Jafer Books 📚
የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !! አድራሻችን ለገሃር ተወልደ ህንጻ አራት ኪሎ ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ ውስጥ ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ሳሪስ አዲሱ ሰፈር ጀሞ ለቴሌግራም https://t.me/Jafbok ለፌስቡክ https://www.facebook.com/jaferbookshop?mibextid=ZbWKwL ለዌብሳይት www.jaferbooks.com
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام Jafer Books 📚
کانال Jafer Books 📚 (@jafbok) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 32 815 مشترک است و جایگاه 889 را در دسته کتب و رتبه 1 030 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 32 815 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 01 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 716 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 29 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 10.93% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 7.46% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 3 583 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 2 446 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 13 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !!
አድራሻችን
ለገሃር ተወልደ ህንጻ
አራት ኪሎ ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት
አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ ውስጥ
ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት
ሳሪስ አዲሱ ሰፈር
ጀሞ
ለቴሌግራም https://t.me/Jafbok
ለፌስቡክ https://www.facebook.com/jaferbookshop?mibextid=ZbWKwL
ለዌብሳይት www.jaferbook...”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 02 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته کتب تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 02 ژوئیه | +31 | |||
| 01 ژوئیه | +29 |
| 2 | “የሌንጮ ለታ “ትግልሂወቱ በዙፋን ኡርጋ 2እትም በመደብራችን ያገኙታል | 1 718 |
| 3 | ዉድ ደንበኞቻችን እንኮን ደስ አላችሁ 🎉🎉🎉🎉በተደጋጋሚ ስትጠይቁን የነበረዉ ሰኔ 29 ሊዘጋጅ የነበረዉ የመፀሀፍት ባዛር በተጨማሪም መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ስር በሚገኘዉ ቅርንጫፋችን ከ ሰኔ
29 እስከ ሀምሌ 5 በ2 ዋና ዋና ቅርንጫፋችን የመጸሐፍት ባዛሩ እንደሚቀጥል ስንነግራቹ በደስታ ነዉ 🎉🎉መጸሐፍትን📚 አንዱን በ30 ብር አራቱን በ 100 ብር በቅናሽ ይሸምቱ ።
የመጸሐፍት አዉደ ርዕዩ ሚካሄድበት ቅርንጫፍ አድራሻ
📍ለገሀር ኖክ ማደያ አጠገብ እና
📍መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ግራዉድ ስር ያገኙናል።🎉🎉🎉
ሰኔ 29 በ2 ቅርንጫፎቻችን አይቀርም | 2 012 |
| 4 | ሕይወት እምሻው | 2 916 |
| 5 | በ1953 ዓ.ም በነጄኔራል መንግስቱ ንዋይ እቅድና ክንዋኔ የተሞከረው መፈንቅለ መንግስት ከከሸፈበት ጊዜ አንስቶ እስከ 1963 ዓ.ም ድረስ ቀስ በቀስ እየጋመ ሄዶ የፀረ ዘውድ ትግሉ የደረሰበትን ደረጃ በሚገባ ያውቃል። ይህንንም እንቅስቃሴ በተመለከተ ከዘባሲል ጋር ጥልቅ ውይይቶችን ያደርጉበት ነበር።ዘባሲልም በማንበብ ካገኘው እውቀት በተጨማሪ ሻምበል ታደለ በጥንቃቄ ያሳውቀው በነበረው መረጃ በተለያዩ የውጭ የፖለቲካ አካላት ድጋፍ ተፈልፍለው በህቡዕ ተደራጅተውና ተዋቅረው ይንቀሳቀሱ ስለነበሩት የዘመኑ የአገር ውስጥ ቡድኖች ማንነትና ዓላማ ደህና እውቀት ነበረው።
ከ1962 ዓ.ም ጀምሮ ውስጥ ውስጡን ሲጠናከር የነበረውን የፖለቲካ ቡድኖች የአባላትን ምልመላ ሂደት ለመከታተል ሻምበል ታደለም ምስጢራዊ የስለላ መረቡን በዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ውስጥ ዘርግቶ ነበር።...... | 3 257 |
| 6 | የክረምት ሥነ ጽሑፍ ስልጠና ! | 3 765 |
| 7 | በገብረጻድቃን ገብረትንሳይ የተዘጋጀው " የትግራይ ፖለቲካ አስተዳደር እና የመሪነት ሚና " የተሰኘው መጽሐፍ በአማርኛ እና በትግርኛ የታተሙት ዕትሞች በመደብሮቻችን ሽያጭ ላይ ነው ! | 3 786 |
| 8 | በናሙና ገ/እየሱስ እና በኅሩይ አብዱ አዘጋጅነት የታተመው " ግብር እና ማዕድ
ታሪካዊ መዝገበ ቃላት " ክፍል አንድ መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል :: መጽሐፉንም በሁሉም መደብሮቻችን ያገኙታል ! | 3 311 |
| 9 | በኦሮምኛ ቋንቋ የተጻፈ አዲስ የልቦለድ መጽሐፍ ለንባብ በቃ ! | 32 |
| 10 | ለካ...
