
+424
en 0 canales
Get PRO
enero '22
+536
en 0 canales
Get PRO
diciembre '21
+62
en 0 canales
Get PRO
noviembre '21
+56
en 0 canales
Get PRO
octubre '21
+238
en 0 canales
Get PRO
septiembre '21
+291
en 0 canales
Get PRO
agosto '21
+180
en 0 canales
Get PRO
julio '21
+202
en 0 canales
Get PRO
junio '21
+619
en 0 canales
Get PRO
mayo '21
+845
en 0 canales
Get PRO
abril '21
+175
en 0 canales
Get PRO
marzo '21
+56
en 0 canales
Get PRO
febrero '21
+108
en 0 canales
Get PRO
enero '21
+109
en 0 canales
Get PRO
diciembre '20
+21 065
en 0 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
12 septiembre+5
11 septiembre+34
10 septiembre+16
09 septiembre+16
08 septiembre+17
07 septiembre+2
06 septiembre+36
05 septiembre+12
04 septiembre+21
03 septiembre+16
02 septiembre+20
01 septiembre+11
Publicaciones del Canal
2
+1
Sin texto...
5 557
3
+1
Sin texto...
5 122
4
+3
Sin texto...
5 329
5
+1
Sin texto...
115
6
ይሁን እንጂ ይህ በሁሉም ቦታ ያለ እግዚአብሔር ለሰው ልጅ ጊዜውን እያፈራረቀ የሰጣል እንጂ ዛሬ አዲስ ዓመት ነው ሕይወትህ እንዲህ መሆን አለበት ብሎ የኛንም ሕይወት እንደዘመኑ አይቀይረውም ይህን የማያደርገው ስለማይችል ሳይሆን የሰውን ነጻነት ለመጠበቅ ነው።በመሆኑም በዘመን ውስጥ እራሳችን አዲስ እያደረግን የምንሄደው እራሳችን ነን ይህ ካልሆነ ግን በየጊዜው አንድ ዕለት ስትጨመር ከዕድሜአችን ላይ አንድ ቀን ከመቀነስ ውጭ የዘመን መለዋወጥ የሚጠቅመን የለውም።ምክንያቱም አምላካችን እግዚአብሔር ወደ አዲስ ዓመት የሚያሸጋግረን አዲስ ሰው እንድንሆን እድል እየሰጠን ስለሆነ።ለዚህ ነው ቅዱስ ጳውሎስ "የቀድሞ ጠባያችሁን ከእናንተ አርቁ ይህንንም ስሕተት በሚያመጣው ምኞት ስለሚጠፋው ስለ አሮጌው ሰውነት እላለሁ።" (ኤፌ.