fa
Feedback
Jafer Books 📚

Jafer Books 📚

رفتن به کانال در Telegram

የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !! አድራሻችን ለገሃር ተወልደ ህንጻ አራት ኪሎ ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ ውስጥ ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ሳሪስ አዲሱ ሰፈር ጀሞ ለቴሌግራም https://t.me/Jafbok ለፌስቡክ https://www.facebook.com/jaferbookshop?mibextid=ZbWKwL ለዌብሳይት www.jaferbooks.com

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Jafer Books 📚

کانال Jafer Books 📚 (@jafbok) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 32 279 مشترک است و جایگاه 906 را در دسته کتب و رتبه 1 055 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 32 279 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 10 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 426 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 18 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 14.26% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 7.89% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 4 600 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 2 545 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 19 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !! አድራሻችን ለገሃር ተወልደ ህንጻ አራት ኪሎ ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ ውስጥ ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ሳሪስ አዲሱ ሰፈር ጀሞ ለቴሌግራም https://t.me/Jafbok ለፌስቡክ https://www.facebook.com/jaferbookshop?mibextid=ZbWKwL ለዌብሳይት www.jaferbook...

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 11 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته کتب تبدیل کرده‌اند.

32 279
مشترکین
+1824 ساعت
+1737 روز
+42630 روز
آرشیو پست ها
Repost from Esubalew Abera N.
°°° ደግሞ እንደ ገና በእግዚአብሔር ቸርነት በሦስተኛ የልብ ወለድ ድርሰት ተመልሰናል። ምስጋናው የቤተሰብ፥ የወዳጅ እና የእናንተ የአንባቢያን ነው። «ጠይም ፡ ትውስታዎች» ቀጣይ ሳምንት ሐሙስ (ሰ
°°° ደግሞ እንደ ገና በእግዚአብሔር ቸርነት በሦስተኛ የልብ ወለድ ድርሰት ተመልሰናል። ምስጋናው የቤተሰብ፥ የወዳጅ እና የእናንተ የአንባቢያን ነው። «ጠይም ፡ ትውስታዎች» ቀጣይ ሳምንት ሐሙስ (ሰኔ 11) በጃዕፈር መጻሕፍት አሳታሚና አከፋፋይ በኩል በገበያ ላይ ይውላል።

"የዝሆኖች ፀብ ሳሩን ይጎዳል። አሳዛኙ እውነት የዝሆኖች ፍቅርም ሳሩን መጉዳቱ ነው። ዝሆኖች በፀብ ሲፋለሙም ሆነ በፍቅር ሲላፉ ሳሩ መከራ ይወርድበታል። ከታችኛው መደብ ያለ ዘወትር ይረገጣል" ይላሉ
"የዝሆኖች ፀብ ሳሩን ይጎዳል። አሳዛኙ እውነት የዝሆኖች ፍቅርም ሳሩን መጉዳቱ ነው። ዝሆኖች በፀብ ሲፋለሙም ሆነ በፍቅር ሲላፉ ሳሩ መከራ ይወርድበታል። ከታችኛው መደብ ያለ ዘወትር ይረገጣል" ይላሉ መብራታዊያን። "የዝሆኖች የፀብ ፍልሚያ ሆነ የፍቅር ልፊያ ሳሩን ያደቀዋል። መላው ገደል መሆን ነው። ሳር ከመሆን ይልቅ ገደል መሆንን የሚመርጥ ብልህ ነው። ገደሉ በልፊያ እና በፍልሚያ ደክመው የሚረግጡትን ያስወግዳል። አክሳሚውን ያከስማል" ይላሉ የመብራት አዛውንቶች። መብራታውያን ማህበረሰባቸውን ሲያዋቅሩ ማህበራዊ ደረጃን አበጅተዋል። የሸንጎው ጉባዔ በምድራዊ ስልጣን አናት ላይ ይገኛል። ከሸንጎው ጉባዔ በላይ ያለው የእምዬ መብራት "ቅዱስ" መንፈስ ነው። ከመብራት መንፈስ በላይ ፈጣሪ አለ።

