Jafer Books 📚
የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !! አድራሻችን ለገሃር ተወልደ ህንጻ አራት ኪሎ ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ ውስጥ ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ሳሪስ አዲሱ ሰፈር ጀሞ ለቴሌግራም https://t.me/Jafbok ለፌስቡክ https://www.facebook.com/jaferbookshop?mibextid=ZbWKwL ለዌብሳይት www.jaferbooks.com
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام Jafer Books 📚
کانال Jafer Books 📚 (@jafbok) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 33 301 مشترک است و جایگاه 868 را در دسته کتب و رتبه 1 018 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 33 301 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 22 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 770 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 11 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 20.41% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.41% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 6 793 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 2 799 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 46 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !!
አድራሻችን
ለገሃር ተወልደ ህንጻ
አራት ኪሎ ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት
አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ ውስጥ
ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት
ሳሪስ አዲሱ ሰፈር
ጀሞ
ለቴሌግራም https://t.me/Jafbok
ለፌስቡክ https://www.facebook.com/jaferbookshop?mibextid=ZbWKwL
ለዌብሳይት www.jaferbook...”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 23 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته کتب تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 23 ژوئیه | +18 | |||
| 22 ژوئیه | +11 | |||
| 21 ژوئیه | +7 | |||
| 20 ژوئیه | +7 | |||
| 19 ژوئیه | +13 | |||
| 18 ژوئیه | +10 | |||
| 17 ژوئیه | +20 | |||
| 16 ژوئیه | +5 | |||
| 15 ژوئیه | +13 | |||
| 14 ژوئیه | +20 | |||
| 13 ژوئیه | +18 | |||
| 12 ژوئیه | +20 | |||
| 11 ژوئیه | +38 | |||
| 10 ژوئیه | +18 | |||
| 09 ژوئیه | +26 | |||
| 08 ژوئیه | +44 | |||
| 07 ژوئیه | +29 | |||
| 06 ژوئیه | +65 | |||
| 05 ژوئیه | +36 | |||
| 04 ژوئیه | +73 | |||
| 03 ژوئیه | +24 | |||
| 02 ژوئیه | +31 | |||
| 01 ژوئیه | +29 |
| 2 | በዓብዱልጀሊል ዓሊ ካሳ የተሰናዳው " እስልምና በኢትዮጵያ ከቅድመ ክርስቶስ እስከ ዛሬ " የተሰኘው መጽሐፍ በመደብራችን ይገኛል ::
