fa
Feedback
Jafer Books 📚

Jafer Books 📚

رفتن به کانال در Telegram

🎯 መገኛችን ለገሃር ተወልደ ህንጻ 4 Kilo ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት 4 Kilo አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ስር ጥቁር አንበሳ ት/ ቤት ፊት ለፊት ሳሪስ አዲሱ ሰፈር ጀሞ ሚና ሞል ፊት ለፊት ለ Social Media 👇👇👇👇 ➡️ Telegram / Facebook / Website

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Jafer Books 📚

کانال Jafer Books 📚 (@jafbok) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 33 607 مشترک است و جایگاه 874 را در دسته کتب و رتبه 1 039 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 33 607 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 17 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -29 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -18 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 20.83% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 7.49% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 7 002 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 2 517 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 48 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
🎯 መገኛችን ለገሃር ተወልደ ህንጻ 4 Kilo ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት 4 Kilo አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ስር ጥቁር አንበሳ ት/ ቤት ፊት ለፊት ሳሪስ አዲሱ ሰፈር ጀሞ ሚና ሞል ፊት ለፊት ለ Social Media 👇👇👇👇 ➡️ Telegram / Facebook / Website

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 18 سپتامبر, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته کتب تبدیل کرده‌اند.

33 607
مشترکین
-1824 ساعت
-367 روز
-2930 روز
آرشیو پست ها
" ማርቭል ለ 5ኛ እና ለ 6ኛ ክፍል የመግቢያ ፈተናዎች የያዘው መጽሐፍ በቅርቡ ለገበያ ይቀርባል ! መጽሐፉ በውስጡ ለ5ኛ እና ለ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ከ2015 - 2018 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳ
"   ማርቭል ለ 5ኛ እና ለ 6ኛ ክፍል የመግቢያ ፈተናዎች የያዘው መጽሐፍ በቅርቡ ለገበያ ይቀርባል ! መጽሐፉ በውስጡ ለ5ኛ እና ለ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ከ2015 - 2018 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ተዘጋጅቶ የቀረቡትን የ6ኛ  ክፍል አገር  አቀፍ የተማሪዎች መመዘኛ ፈተናን ከነመልሱ ጭምር በጥልቀት  ተብራርቶ የቀረበበት መጽሐፍ።                     (2015፣2016 ፣ 2017  እና 2018 የተካሄዱ የመግቢያ ፈተና ወረቀቶችን ያካተተ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ተዘጋጅቶ የቀረቡትን ለ6ኛ ክፍል አገር  አቀፍ የተማሪዎች መመዘኛ ፈተናን ከነመልሱ ጭምር በጥልቀት  ተብራርቶ የቀረበበት መጽሐፍ በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሠረት የተዘጋጀ ነው ! + ግልፅ የሆኑና የተደራጁ አጫጫር ማስታወሻዎች + ሥልታዊ እና የተሻሻለ አቀራረብ + ራስን ለመገምገም የሚረዳ + ፈጣን የክለሳ አቀራረብ + ልዩ ጥናት እና ተግባራዊ ይዘት ስድስቱን የመመዘኛ  የትምህርት ዓይነቶች  የተካተቱበት፡- 1. አማርኛ                                          2.አካባቢ ሳይንስ 3. እንግሊዘኛ                           4. ግብረገብ 5. ሒሳብ                                6. አፋን ኦሮሞ መጽሐፉን በቅርቡ በሁሉም መደብሮቻችን ያገኙታል !

የፊታችን ቅዳሜ የመጽሐፍ ፊርማ ስነስርአት በጃዕፈር መጻሕፍት ለገሃር ተወልደ ሕንጻ ስር በሚገኘው ቅርንጫፍ ይካሄዳል ! ተወዳጁ የሸገር ጋዜጠኛ እሸቴ አሰፋ " እነሆ መቆያ " የተሰኘው መጽሐፉን ይዞ ከአድናቂዎቹ ጋር በፊርማ መርሃ - ግብር ይቆያል !