“ካራሞን” ዋኖስ እና ጭልፊት በአዛሪስ ደሴ አሁን በመደብራችን ያገኙታል https://vt.tiktok.com/ZSQ8V2fns/ 📍4Killo ብርሀን እና ሰላም ማተምያ ፊት ለፊት 📍መገናኛ መሠረት ደፋር ህንፃ ስር 📍Mexico ደብረወርቅ ህንፃ ንግድ ባንክ አጠገብ 📍ጀሞ ሚካኤል መብራቱ ጋር ሚናሞል ፊት ለፊት 📍4Killo አብርሆት ግቢ ውስጥ 📍ለገሀር ኖክ ማደያ ጎን 📍በተጨማሪም ስድስት ኪሎ ዩንቨርስቲ እየተካሄደ ባለዉ የመፀሀፍ ዐዉደ ርዕይ ጃዕፋር መፀሀፍት ጋር ያገኙታል

“ካራሞን” ዋኖስ እና ጭልፊት በአዛሪስ ደሴ አሁን በመደብራችን ያገኙታል
“ካራሞን” ዋኖስ እና ጭልፊት በአዛሪስ ደሴ አሁን በመደብራችን ያገኙታል

አዲስ አበባ ስድስት ኪሎ ዩንቨርስቲበዋናዉ በር መግቢያ የተዘጋጀዉ የመጸሐፍት ዐዉደ ርዕይ ቀን 4 ጃዕፈር መጸሐፍትም የባዛሩ መገቢያ በሩ ላይ በስተቀኝ በኩል መጀመሪያ ላይ እንዲሁም በስተግራ በኩል መሀከል ላይ ያገኙናል ታዲያ ሁሉም መጸሐፍት ላይ እዉነተኛ ቅናሽ አድርገን በሰፊዉ እየጠበቅናቹ ነዉ🎉🎉🎉 መግቢያ በ ነፃ ጃዕፈር መጸሐፍት ☎️ 0911932088 0911125324

በተስፋዬ ( ባሻዬ ) ኃ/ማርያም የተሰናዳው " የባሻዬ ውጎች " መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል :: በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ታገኙታላችሁ !
+1
በተስፋዬ ( ባሻዬ ) ኃ/ማርያም የተሰናዳው " የባሻዬ ውጎች " መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል :: በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ታገኙታላችሁ !

በአጎራባቿ ሠራባ ከተማ ምዕራብ በኩል መቶ ሜትር ወጣ ብዬ ዋልድባ ጫፍ ላይ ቆሜያለሁ። ረፋድ ሆኖል። መምህሩ አሁንም አጠገቤ ድንዛዜዬ ያስጨነቀው መስሎ በጸጥታ ተገትሯል። ሠራባ ልክ እነደ እረኛ ጋሜ
በአጎራባቿ ሠራባ ከተማ ምዕራብ በኩል መቶ ሜትር ወጣ ብዬ ዋልድባ ጫፍ ላይ ቆሜያለሁ። ረፋድ ሆኖል። መምህሩ አሁንም አጠገቤ ድንዛዜዬ ያስጨነቀው መስሎ በጸጥታ ተገትሯል። ሠራባ ልክ እነደ እረኛ ጋሜ የተራራ ጫፍ ላይ ጉች ያለች እንደነገሩ ከተማ ነች። ከጀርባዬ አንድ ክፍለ ጦር የወታደር ካምፕ ሰፎሯል። ከአዲስ አበባ ካርቱም የሚዘልቀው መንገድ ከተማዋን ለሁለት ከፍሎ የወታደር ካምፑን ወደ ግራ ትቶ ወደ እልፍ ይጉዳል። ማየት እስከምችለው ጥግ መንገዱን ተከተልኩት። ዓይኖቼን እያንከራተትኩ ዙሪያ ገባውን ለመቃኘት ሞከርኩ እዚያ ማዶ በሰሜን በኩል አይደፈሬዎቹ የወልቃይት ምድር ሰልፈኛ ተራሮች ስትር ብለዋል። አሰላለፋቸው የሆነ ተጠንቀቅ ነገር አለበት። በላያቸው ላይ ለያዥ ለገናዥ ያስቸገረ ሰጋር የበልግ ንፋስ በማናለብኝነት ይጋልባል። በግራዬ በኩል እስከ አድማሱ ጥግ ተንጣሎ የሚታየኝ የቋራ ምድር ነው።በመካከል የዮሐንሱ መተማ አርምሞን ተከናንቦ ተዘርግቷል። መምህሩ ሹክክ ብሎ ተጠግቶኝ አለኝ... "ሆይ ሆይ... እመትዋ ሠራባን መቶ ሜትር አልፈው ዋልድባን ተረገጡ ማቆልቆል ነው።" አዎ መተማን፣ ካርቱምን፣ ሱዳንን፣ ካይሮን፣ ምናልባት ባቢሎልንን ኹሉ አልፎ የሚሄድ ዘላለም  የሚመስል ቁልቁለት የሚጀምረው እዚህ ጋር ነው።...

