Jafer Books 📚
የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !! አድራሻችን ለገሃር ተወልደ ህንጻ አራት ኪሎ ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ ውስጥ ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ሳሪስ አዲሱ ሰፈር ጀሞ ለቴሌግራም https://t.me/Jafbok ለፌስቡክ https://www.facebook.com/jaferbookshop?mibextid=ZbWKwL ለዌብሳይት www.jaferbooks.com
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام Jafer Books 📚
کانال Jafer Books 📚 (@jafbok) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 32 279 مشترک است و جایگاه 906 را در دسته کتب و رتبه 1 055 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 32 279 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 10 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 426 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 18 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 14.26% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 7.89% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 4 600 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 2 545 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 19 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !!
አድራሻችን
ለገሃር ተወልደ ህንጻ
አራት ኪሎ ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት
አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ ውስጥ
ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት
ሳሪስ አዲሱ ሰፈር
ጀሞ
ለቴሌግራም https://t.me/Jafbok
ለፌስቡክ https://www.facebook.com/jaferbookshop?mibextid=ZbWKwL
ለዌብሳይት www.jaferbook...”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 11 ژوئن, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته کتب تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 11 ژوئن | +32 | |||
| 10 ژوئن | +21 | |||
| 09 ژوئن | +26 | |||
| 08 ژوئن | +25 | |||
| 07 ژوئن | +16 | |||
| 06 ژوئن | +39 | |||
| 05 ژوئن | +38 | |||
| 04 ژوئن | +16 | |||
| 03 ژوئن | +16 | |||
| 02 ژوئن | +12 | |||
| 01 ژوئن | +43 |
| 2 | አዲስ መጽሐፍ ! | 1 |
| 3 | የአዶ ብዙ ያልተገለጠና በአንዳንድ አጋጣሚዎች ያስተዋልነው ተሰጥዎአቸው የድርሰትና የዜማ ችሎታቸው ነው። እናታችን በዓመት አንድ ጊዜ የምትደግሰው የማርያም ማኅበር ነበራት። በጣም ጠንከር ያለ ግብዣና ማኅበርተኞቿም ደህና የኑሮ ደረጃ ያላቸው ባልቴቶች ነበሩ። አዶ በዚህ ጊዜ ትልቅ ስፍራና ክብር ነበራቸው። በዕለቱ የተለያዩ እየተቀባበሉ የሚያዜሟቸው ባሕላዊ ዜማዎች ነበሩ። ያንን የሚመሩትና ግጥም በማውረድ መልክ የሚያሲዙት አዶ ነበሩ ከሚያዩትና ከሰሙት ሁኔታዎች በመነሳት ወዲያው ግጥምን ከዜማ ጋር አዋህደው ታዳሚውን የማያዝናና የባልቴቶቹን ስም እየጠሩ የማወደስም ሆነ የማንኳሰስ ችሎታ ነበራቸው።