" ሰው ጠዋት ታይቶ ከሰዓት ደብዛው በሚጠፋበት ሀገር ኗሪ ነኝና ከሥጋ ለባሽነት ይልቅ መንፈስነት ይቀርበኛል ። በማንኛውም ሰዓት እስትንፋሴ ሊዳፈን፣ ሕይወቴ ሊያበቃ እንደሚችል ሳውቅ የተከፈተውን የ
" ሰው ጠዋት ታይቶ ከሰዓት ደብዛው በሚጠፋበት ሀገር ኗሪ ነኝና ከሥጋ ለባሽነት ይልቅ መንፈስነት ይቀርበኛል ። በማንኛውም ሰዓት እስትንፋሴ ሊዳፈን፣ ሕይወቴ ሊያበቃ እንደሚችል ሳውቅ የተከፈተውን የሞት መንጋጋ ናቅኩት ። በቅጽፈት እየበረረ መጥቶ ከሚቀስፈኝ የሞት መልአክ ይልቅ ሕይወትን መፍራት ጀመርኩ ። ቀስ በቀስ እንደ ቀትር ጥላ በረዥሙ የሚዘረጋውን የሥጋ ሞት ጥላ ለምጄዋለው። በቤታችን ጉልላት ላይ የአባን ነፍስ ከመንጠቁ በፊት ቁራ የሚያስጮኸውን፣ የዛፎችን ቅጠል የሚያጠወልገውንና የሚያረግፈውን፣ ለትከሻ የሚከብደውን በሕልምና ቅዠት ላብ የሚያጠምቀውን ፣ እንደ አዚም የሚያደነዝዘውን፣ እንደ ሬሳ የሚያቀዘቅዘውን ሞት አድጌበታለው ። እናም ሞተ ነፍስን እንጂ ሞተ ስጋን አልረሳም።.... "

የጋዜጠኛ እሸቴ አሰፋ «እነሆ መቆያ» መጽሐፍ የፊርማ መርሐ-ግብር ቅዳሜ በጃዕፈር መጻሕፍት መደብር ይካሄዳል፤ የጋዜጠኛ እሸቴ አሰፋ «እነሆ መቆያ» ከተሰኘው አዲስ መጽሐፉ ጋር ከአንባቢዎቹ ጋር የሚ
+1
የጋዜጠኛ እሸቴ አሰፋ «እነሆ መቆያ» መጽሐፍ የፊርማ መርሐ-ግብር ቅዳሜ በጃዕፈር መጻሕፍት መደብር ይካሄዳል፤ የጋዜጠኛ እሸቴ አሰፋ «እነሆ መቆያ» ከተሰኘው አዲስ መጽሐፉ ጋር ከአንባቢዎቹ ጋር የሚገናኝበት የመጽሐፍ ፊርማ መርሃ-ግብር ቅዳሜ መስከረም 9 ቀን 2019 ዓ.ም. ከቀኑ 8:00 እስከ 10:00 ሰዓት ድረስ ይካሄዳል። በለገሃር ተወልደ ሕንጻ ሥር በሚገኘው አዲሱና ዘመናዊው የጃዕፈር መጻሕፍት መደብር በሚከናወነው በዚህ ዝግጅት ላይ ጸሐፊው በአካል ተገኝቶ መጽሐፉን ይዘው ለሚገኙ አንባቢያን የሚፈርም ሲሆን፤ የፎቶ ፕሮግራም እንዲሁም የቡና መስተንግዶ ይኖራል። መርሐ-ግብሩ ጸሐፊውንና መጽሐፉን ከአንባቢያን ጋር ለማገናኘት ታስቦ የተዘጋጀ በመሆኑ ጥበብ ወዳጆችን በሙሉ እንዲታደሙ ጥሪ አቅርበናል።

በጋዜጠኛና ገጣሚ ሙሐመድ ፈረጅ የተዘጋጁት ሁለት የሥነ-ጽሑፍ ሥራዎች በጃዕፈር መጻሕፍት ይገኛሉ። 🌌 የሰማያት በሮች የግጥም መድበል፤ ስሜትን የሚያነቃ፣ ሀሳብን የሚያስፋፋ እና የነፍስን ጥልቀት በ
+1
በጋዜጠኛና ገጣሚ ሙሐመድ ፈረጅ የተዘጋጁት ሁለት የሥነ-ጽሑፍ ሥራዎች በጃዕፈር መጻሕፍት ይገኛሉ። 🌌 የሰማያት በሮች የግጥም መድበል፤ ስሜትን የሚያነቃ፣ ሀሳብን የሚያስፋፋ እና የነፍስን ጥልቀት በቃላት የሚያስስ ሥራ። 🌙 የነፍስ እንጉርጉሮ በምርኩዝ መድረክ ላይ የብዙዎችን ልብ የነኩ የተመረጡ የነሺዳ ግጥሞች ስብስብ፤ ለነፍስ የሚደርስ የቃላት ስንቅ። 📚 ጃዕፈር መጻሕፍት የንባብ ባህል እንዱዳብር እንተጋለን !

አዲስ መጽሐፍ !
አዲስ መጽሐፍ !

ስለምትጎበኙን እናመሰግናለን !
ስለምትጎበኙን እናመሰግናለን !