፬÷፳፪) "እንግዲህ እንደ ጥበበኞች እንጂ ጥበብ እንደሌላቸው ሳይሆን እንዴት እንድትመላለሱ በጥንቃቄ ተጠበቁ፣ ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁም ብሏል። ስለዚህ የጌታ ፈቃድ ምን እንደ ሆነ አስተውሉ እንጂ ሞኞች አትሁኑ።" (ኤፌ. ፭÷፲፭-፲፮) ብሎናል፡፡ከዚህን መልእክት መሠረታዊ ሐሳብ ክርስቲያኖች በጥበብ በመኖር ዘመንን የሚዋጁ ከዘመን የሚቀድሙ እንጂ በዘመን የሚቀደሙ እንዳልሆኑ እንረዳለን፡፡እኛ ክርስቲያኖች ሁልጊዜም ማሰብ ያለብን አሮጊው ዘመን አልፎ አዲሱ ዘመን ሲተካ ያለፈውን መጥፎ ተግባር ትተናል ወይስ አልተውንም? አሁንስ የመጣውን ዘመን በምን ዓይነት ሁኔታ ነው ማሳለፍ ያለብን? የሚለውን ነው።ይህንም እንዴት ማሳለፍ እንዳለብን ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ በመጀመሪያ መልእክቱ እንዲህ በማለት ነግሮናል«የአሕዛብን ፈቃድ ያደረጋችሁበት፤ በመዳራት እና በሥጋ ምኞት፣ በስካርም፣ በዘፈንም፣ ያለልክም በመጠጣት፣ ነውርም ባለበት፣ በጣዖት ማምለክ የተመላለሳችሁበት ያለፈው ዘመን ይበቃልና»ብሎናል።(፩ኛጴጥ.፬፥፫) ከዘመን ዘመን ስለተሸጋገርን ብቻ የምንደሰት ከሆነ የተፈጠርንበት ዓላማ፣ የመኖራችንም ትርጕም አልገባንም ማለት ነው።ምክንያቱም በዘመን ማለፍ የምድረ በዳ ተራሮችም ይረካሉ፤ ኮረብቶችም በደስታ ይታጠቃሉ”የእኛ ደስታ ግን ከዚህ በተለየ የምንደሰተው ሁልጊዜም በእያንዳንዱ ዘመን ወደ እግዚአብሐየር ስለቀረብንና ያን ወደእርሱ የምንቀርብበትን እድል እግዚአብሔር ስለሰጠን ነው።ስለዚህ እንደዘመኑ ወደፊት እየተከተልን ከበጎ ላይ በጎነትን እየጨመርን መሄድ አለብን እንጂ ወደኋላ መመለስ የለብንም።በዘመናት ሂደትም እያንዳንዱ ዘመን የራሱ በረከት ስላለው በሆነ ዘመን ላይ ረኀብ ድርቅ ጦርነት ሲሆን በሌላኛው ዘመን ላይ ደግሞ ሰላም ሲሆን በኃጢያታችን የመጣ ነው ወዘተ እያልንም ከሚገባው በላይ መጨነቅና በዚያን ጊዜ ልንሠራው ያሚገባንን ሳንሠራ ማሳለፍ የለብንም ምክንያቱም ዘመን የሚከፋው የተለያዩ ችግሮች የሚከሰቱት በኃጢያታችን ነው ካልን በዚህ ዓለም ውስጥ የሚቀር ሰውም ባልተገኘ ነበር።“በዚያን ጊዜ ጥሩ ነበር፣ አሁን ግን ተበላሸ” ያለፈው ነበር እንጂ አሁንማ ምን ዋጋ አለው እያልን ማጉረምረምና አሁን ያለውን ጊዜ መግደልም እንደሌለብን መጽሓፈ መክብብ ፯፥፲ ላይ ከዚህ ዘመን ይልቅ ያለፈው ዘመን ለምን ተሻለ ብለህ አትናገር የዚህን ነገር በጥበብ አትጠይቅምና ማለትም እውቀት የለህምና በማለት ያስተምረናል። ስለዚህ ከእኛ የሚጠበቀው በዘመኑ ውስጥ እራሳችን እየለወጥን እንደዘመኑ ወደፊት መቀጠል ነው።ከላይ እንዳልነው እግዚአብሔር ዘመናትን ለሁሉም እኩል ይሰጣል እንጂ ለአንዱ በጎ ለአንዱ ክፉ አያደርግም።በመሆኑም ዘመኑን በጎ ማድረግና በዚያ ዘመን ውስጥ ለሥጋም ለነፍስም ሥራ ሠርተን ዘመኑን የተሻለ የምናደርገው እኛ ሰዎች ነን።