Jafer Books 📚
የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !! አድራሻችን ለገሃር ተወልደ ህንጻ አራት ኪሎ ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ ውስጥ ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ሳሪስ አዲሱ ሰፈር ጀሞ ለቴሌግራም https://t.me/Jafbok ለፌስቡክ https://www.facebook.com/jaferbookshop?mibextid=ZbWKwL ለዌብሳይት www.jaferbooks.com
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام Jafer Books 📚
کانال Jafer Books 📚 (@jafbok) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 32 279 مشترک است و جایگاه 906 را در دسته کتب و رتبه 1 055 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 32 279 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 10 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 426 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 18 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 14.26% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 7.89% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 4 600 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 2 545 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 19 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !!
አድራሻችን
ለገሃር ተወልደ ህንጻ
አራት ኪሎ ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት
አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ ውስጥ
ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት
ሳሪስ አዲሱ ሰፈር
ጀሞ
ለቴሌግራም https://t.me/Jafbok
ለፌስቡክ https://www.facebook.com/jaferbookshop?mibextid=ZbWKwL
ለዌብሳይት www.jaferbook...”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 11 ژوئن, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته کتب تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 11 ژوئن | +13 | |||
| 10 ژوئن | +21 | |||
| 09 ژوئن | +26 | |||
| 08 ژوئن | +25 | |||
| 07 ژوئن | +16 | |||
| 06 ژوئن | +39 | |||
| 05 ژوئن | +38 | |||
| 04 ژوئن | +16 | |||
| 03 ژوئن | +16 | |||
| 02 ژوئن | +12 | |||
| 01 ژوئن | +43 |
| 2 | በተስፋዬ ( ባሻዬ ) ኃ/ማርያም የተሰናዳው " የባሻዬ ውጎች " መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል ::
በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ታገኙታላችሁ ! | 758 |
| 3 | በአጎራባቿ ሠራባ ከተማ ምዕራብ በኩል መቶ ሜትር ወጣ ብዬ ዋልድባ ጫፍ ላይ ቆሜያለሁ። ረፋድ ሆኖል። መምህሩ አሁንም አጠገቤ ድንዛዜዬ ያስጨነቀው መስሎ በጸጥታ ተገትሯል። ሠራባ ልክ እነደ እረኛ ጋሜ የተራራ ጫፍ ላይ ጉች ያለች እንደነገሩ ከተማ ነች። ከጀርባዬ አንድ ክፍለ ጦር የወታደር ካምፕ ሰፎሯል። ከአዲስ አበባ ካርቱም የሚዘልቀው መንገድ ከተማዋን ለሁለት ከፍሎ የወታደር ካምፑን ወደ ግራ ትቶ ወደ እልፍ ይጉዳል።
ማየት እስከምችለው ጥግ መንገዱን ተከተልኩት።
ዓይኖቼን እያንከራተትኩ ዙሪያ ገባውን ለመቃኘት ሞከርኩ እዚያ ማዶ በሰሜን በኩል አይደፈሬዎቹ የወልቃይት ምድር ሰልፈኛ ተራሮች ስትር ብለዋል። አሰላለፋቸው የሆነ ተጠንቀቅ ነገር አለበት። በላያቸው ላይ ለያዥ ለገናዥ ያስቸገረ ሰጋር የበልግ ንፋስ በማናለብኝነት ይጋልባል። በግራዬ በኩል እስከ አድማሱ ጥግ ተንጣሎ የሚታየኝ የቋራ ምድር ነው።በመካከል የዮሐንሱ መተማ አርምሞን ተከናንቦ ተዘርግቷል።
መምህሩ ሹክክ ብሎ ተጠግቶኝ አለኝ...