"ከቤተስኪያን" ወንበር
ካህን ሲናገሩ ልማር ተቀምጬ፣
የነፍስና ስጋ
ብርቱ ጸብ ላስታርቅ ሳሐሁ ተመስጬ፣
እርግማን አተረፍሁ
የአንዲቱን ነጠላ ሳላውቅ ረግጬ።
እዚያው ደግሞ ፊቴ ከወንበሩ ጀርባ፣
(ኪስ መሳይ ነገር ውስጥ)
አገኘሁኝ መጥሪያ የአንዲት እናት አርባ።
"በዚህ ቀን አረፈች። በዚህ ቀን ተወልዳ፣
ትግሏን ጨርሳ ነው
ወደ አምላክ የሄደች የለባትም ዕዳ"።
የሚል አጭር መልዕክት በአጭሩ ታሪኳ፣
ተጽፎላት አየሁ በፈገግታ ፎቶ በጎራዳ መልኮ
እንደ ሰጪው ሳይሆን እንደ ተቀባይ ነው
ሕይወት የሚለካ፣
ከኗሪ ስንጠብቅ ከሟች ሰው ይገኛል
ልብን የሚነካ። | 3 122 |
| 11 | 💥 Readers Feedback | 03
የእውነት ነው የምልህ “ጠይም ትውስታዎችን” አንዴ ከጀመርኩት በኋላ ከተቀመጥኩት መነሣት ነው ያቃተኝ። እያንዳንዱ ታሪክ ውስጥ ያለሁ፣ ያለሁ እንደመሠለኝ ነው የጨረስኩት። ምናልባትም አለሁ፣ አለንበት ይሆናል። ሁኔታና መቼቱ ይለያይ እንጂ ሁላችን አንድ ነን፤ ትውስታችን የጋራ ነው። ጠይም ትውስታዎቼ ውስጥ ተገኝቻለሁ እኔ። ምን እላለሁ ሌላ? cheers 😊
- Meaza Solomon | 2 961 |
| 12 | ባለፉት የቀደሙ ዘመናት ጠጅ የክብር መጠጥ ነበር። በነገሥታትና በጨዋዎች ጉሮሮ የሚንቆረቆር። በመሣፍንት ፊት የሚቀዳ። የሚጠጣውም በብርሌ ነው። ብርሌ ውብ እቃ ነች የጠጅና የብርሌ ነገር- ጠጅ በብርሌ ነገር በምሳሌ ሲሉ አባቶቻችን ተቀኝተውበታል። ብርሌ ቁጥብ ነች ከወደ አፏ ሰፋ ብላ አአንገቷ የጠበበች። ያማረች ኢትዮጵያዊት እቃ። ብርሌ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያም ብርሌ ነች።
"ብርሌ ከነቃ አይሆንም እቃ" ተብሎላታል። ይህ የተባለው ያለምክንያት አይደለም። ኢትዮጵያም እንዲሁ ነች።..... | 1 180 |
| 13 | አንዳንዴ እንዲህ አይነት ነገር አለብኝ በእውነትና በሕልም መሃል ያለውን ቀጭን መስመር ይዛነቅብኛል። በሕልሜ ያየሁት የመሰለኝ ታሪክ የእውነት የኖርኩት ሲሆን ብዙ ጊዜ አጋጥሞኛል። የእውነት መስሎኝ በሰዎች ጉባዔ መሃል እየተረኩት እያለ ደግሞ ሕልምነቱ ይታሰበኛል። እንዲህ እንዱህ እየሆነብኝ አንድን ወሬ ለመጀመር "እውነት ነው ወይስ ሕልም?" የሚለውን ለማጣራት ደቂቃዎች እወስዳለሁ። ይህንን የማይረዱት ቤቶቼ "እርሱኮ ይዘገያል"ይሉኛል። የመስመሩ መዛነቅ ሳያሳስበኝ እንደመጣልኝ ብናገር "እርሱኮ ወፈፎ ያደርገዋል" ማለታቸው እንደማይቀር አውቃለሁ።... | 3 208 |
| 14 | የመጽሐፍ ፊርማ ስነስርአት
በተስፋዬ ኃይለማርያም የተደረሰው " የባሻዬ ውጎች " የተሰኘው መጽሐፍ የፊታችን ቅዳሜ ለፊርማ ስነስርአት ቀጠሮ ይዘናል :: | 3 271 |
| 15 | በሀገር ውስጥ በጥራት የታተሙና በተመጣጣኝ ዋጋ ለገበያ የቀረቡ በአለም ተወዳጅነትን ያተረፉ በእንግሊዝኛ የተጻፉ መጻሕፍት ለንባብ አብቅተናል !