የተወደሱት ማኅበርተኞችም ባውንድ ባውንዱን (ባውንድ ማለት ድፍን አስር ብር ማለት ነው) ግንባራቸው ላይ እየለጠፉላቸው አዶ አለማቸውን የሚቀጩበት ቀንና አጋጣሚ ነው። | 1 |
| 4 | ከምድራችን ውጪ የሚገኙ ፍጥረታት በምድራችን ላይ በዘረጉት ረጅምና ጥልቅ የማጥመጃ መረብ በተለይ የፋሽን፣ የኮስሞቲክስ ኢንዱስትሪና የመዝናኛ አውታሮችን በመጠቀም ግብረ ሰዶማዊነትን በስፋት በማስተዋወቅና ይህ እርኩሰት የሰው ልጆች የነፃነትና የመብት ጉዳይ እንደሆነ በሰዎች አእምሮ ለማስረጽ በኢኮኖሚና በፖለቲካ የፈረጠሙ ሀያላን ሀገራትን በመጠቀም በመላው አለም የእርኩሰት ልምምዱን በማበረታታት እንዲስፋፋ በማድረግ ላይ ናቸው።
በዚህም የሰው ልጅ በእግዚአብሄር ላይ እንዲያምጽ ከግለሰቦችና ከመንግስታት በላይ አቅም ባላቸው በፈረጠሙና በፍጥረታቱ አለፍ ሲልም ከሰው ልጆች ጋር በማዳቀል በተፈጠሩ ፍጥረታት ቀጥተኛ ቁጥጥር በሚደረግባቸው ዘርፈ ብዙና የአለምን ኢኮኖሚ በተቆጣጠሩባቸው ተቋማት አማካኝነት በብርቱ የተፅዕኖ በትራቸውን በማሳረፍ ላይ ይገኛሉ።
ከምድራችን ውጪ የተለያየ ዝርያ ያላቸው ፍጡራን መነሻቸው ከሰማይ የወረዱ መላዕክት እንደሆኑና እነዚህም መላዕክት ከሰው ዘር ጋር በተለያየ መንገድ በማዳቀልና የተለዩ ዝርያዎችን በመፍጠር በምድራችን ውስጥም ሆነ ከምድራችን ውጪ መኖሪያቸውን እንዳደረጉና በመሪያቸው ሉሲፈር እየተመሩ በመሰረታዊነት ዲያቢሎስ በምድር ላይ ሊያሳካ የሚፈልገውን አላማ ለመፈፀም በመስራት ላይ የሚገኙ ናቸው። | 1 |
| 5 | ሰውነቴን የብርድ ስሜት ይሰማኝ ጀመር። በጣም እንቀጠቀጣለሁ። ከተኛሁበት ሳልነሳ ተገላበጥኩ። ያለሁበት የመነኮሳት መኖሪያ በጣም አስከፊና መጥፎ እንደሆነ አሰብኩ። መነኮሳቱ እዚህ ቤት እንደዚህ አይነት ቦታ ላይ እንዴት ተመችቷቸው እንደሚተኙ ሊገባኝ አልቻለም። እርቃኔን የተኛሁ ነበር የመሰለኝ። ሰውነቴ ለመነሳት አልቻለም። ድካም ባይለቀኝም ስላልተመቸኝ ተነስቼ አካባቢውን ስቃኝ ለመቆየት አሰብኩና ዓይኔን እንደምንም ገለጥኩ። በብዥታው ግን የታየኝ የነበርኩበት የመነኮሳት የፈራረሰ ግድግዳ ያለው የማይስብ ቤት ሳይሆን ቀጥ ብለው የተገተሩ ፎቆች ነበሩ።..."የት ነው ያለሁት?" ዓይኖቼን አጨንቁሬ ለማስተዋል ሞከርኩ። ያለሁት ሀገሬ አሜሪካን ውስጥ በምትገኘው ካንሳስ ከተማ ቦይ ውስጥ ነበር። ካሜራዬን አንገቴ ላይ አገኘሁት ፎቶዎቼና ፓስፖርቴ እንኳ አልጠፉም።
ነገሩ የህልም መሰለኝ "ማን አመጣኝ? እንዴት መጣሁ?" መልስ አልነበረኝም። ሁሉንም ነገር እነርሱ ሲያደርጉ እኔ የሞትኩ ነበርኩ። ኢትዮጵያ ላይ ያለ አንድ ነገር እንዳዳነኝ አውቃለሁ እዚህም ያመጣኝ እርሱ ነው። ቢሆንም ግን እርሱ ማን ነው? እስከ አሁንም አልተመለሰልኝም። ድህነትን የለበሰው ቴክኖሎጂ ከየትኛውም ዓለም የላቀ ነው።
መከላከያ ሚኒስትሩ ንባባቸውን አጠናቀቁ። ሁሉም በዚህ አስገራሚ ታሪክ እየተገረሙ ታሪኩን አድምጠው ጨረሱ። የመከላከያ ሚኒስትሩ ቀጣዩን ንግግር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ እንዲቀጥሉ ዕድሉን ሰጧቸው።... | 1 |
| 6 | በአጎራባቿ ሠራባ ከተማ ምዕራብ በኩል መቶ ሜትር ወጣ ብዬ ዋልድባ ጫፍ ላይ ቆሜያለሁ። ረፋድ ሆኖል። መምህሩ አሁንም አጠገቤ ድንዛዜዬ ያስጨነቀው መስሎ በጸጥታ ተገትሯል። ሠራባ ልክ እነደ እረኛ ጋሜ የተራራ ጫፍ ላይ ጉች ያለች እንደነገሩ ከተማ ነች። ከጀርባዬ አንድ ክፍለ ጦር የወታደር ካምፕ ሰፎሯል። ከአዲስ አበባ ካርቱም የሚዘልቀው መንገድ ከተማዋን ለሁለት ከፍሎ የወታደር ካምፑን ወደ ግራ ትቶ ወደ እልፍ ይጉዳል።
ማየት እስከምችለው ጥግ መንገዱን ተከተልኩት።
ዓይኖቼን እያንከራተትኩ ዙሪያ ገባውን ለመቃኘት ሞከርኩ እዚያ ማዶ በሰሜን በኩል አይደፈሬዎቹ የወልቃይት ምድር ሰልፈኛ ተራሮች ስትር ብለዋል። አሰላለፋቸው የሆነ ተጠንቀቅ ነገር አለበት። በላያቸው ላይ ለያዥ ለገናዥ ያስቸገረ ሰጋር የበልግ ንፋስ በማናለብኝነት ይጋልባል። በግራዬ በኩል እስከ አድማሱ ጥግ ተንጣሎ የሚታየኝ የቋራ ምድር ነው።በመካከል የዮሐንሱ መተማ አርምሞን ተከናንቦ ተዘርግቷል።
መምህሩ ሹክክ ብሎ ተጠግቶኝ አለኝ...