"ሆይ ሆይ... እመትዋ ሠራባን መቶ ሜትር አልፈው ዋልድባን ተረገጡ ማቆልቆል ነው።"
አዎ መተማን፣ ካርቱምን፣ ሱዳንን፣ ካይሮን፣ ምናልባት ባቢሎልንን ኹሉ አልፎ የሚሄድ ዘላለም የሚመስል ቁልቁለት የሚጀምረው እዚህ ጋር ነው።... | 769 |
| 4 | “ሶምነስ”በመደብራችን ያገኙታል | 209 |
| 5 | አዲስ አበባ ስድስት ኪሎ ዩንቨርስቲበዋናዉ በር መግቢያ የተዘጋጀዉ የመጸሐፍት ዐዉደ ርዕይ ቀን 2
ጃዕፈር መጸሐፍትም የባዛሩ መገቢያ በሩ ላይ በስተቀኝ በኩል መጀመሪያ ላይ እንዲሁም በስተግራ በኩል መሀከል ላይ ያገኙናል ታዲያ ሁሉም መጸሐፍት ላይ እዉነተኛ ቅናሽ አድርገን በሰፊዉ እየጠበቅናቹ ነዉ🎉🎉🎉
መግቢያ በ ነፃ
ጃዕፈር መጸሐፍት
☎️ 0911932088
0911125324 | 2 462 |
| 6 | https://vt.tiktok.com/ZSQB9Hk7g/
አዲስ አበባ ስድስት ኪሎ ዩንቨርስቲበዋናዉ በር መግቢያ የተዘጋጀዉ የመጸሐፍት ዐዉደ ርዕይ ቀን 2
ጃዕፈር መጸሐፍትም የባዛሩ መገቢያ በሩ ላይ በስተቀኝ በኩል መጀመሪያ ላይ እንዲሁም በስተግራ በኩል መሀከል ላይ ያገኙናል ታዲያ ሁሉም መጸሐፍት ላይ እዉነተኛ ቅናሽ አድርገን በሰፊዉ እየጠበቅናቹ ነዉ🎉🎉🎉
መግቢያ በ ነፃ
ጃዕፈር መጸሐፍት
☎️ 0911932088
0911125324 | 2 910 |
| 7 | የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 6 ቀን የመጽሐፍ ፊርማ ስነስርአት ይኖረናል ! | 3 257 |
| 8 | አዲስ አበባ ስድስት ኪሎ ዩንቨርስቲበዋናዉ በር መግቢያ የተዘጋጀዉ የመጸሐፍት ዐዉደ ርዕይ በይፋ ተጀምሮል ። 🎉🎉🎉
ጃዕፈር መጸሐፍትም የባዛሩ መገቢያ በሩ ላይ በስተቀኝ በኩል መጀመሪያ ላይ እንዲሁም በስተግራ በኩል መሀከል ላይ ያገኙናል ታዲያ ሁሉም መጸሐፍት ላይ እዉነተኛ ቅናሽ አድርገን በሰፊዉ እየጠበቅናቹ ነዉ🎉🎉🎉
መግቢያ በ ነፃ
ጃዕፈር መጸሐፍት
☎️0911932088
0911125324 | 3 772 |
| 9 | አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ስድስት ኪሎ በዋናዉ በር መግቢያ የተዘጋጀዉ የመጸሐፍት ዐዉደ ርዕይ በይፋ ተጀምሮል ።
ጃዕፈር መጸሐፍትም የባዛሩ መገቢያ በሩ ላይ በስተቀኝ በኩል መጀመሪያ ላይ እንዲሁም በስተግራ በኩል መሀከል ላይ ያገኙናል ታዲያ ሁሉም መጸሐፍት ላይ እዉነተኛ ቅናሽ አድርገን በሰፊዉ እየጠበቅናቹ ነዉ
ጃዕፈር መጸሐፍት
☎️0911932088
0911125324 | 4 346 |
| 10 | ከምድራችን ውጪ የሚገኙ ፍጥረታት በምድራችን ላይ በዘረጉት ረጅምና ጥልቅ የማጥመጃ መረብ በተለይ የፋሽን፣ የኮስሞቲክስ ኢንዱስትሪና የመዝናኛ አውታሮችን በመጠቀም ግብረ ሰዶማዊነትን በስፋት በማስተዋወቅና ይህ እርኩሰት የሰው ልጆች የነፃነትና የመብት ጉዳይ እንደሆነ በሰዎች አእምሮ ለማስረጽ በኢኮኖሚና በፖለቲካ የፈረጠሙ ሀያላን ሀገራትን በመጠቀም በመላው አለም የእርኩሰት ልምምዱን በማበረታታት እንዲስፋፋ በማድረግ ላይ ናቸው።