ሰው የማይችለው ዘመኑን ማሳለፍና ማምጣት ማሳጠርና ማርዘም እንጂ እራሱ በጎ ሁኖ ዘመኑን የተባረከ ማድረግ ይችላል ባያደርግም እንኳን በጎ ሰው በክፉው ዘመንም ውስጥ ሁኖ በጎ ነገር ይገጥመዋል ባይገጥመው እንኳን ያን ክፉ የተባለውንም ዘመን ለበጎ ነው ብሎ ያልፈዋል።ይህንም ክቡር ዳዊት "ሕይወትን የሚወድ በጎንም ዘመን ለማየት የሚፈልግ ሰው ማን ነው?ብሎ ከጠየቀ በኋላ አንደበቱን ከክፉ የከለከለ ከንፈሮቹንም ሽንገላ እንዳያደርጉ የጠበቀ ከክፉ የሸሸ ከክፉ መሸሽም ብቻ ሳይሆን መልካምን የሚያድርጋት ሰላምንም ፈልጎ እሷን የተከተለ ሰው ነው።መዝ 33፡12 ብሏል።ከዚህ ጥቅስ ሐሳብም የምንረዳው ሰው ሁሉ መልካም ዘመን እንዲሆንለት የማይመኝ የለም ይሁን እንጂ ይህን የሚመኘው ከፉ ንግግር፣ ሐሜት፣ ውሸትና ተንኮል ሰዎችን ማስቀየምን በሰዎች ላይ ክፉ ማድረግን ሳይተው ነው።ይህ ከሆነ መልካም ዘመንን አያይም ምክንያቱም እሱ በሚሠራው ሥራ የሰዎች ሰላም ይናጋል በአንጻሩ ደግሞ እሱ እንዲያ የሚያደርግባቸው ሰዎች ሌሎችን ይበድላሉ በዚህ መንገድ ሰላም ትጠፋለች።እና አዲስ ዘመንን ለማየት ዋናው መፍትሔ እራሳን መልካም ሰው ማድረግ ነው። በአዲሱ ዘመን መልካም ሰው ሁነን ንስሐ ገብተን ወደ አምላካችን እንድንቀርብ ይርዳን።                         ወስብሐት ለእግዚአብሔር!
7 468
7
ዓመታቱንስ ዝም ብለው እንደቁጥር የሚቆጠሩ እንደውኃ የሚፈሱ ሳያደርግ በበረከት የተሞሉ ያደረጋቸው ማን ነው? ብለን ክቡር ዳዊትን ስንጠይቀው እንዲህ ብሎ ይመልስልናል።“ምድርን ጐበኘሃት አጠጣሃትም፥ ብልጥግናዋንም እጅግ አበዛህ፤ የእግዚአብሔር ወንዝ ውኃን የተመላ ነው፤ ምግባቸውን አዘጋጀህ እንዲሁ ታሰናዳለህና።ትልሟን ታረካለህ፥ ቦይዋንም ታስተካክላለህ፤ በነጠብጣብ ታለሰልሳታለህ፥ ቡቃያዋንም ትባርካለህ የምሕረትህን ዓመት አክሊል ትባርካለህ ምድረ በዳውም ስብን ይጠግባል። የምድረ በዳ ተራሮች ይረካሉ፥ ኮረብቶችም በደስታ ይታጠቃሉ። ማሰማርያዎች መንጎችን ለበሱ፥ ሸለቆችም በእህል ተሸፈኑ፤እንዲህም ስለሆኑ በደስታ ይጮኻሉ ይዘምራሉም”ይለናል።(መዝ.፷፬ ፥፱-፲፫) እንኳንስ በአርአያውና በአምሳሉ ፈጥሮ ለመንግሥቱ እንድንበቃ ሙሉ ነፃነቱን ለሰጠን በጥምቀቱ ልጅነቱን ሰቶ በሞቱ ሞታችን ላጠፋልን ለእኛ ለሰው ልጆች ይቅርና ከላይ እንዳየነው ተራሮችንም ምድረ በዳዎችንም አለምልሞ በደስታ እንዲረኩ ያደረጋቸው የሁሉ ፈጣሪ እግዚአብሔር ነው። በዓመት ላይ ዓመትን እየተካ የዛሬውን የበረከት የወደፊትን በተስፋ እንድናየው ያደረገን የሁሉ ፈጣሪ የሁሉ አስገኝ እግዚአብሔር ብቻ ነው።