Jafer Books 📚
የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !! አድራሻችን ለገሃር ተወልደ ህንጻ አራት ኪሎ ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ ውስጥ ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ሳሪስ አዲሱ ሰፈር ጀሞ ለቴሌግራም https://t.me/Jafbok ለፌስቡክ https://www.facebook.com/jaferbookshop?mibextid=ZbWKwL ለዌብሳይት www.jaferbooks.com
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Jafer Books 📚
تُعد قناة Jafer Books 📚 (@jafbok) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 32 413 مشتركاً، محتلاً المرتبة 906 في فئة الكتب والمرتبة 1 045 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 32 413 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 19 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 483، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 17، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 10.28%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 5.53% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 3 333 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 793 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 14.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !!
አድራሻችን
ለገሃር ተወልደ ህንጻ
አራት ኪሎ ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት
አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ ውስጥ
ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት
ሳሪስ አዲሱ ሰፈር
ጀሞ
ለቴሌግራም https://t.me/Jafbok
ለፌስቡክ https://www.facebook.com/jaferbookshop?mibextid=ZbWKwL
ለዌብሳይት www.jaferbook...”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 20 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الكتب.
جاري تحميل البيانات...
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 19 يونيو | +17 | |||
| 18 يونيو | +10 | |||
| 17 يونيو | +25 | |||
| 16 يونيو | +31 | |||
| 15 يونيو | +19 | |||
| 14 يونيو | +26 | |||
| 13 يونيو | +8 | |||
| 12 يونيو | +2 | |||
| 11 يونيو | +32 | |||
| 10 يونيو | +21 | |||
| 09 يونيو | +26 | |||
| 08 يونيو | +25 | |||
| 07 يونيو | +16 | |||
| 06 يونيو | +39 | |||
| 05 يونيو | +38 | |||
| 04 يونيو | +16 | |||
| 03 يونيو | +16 | |||
| 02 يونيو | +12 | |||
| 01 يونيو | +43 |
| 2 | ሁሉም ቅርንጫፎቻችን በናንተ ዉድ ደንበኞቻችን እንዳሸበረቁ ነዉ ዉድ ደንበኞቻችን መጥታችሁ ስለምትጎበኙን እናመሰግናለን።🙏🙏🙏 | 1 |
| 3 | ሶምነስ በእርጥብ እጁ ፊቱን አባብሶና አፉን ተጉመጥምጦ ሲያበቃ ጀብሎውን ተጭኖ ወደ ውጪ አመራ። "ማነህ አንተ ልጅ?"ወይዘሮ አስካለ ተጣሩ።"ስምህ አልያዝ አለኝ እኮ! ነግሬህ የለ? ብታመሽ ከፍቶ የሚያስገባህ አታገኝም። ሰማኸኝ?" አሉት። በየቀኑ እንዲህ ይሉታል።"እሺ አላመሽም!" ይመልስላቸዋል።
የክረምት ጠዋት ለስላሳ ፀሐይ የሚያርፍበት ገላው ጮክ ብሎ ይናገራል። በብርድ ቆረፋፍዶ ያደረ ቆዳው መፍታታት ሲጀምር አቤት ማንኮሻኮሹ! በለግላጋ ሴት መዳፍ እንደታሰሰ ሁሉ እሰይታ ያፈልቃል።የተያያዘው መንገድ ወደ ካዛንቺስ ያደርሳል። ቀጥሎ ወደ ዑራኤል...።
ሶምነስ ሀያ ሁለት በሚወስደው መንገድ ላይ ቀኙን ይዞ ቁልቁል ሲራመድ የሆነችዋ ገጠመችው። ጸጉሯን አሳጥራ የተቆረጠጭ ቆንጆ ሴት። ዐይን ለዐይን ተገጣጠሙ። አለፋት። "የኾነ ቦታ አውቃታለሁ። የት ነው የማውቃት?..." ልቡ ምቷን ለማቆም ምንም አልቀራትም። ቀስ ብሎ ዞሮ አያት። ልጅት "ሃያ ሁለት" የሚጠራ ታክሲ በእጅ ምልክት አስቆመች።እሷም ከመሳፈሯ በፊት ዞራ አየችው። ደንገጥ ብሎ ፊቱን መለሰ። ታክሲው አልባሌ ነገር እንደጫነ ሁሉ ይዟት ወደ ሃያ ሁለት ተወረወረ። የለመደበት ባለጌ ታክሲ።.... | 1 644 |
| 4 | “ጠይም ትዉስታዎች “
በ እሱባለዉ አበራ ንጉሴ
አሁን በመደብራችን ያገኙታል። | 2 721 |
| 5 | የመጽሐፍ ዐውደ - ርዕይና ባዛር
ለገሃር ተወልደ ሕንጻ ስር በከፈትነው አዲሱ የመጽሐፍ መደብራችን ውስጥ ከሰኔ 29-ሐምሌ 5 ድረስ በሚገርም አቀራረብ ከብዙ አማራጭ መጻሕፍት ጋር ከታላቅ ቅናሽ ጋር አደራጅተን እንጠብቃቹሃለን !