በዚህም የሰው ልጅ በእግዚአብሄር ላይ እንዲያምጽ ከግለሰቦችና ከመንግስታት በላይ አቅም ባላቸው በፈረጠሙና በፍጥረታቱ አለፍ ሲልም ከሰው ልጆች ጋር በማዳቀል በተፈጠሩ ፍጥረታት ቀጥተኛ ቁጥጥር በሚደረግባቸው ዘርፈ ብዙና የአለምን ኢኮኖሚ በተቆጣጠሩባቸው ተቋማት አማካኝነት በብርቱ የተፅዕኖ በትራቸውን በማሳረፍ ላይ ይገኛሉ።
ከምድራችን ውጪ የተለያየ ዝርያ ያላቸው ፍጡራን መነሻቸው ከሰማይ የወረዱ መላዕክት እንደሆኑና እነዚህም መላዕክት ከሰው ዘር ጋር በተለያየ መንገድ በማዳቀልና የተለዩ ዝርያዎችን በመፍጠር በምድራችን ውስጥም ሆነ ከምድራችን ውጪ መኖሪያቸውን እንዳደረጉና በመሪያቸው ሉሲፈር እየተመሩ በመሰረታዊነት ዲያቢሎስ በምድር ላይ ሊያሳካ የሚፈልገውን አላማ ለመፈፀም በመስራት ላይ የሚገኙ ናቸው። | 682 |
| 11 | ሰውነቴን የብርድ ስሜት ይሰማኝ ጀመር። በጣም እንቀጠቀጣለሁ። ከተኛሁበት ሳልነሳ ተገላበጥኩ። ያለሁበት የመነኮሳት መኖሪያ በጣም አስከፊና መጥፎ እንደሆነ አሰብኩ። መነኮሳቱ እዚህ ቤት እንደዚህ አይነት ቦታ ላይ እንዴት ተመችቷቸው እንደሚተኙ ሊገባኝ አልቻለም። እርቃኔን የተኛሁ ነበር የመሰለኝ። ሰውነቴ ለመነሳት አልቻለም። ድካም ባይለቀኝም ስላልተመቸኝ ተነስቼ አካባቢውን ስቃኝ ለመቆየት አሰብኩና ዓይኔን እንደምንም ገለጥኩ። በብዥታው ግን የታየኝ የነበርኩበት የመነኮሳት የፈራረሰ ግድግዳ ያለው የማይስብ ቤት ሳይሆን ቀጥ ብለው የተገተሩ ፎቆች ነበሩ።..."የት ነው ያለሁት?" ዓይኖቼን አጨንቁሬ ለማስተዋል ሞከርኩ። ያለሁት ሀገሬ አሜሪካን ውስጥ በምትገኘው ካንሳስ ከተማ ቦይ ውስጥ ነበር። ካሜራዬን አንገቴ ላይ አገኘሁት ፎቶዎቼና ፓስፖርቴ እንኳ አልጠፉም።
ነገሩ የህልም መሰለኝ "ማን አመጣኝ? እንዴት መጣሁ?" መልስ አልነበረኝም። ሁሉንም ነገር እነርሱ ሲያደርጉ እኔ የሞትኩ ነበርኩ። ኢትዮጵያ ላይ ያለ አንድ ነገር እንዳዳነኝ አውቃለሁ እዚህም ያመጣኝ እርሱ ነው። ቢሆንም ግን እርሱ ማን ነው? እስከ አሁንም አልተመለሰልኝም። ድህነትን የለበሰው ቴክኖሎጂ ከየትኛውም ዓለም የላቀ ነው።
መከላከያ ሚኒስትሩ ንባባቸውን አጠናቀቁ። ሁሉም በዚህ አስገራሚ ታሪክ እየተገረሙ ታሪኩን አድምጠው ጨረሱ። የመከላከያ ሚኒስትሩ ቀጣዩን ንግግር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ እንዲቀጥሉ ዕድሉን ሰጧቸው።... | 707 |