“ሶምነስ”በመደብራችን ያገኙታል
“ሶምነስ”በመደብራችን ያገኙታል

አዲስ አበባ ስድስት ኪሎ ዩንቨርስቲበዋናዉ በር መግቢያ የተዘጋጀዉ የመጸሐፍት ዐዉደ ርዕይ ቀን 2 ጃዕፈር መጸሐፍትም የባዛሩ መገቢያ በሩ ላይ በስተቀኝ በኩል መጀመሪያ ላይ እንዲሁም በስተግራ በኩል መሀከል ላይ ያገኙናል ታዲያ ሁሉም መጸሐፍት ላይ እዉነተኛ ቅናሽ አድርገን በሰፊዉ እየጠበቅናቹ ነዉ🎉🎉🎉 መግቢያ በ ነፃ ጃዕፈር መጸሐፍት ☎️ 0911932088 0911125324

https://vt.tiktok.com/ZSQB9Hk7g/ አዲስ አበባ ስድስት ኪሎ ዩንቨርስቲበዋናዉ በር መግቢያ የተዘጋጀዉ የመጸሐፍት ዐዉደ ርዕይ ቀን 2 ጃዕፈር መጸሐፍትም የባዛሩ መገቢያ በሩ ላይ በስተቀኝ በኩል መጀመሪያ ላይ እንዲሁም በስተግራ በኩል መሀከል ላይ ያገኙናል ታዲያ ሁሉም መጸሐፍት ላይ እዉነተኛ ቅናሽ አድርገን በሰፊዉ እየጠበቅናቹ ነዉ🎉🎉🎉 መግቢያ በ ነፃ ጃዕፈር መጸሐፍት ☎️ 0911932088 0911125324

የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 6 ቀን የመጽሐፍ ፊርማ ስነስርአት ይኖረናል !
የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 6 ቀን የመጽሐፍ ፊርማ ስነስርአት ይኖረናል !

አዲስ አበባ ስድስት ኪሎ ዩንቨርስቲበዋናዉ በር መግቢያ የተዘጋጀዉ የመጸሐፍት ዐዉደ ርዕይ በይፋ ተጀምሮል ። 🎉🎉🎉 ጃዕፈር መጸሐፍትም የባዛሩ መገቢያ በሩ ላይ በስተቀኝ በኩል መጀመሪያ ላይ እንዲሁም በስተግራ በኩል መሀከል ላይ ያገኙናል ታዲያ ሁሉም መጸሐፍት ላይ እዉነተኛ ቅናሽ አድርገን በሰፊዉ እየጠበቅናቹ ነዉ🎉🎉🎉 መግቢያ በ ነፃ ጃዕፈር መጸሐፍት ☎️0911932088 0911125324

አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ስድስት ኪሎ በዋናዉ በር መግቢያ የተዘጋጀዉ የመጸሐፍት ዐዉደ ርዕይ በይፋ ተጀምሮል ። ጃዕፈር መጸሐፍትም የባዛሩ መገቢያ በሩ ላይ በስተቀኝ በኩል መጀመሪያ ላይ እንዲሁም በስተግራ በኩል መሀከል ላይ ያገኙናል ታዲያ ሁሉም መጸሐፍት ላይ እዉነተኛ ቅናሽ አድርገን በሰፊዉ እየጠበቅናቹ ነዉ ጃዕፈር መጸሐፍት ☎️0911932088 0911125324

ከምድራችን ውጪ የሚገኙ ፍጥረታት በምድራችን ላይ በዘረጉት ረጅምና ጥልቅ የማጥመጃ መረብ በተለይ የፋሽን፣ የኮስሞቲክስ ኢንዱስትሪና የመዝናኛ አውታሮችን በመጠቀም ግብረ ሰዶማዊነትን በስፋት በማስተዋወ
ከምድራችን ውጪ የሚገኙ ፍጥረታት በምድራችን ላይ በዘረጉት ረጅምና ጥልቅ የማጥመጃ መረብ በተለይ የፋሽን፣ የኮስሞቲክስ ኢንዱስትሪና የመዝናኛ አውታሮችን በመጠቀም ግብረ ሰዶማዊነትን በስፋት በማስተዋወቅና ይህ እርኩሰት የሰው ልጆች የነፃነትና የመብት ጉዳይ እንደሆነ በሰዎች አእምሮ ለማስረጽ በኢኮኖሚና በፖለቲካ የፈረጠሙ ሀያላን ሀገራትን በመጠቀም በመላው አለም የእርኩሰት ልምምዱን በማበረታታት እንዲስፋፋ በማድረግ ላይ ናቸው። በዚህም የሰው ልጅ በእግዚአብሄር ላይ እንዲያምጽ ከግለሰቦችና ከመንግስታት በላይ አቅም ባላቸው በፈረጠሙና በፍጥረታቱ አለፍ ሲልም ከሰው ልጆች ጋር በማዳቀል በተፈጠሩ ፍጥረታት ቀጥተኛ ቁጥጥር በሚደረግባቸው ዘርፈ ብዙና የአለምን ኢኮኖሚ በተቆጣጠሩባቸው ተቋማት አማካኝነት በብርቱ የተፅዕኖ በትራቸውን በማሳረፍ ላይ ይገኛሉ። ከምድራችን ውጪ የተለያየ ዝርያ ያላቸው ፍጡራን መነሻቸው ከሰማይ የወረዱ መላዕክት እንደሆኑና እነዚህም መላዕክት ከሰው ዘር ጋር በተለያየ መንገድ በማዳቀልና የተለዩ ዝርያዎችን በመፍጠር በምድራችን ውስጥም ሆነ ከምድራችን ውጪ መኖሪያቸውን እንዳደረጉና በመሪያቸው ሉሲፈር እየተመሩ በመሰረታዊነት ዲያቢሎስ በምድር ላይ ሊያሳካ የሚፈልገውን አላማ ለመፈፀም በመስራት ላይ የሚገኙ ናቸው።