"ሆይ ሆይ... እመትዋ ሠራባን መቶ ሜትር አልፈው ዋልድባን ተረገጡ ማቆልቆል ነው።"
አዎ መተማን፣ ካርቱምን፣ ሱዳንን፣ ካይሮን፣ ምናልባት ባቢሎልንን ኹሉ አልፎ የሚሄድ ዘላለም የሚመስል ቁልቁለት የሚጀምረው እዚህ ጋር ነው።... | 1 |
| 7 | በዓለማችን ውስጥ ከሚገኙት ቀዳሚ ስልጡን ሀገራት መካከል አንዷ ነኝ ብላ የምታስበው ግብፅ በራሷ ፍላጎት ብቻ በመመራት የዓባይን ውሃ እስከ ዛሬ ድረስ እያቆረች በመጥለፍ ትጠቀማለች። ከበርካታ መቶ ዓመታቶች በላይ ለሚሆን ጊዜ ግብፆቹ በዓባይ ውሃ ሀብት ላይ ተፈጥሯዊና ታሪካዊ የሆነ የመጠቀም መብት አለን በማለት
ሲከራከሩ ኖረዋል። ይሄው የይገባኛል ሙግታቸው ነው እንግዲህ በዓባይ ውሃ ክፍፍልና አጠቃቀም ረገድ ዛሬ ላይ ግብፅን ከላይኛው የተፋሰሱ ሀገራት ጋር ውዝግብ ውስጥ የከተታት።
በላይኛው የተፋሰሱ መልከዓ-ምድር የሚገኙት የዓባይ ወንዝ ባለድርሻ ሀገራት ከቅኝ ግዛት ነፃ ከወጡ በኃላ ዓባይንና ገባሮቹን የመጠቀም ፍላጎታቸው ብቻ ሳይሆን አቅማቸውም ጭምር እየጎለበተ መምጣቱን መረዳት ከባድ አይሆንም። የላይኛው ተፋሰስ ባለድርሻ ሀገራት ዓባይን የመጠቀም ፍላጎትና አቅም እየጨመረ መምጣት ደግሞ በግብፃውያኑ ባለስልጣናት ዘንድ ክስተቱ በግብፅ ዜጎች ላይ እንደተቃጣ ብሔራዊ የህልውና ስጋት ተደርጎ መወሰዱን እያየን ነው። በተለይ ከቅኝ አገዛዝ እሪሷን ተከላክላ በነፃነት የኖረችው ኢትዮጵያ በዓባይ ውሃ ዙሪያ የምታደርጋቸው የልማት እንቅስቃሴዎች በግብፃውያኑ ዘንድ እንደ አደገኛ የህልውና ስጋት ተደርጎ ነው የተወሰደው።.. | 1 |
| 8 | °°° ደግሞ እንደ ገና በእግዚአብሔር ቸርነት በሦስተኛ የልብ ወለድ ድርሰት ተመልሰናል። ምስጋናው የቤተሰብ፥ የወዳጅ እና የእናንተ የአንባቢያን ነው። «ጠይም ፡ ትውስታዎች» ቀጣይ ሳምንት ሐሙስ (ሰኔ 11) በጃዕፈር መጻሕፍት አሳታሚና አከፋፋይ በኩል በገበያ ላይ ይውላል። | 451 |
| 9 | "የዝሆኖች ፀብ ሳሩን ይጎዳል። አሳዛኙ እውነት የዝሆኖች ፍቅርም ሳሩን መጉዳቱ ነው። ዝሆኖች በፀብ ሲፋለሙም ሆነ በፍቅር ሲላፉ ሳሩ መከራ ይወርድበታል። ከታችኛው መደብ ያለ ዘወትር ይረገጣል" ይላሉ መብራታዊያን።
"የዝሆኖች የፀብ ፍልሚያ ሆነ የፍቅር ልፊያ ሳሩን ያደቀዋል። መላው ገደል መሆን ነው። ሳር ከመሆን ይልቅ ገደል መሆንን የሚመርጥ ብልህ ነው። ገደሉ በልፊያ እና በፍልሚያ ደክመው የሚረግጡትን ያስወግዳል። አክሳሚውን ያከስማል" ይላሉ የመብራት አዛውንቶች።
መብራታውያን ማህበረሰባቸውን ሲያዋቅሩ ማህበራዊ ደረጃን አበጅተዋል። የሸንጎው ጉባዔ በምድራዊ ስልጣን አናት ላይ ይገኛል። ከሸንጎው ጉባዔ በላይ ያለው የእምዬ መብራት "ቅዱስ" መንፈስ ነው። ከመብራት መንፈስ በላይ ፈጣሪ አለ። | 468 |