| 12 | ከምድራችን ውጪ የሚገኙ ፍጥረታት በምድራችን ላይ በዘረጉት ረጅምና ጥልቅ የማጥመጃ መረብ በተለይ የፋሽን፣ የኮስሞቲክስ ኢንዱስትሪና የመዝናኛ አውታሮችን በመጠቀም ግብረ ሰዶማዊነትን በስፋት በማስተዋወቅና ይህ እርኩሰት የሰው ልጆች የነፃነትና የመብት ጉዳይ እንደሆነ በሰዎች አእምሮ ለማስረጽ በኢኮኖሚና በፖለቲካ የፈረጠሙ ሀያላን ሀገራትን በመጠቀም በመላው አለም የእርኩሰት ልምምዱን በማበረታታት እንዲስፋፋ በማድረግ ላይ ናቸው።
በዚህም የሰው ልጅ በእግዚአብሄር ላይ እንዲያምጽ ከግለሰቦችና ከመንግስታት በላይ አቅም ባላቸው በፈረጠሙና በፍጥረታቱ አለፍ ሲልም ከሰው ልጆች ጋር በማዳቀል በተፈጠሩ ፍጥረታት ቀጥተኛ ቁጥጥር በሚደረግባቸው ዘርፈ ብዙና የአለምን ኢኮኖሚ በተቆጣጠሩባቸው ተቋማት አማካኝነት በብርቱ የተፅዕኖ በትራቸውን በማሳረፍ ላይ ይገኛሉ።
ከምድራችን ውጪ የተለያየ ዝርያ ያላቸው ፍጡራን መነሻቸው ከሰማይ የወረዱ መላዕክት እንደሆኑና እነዚህም መላዕክት ከሰው ዘር ጋር በተለያየ መንገድ በማዳቀልና የተለዩ ዝርያዎችን በመፍጠር በምድራችን ውስጥም ሆነ ከምድራችን ውጪ መኖሪያቸውን እንዳደረጉና በመሪያቸው ሉሲፈር እየተመሩ በመሰረታዊነት ዲያቢሎስ በምድር ላይ ሊያሳካ የሚፈልገውን አላማ ለመፈፀም በመስራት ላይ የሚገኙ ናቸው። | 329 |
| 13 | ታላቁ የመፅሀፍ አውደርዕይ ደረሰ 6ኪሎ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ ጃዕፈር መፅሀፍት ሁሉም መፅሀፍት ላይ ታላቅ ቅናሽ አድርገን እየጠበቅናችሁ ነው ሰኞ አይቀርም ።
ጃዕፈር መጸሐፍት
📞☎️ | 4 969 |
| 14 | https://vt.tiktok.com/ZSQ8V2fns/
📍4Killo ብርሀን እና ሰላም ማተምያ ፊት ለፊት
📍መገናኛ መሠረት ደፋር ህንፃ ስር
📍Mexico ደብረወርቅ ህንፃ ንግድ ባንክ አጠገብ
📍ጀሞ ሚካኤል መብራቱ ጋር ሚናሞል ፊት ለፊት
📍4Killo አብርሆት ግቢ ውስጥ
📍ለገሀር ኖክ ማደያ ጎን | 5 549 |
| 15 | የክረምት የስነጽሑፍ ስልጠና ! | 5 762 |
| 16 | "ይቺ ሀገር ውለታ ለዋለላት አትሆንም" ይላል። ይሄን ሲል ሰምተው ለሀገርህ የሰራኸው ውለታ ምንድን ነው? ብለው ሲጠይቁት፦
"ለናት ሀገር ጥሪ ዘምቼ ነበር። ሚንስ ቤት እንጨት ፈላጭ ነበርኩ።"ብሎ ሲመልስ አፉን እንኳን ሀፍረት ጥቂት ያዝ አያደርገውም። ማድቤት ለማድቤት ሲንፏቀቅ የከረመ እንኳን ዛሬ ለኑሮው መናጋት የሚወቅሰው ሀገሩን ነው። ሀገር መስደብ እና መውቀስ ለስንፍና ማባበያ የሚሆንበት ዘመን ላይ ደርሼ ይህን አያለው ብዬ አስቤ አላውቅም ነበር።
እኔ ከጀብሃ መንጋጋ ስንቴ ያመለጥኩ፣ ዳር ድንበር ላይ ደረቴን ለጥይት ሰጥቼ የተጋደልኩ ሻለቃ የነበርኩት እንኳን፣ ዛሬ እንጀራዬ ሆኖ ማዕረግ በደረደርኩበት ትከሻዬ አመድ ብሸከምም፣ ሀገሬን ግን 'ውለታ ቢስ ነች' ለማለት አልደፍርም። ሀገር ሁሌም እንደ እናት ነች። ይልቅ እኔ የሚሰማኝ በደግ እናቱ ቤት ክፉ እንጀራ አባቶች በተደጋጋሚ እንደሚያጋጥሙት እድለ ቢስ ልጅ አይነት ነው። ለዚህም ደግ እናቴን በጭራሽ አልወቅስም። | 5 561 |