ዳዊት ይህን ስላደረገለት “ነፍሴ ሆይ እግዚአብሔርን ባርኪ”(አመስግኝ) ምስጋናውን ሁሉ አትርሺ አጥንቶቸም ሁሉ እግዚአብሔርን አምልኩ ብሏል ፻፫፥፩ እኛስ ይህን ያደረገልንን ከዚህ ያደረሰንን ነገን እንድናይ በተስፋ እንድንጠብቀው ያደረገንን እግዚአብሔርን ምን ብለን አመስግነነው ይሆን? “በሰው ከመታመን ባንተ መታመን ይሻላል”፻፲፯፥፰ እንዳለው እንደ ዳዊት በእርሱ ብቻ ለመተማመን ወስነን ይሆን? ወይስ ዛሬም እያማረርን በሁለት ሐሳብ እያነከስን ለመቀጠል አስበን ይሆን?ይህ ሁሉ ለራሳችን የምንጠይቀውና በሕይወታችን የምንመልሰው መልስ ነው።እንዲህ እየጠየቅን ሕይወታችን ለማስተካከል ከነገ ዛሬ እየታገልን ካልሄድን ዓመታት ብቻ ስለመጡ ስለሄዱ የምንለወጥ አይደለንም።እግዚአብሔር ዋጋ የሚሰጠን ትኩረት በሰጠነው ልክ ነው እንጂ ዓመታት በተለወጡ ቁጥር ቁጭ ብለን ሳንቀሳቀስ ጌታ ሆይ ለውጠኝ ብለን ብንጮህ እግዚአብሔር የርትዕ አምላክ ስለሆነ በታምር ልንለወጥ አንችልም። እግዚአብሔር ፍጥረትን ፈጥሮ ከሰጠው ሀብት ሁሉ ቀዳሚውና የማይተካው ጊዜ ነው።እራሱ ፍጠረት የተፈጠረውም የሚያልፈውም በኋላም ዘለዓለም የሆነውን ሕይወት ወርሶ የሚኖረው በጊዜ ነው።ጊዜን ሀብት ከሚያሰኙት ነገሮች ውስጥ ጥቂቶቹ፦ v ጊዜ የእግዚአብሔር ሥጦታ መሆኑ፡-እግዚአብሔር በእያንዳንዱ ሰከንድና ደቂቃ የምንተነፍሳትን አየር ሳይቀር እንድንጠቀም ያደረጋት በጊዜ ነው። v የማይተካና የማይመለስ መሆኑ፡-ጊዜ አንዴ ካለፈ በኋላ ምንም ያህል ሀብት ቢኖረን ልንመልሰው ወይም በገንዘብ ልንገዛው አንችልም።እያንዳንዱ የሚአልፈው ሰከንድ ተመልሶ የማይገኝ የሕይወታችን ክፍል ነው።ይህ የጊዜን ውድነትና የሰጪውን ታላቅነት የሚያሳይ ነው። v የሁሉም ነገር መገኛ በመሆኑ፦ሰማያውዩ ሀብት እንዲሁም ምድራውዩ የቁሳዊ ሀብት፣ እውቅና፣ ንብረት፣ጥበብና ስኬት በሙሉ የሚገነቡት ጊዜን ኢንቨስት በማድረግ (በመጠቀም) ነው። ያለ ጊዜ ምንም ዓይነት ሌላ ሀብት ማፍራት አይቻልም። v ለሁሉም እኩል የተሰጠ መሆኑ፦ጊዜው አለፈብኝ የሚል እንጂ ጊዜ አድልቶብኛል የሚል ፍጥረት የለም።እግዚአብሔር በእያንዳንዱ ሰከንድና ደቂቃ የምንተነፍሳትን አየር ሳይቀር እንድንጠቀም ያደረጋት በጊዜ ነው።ጊዜ የሰው ልጅ አቅምና ደረጃ ሳይለይ ለሁሉም ሰው በቀን 24 ሰዓት እኩል የሚታደል ብቸኛው ፍጹም ፍትሐዊ ሀብት ነው።አንዱ ሰው ካንዱ አንሶና ከብሮ የምናየው ጊዜ አድልቶብን ሳይሆን በመስራታችንና ባለመሥራታችን ነው። በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ የሚከሰቱ ታላላቅ ኩነቶች፣ የነገሥታት መነሳትና መውደቅ፣ እንዲሁም የተፈጥሮ ወቅቶች መፈራረቅ በእርሱ ጥበብና ፈቃድ የሚመሩ ናቸው። "ጊዜያትንና ዘመናትን ይለውጣል፤ ነገሥታትን ያነሣል ነገሥታትንም ይጥላል”። እንዲል(ዳን.