አዘጋጁ ዓብዱልጀሊል ዓሊ ከዚህ ቀደም " ኪነት ያገነነው ዐጼ " እና " ተምኔታዊ ደሴት " የተሰኙ መጻሕፍትን ማስነበቡ ይታወቃል ! | 2 128 |
| 3 | የተወዳጁ ደራሲ Albert Camus ምርጥ ስራዎች በሀገር ውስጥ ዕትም ታትሞ ለንባብ ቀርቧል ::
Albert Camus በ20ኛው ክፍለ ዘመን ከታወቁት ደራሲዎችና ፈላስፎች አንዱ ነበር።
በ1913 በአልጄሪያ (በዚያን ጊዜ የፈረንሳይ ቅኝ ግዛት) ተወለደ። በድሃ ቤተሰብ ውስጥ አደገ፣ አባቱም በመጀመሪያው የዓለም ጦርነት ሞተ። በወጣትነቱ ጋዜጠኛ፣ ደራሲ እና የቲያትር ተዋናይ/አዘጋጅ ሆኖ ሠራ።
በ1957 በሥነ ጽሑፍ የኖቤል ሽልማት አሸነፈ፣ በዚያን ጊዜ 44 ዓመቱ ነበር ።
በ1960 በመኪና አደጋ በ46 ዓመቱ ሕይወቱ አለፈ።
አልበርት ካሙ በተለይ ስለ ሕይወት ትርጉም፣ ነፃነት፣ ኃላፊነት እና "Absurd" (ሕይወት በራሷ ትርጉም የሌላት መሆኗን የሚያስረዳ ሐሳብ) ይጽፍ ነበር።
ከታዋቂ መጻሕፍቶቹ መካከል፦
The Stranger (L'Étranger)
The Plague
The Myth of Sisyphus
The Fall
ካሙ ዛሬም በዓለም ዙሪያ በጣም የሚነበብ ደራሲ ሲሆን፣ መጻሕፍቶቹ በሕይወት ትርጉም፣ በሰው ልጅ ምርጫ እና በሥነ ምግባር ላይ ጥልቅ ሐሳቦችን ያቀርባሉ።
መጻሕፍቱን በመደብሮቻችን ሁሉ ያገኟቸዋል ! | 3 445 |
| 4 | New Arrival Books 🎉🎉🎉
📞0911932088
0911125324 | 3 515 |
| 5 | “የሌንጮ ለታ “ትግልሂወቱ 2እትም በመደብራችን ያገኙታል።
📍4Killo ብርሀን እና ሰላም ማተምያ ፊት ለፊት
📍መገናኛ መሠረት ደፋር ህንፃ ስር
📍Mexico ደብረወርቅ ህንፃ ንግድ ባንክ አጠገብ
📍ጀሞ ሚካኤል መብራቱ ጋር ሚናሞል ፊት ለፊት
📍4Killo አብርሆት ግቢ ውስጥ
📍ለገሀር | 3 575 |
| 6 | “ናና “የህፃናት መጸሐፍት በከፍተኛ ጥራት ተዘጋጅቶ ለሽያጭ ቀርቧል
ጃዕፈር መጸሐፍት
☎️0911932088
0911125324 | 1 221 |
| 7 | — ሰላም ወገኖች—
«ጠይም ትውስታዎች» መውጣቷን በማስመልከት የፊታችን ሐምሌ 18፣ ቅዳሜ ከ 8 : 00 እስከ 10 : 00 ሰዓት የመጽሐፍ ፊርማ መርሐግብር ይኖረናል።
…
በሰበቡም «ፀሐይ ከጨለማዬ ምን አለሽ?» እንዲሁም «ትዝታሽን ለእኔ ትዝታዬ ለአንቺ» መጽሐፍ ኖሯችሁ በመጻሕፍቱ ላይ ለማስፈረም የምትፈልጉ —ይዛችሁ መምጣት ትችላላችሁ። አጋጣሚውን ለመገናኘትና ለመጨዋወትም እንጠቀመዋለን ብለናል። ይመቻችሁ🥂 | 2 967 |
| 8 | የመጽሐፍ ፊርማ ስነስርአት
ደራሲ እሱባለው አበራ በቅርቡ ያሳተመው " ጠይም ትውስታዎች " የተሰኘው መጽሐፉን ለገሃር በሚገኘው አዲሱና ዘመናዊው መደብር በመገኘት ከተደራሲያን ጋር የትውውቅና የፊርማ ስነስርአት ሊያደርግ የፊታችን ቅዳሜ ሐምሌ 18 ተዘጋጅቷል :: | 3 519 |
| 9 | " የደራሲው ዓለም " እና ሌሎችንም አጫጭር ልቤለዶች የያዘው መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል ::
መጽሐፉን በሁሉም መደብሬቻችን ያገኙታል !! | 2 724 |
| 10 | በካሴ መልካም የተሰናዳው " የፍርድ አፈጻጸም " የተሰኘው የሕግ ማብራሪያ መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል ::
መጽሐፉን በሁሉም መደብሬቻችን ይገኛል ! | 2 856 |
| 11 | " ዮም " የተሰኘው መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል :: ስለመጽሐፉም ተወዳጁ ተዋናይ ሰለሞን ሙሄ በዚህ መልኩ ምስክርነቱን ሰጥቷል ::
በሁሉም መደብሮቻችን ይገኛል ! | 2 843 |
| 12 | “ናና “የህፃናት መጸሐፍት በከፍተኛ ጥራት ተዘጋጅቶ ለሽያጭ ቀርቧል
ጃዕፈር መጸሐፍት
☎️0911932088
0911125324 | 3 541 |
| 13 | " ዮም " የተሰኘው መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል !
ተወዳጁ አርቲስት ሰለሞን ሙሄ ስለመጽሐፉ መስክሯል ! | 567 |
| 14 | በጸጥታ ቢራችንን እየተጎነጨን ትንሽ እንደቆየን፣ በድንገት ዐይኑን ከተከለበት ጣሪያ ላይ ሳያነሳ “መኪናዋ ስንት የተገዛች ይመስልሃል?” ሲል ጠየቀኝ፡፡
የመኪናዋ የገበያ ዋጋ ይሆናል ያልኩትን ግምት ነገርኩት፡፡
ዐይኑን ከጣሪያው ወደ እኔ መልሶ፣ “አይደለም…” አለኝ፡፡ ዐይኑ ከወትሮው ቀልቶና ፈዝዞ ነበር፡፡
“ስንት ነው ታድያ?” አልኩት፡፡
ነገረኝ፤ ደነገጥኩ፡፡
“ይህን ሁሉ ገንዘብ ከየት አገኘህ? ዕድሜዬን ሸጬ እንዳትለኝ ብቻ…?”
“ምን አለበት?”
“ለመኪና?”
“ምን ችግር አለው?”
“እንዴት የለውም? ያውም ባንክ፣ ያውም ሪስክ አናሊሲስ እየሠራህ?”
“እኮ አሱ አይደል ዋናው፤ በደንብ ሠርቼዋለሁ፡፡ ይኸውልህ…ታክሲ ለመያዝ ከእንቅልፌ የምነሳበትን፣ ታክሲ መያዣው ድረስ በእግሬ የምሄደውን፣ ከዛ ታክሲ ሰልፍ ላይ የማጠፋውን፣ ከታክሲ ወርጄ ቢሮ ድረስ ያለውን፣ ማታ ከቢሮ ወጥቼ ታክሲ እስከደርስ የሚወስደውን ጊዜ፣ ታክሲ ሰልፍ ላይ ተገትሬ የማመሸውን፣ ታክሲው ሰው እየጫነና እያወረደ ሲጎተት የሚሰርቀውን ዕድሜዬን አጠራቅሜ ነው የገዛሁት…መኪናው ይህን ሁሉ ግዜ ይቆጥባል፤ ገባህ?”
አወራሩ እንኳን እኔን ሊያሳምን፣ እራሱም እንዳላመነበት ያስታውቃል፡፡ ድምፁ ልሙጥና የታከተ ነበር፡፡
“እሺ ያልከው ‘ልክ ነው’ እንበል… ይሄ ሁሉ ተደምሮ የመኪናውን ዋጋ ይሸፍናል?”
“አይሸፍንም፡፡”
“ታዲያ የቀረውን እንዴት አደረግኽ?”
“ከቢሮ ተበደርኩ፡፡”
“ባንተ ደሞዝ የመኪናውን ሩብ ቢችል ነው…”
“ከፋዘርና ከማዘር ትንሽ ተበደርኩ…”
“ምን?”
“ያላቸውን ትንሽ ጥሪትና ትንሽ ዕድሜ…”
“እንዴ…?”
“ከዚያ ትንሿ ሲስተሬ ትንሽ ዕድሜ ሸጣ ሞላችልኝና ተገዛ”
“ይሄ ሁሉ ለመኪና?”
“በናትህ…” ዐይኑ ላይ ሊዘረገፍ የተከማቸ እንባ ነበር፡፡
“ለምን…?”