| 10 | “ካራሞን”
ዋኖስ እና ጭልፊት
በአዛሪስ ደሴ
አሁን በመደብራችን ያገኙታል
https://vt.tiktok.com/ZSQ8V2fns/
📍4Killo ብርሀን እና ሰላም ማተምያ ፊት ለፊት
📍መገናኛ መሠረት ደፋር ህንፃ ስር
📍Mexico ደብረወርቅ ህንፃ ንግድ ባንክ አጠገብ
📍ጀሞ ሚካኤል መብራቱ ጋር ሚናሞል ፊት ለፊት
📍4Killo አብርሆት ግቢ ውስጥ
📍ለገሀር ኖክ ማደያ ጎን
📍በተጨማሪም ስድስት ኪሎ ዩንቨርስቲ እየተካሄደ ባለዉ የመፀሀፍ ዐዉደ ርዕይ ጃዕፋር መፀሀፍት ጋር ያገኙታል | 1 457 |
| 11 | “ካራሞን”
ዋኖስ እና ጭልፊት
በአዛሪስ ደሴ
አሁን በመደብራችን ያገኙታል | 2 005 |
| 12 | አዲስ አበባ ስድስት ኪሎ ዩንቨርስቲበዋናዉ በር መግቢያ የተዘጋጀዉ የመጸሐፍት ዐዉደ ርዕይ ቀን 4
ጃዕፈር መጸሐፍትም የባዛሩ መገቢያ በሩ ላይ በስተቀኝ በኩል መጀመሪያ ላይ እንዲሁም በስተግራ በኩል መሀከል ላይ ያገኙናል ታዲያ ሁሉም መጸሐፍት ላይ እዉነተኛ ቅናሽ አድርገን በሰፊዉ እየጠበቅናቹ ነዉ🎉🎉🎉
መግቢያ በ ነፃ
ጃዕፈር መጸሐፍት
☎️ 0911932088
0911125324 | 2 217 |
| 13 | በተስፋዬ ( ባሻዬ ) ኃ/ማርያም የተሰናዳው " የባሻዬ ውጎች " መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል ::
በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ታገኙታላችሁ ! | 2 187 |
| 14 | በአጎራባቿ ሠራባ ከተማ ምዕራብ በኩል መቶ ሜትር ወጣ ብዬ ዋልድባ ጫፍ ላይ ቆሜያለሁ። ረፋድ ሆኖል። መምህሩ አሁንም አጠገቤ ድንዛዜዬ ያስጨነቀው መስሎ በጸጥታ ተገትሯል። ሠራባ ልክ እነደ እረኛ ጋሜ የተራራ ጫፍ ላይ ጉች ያለች እንደነገሩ ከተማ ነች። ከጀርባዬ አንድ ክፍለ ጦር የወታደር ካምፕ ሰፎሯል። ከአዲስ አበባ ካርቱም የሚዘልቀው መንገድ ከተማዋን ለሁለት ከፍሎ የወታደር ካምፑን ወደ ግራ ትቶ ወደ እልፍ ይጉዳል።
ማየት እስከምችለው ጥግ መንገዱን ተከተልኩት።
ዓይኖቼን እያንከራተትኩ ዙሪያ ገባውን ለመቃኘት ሞከርኩ እዚያ ማዶ በሰሜን በኩል አይደፈሬዎቹ የወልቃይት ምድር ሰልፈኛ ተራሮች ስትር ብለዋል። አሰላለፋቸው የሆነ ተጠንቀቅ ነገር አለበት። በላያቸው ላይ ለያዥ ለገናዥ ያስቸገረ ሰጋር የበልግ ንፋስ በማናለብኝነት ይጋልባል። በግራዬ በኩል እስከ አድማሱ ጥግ ተንጣሎ የሚታየኝ የቋራ ምድር ነው።በመካከል የዮሐንሱ መተማ አርምሞን ተከናንቦ ተዘርግቷል።
መምህሩ ሹክክ ብሎ ተጠግቶኝ አለኝ...