፪፥፳፩) “ያለውና የነበረው የሚመጣውም ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ፦ አልፋና ዖሜጋ የመጀመሪያውና መጨረሻው እኔ ነኝ ይላል”።ራእ ፩፥፰ የሰው ልጅ በጊዜ ወሰን ውስጥ የሚኖርና ጊዜን ማቆም ወይም መመለስ የማይችል ፍጡር ነው። እግዚአብሔር ግን በጊዜ ገደብ ውስጥ አይታሰርም፤ ያለፈው፣ አሁኑና ወደፊት የሚመጣው በእርሱ ፊት እኩል ይታያል ጊዜን የሚያሳልፈውና የሚያመጠው እራሱ እግዚአብሔር ነው።ለምን ሲባል የሰው ልጅ የትኛውንም ያክል ነጻነት ቢኖረውም በተፈጥሮ ላይ በተለይም ደግሞ በጊዜ ላያ ያለው ሥልጣን የተገደበ ነው።ሰው ጊዜን እየተከታተለ መጠቀም እንጂ ማቆም ማሳለፍ ወደኋላ መመለስ አይችልም።በዘመናት ዑደት፡ የምሽትና የንጋት፣ የቀንና የሌሊት፣ የበጋና የክረምት፣ የሳምንታትና የወራት፣ የወቅታትና የዓመታት፣መፈራረቅ ሂደት ከእግዚአብሔር ይቀበላል እንጂ በማሳለፍና በማምጣት አንዳች ተጽዕኖ ማሳደር አይችልም።የጊዜ ፈጣሪም የጊዜ አሳላፊም የጊዜ አከናዋኝም እራሱ እግዚአብሔር ነው።ወዘእንበሌሁሰ አልቦ ዘኮነ ወኢምንትኒ ዘበሰማይኒ ወዘበምድርኒ” በሰማይም በምድርም ያለው ፍጥረት ሁሉ ያለ እርሱ ምንም ምን የተፈጠረ የለም እንዳሉ ሠለስቱ ምዕት።ሃይ አበ ምዕ.፲፮፥፮  እግዚአብሔር የጊዜ ባለቤት ነው ስንል ግን ለእርሱ ጊዜ የሚያስፈልገው አይደለም።እመቦ ዘይቤ ሀሎ ዘመን ወመዋዕል እምቅድመ ልደቱ ለወልድ እንዘ ኢሀሎ ውእቱ ዘመን ቀን ሳይኖር አንድም ወልድ ሳይኖር ወልድ ከአብ ከመወለዱ አስቀድሞ ዘመን ቀን ነበረ የሚል ሰው ቢኖር እስመ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን እንተ ሐዋርያት ታወግዞሙ ወትረግሞሙ ሐዋርያት በሃይማኖት የሰበሰቧት ክብርት ቤተ ክርስቲያን(ምእመን) በቀኖና በውግዘት ትለያቸዋለች።ሠለስቱ ምእት በሃይ አበ ምዕ ፲፯፥፲፬ በድጋሜ ሠለስቱ ምእት በቅዳሴአቸው ምዕ ፩፥፳፩ ላይ ወለዶ አብ ለወልዱ አብ ልጁን ወለደው ይባላል እንጂ ኢይትበሀል ዘ ጊዜ በዚህ ጊዜ  ወበዘከመዝ መዋዕል ወለዶ እንዲህ ባለ ዘመን ወለደው አይባልም ብለን እንናገራለን ብለዋለ።“ቀዳማዊ ውእቱ ዘኢይብልዎ እማእዜ ወማዕከላዊ ውእቱ ዘኢይብልዎ እስከ ይእዜ ወደኅራዊ ውእቱ ዘኢይብልዎ እስከ ዝየ አልቦ ጥንት ለህላዌሁ ወአልቦ ማኅለቅት ለክዋኔሁ አልቦ ኊልቍ ለመዋዕሊሁ ወአልቦ ሐሳብ ለዓመታቲሁ ወአልቦ ርስዓን ለውርዛዌሁ ወአልቦ ድካም ለጽንዓ ኃይሉ፤ ከመቼ ወዲህ ተገኘ የማይሉት ቀዳማዊ ነው፤ እስከዛሬ የማይሉት ማዕከላዊ ነው። እስከዚህ የማይሉት ደኀራዊ ነው።ለአነዋወሩ ጥንት የለውም፤ ለአኳኋኑም ፍጻሜ የለውም። ለዘመኑም ስፍር ቁጥር የለውም፤ ለዓመታቱም ልክ ቁጥር የለውም። ለውርዝውናው ማርጀት የለበትም፤ ለኃይሉም ጽነት ድካም የለበትም ይላል።” ቅዳሴ ኤጲፋንዮስ።