Jafer Books 📚
የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !! አድራሻችን ለገሃር ተወልደ ህንጻ ስር አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ ውስጥ ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ሜክሲኮ ደብረወርቅ ህንጻ ስር ሳሪስ አዲሱ ሰፈር ጀሞ ለቴሌግራም https://t.me/Jafbok ለፌስቡክ https://www.facebook.com/jaferbookshop?mibextid=ZbWKwL ለዌብሳይት www.jaferbooks.com
نمایش بیشتر22 345مشترکین
+2124 ساعت
+1277 روز
+59530 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
ስድስት ኪሎ ዪኒቨርስቲ ግቢ ውስጥ የመጽሐፍ አውደርዕይና ባዛር እስከ የፊታችን እሁድ ድረስ ብቻ ነው የሚቆየው ::
ስድስት ኪሎ ዩኒቨርስቲ ግቢ ውስጥ እየተካሄደ ባለው የመጽሐፍ አውደርዕይና ባዛር ዛሬም እንደቀጠለ ነው :: ወቅታዊ መጻሕፍትን ከልዩ ቅናሽ ጋር ይዘናል :: ጎራ በሉና ጎብኙን !!
Repost from Esubalew Abera N.
📌Announcement | ኹለተኛ (2ኛ) ፡ ዕትም ።
እግዚአብሔር ፡ ይመስገን።
በተለያየ ምክንያት የዘገየው የ “ፀሓይ ከጨለማዬ ምን አለሽ?” መጽሐፍ ኹለተኛ ዕትም፣ የማተሚያ ቤት ጣጣውን ጨርሶ በዛሬው ዕለት በገበያ ላይ ውሏል።
መጽሐፉን ከቅድመ ኅትመት አንሥቶ ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ እንደ ራሳችሁ መጽሐፍ በማስተዋወቅ፣ ለገበያ እንደ በቃም ተሽቀዳድሞ በመግዛት፣ ከራስ ሲያልፍም ለሌሎች አንባቢያን በስጦታ መልክ በማበርከትና በመጋበዝ፣ ከንባብ በኋላም በ“ፀሓይ ከጨለማዬ ምን አለሽ?” መጽሐፍ ዙሪያ የተሰማችሁን ልባዊ አስተያየት በማኅበራዊ ሚዲያ የግል ሰሌዳችሁ ላይ በመጻፍና በስልክ በመደወል፣ የውይይት መድረክ በመፍጠር ጭምር ሀሳባችሁን ያለስስት ያጋራችሁትን ኹሉ አመሰግናለሁ 🙏
📌 መጽሐፉን በዋናነት ሜክሲኮ/ለገሃር በሚገኘው በጃዕፈር መጻሕፍት መደብር እና ስድስት ኪሎ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ በተሰናዳው ሰሞንኛ የመጻሕፍት ሽያጭና ባዛር ላይ ታገኙታላችሁ።
👍 12👎 1