ጃዕፈር መጻሕፍት !
የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን ! | 2 882 |
| 6 | ከአጋዘን ቆዳ የተሰራ ምንጣፍ ላይ በእርጋታ ተቀምጧል። ዮጋ እንደሚሰራ ሰው እግሮቹን አቆላልፎ ዐይኑን ከድኗል። መላ ሰውነቱ መስራት ያቆመ ይመስል አንዳችም እንቅስቃሴ አይታይበትም። ለብዙ ዘመናት ጨለማ ውስጥ እንደኖረ የጥንት ዓለማት ሐውልት ሆኗል።
ጆሮዎቹ ግን ከየትኛውም ጊዜ በላይ ስል ሆነዋል።ንፋሱ መልካም ዜና የሚነግረው ይመስል ክፍሉ ውስጥ በቀስታ ይገለባበጣል።
ከውጭ በኩል ወደ እሱ የሚቀርብ ለስላሳ የእግር ዳና እየተሰማው ነው። ብዙ ሳይቆይ ከጀርባ ያለው በር ተንኳኳ።
አለቃ...ከበሩ ባሻገር የቆመው ሰው ድምፁን ቀንሶ ተጣራ። አስቸኳይ የስልክ ጥሪ አለህ። ላሳውቅህ ብዬ ነው።
ዐይኑን ሳይገልጥ በረዥሙ ተነፈሰ። ምንም አይነት ጉዳይ ቢሆን እሱ እስካልጠራቸው ድረስ እንዳይመጡ ትእዛዝ ሰጥቷቸው ነበር።
አባ ሲና ናቸው አዲስ ነገር ተፈጥሯል ነው የሚሉት
ዐይኑን ገልጦ ወደ ኋላ ዞረ። ቤቱ ሙሉ በሙሉ በጽልመት ሊዋጥ ምንም አልቀረው። ከጥልቅ ዝምታ ጋር ተዋስጦ የሰፈነው ድንግዝግዝታ ከራስ በቀር የማያሳይ ቢሆንም እሱን ግን ምንም ነገር ከማየት አላገደውም።
ግባ አለ ፊቱን ወደነበረበት አቅጣጫ እየመለሰ።
በሩ በዝግታ ተከፍቶ ገመድ አልባ መነጋገሪያ የያዘ ሰው ተጠጋው።
አቤት አለ ስልኩን ወደ ጆሮው አስጠግቶ።
"ትልቅ ችግር ገጥሞናል መለኮት..." | 2 446 |
| 7 | አዲስ አበባ ልብ ካላት በዚያ ዘመን ልቧ ይመታ የነበረው ጨርቆስ 4ኛ ክፍለ ጦር ላይ ነበር። አብዛኛው የጨርቆስ ልጆች የምንማረው ፈለገ ዮርዳኖስ ትምህርት ቤት ነው። ፈለገ ዮርዳኖስ እንደዛሬው ሳይሆን ታላቅና ዝነኛ ትምህርት ቤት ነበር። የኢትዮጵያ መሪዎች የእነ ኮሎኔል አጥናፉ አባተ እና የጄኔራል ገብረየስ ወልደ ሃና ልጆች፣ የኮሎኔል ነጋሽ ዱባለ ልጆች ወዘተ በአንድ ላይ እየኖርን በአንድ ላይ እንማር ነበር። እንዲያውም የጄኔራል ገብረየስ ልጅ ዶክተር ጥበበ ገብረየስ ጓደኝነታችን እስከ አሁን ድረስ ዘልቆ እሱ ሲያገባ እኔ ሚዜው ለመሆን በቃሁ።
ፈለገ ዮርዳኖስ ትምህርት ቤት ፀጋዬ ደበላ የሚባል የስፖርት መምህር ነበር። በትምህርት ቤቱ ልማድ መሠረት ክፍል ውስጥ አንድ ተማሪ ከረበሸ የክፍሉን ተማሪ በሙሉ በመቅጣት የታወቀ ሰው ነበር። ተማሪዎች ይህንን ልምዱን ስለምናውቅ አሪፍ መዝሙር አዘጋጀንለት።
"ኢትዮጵያ ትቅደም፣
ትቅደም በስፖርት ጎደና
ፀጋዬ ደበላ አስተምሯልና!"