ለእርሱ ጊዜ የማያስፈልገው እግዚአብሔር ጊዜያትን ግን ለፍጥረቱ በነጻ ሰቷል።  እግዚአብሔር በቸርነቱ ቀድሶ ያሳለፋቸውና የሚያመጣቸው ዓመታት ምንም እንኳን የቀኑ ርዝማኔ እንደሁኔታው ቢለያይም ዓመታት ሂዶ ዓመታት መምጣቱ ተመሳሳይ ሁኖ ሳለ ለሰው ልጅ እውቀቱን ሰቶ እያንዳንዱን ዓመት ሳድሲትን በሓምሲት ሐምሲትን በራብዒት ራብዒትን በሣልሲት ሣልሲትን በካልኢት ካልኢትን በኬክሮስ ኬክሮስን በሰዓት ሰዓትን በዕለት ዕለትን በሳምንት ሳምንትን በወር ወራትን በዓመት ዓመትን በዘመን ሰፍረን ቆጥረን እንድናስበው ማድረጉ ተመሳሳይ ሁኖ ሳናውቀውና ሳንጠቀምበት እንዳናልፍና በዚህ ሁሉ እሱን ዓመስግነን (አምልከን)ክብር እንድናገኝ ነው።
6 035
8
“ወትባርክ አክሊለ ዓመተ ምሕረትከ ’’የምሕረትህን ዓመት አክሊል ትባርካለህ። መዝ.፷፬፡፲፩ ዳዊት እግዚአብሔርን ካመሰገነበት የምስጋና ክፍል አንዱ ይህ የምሕረትህን ዓመት አክሊል ትባርካለህ ብሎ ስለ
“ወትባርክ አክሊለ ዓመተ ምሕረትከ ’’የምሕረትህን ዓመት አክሊል ትባርካለህ።                            መዝ.፷፬፡፲፩       ዳዊት እግዚአብሔርን ካመሰገነበት የምስጋና ክፍል አንዱ ይህ የምሕረትህን ዓመት አክሊል ትባርካለህ ብሎ ስለ ትሩፋት የተናገረው የምስጋና ክፍል ነው።ዳዊት ይህን የምስጋና ቃል እንዲናገርና በዚህ አምላኩን እንዲያመሰግን ያደረገው ምክንያት በውስጡ የሚመላለሱ ብዙ ሐሳቦችን ካወጣ ካወረደ በኋላ ለእነዚህ ጥያቄዎች ሁሉ መልስ የሚሰጠው እግዚአብሔር ሁኖ ሲያገኘው ነው። በሕይወታችን ውስጥ ብዙ ዓመታት እንደማሽን ተሽከርክረው እንደ ጅረት ውኃ ፈሰው አልፈዋል።ለመሆኑ በእነዚህ ዓመታት ውስጥ ከወላጆቻችን ከትምህርት ቤትና ከአካባቢ ከጓደኞቻችን ከሥራ ባልደረቦቻችን ጋር በመሆን ያሳለፍናቸውን የደስታ የሰላም የፍቅር ጊዜያት አስታውሳችሁ ታውቃላችሁ?በእነዚህ ዓመታትስ በጭንቀት ውስጥ ሁነን ብቻችን ያሳለፍንባቸውን ቤተክርስቲያን ሂደን ጌታ ሆይ እባክህን ስማኝ ብለን ያነባንባቸው ከሰው ሁሉ ያነስን እስኪመስለን እግዚአብሔር እኛን ብቻ የማይሰማ እስኪመስለን ድረስ ተስፋ በመቁረጥ ተውጠን አንዳንዶቻችንም ወደ ሱስ ወደመጠጥ ወደዝሙት የሄድንባቸውን ጊዜስ ይኖሩ ይሆን?ያን የልቅሶ ጊዜ እግዚአብሔር ፈጥኖ ባያሳልፈውስ እስከአሁን ምን እንደምንሆንስ ስታስቡት ምን ይሰማችኋል?ለመሆኑ ማን ነው እነዚህን የደስታና የጭንቀት ጊዜ እኛ በማናውቀው አሳልፎ ከዚህ ያደረሰን?ሕይወታችሁ አለቀላችሁ ስንባል የሚወዱን ሁሉ እንዲህ ከሆነማ ምን ይጠቅመናል ብለው ሲርቁን ከማኅበራቸው ከእድራቸው ሲያስወጡን ሐሳባቸውን ሳይቀር ሲነሱን አለሁላችሁ ያለን በዕድሜአችን ላይ ዓመታትን ጨምሮ የሰጠን ከሰው እኩል ያደረገን ማን ነው?