ሰውነቴን የብርድ ስሜት ይሰማኝ ጀመር። በጣም እንቀጠቀጣለሁ። ከተኛሁበት ሳልነሳ ተገላበጥኩ። ያለሁበት የመነኮሳት መኖሪያ በጣም አስከፊና መጥፎ እንደሆነ አሰብኩ። መነኮሳቱ እዚህ ቤት እንደዚህ አይነ
ሰውነቴን የብርድ ስሜት ይሰማኝ ጀመር። በጣም እንቀጠቀጣለሁ። ከተኛሁበት ሳልነሳ ተገላበጥኩ። ያለሁበት የመነኮሳት መኖሪያ በጣም አስከፊና መጥፎ እንደሆነ አሰብኩ። መነኮሳቱ እዚህ ቤት እንደዚህ አይነት ቦታ ላይ እንዴት ተመችቷቸው እንደሚተኙ ሊገባኝ አልቻለም። እርቃኔን የተኛሁ ነበር የመሰለኝ። ሰውነቴ ለመነሳት አልቻለም። ድካም ባይለቀኝም  ስላልተመቸኝ ተነስቼ አካባቢውን ስቃኝ ለመቆየት አሰብኩና ዓይኔን እንደምንም ገለጥኩ። በብዥታው ግን የታየኝ የነበርኩበት የመነኮሳት የፈራረሰ ግድግዳ ያለው የማይስብ ቤት ሳይሆን ቀጥ ብለው የተገተሩ ፎቆች ነበሩ።..."የት ነው ያለሁት?" ዓይኖቼን አጨንቁሬ ለማስተዋል ሞከርኩ። ያለሁት ሀገሬ አሜሪካን ውስጥ በምትገኘው ካንሳስ ከተማ ቦይ ውስጥ ነበር። ካሜራዬን አንገቴ ላይ አገኘሁት ፎቶዎቼና ፓስፖርቴ እንኳ አልጠፉም። ነገሩ የህልም መሰለኝ "ማን አመጣኝ? እንዴት መጣሁ?" መልስ አልነበረኝም። ሁሉንም ነገር እነርሱ ሲያደርጉ እኔ የሞትኩ ነበርኩ። ኢትዮጵያ ላይ ያለ አንድ ነገር እንዳዳነኝ አውቃለሁ እዚህም ያመጣኝ እርሱ ነው። ቢሆንም ግን እርሱ ማን ነው? እስከ አሁንም አልተመለሰልኝም። ድህነትን የለበሰው ቴክኖሎጂ ከየትኛውም ዓለም የላቀ ነው። መከላከያ ሚኒስትሩ ንባባቸውን አጠናቀቁ። ሁሉም በዚህ አስገራሚ ታሪክ እየተገረሙ ታሪኩን አድምጠው ጨረሱ። የመከላከያ ሚኒስትሩ ቀጣዩን ንግግር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ እንዲቀጥሉ ዕድሉን ሰጧቸው።...

ከምድራችን ውጪ የሚገኙ ፍጥረታት በምድራችን ላይ በዘረጉት ረጅምና ጥልቅ የማጥመጃ መረብ በተለይ የፋሽን፣ የኮስሞቲክስ ኢንዱስትሪና የመዝናኛ አውታሮችን በመጠቀም ግብረ ሰዶማዊነትን በስፋት በማስተዋወ
ከምድራችን ውጪ የሚገኙ ፍጥረታት በምድራችን ላይ በዘረጉት ረጅምና ጥልቅ የማጥመጃ መረብ በተለይ የፋሽን፣ የኮስሞቲክስ ኢንዱስትሪና የመዝናኛ አውታሮችን በመጠቀም ግብረ ሰዶማዊነትን በስፋት በማስተዋወቅና ይህ እርኩሰት የሰው ልጆች የነፃነትና የመብት ጉዳይ እንደሆነ በሰዎች አእምሮ ለማስረጽ በኢኮኖሚና በፖለቲካ የፈረጠሙ ሀያላን ሀገራትን በመጠቀም በመላው አለም የእርኩሰት ልምምዱን በማበረታታት እንዲስፋፋ በማድረግ ላይ ናቸው። በዚህም የሰው ልጅ በእግዚአብሄር ላይ እንዲያምጽ ከግለሰቦችና ከመንግስታት በላይ አቅም ባላቸው በፈረጠሙና በፍጥረታቱ አለፍ ሲልም ከሰው ልጆች ጋር በማዳቀል በተፈጠሩ ፍጥረታት ቀጥተኛ ቁጥጥር በሚደረግባቸው ዘርፈ ብዙና የአለምን ኢኮኖሚ በተቆጣጠሩባቸው ተቋማት አማካኝነት በብርቱ የተፅዕኖ በትራቸውን በማሳረፍ ላይ ይገኛሉ። ከምድራችን ውጪ የተለያየ ዝርያ ያላቸው ፍጡራን መነሻቸው ከሰማይ የወረዱ መላዕክት እንደሆኑና እነዚህም መላዕክት ከሰው ዘር ጋር በተለያየ መንገድ በማዳቀልና የተለዩ ዝርያዎችን በመፍጠር በምድራችን ውስጥም ሆነ ከምድራችን ውጪ መኖሪያቸውን እንዳደረጉና በመሪያቸው ሉሲፈር እየተመሩ በመሰረታዊነት ዲያቢሎስ በምድር ላይ ሊያሳካ የሚፈልገውን አላማ ለመፈፀም በመስራት ላይ የሚገኙ ናቸው።