በሁሉም መደብሮቻችን ያገኙታል ! | 3 962 |
| 16 | ዉድ ደንበኞቻችን እንኮን ደስ አላችሁ 🎉🎉🎉🎉በተደጋጋሚ ስትጠይቁን የነበረዉ ሰኔ 29 ሊዘጋጅ የነበረዉ የመፀሀፍት ባዛር በተጨማሪም መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ስር በሚገኘዉ ቅርንጫፋችን ከ ሰኔ
29 እስከ ሀምሌ 5 በ2 ዋና ዋና ቅርንጫፋችን የመጸሐፍት ባዛሩ እንደሚቀጥል ስንነግራቹ በደስታ ነዉ 🎉🎉መጸሐፍትን📚 አንዱን በ30 ብር አራቱን በ 100 ብር በቅናሽ ይሸምቱ ።
የመጸሐፍት አዉደ ርዕዩ ሚካሄድበት ቅርንጫፍ አድራሻ
📍ለገሀር ኖክ ማደያ አጠገብ እና
📍መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ግራዉድ ስር ያገኙናል።🎉🎉🎉
ሰኔ 29 በ2 ቅርንጫፎቻችን አይቀርም | 5 316 |
| 17 | “ጥሪ ወደ ሞት “ በ “አህመድ ሁስ”/ሻድ/ 4እትም ለሽያጭ ቀርቧል
አድራሻችን
📍4Killo ብርሀን እና ሰላም ማተምያ ፊት ለፊት
📍መገናኛ መሠረት ደፋር ህንፃ ስር
📍Mexico ደብረወርቅ ህንፃ ንግድ ባንክ አጠገብ
📍ጀሞ ሚካኤል መብራቱ ጋር ሚናሞል ፊት ለፊት
📍4Killo አብርሆት ግቢ ውስጥ
📍ለገሀር ኖክ | 5 045 |
| 18 | የዛሬ የምሽት ድባብ ይሄን ይመስላል ።ነገ ቅዳሜደሞ በተለየ ቅናሽ እንጠብቃቹሀለን።
📍4Killo ብርሀን እና ሰላም ማተምያ ፊት ለፊት
📍መገናኛ መሠረት ደፋር ህንፃ ስር
📍Mexico ደብረወርቅ ህንፃ ንግድ ባንክ አጠገብ
📍ጀሞ ሚካኤል መብራቱ ጋር ሚናሞል ፊት ለፊት
📍4Killo አብርሆት ግቢ ውስጥ
📍ለገሀር ኖክ ማደያ አጠገብ | 5 707 |
| 19 | የዛሬ የምሽት ድባብ ይሄን ይመስላል ።ነገ ቅዳሜደሞ በተለየ ቅናሽ እንጠብቃቹሀለን።
📍4Killo ብርሀን እና ሰላም ማተምያ ፊት ለፊት
📍መገናኛ መሠረት ደፋር ህንፃ ስር
📍Mexico ደብረወርቅ ህንፃ ንግድ ባንክ አጠገብ
📍ጀሞ ሚካኤል መብራቱ ጋር ሚናሞል ፊት ለፊት
📍4Killo አብርሆት ግቢ ውስጥ
📍ለገሀር ኖክ ማደያ አጠገብ | 1 |
| 20 | ለቅዳሜ ሸመታቹ🎉🎉🎉
ጃዕፈር መጸሐፍት | 6 298 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