"ሆይ ሆይ... እመትዋ ሠራባን መቶ ሜትር አልፈው ዋልድባን ተረገጡ ማቆልቆል ነው።"
አዎ መተማን፣ ካርቱምን፣ ሱዳንን፣ ካይሮን፣ ምናልባት ባቢሎልንን ኹሉ አልፎ የሚሄድ ዘላለም የሚመስል ቁልቁለት የሚጀምረው እዚህ ጋር ነው።... | 2 181 |
| 15 | “ሶምነስ”በመደብራችን ያገኙታል | 209 |
| 16 | አዲስ አበባ ስድስት ኪሎ ዩንቨርስቲበዋናዉ በር መግቢያ የተዘጋጀዉ የመጸሐፍት ዐዉደ ርዕይ ቀን 2
ጃዕፈር መጸሐፍትም የባዛሩ መገቢያ በሩ ላይ በስተቀኝ በኩል መጀመሪያ ላይ እንዲሁም በስተግራ በኩል መሀከል ላይ ያገኙናል ታዲያ ሁሉም መጸሐፍት ላይ እዉነተኛ ቅናሽ አድርገን በሰፊዉ እየጠበቅናቹ ነዉ🎉🎉🎉
መግቢያ በ ነፃ
ጃዕፈር መጸሐፍት
☎️ 0911932088
0911125324 | 3 055 |
| 17 | https://vt.tiktok.com/ZSQB9Hk7g/
አዲስ አበባ ስድስት ኪሎ ዩንቨርስቲበዋናዉ በር መግቢያ የተዘጋጀዉ የመጸሐፍት ዐዉደ ርዕይ ቀን 2
ጃዕፈር መጸሐፍትም የባዛሩ መገቢያ በሩ ላይ በስተቀኝ በኩል መጀመሪያ ላይ እንዲሁም በስተግራ በኩል መሀከል ላይ ያገኙናል ታዲያ ሁሉም መጸሐፍት ላይ እዉነተኛ ቅናሽ አድርገን በሰፊዉ እየጠበቅናቹ ነዉ🎉🎉🎉
መግቢያ በ ነፃ
ጃዕፈር መጸሐፍት
☎️ 0911932088
0911125324 | 3 433 |
| 18 | የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 6 ቀን የመጽሐፍ ፊርማ ስነስርአት ይኖረናል ! | 3 638 |
| 19 | አዲስ አበባ ስድስት ኪሎ ዩንቨርስቲበዋናዉ በር መግቢያ የተዘጋጀዉ የመጸሐፍት ዐዉደ ርዕይ በይፋ ተጀምሮል ። 🎉🎉🎉
ጃዕፈር መጸሐፍትም የባዛሩ መገቢያ በሩ ላይ በስተቀኝ በኩል መጀመሪያ ላይ እንዲሁም በስተግራ በኩል መሀከል ላይ ያገኙናል ታዲያ ሁሉም መጸሐፍት ላይ እዉነተኛ ቅናሽ አድርገን በሰፊዉ እየጠበቅናቹ ነዉ🎉🎉🎉
መግቢያ በ ነፃ
ጃዕፈር መጸሐፍት
☎️0911932088
0911125324 | 4 189 |
| 20 | አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ስድስት ኪሎ በዋናዉ በር መግቢያ የተዘጋጀዉ የመጸሐፍት ዐዉደ ርዕይ በይፋ ተጀምሮል ።
ጃዕፈር መጸሐፍትም የባዛሩ መገቢያ በሩ ላይ በስተቀኝ በኩል መጀመሪያ ላይ እንዲሁም በስተግራ በኩል መሀከል ላይ ያገኙናል ታዲያ ሁሉም መጸሐፍት ላይ እዉነተኛ ቅናሽ አድርገን በሰፊዉ እየጠበቅናቹ ነዉ
ጃዕፈር መጸሐፍት
☎️0911932088
0911125324 | 4 795 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