| 17 | ‹‹እማዬ ስራ ስይዝ ሀበሻ ቀሚስ እገዛልሻለሁ››
‹‹ለማን?››
‹‹ላንቺ ነዋ››
‹‹ምን ላደርገው?››
‹‹እንድትለብሺው››
‹‹እኔው?›› ከንፈሯን እንደ አሽሙረኛ ሴት ታጣምመዋለች
‹‹አትፈልጊም?››
‹‹ጽድቁ ቀርቶብኝ በወጉ በተኮነንኩ››
‹‹ምን ማለት ነው?››
‹‹ይልቅ ለራስሽ አስቢ። እኔ ረፍዶብኛል። ከዚህ በኃላ ማጌጥ አልፈልግም። አንቺ ሰው ከሆንሽ ለእኔ ከበቂ በላይ ነው››
‹‹ሰው ከሆንኩ በኃላስ?››
‹‹ከዛማ ምን እፈልጋለሁ?››
‹‹እንደ ሌሎች እናቶች መሆን አትፈልጊም?››
‹‹እኔ አሁን ከስሜያለሁ። ለማጌጥ ረፍዶብኛል፣ ለመዋብ ብሞክር አያምርብኝም››
ሁሉም ነገር ከእጇ ያመለጠ ይመስላታል፡፡ መጎሳቆልን እጣፋንታዋ አድርጋ ስለተቀበለች የተሻለ ነገር አትመኝም፡፡ መዋረድን ስለተለማመደች ከሰው እኩል መሆን ቅንጦት ይመስላታል፡፡ መድመቅ የተፈቀደላት አድርጋ ስለማትቆጥር መክሰሟን በፀጋ ተቀብላለች፡፡ ቀና የማለት መብት እንዳላት ስለማታውቅ በመጉበጧ ተቃውሞ የላትም፡፡
ማንን ትቃወማለች? ለማን አቤት ትላለች?
‹‹የኔ ልጅ ትምህርትሽን በርትተሽ ተማሪ፣ እንደ እኔ እንዳትሆኚ››
‹‹እሺ››
‹‹ባክኜ የቀረሁት ያልተማርኩ ደን^ቆሮ ስለሆንኩ ነው››
‹‹እሺ››
'እሺ' ከማለት በቀር ምን እላታለሁ? ደ^ንቆሮ መሆኗን ስትመሰክር 'ደን^ቆሮ አይደለሽም' ብላት ደስ ይለኛል፡፡ ነገር ግን የድን^ቁርና ልከኛ ትርጓሜና መለኪያ ሚዛኑ ምን እንደሆነ ስለማይገባኝ እሺ እላታለሁ፡፡ እሺ ብቻ
‹‹ህልሜ የምትመረቂበትን ቀን ማየት ነው፡፡ የምርቃትሽን ቀን አይቼ በማግስቱ ብሞት ግድ አይሰጠኝም››
እናቴ የምትጓጓለት የምርቃት ቀኔ ሲደርስ በመመረቂያ ስፍራው አልተገኘችም፡፡ አባቴና ጥቂት ጓደኞቼ ስጦታ ይዘውልኝ እንኳን ደስ አለሽ ሲሉኝ እናቴ በስፍራው አልነበረችም፡፡
‹‹ለምን ቀረሽ?›› አልኳት ቤት ከመግባቴ
‹‹ፈርቼ››
‹‹ምን ያስፈራሻል?››
‹‹እንዲህ ያለ ቦታ በምን አቅሜ እገኛለሁ?››
‹‹አቅም ያስፈልጋል ያለሽ ማነው?››
‹‹በዛ ሁሉ ሰው መካከል እንደኔ አይነት ተራ ሰው ይገኛል?››
‹‹ሁሉም'ኮ ተራ ሰው ነው››
‹‹እንደዛስ አይሆንም››
‹‹የተለዩ ሰዎች ቢኖሩ እንኳን ጥቂት ናቸው››
‹‹የኔ ግን ይለያል››
‹‹የምርቃቴ ቀን ያጓጓሽ አልነበረም?››
‹‹ነበር››
‹‹ታዲያ ለዓመታት ስትመኚው በነበረው ቀን በስፍራው መገኘት አልነበረብሽም? እኔ እንደሌሎች ሩቅ ቦታ አልተመደብኩም፡፡ እዚሁ አዲስ አበባ ነው የተማርኩኩት፡፡ በአንድ ታክሲ መምጣት እየቻልሽ መቅረትሽ ምን ይባላል?››