ይህንን ዝማሬ አዘጋጅተን እሱ ክፍሉን ሁሉ ሊገርፍ ሲመጣ እኛ በመስኮት ከሩቅ እናየውና ወዲያው እያጨበጨብን መዝሙሩን ጮክ ብለን እንዘምራለን። ፀጋዬ ደበላ ይህን መዝሙር ሲሰማ ፈገግ ብሎ ተመልሶ ይሄዳል።... | 2 286 |
| 8 | “የጃፓን መንገድ “
ቋሚ ጥቅም እንጂ ቋሚ ጠላት የለም
“በ አስፋ ማመጫ አረጋዉ”
በመደብራችን በተመጣጣኝ ዋጋ ያገኙታል ።
ጃዕፈር መጸሐፍት
☎️0911932088
0911125324 | 3 120 |
| 9 | የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 13ቀን 2018 የመጽሐፍ ፊርማ ስነስርአት ይኖረናል !
ሁላችሁም ተጋብዛቹሀል።
ቦታ አዲሱ የጃዕፈር መጸሐፍት መደብር ለገሀር ኖክ ማደያዉ አጠገብ
ቅዳሜን ከተወዳጁ ደራሲ ቡርሐን አዲስጋር 🎉🎉 | 3 749 |
| 10 | ከአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ዐዉደ ርዕይ መልስ ለናተ ለዉድ ደንበኞቻችን የተቀረዉን መጸሐፍት በመደብራችንቦታ ቦታቸዉን በማስያዝ እናንተን ዉድ ደንበኞቻችንን እየጠበቅናቹ ነዉ።ኑ እንዲ ያማሩ የደመቁ መፀሀፍትን እኛ ዘንድ በተመጣጣኝ ዋጋ ይሸምቱ።
እዉነተኛ ቅናሽ
የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን
ጃዕፈር መጸሐፍት | 4 667 |
| 11 | ዑስታዝ አብዱልፈታህ ሙስጠፋ ከወንድሞችህ ጋር በመሆን ለገሃር የከፈትነውን አዲሱንና ዘመናዊውን መጽሐፍ መደብራችንን ስለጎበኛችሁልን ከልብ እናመመግናለን :: ዱኣቹንም አላህ መቅቡል ያድርግልን !