ታላቁ የመፅሀፍ አውደርዕይ ደረሰ 6ኪሎ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ ጃዕፈር መፅሀፍት ሁሉም መፅሀፍት ላይ ታላቅ ቅናሽ አድርገን እየጠበቅናችሁ ነው ሰኞ አይቀርም ። ጃዕፈር መጸሐፍት 📞☎️

https://vt.tiktok.com/ZSQ8V2fns/ 📍4Killo ብርሀን እና ሰላም ማተምያ ፊት ለፊት 📍መገናኛ መሠረት ደፋር ህንፃ ስር 📍Mexico ደብረወርቅ ህንፃ ንግድ ባንክ አጠገብ 📍ጀሞ ሚካኤል መብራቱ ጋር ሚናሞል ፊት ለፊት 📍4Killo አብርሆት ግቢ ውስጥ 📍ለገሀር ኖክ ማደያ ጎን

የክረምት የስነጽሑፍ ስልጠና !
የክረምት የስነጽሑፍ ስልጠና !

"ይቺ ሀገር ውለታ ለዋለላት አትሆንም" ይላል። ይሄን ሲል ሰምተው ለሀገርህ የሰራኸው ውለታ ምንድን ነው? ብለው ሲጠይቁት፦ "ለናት ሀገር ጥሪ ዘምቼ ነበር። ሚንስ ቤት እንጨት ፈላጭ ነበርኩ።"ብሎ ሲ
"ይቺ ሀገር ውለታ ለዋለላት አትሆንም" ይላል። ይሄን ሲል ሰምተው ለሀገርህ የሰራኸው ውለታ ምንድን ነው? ብለው ሲጠይቁት፦ "ለናት ሀገር ጥሪ ዘምቼ ነበር። ሚንስ ቤት እንጨት ፈላጭ ነበርኩ።"ብሎ ሲመልስ አፉን እንኳን ሀፍረት ጥቂት ያዝ አያደርገውም። ማድቤት ለማድቤት ሲንፏቀቅ የከረመ እንኳን ዛሬ ለኑሮው መናጋት የሚወቅሰው ሀገሩን ነው። ሀገር መስደብ እና መውቀስ ለስንፍና ማባበያ የሚሆንበት ዘመን ላይ ደርሼ ይህን አያለው ብዬ አስቤ አላውቅም ነበር። እኔ ከጀብሃ መንጋጋ ስንቴ ያመለጥኩ፣ ዳር ድንበር ላይ ደረቴን ለጥይት ሰጥቼ የተጋደልኩ ሻለቃ የነበርኩት እንኳን፣ ዛሬ እንጀራዬ ሆኖ ማዕረግ በደረደርኩበት ትከሻዬ አመድ ብሸከምም፣ ሀገሬን ግን 'ውለታ ቢስ ነች' ለማለት አልደፍርም። ሀገር ሁሌም እንደ እናት ነች። ይልቅ እኔ የሚሰማኝ በደግ እናቱ ቤት ክፉ እንጀራ አባቶች በተደጋጋሚ እንደሚያጋጥሙት እድለ ቢስ ልጅ አይነት ነው። ለዚህም ደግ እናቴን በጭራሽ አልወቅስም።