“በቃ እወዳታለሁ…በመኪና ምክንያት ላጣት አልፈልግም፡፡
ከ “ዕድሜ ገበያ” አጭር ታሪክ የተቀነጨበ፡፡
ዐሥራ ሁለት ታሪኮችን የያዘው የ ደራሲ አበረ ሽፈራው “የዕድሜ ገበያ” የአጫጭር ታሪኮች መድብል እኛ ጋር ይገኛል! | 5 455 |
| 15 | بدون متن... | 4 845 |
| 16 | ዛሬ ቅዳሜ በስምንት ሰአት የመጽሐፍ ፊርማ ስነ-ስርእት በጃዕፈር መጻሕፍት መደብር ለገሃር ቅርንጫፍ ይካሄዳል ::
" ዝሃ ፩ " የተሰኘው በዳግማዊ አመለወርቅ የተደረሱው መጽሐፍ ሐምሌ 11 /2018 ዕለት የመጽሐፍ ፊርማ ስነ - ስርዓት በጃዕፈር መጻሕፍት መደብር ለገሃር ተወልደ ሕንጻ ስር በከፈትነው መደብር ውስጥ ይከናወናል ::
ደራሲ ዳግማዊ 2005 ላይ ማስትርሱን በአ.አ.ዩ በtheatre and development አጠናቀቀ ለ5 ዓመት በመምህርነት አገለገለ ፡፡
" ዓመል " የቴሌቭዥን ድራማ፤ የቃቄ ውርዶት ከመጋረጃ ጀርባ ፤ አልቢኖ ፤ እና የኮከቡን ሰው እና ሌሌችም ከ40 በላይ በሚሆኑ የመድረክ ቴአትሮች ውስጥ በትወና በዝግጅትናበድርሰት ተሳትፏል እጅግ ተወዳጅ ቴአትሮችንና የቴሌቪዥን ተከታታይ ድራማዎችን ለእይታ እቀርቦልናል ! | 4 843 |
| 17 | የአበረ ሽፈራው " የዕድሜ ገበያ " የተሰኘው መጽሐፍ ነገ ይመረቃል :: ደራሲው ከዚህ ቀደም " የበርበሬ ዐውሎ ነፋስ " የተሰኘ መጽሐፍ አስነብቦናል ! | 4 957 |
| 18 | የአንታርክቲካው የአሜሪካ የምርምር ጣቢያ የቤዝ 66 ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ኮሎኔል ጄምስ አስቸኳይ ስብሰባ ጠሩ።
በስብሰባው ላይ የተገኙት ሳይንቲስቶችና የጦር መኮንኖች ከዶክተር ሄርዊን የደረሳቸውን መረጃ ደጋግመው መረመሩት ። በማርች በኩል የተገኘው የርቀት እይታ ውጤት ጉዳዩን ወደ ሌላ ምዕራፍ የሚያሸጋግረው ቢሆንም ፤ መረጃው ከዚህ ቀደም ከነበራቸው ግኝቶች ጋር ተዳምሮ ትልቅ ስጋትን ጭሮባቸዋል።
#የአርማጌዶን_በር
#አለማየሁ_ደመቀ
#ጃዕፋር_መፅሃፍ_መደብር | 4 969 |
| 19 | 👎 | 112 |
| 20 | " ብዙ ዓይነት ጓደኝነት አለ ። የጨዋታ ጓደኝነት ፣ የደስታ የፍስሐ ወዳጅነት፣ በኃዘን በመከራው እንደማንኛወም ሰው የሚሆን ለውለታ የማይገደዱበት፤ ግን በቃ የአስረሽ ምቺው ወዳጅነት። ይሄ ጓደኝነት በብዙዎች ዘንድ ይበዛል። ያ የልብ ጓደኝነት። ያ የማይገኘው እንደ-ራሴ የሚሉት ወዳጅነት ግን ሌላ ነው። እሱ ጓደኝነትም በቀላሉ አይገኝም። በሥራና በመስዋዕትነት የሚመጣ ነው። እሱ ጓደኝነት ማለት በሌላ ሰው ፊት የማታደርገውን ነገር ግን ጓደኛህን አምነህ የምታደርገው፤ ለማንም የማትነግረውን ምስጢር አሳልፈህ የምትነግረው ነው :: ይሄ የእኛ ጓደኝነት ከየት መጥተን እንደተገናኘን አናውቅም ። ስንጨርስም ወዴት እንደምንሄድ አናውቅም። ይሄ የጨዋታ ወዳጅነት ነው። የመሸታ ቤት ወዳጅ ። ለእስክስታ ለእልልታ ብቻ ፤ ለመሳቅ ለመሳሳቅ ብቻ ”
በቃልኪዳን ኃይሉ የተደረሰው " የቃል ፌርማታ " መጽሐፍ በሁሉም መደብሮቻችን ያገኙታል !! | 5 771 |