6 557
9
Sin texto...
6 466
10
Sin texto...
6 571
11
ቀጥታ ሥርጭት ተጀምሯል  በማኅበረ ቅዱሳን የዩቱብ ቻናል ይከታተሉ ከሥር ባለው ሊንክ ይጠቀሙ። https://www.youtube.com/live/eYjZ9joRotk?si=bc2-8HVj8V_xf6sB
8 721
12
ቀጥታ ሥርጭት ተጀምሯል።  በማኅበረ ቅዱሳን የዩቱብ ቻናል ይከታተሉ ከሥር ባለው ሊንክ ይጠቀሙhttps://www.youtube.com/live/dmdvzaGIAGk?si=nRE-wfuVRS8jNsKi
9 363
13
የተመረጥንበትን በማወቅ ቀድመን እንገኝ! እግዚአብሔር ለታላቅ ዓላማና ጥሪ መርጦናል። ይህን የተመረጥንበትን መንፈሳዊ ድርሻችንን እና ኃላፊነታችንን ተረድተን በቤቱና በምግባሩ ቀድመን ለመገኘት ምን ማድረግ አለብን? በማኅበረ ቅዱሳን MK TV የተዘጋጀውን ይህንን ድንቅ የዐውደ ስብከት ትምህርት ተከታትለው መንፈሳዊ በረከትን ያግኙ 🎬 ቪዲዮውን ለማየት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ፡ https://youtu.be/_ylIvPt_nVk #MKTV #ዐውደ_ስብከት #ማኅበረ_ቅዱሳን #የኦርቶዶክስ_ስብከት #EthiopianOrthodox #EOTC
9 158
14
https://www.youtube.com/live/aYUh8Flon_E?si=Bs-SZH5f4hbzA03f
8 723
15
https://youtu.be/hlevEJP6G_s?si=_NsH8dM9_prm01Ly
1
16
የ«ሐዊረ ሕይወት በቤትዎ» መርሃ ግብር ቲኬት መቁረጫ እና የድጋፍ ማድረጊያ የባንክ አካውንቶች እና መረጃዎች፡- የባንክ አካውንት ቁጥሮች፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000010822657 አ
የ«ሐዊረ ሕይወት በቤትዎ» መርሃ ግብር ቲኬት መቁረጫ እና የድጋፍ ማድረጊያ የባንክ አካውንቶች እና መረጃዎች፡- የባንክ አካውንት ቁጥሮች፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000010822657 አሐዱ ባንክ፦ 0003488720302 አቢሲኒያ ባንክ፦ 116596048 ወጋገን ባንክ፦ 0039595330101 አማራ ባንክ፦ 9900017695658 ዳሽን ባንክ፦ 5171156335011 ሕብረት ባንክ፦ 1110410459418011 አባይ ባንክ፦ 1841117256280019 አዋሽ ባንክ፦ 013040800017700 ኦሮሚያ ባንክ፦ 1033100028297 ስንቄ ባንክ፦ 1116511720215 የኦንላይን ድጋፍ ማድረጊያዎች፦ WegenFund: https://www.wegenfund.com/causes/mkmedia/ Zeffy: https://www.zeffy.com/en-US/donation-form/donate-to-change-lives-22676 ደረሰኝ መላኪያ እና ተጨማሪ መረጃ፦ ቴሌግራም፦ @mkcenterofexcellence (ክፍያ የፈጸሙበትን ስክሪንሾት ለመላክ) ስልክ ቁጥሮች፦ +251 966636363 / +251 962161616