‹‹አስፈራኝ፡፡ የልጅነት ቃልሽን ጠብቀሽ የገዛሽልኝን ሀበሻ ቀሚስ ለብሼ ስሞክረው አፈርኩኝ፡፡ ከኔ ሰውነት ጋር የሚሄድ አልመስልሽ ሲለኝ የለመድኩት ቡቱቶ ይሻለኛል አልኩ፡፡ እድሜዬን ሁሉ በጭስ ስጨናበስ ኖሬ የገዛሽልኝን ሽቶ መላመዱ ከበደኝ፡፡ ምርቃትሽ ቦታ ብገኝ የሰው ሁሉ አይን እኔ ላይ የሚያርፍ ስለመሰለኝ መቅረትን መረጥኩ፡፡ ከሰው እኩል በመሆንሽና ህልሜ ስለተሳካ ደስታ አስለቅሶኛል፡፡ ታዲያ እንባዬ የደስታ ብቻ አልነበረም፡፡ ሆድ ብሶኛል፡፡ በብቸኛ ልጄ የደስታ ቀን ባለመገኘቴ ሆድ ባሰኝ፡፡ እድሜዬን ሳስብ ከፋኝ፡፡ ደስታና ሀዘን አስለቀሰኝ›
ተደብቄያት አለቀስኩ፡፡
#ክራራዊ_ህይወት
ደራሲ ተስፋአብ ተሾመ
አከፋፋይ ጃፈር መጽሐፍት | 4 961 |
| 18 | بدون متن... | 4 275 |
| 19 | ዋናው መግቢያ በር ላይ ስንደርስ ሰውነታቸው ፈርጣማ በቁጥር አራት የሆኑ ወጣት የግብጽ ወታደሮች ተቀበሉንና እንደ አመጣጣችን አሰልፈው ሻንጣችንንና ኪሳችንን እነሱ ካሉበት አጥር ከመግባታችን በፊት ፈተሹን። ዓይኔን ወደ ተራራው ላክው ራቅ ራቅ ብለው የተወሰኑ የግብጽ መለዮ ያለበት የወታደር ልብስ የለበሱ ሰዎች መሳሪያ ወድረው አካባቢውን እየጠበቁ እንዳሉ አስተዋልኩ። ወታደሮቹ ሰላማዊ መሆናችንን ሲያረጋግጡ አሳለፉን። ጉዞችንን ወደ ግቢው አደረግን።
ከወታደሮቹ ትንሽ እንደራቅን ሶስት መነኩሴዎች እንደገና ከግቢው በር ወጥተው ተቀበሉን። በመምጣታችን ደስታ ቢታይባቸውም ሁሉንም ሰው ከወዴት እንደመጣ መጠየቅ ስለነበረባቸው የመጣንበትን ቦታ፣ ሀይማኖታችንን፣ የመጣንበትን ምክንያት፣ ፓስፖርትና ሌሎችን ነገሮች አከታትለው ጠየቁን። አባ እና እኔ እንደ ባህላችን ታላላቅ ገዳማት ስንሄድ እንደምናደርገው ጫማችንን አውልቀን በፌስታል አድርገን በእጃችን ያዝን። ሌሎቹ ግን ጫማቸውን ከእግራቸው ሳያወልቁ ግቢው ውስጥ ገቡ።
እንደገባን ከተሳለምንና ለጸሎት ፋታ ከወሰድን በኃላ እዚህ ግቢ ውስጥ በግንብ ከተሰራ የላሜራ ክዳን ያለው ማረፊያ ስር ተጠለልን። አሁን ከሀገር ቤት ፈልጌያቸው የመጣሁትን ኢትዮጽያዊ መነኩሴ አባ ሰላመ አብን አባ ሳሙኤል እንዴት እንደሚያገናኙኝ እያሰብኩ ነው። እስከ አሁን የተወሰኑ መነኮሳትን አትክልቱ ስፍራ ላይና ግቢው ውስጥ ተመልክቼ ነበር ከመካከላቸው ግን አንድም ኢትዮጵያዊ አባት አላየሁም።... | 5 381 |
| 20 | የመጽሐፍ ፊርማ ስነስርአት
በአርቲስት አዳነች ወልደገብርኤል የተዘጋጀው " የአዲ ጠብታ " የተሰኘው መጽሐፍ የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 29 ለገሃር ተወልደ ስር በሚገኘው አዲሱና ዘመናዊ መጽሐፍ መደብራችን ከ ቀኑ 8:00 - 10:00 ባለው ጊዜ ይካሄዳል ! | 4 841 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