🙏🙏🙏 | 4 694 |
| 12 | የታደለ ገድሌ ጸጋዬ የመጽሐፍ ፊርማ ስነስርአት ባደረግን ጊዜ ::
ፎቶ :- ገብሬላ ሸዋቀና ! | 3 591 |
| 13 | እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1965 ዓ.ም ላይ ነበር የንጉሥ ኃይለሥላሴን ፊውዳላዊ ሥርዓት የመቃወም ሀሳብ በአእምሮዬ ውስጥ ብልጭ ያለው። እናም ይህ ሀሳብ ብልጭ ካለብኝ በኃላ ለብዙ ጊዜ ከራሴ ጋር ግብ ግብ ገጠምኩ። በአንድ በኩል ፊት ለፊት ለመቃወም ይዳዳኛል። በሌላ በኩል ደግሞ የማይሆን ነገር ውስጥ ገብቼ እንዳልሳሳት ሰጋሁ። ፊት ለፊት ብቃወም በእኔ ላይ የሚመጣብኝን ወይም ሊደርስብኝ የሚችለውን ነገር መገመት አልተቻለኝም ነበር። አገር ቤት ሳለሁ ያለምንም ምክንያት የግለሰቦች ንብረት ሲቀማ አይቻለሁ። ብዙ ሰዎች ያለፍርድ ሲታሰሩ ተመልክቻለሁ። በዚህ መልኩ ያየኋቸው በደሎች ብዙ ናቸው።
በአንድ በኩል ፊት ለፊት ለመቃወም ሲዳዳኝ በሌላ በኩል ደግሞ የማይሆን ነገር ውስጥ ገብቼ እንዳልሳሳት በሚል የሀሳብ አጣብቂኝ ውስጥ ሳለሁ በአንድ ወቅት ግርማሜ ነዋይ "ብርሃኑ የሚደግፍህ ጠንካራ ድርጅት ሳይኖር ዝም ብለህ ብትጮህ ምን ታመጣለህ?" ሲል ጣል ያደረገብኝ ቁም ነገር ትዝ አለኝ።
ያም ሆኖ ለአገሬ ስል የምከፍለው ክብር መስዋዕትነት፣ በውጭ አገረ ከሚጠብቀኝ የማይታወቅ የሕይወት ዕጣ ፋንታና ፍርሃት፣ ያፈራሁትን ሀብት ከማጣት ስጋት፣ እንዲሁም ከወዳጅና ከዘመድ የመለየት ሁኔታ ጋር ሲነጻጸር ከፍ ያለ ቦታ ይኖረዋል ወደሚል ድምዳሜ አዘነበልኩ። | 3 399 |
| 14 | በብርሃኔ አስፋው የተደረሰውን " የጨረቃ ብርሃን " የተሰኘውን መጽሐፍ የፊርማ ስነ-ስርአት ባካሄድን ጊዜ ::
ፎቶ :- ገብሬላ ሸዋቀና | 3 442 |
| 15 | በአዳነች ወልደገብርኤል የተደረሰውን " የአዲ ጠብታ " የተሰኘውን መጽሐፏን የፊርማ ስነስርአት ባካሄድን ጊዜ ::
ፎቶ :- ገብሬላ ሸዋቀና | 3 471 |
| 16 | ነገ እሁድ የመጨረሻ ቀን በ 6ኪሎ ዩኒቨርሲቲ ጃዕፈር መፅሀፍት የተለያዩ መፅሀፎች ላይ ታላቅ ቅናሽ አውጥቶ እየጠበቃቹ ነው መተው ያሻዎትን መፅሀፍ ይሸምቱ ።😊
09-11-93-20-88
09-11-12-53-24 | 3 518 |
| 17 | ቀን 6 ቅዳሜ አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ባዛር
እየመጣቹ ስለጎበኛቹን እናመሰግናለን 🙏🙏
የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን
ጃዕፈር መጸሐፍት | 3 700 |
| 18 | የአዲስ አበባ 6ኪሎ ዩንቨርስቲ የመፀሀፍ አዉደ ርዕይ ሊጠናቀቅ 1 ቀን ቀረዉ ጃዕፈር መጸሐፍትም ሁሉም መጸሐፍት ላይ ልዩ ቆናሽ አድርጎ ይጠብቃቹሀል።
የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን
☎️0911932088
0911125324 | 3 945 |
| 19 | ነገ ከሰአት በኋላ ለምናካሂደው የታደለ ገድሌ ጸጋዬ ( ዶ/ር ) የመጽሐፍ ፊርማ ከአሁኑ ተዘጋጅተናል ! | 583 |
| 20 | የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 6 ቀን የመጽሐፍ ፊርማ ስነስርአት ይኖረናል ! | 496 |
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