9 221
17
ማስታወቂያ የማኅበረ ቅዱሳን ወርሐዊ የስብከተ ወንጌል ጉባኤ በየወሩ መጨረሻ እንደሚከናወን ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ጳጉሜ 01 ቀን 2018 ዓ.ም. ሊካሄድ ታስቦ የነበረው ጉባኤ በሐዊረ ሕይወት በቤትዎ እና ሌሎች ምክንያቶች የማይከናወን መሆኑ እንገልጻለን፡፡
8 813
18
የማኅበረ ቅዱሳን ሚዲያ — የ«ሐዊረ ሕይወት በቤትዎ» ቲኬት እና የድጋፍ ማድረጊያ የባንክ አካውንቶች የ«ሐዊረ ሕይወት በቤትዎ» መርሃ ግብር ቲኬት ለመቁረጥ እንዲሁም ለአገልግሎቱ በገንዘብ ድጋፍ ለማ
የማኅበረ ቅዱሳን ሚዲያ — የ«ሐዊረ ሕይወት በቤትዎ» ቲኬት እና የድጋፍ ማድረጊያ የባንክ አካውንቶች የ«ሐዊረ ሕይወት በቤትዎ» መርሃ ግብር ቲኬት ለመቁረጥ እንዲሁም ለአገልግሎቱ በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ የምትፈልጉ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን የባንክ አካውንት ቁጥሮች መጠቀም ትችላላችሁ፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000010822657 አሐዱ ባንክ፦ 0003488720302 አቢሲኒያ ባንክ፦ 116596048 ወጋገን ባንክ፦ 0039595330101 አማራ ባንክ፦ 9900017695658 ዳሽን ባንክ፦ 5171156335011 ሕብረት ባንክ፦ 1110410459418011 አባይ ባንክ፦ 1841117256280019 አዋሽ ባንክ፦ 013040800017700 ኦሮሚያ ባንክ፦ 1033100028297 ስንቄ ባንክ፦ 1116511720215 ማሳሰቢያ፦ ክፍያ ፈጽመው ድጋፍ ያደረጉበትን ወይም ቲኬት የቆረጡበትን የደረሰኝ ስክሪንሾት (Screenshot) በቴሌግራም አድራሻችን @mkcenterofexcellence ይላኩልን። ለበለጠ መረጃ +2519 63636363 +251 962161616 See less
12 413
19
Sin texto...
10 605
20
📚 መማር እንሻለን! በተለያዩ ማኅበራዊ ቀውሶች ምክንያት የትምህርት መሣሪያ አጥተው የትምህርት ገበታቸው የተቋረጠባቸውን ሕፃናት በጋራ እንደግፍ። 🔹 የአንድ ተማሪ ሙሉ ወጪ፦ 3,300 ብር 💰 በ
📚 መማር እንሻለን! በተለያዩ ማኅበራዊ ቀውሶች ምክንያት የትምህርት መሣሪያ አጥተው የትምህርት ገበታቸው የተቋረጠባቸውን ሕፃናት በጋራ እንደግፍ። 🔹 የአንድ ተማሪ ሙሉ ወጪ፦ 3,300 ብር 💰 በገንዘብ ለመርዳት፦ በማኅበረ ቅዱሳን የማኅበራዊ ድጋፍ  ሒሳብ ቁጥሮች • ንግድ ባንክ፡ 1000309803648 • አሐዱ ባንክ፡ 0025393810901 • አቢሲኒያ ባንክ፡ 23375458 • ወጋገን ባንክ፡ 083731610101 🎁 በዓይነት ለመስጠት፦ አምስት ኪሎ፣ ማኅበረ ቅዱሳን ሕንፃ 1ኛ ወለል 📅 ጊዜ፦ ከነሐሴ 1 - ጷጉሜን 5/2018 ዓ.ም የማኅበረ ቅዱሳን ሙያ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት
11 964