"ሙሉ ሰው" የተሰኘ በደራሲ ቢኒያም ከፈና የተዘጋጀ መጽሐፍ ለንባብ በቃ ! ​ይህ በአጻጻፉና በአቀራረቡ ለየት ያለ አስገራሚና ማራኪ የጥበብ ሥራ፤ ውስጣዊ ሚዛናችንን እንድንጠብቅ (አካላዊ፣ አእምሯዊ
"ሙሉ ሰው" የተሰኘ በደራሲ ቢኒያም ከፈና የተዘጋጀ መጽሐፍ ለንባብ በቃ ! ​ይህ በአጻጻፉና በአቀራረቡ ለየት ያለ አስገራሚና ማራኪ የጥበብ ሥራ፤ ውስጣዊ ሚዛናችንን እንድንጠብቅ (አካላዊ፣ አእምሯዊ፣ ማኅበራዊ፣ ስሜታዊ እና መንፈሳዊ) ብቃታችንን ጥልቀት ባለው መልኩ እንድንፈትሽበት ይረዳናል። ⚖️✨​በሳይንሳዊ እይታ፣ በፍልስፍናዊ ረቂቅ፣ በታላቁ መጽሐፍ ቅዱስና በታላቁ ቅዱስ ቁርዓን እውነት ላይ ተመስርቶ፣ ተከሽኖ የቀረበው ይህ ዳጎስ ያለ መጽሐፍ፤ ማንኛውም ሰው ወደ እውነተኛ ምሉዕነት እና ስኬት ለሚያደርገው ጉዞ ታላቅ የሕይወት ስንቅ ይሆናል። 🌟📖 ​መጽሐፉን በመደብሬቻችን ያገኙታል !

ሰኞ መስከረም 4 በሜክሲኮ ደብረወርቅ ህንፃ ስር ንግድ ባንክ ያለዉ ቅርንጫፋችን በአዲስ አመት አዲስ ቅናሽ 🎉🎉🎉ይዞ መጥቷል ይጎብኙን ጃዕፈር መጸሐፍት

📚✨ አዲስ ዘመን፣ አዲስ ገጽ! አዲስ ዘመን አዲስ ተስፋ፣ አዲስ ህልም እና አዲስ ጉዞ ይዞ ይመጣል። እኛም ይህን አዲስ ጉዞ በእውቀት እንጀምረው:: አንድ መጽሐፍ አንድ አዲስ ሀሳብን ያስገኛል፤ አ
📚✨ አዲስ ዘመን፣ አዲስ ገጽ! አዲስ ዘመን አዲስ ተስፋ፣ አዲስ ህልም እና አዲስ ጉዞ ይዞ ይመጣል። እኛም ይህን አዲስ ጉዞ በእውቀት እንጀምረው:: አንድ መጽሐፍ አንድ አዲስ ሀሳብን ያስገኛል፤ አንድ አዲስ ሀሳብ ደግሞ አንድን ሕይወት ሊቀይር ይችላል። 🌱 በዚህ አዲስ ዘመን፣ 📖 አዲስ መጽሐፍ ይክፈቱ፣ 💡 አዲስ እውቀት ይማሩ፣ 🚀 አዲስ ሕልም ይገንቡ! አዲስ ዘመንን በአዲስ ገጽ እንጀምር! 📚 ጃዕፈር መጻሕፍት — ንባብ የሚጀምርበት፣ እውቀት የሚያድግበት ቦታ።

ዉድ ደንበኞቻችን እንኳንለ 2019 🌻🌻🌻አዲስ አመት🎉🎉🎉 በሰላም አደረሳችሁ እያልን ሁሉም ቅርንጫፎቻችንከ በስራ ላይ ናቸዉ መጥታችሁ ስለምትጎበኙን እናመሰግናለን🙏🙏🙏 ☎️091193208
+1
ዉድ ደንበኞቻችን እንኳንለ 2019 🌻🌻🌻አዲስ አመት🎉🎉🎉 በሰላም አደረሳችሁ እያልን ሁሉም ቅርንጫፎቻችንከ በስራ ላይ ናቸዉ መጥታችሁ ስለምትጎበኙን እናመሰግናለን🙏🙏🙏 ☎️0911932088 0911125324🌻🌻🌻

ዉድ ደንበኞቻችን እንኳንለ 2019 አዲስ አመት🎉🎉🎉 በሰላም አደረሳችሁ እያልን ሁሉም ቅርንጫፎቻችንከ በስራ ላይ ናቸዉ መጥታችሁ ስለምትጎበኙን እናመሰግናለን🙏🙏🙏

🎉 ጃዕፈር መጻሕፍት ለአዲስ ዓመት… አዲስ ጅማሬ… አዲስ ነገር ! አዲሱ ዓመት ሲመጣ፣ ጃዕፈር መጻሕፍትም ከእናንተ ጋር አዲስ ገጽ ሊከፍት ነው! 📚✨ አንድ ነገር ግን አንነግራችሁም… 🤫 አዲስ ቦታ? አዲስ ልምድ? አዲስ አገልግሎት ? ወይስ ከዚህ በፊት ያላያችሁት ነገር? 👀 ጥቂት ቆዩ… ጃዕፈር መጻሕፍት ለአዲሱ ዓመት ያዘጋጀላችሁ አስገራሚ ዜና አለው! 🔥 📖 አዲስ ዓመት ። አዲስ ገጽ። አዲስ ጃዕፈር። በቅርቡ… 👀

🎉 ጃዕፈር መጻሕፍት ለአዲስ ዓመት… አዲስ ጅማሬ… አዲስ ነገር ! አዲሱ ዓመት ሲመጣ፣ ጃዕፈር መጻሕፍትም ከእናንተ ጋር አዲስ ገጽ ሊከፍት ነው! 📚✨ አንድ ነገር ግን አንነግራችሁም… 🤫 አዲስ ቦታ? አዲስ ልምድ? አዲስ አገልግሎት ? ወይስ ከዚህ በፊት ያላያችሁት ነገር? 👀 ጥቂት ቆዩ… ጃዕፈር መጻሕፍት ለአዲሱ ዓመት ያዘጋጀላችሁ አስገራሚ ዜና አለው! 🔥 📖 አዲስ ዓመት ። አዲስ ገጽ። አዲስ ጃዕፈር። በቅርቡ… 👀

የፊታችን ቅዳሜ የመጽሐፍ ፊርማ ስነስርአት ! በጃዕፈር መጻሕፍት መደብር ! " ካራሞን "
የፊታችን ቅዳሜ የመጽሐፍ ፊርማ ስነስርአት ! በጃዕፈር መጻሕፍት መደብር ! " ካራሞን "

🔥 በአንባቢዎች ከፍተኛ ጉጉት ሲጠበቅ የነበረው “አርምሞ 2” አሁን ታትሞ ለንባብ በቅቷል! 📚 አርምሞ 2 — የውስጥ ሰላም ጉዞ እንደገና ቀጥሏል! 🕊️ ከ16 ጊዜ በላይ ታትሞ በመሸጥ የሺዎችን
🔥 በአንባቢዎች ከፍተኛ ጉጉት ሲጠበቅ የነበረው “አርምሞ 2” አሁን ታትሞ ለንባብ በቅቷል! 📚 አርምሞ 2 — የውስጥ ሰላም ጉዞ እንደገና ቀጥሏል! 🕊️ ከ16 ጊዜ በላይ ታትሞ በመሸጥ የሺዎችን አንባቢዎች ልብ ያሸነፈው “አርምሞ” መጽሐፍ፣ አሁን በአዲስ ጥልቀትና በአዲስ ትረካ “አርምሞ 2” በሚል ርዕስ ታትሞ ለንባብ ቀርቧል ! ሕይወት በውጭ ሲጮህ፣ በውስጣችን ግን ፀጥታ ማግኘት እንችላለን? “አርምሞ 2” ይህንን ጥያቄ በፍቅር ልቦለድ፣ በሥነ-ልቦና፣ በጥበብ እና በመንፈሳዊ ዕይታ የሚዳስስ ልዩ የሆነ የንባብ ጉዞ ነው። ይህ መጽሐፍ የሚነግርህ ስለ ሌሎች ብቻ አይደለም ፤ ስለ አንተ ነው። ራስህን እንደገና ለማየት፣ ውስጣዊ ማንነትህን ለመገንባት እና በውጫዊው የሕይወት ሁከት ውስጥ የውስጥ ፀጥታን ለማግኘት የሚያስችል ጉዞ ነው። ✍️ ደራሲው ዶ/ር ኤልያስ ገብሩ አእምሮ ዶ/ር ኤልያስ ገብሩ አእምሮ የሥነ-አእምሮ ስፔሻሊስት (Psychiatrist)፣ Psychotherapist እና Hypnotherapist ባለሙያ ሲሆኑ፣ ከሰፊ የሕክምናና የማሰልጠኛ ልምዳቸው የተቀዳ ጥልቅ ዕውቀትን በዚህ ሥራቸው አካተዋል። 📖 የሚያስተምርህ መጽሐፍ ብቻ ሳይሆን፣ ❤️ እንድታስብ ፣ 🧠 እንድትጠይቅ ፣ 🌿 ወደ ውስጥህ የሚመልስህ መጽሐፍ ነው። “አርምሞ 2” — የውስጥህን ዓለም ለማወቅ የምትጀምረው አዲስ ጉዞ። 📍 አሁን በሁሉም የመጻሕፍት መደብሮቻችን ይገኛል። አርምሞ 2ን ያንብቡ፤ ከውጭው ዓለም ወደ ውስጣችሁ ተመለሱ! 📚✨