Jafer Books 📚
🎯 መገኛችን ለገሃር ተወልደ ህንጻ 4 Kilo ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት 4 Kilo አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ስር ጥቁር አንበሳ ት/ ቤት ፊት ለፊት ሳሪስ አዲሱ ሰፈር ጀሞ ሚና ሞል ፊት ለፊት ለ Social Media 👇👇👇👇 ➡️ Telegram / Facebook / Website
Больше📈 Аналитический обзор Telegram-канала Jafer Books 📚
Канал Jafer Books 📚 (@jafbok) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 33 635 подписчиков, занимая 873 место в категории Книги и 1 039 место в регионе Эфиопия.
📊 Показатели аудитории и динамика
С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 33 635 подписчиков.
Согласно последним данным от 03 сентября, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 228, а за последние 24 часа — 8, при этом общий охват остаётся высоким.
- Статус верификации: Не верифицирован
- Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 12.95%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 6.70% реакций от общего числа подписчиков.
- Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 4 357 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 2 255 просмотров.
- Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 18.
📝 Описание и контентная политика
Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
“🎯 መገኛችን
ለገሃር ተወልደ ህንጻ
4 Kilo ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት
4 Kilo አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ
መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ስር
ጥቁር አንበሳ ት/ ቤት ፊት ለፊት
ሳሪስ አዲሱ ሰፈር
ጀሞ ሚና ሞል ፊት ለፊት
ለ Social Media
👇👇👇👇
➡️ Telegram / Facebook / Website”
Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 04 сентября, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Книги.
Загрузка данных...
| Дата | Привлечение подписчиков | Упоминания | Каналы | |
| 04 сентября | +3 | |||
| 03 сентября | +14 | |||
| 02 сентября | +4 | |||
| 01 сентября | +7 |
| 2 | 🔥 በአንባቢዎች ከፍተኛ ጉጉት ሲጠበቅ የነበረው “አርምሞ 2” አሁን ታትሞ ለንባብ በቅቷል!
📚 አርምሞ 2 — የውስጥ ሰላም ጉዞ እንደገና ቀጥሏል! 🕊️
ከ16 ጊዜ በላይ ታትሞ በመሸጥ የሺዎችን አንባቢዎች ልብ ያሸነፈው “አርምሞ” መጽሐፍ፣ አሁን በአዲስ ጥልቀትና በአዲስ ትረካ “አርምሞ 2” በሚል ርዕስ ታትሞ ለንባብ ቀርቧል !
ሕይወት በውጭ ሲጮህ፣ በውስጣችን ግን ፀጥታ ማግኘት እንችላለን?
“አርምሞ 2” ይህንን ጥያቄ በፍቅር ልቦለድ፣ በሥነ-ልቦና፣ በጥበብ እና በመንፈሳዊ ዕይታ የሚዳስስ ልዩ የሆነ የንባብ ጉዞ ነው።
ይህ መጽሐፍ የሚነግርህ ስለ ሌሎች ብቻ አይደለም ፤ ስለ አንተ ነው።
ራስህን እንደገና ለማየት፣ ውስጣዊ ማንነትህን ለመገንባት እና በውጫዊው የሕይወት ሁከት ውስጥ የውስጥ ፀጥታን ለማግኘት የሚያስችል ጉዞ ነው።
✍️ ደራሲው ዶ/ር ኤልያስ ገብሩ አእምሮ
ዶ/ር ኤልያስ ገብሩ አእምሮ የሥነ-አእምሮ ስፔሻሊስት (Psychiatrist)፣ Psychotherapist እና Hypnotherapist ባለሙያ ሲሆኑ፣ ከሰፊ የሕክምናና የማሰልጠኛ ልምዳቸው የተቀዳ ጥልቅ ዕውቀትን በዚህ ሥራቸው አካተዋል።
📖 የሚያስተምርህ መጽሐፍ ብቻ ሳይሆን፣
❤️ እንድታስብ ፣
🧠 እንድትጠይቅ ፣
🌿 ወደ ውስጥህ የሚመልስህ መጽሐፍ ነው።
“አርምሞ 2” — የውስጥህን ዓለም ለማወቅ የምትጀምረው አዲስ ጉዞ።
📍 አሁን በሁሉም የመጻሕፍት መደብሮቻችን ይገኛል።
አርምሞ 2ን ያንብቡ፤ ከውጭው ዓለም ወደ ውስጣችሁ ተመለሱ! 📚✨ | 3 672 |
| 3 | ጃፋር የመጻሕፍት መደብር መፅሐፍ የሚገዙበት ብቻ ሳይሆን ክብርን እውቀትን እና የሰውነትን ሙቀት የሚያገኙበት ድንቅ የጥበብ መንደር ነው ! እናም እውቀት ድንበር የለውም የእውቀት ጉዞዎን ዛሬውኑ ከጃፋር የመጻሕፍት መደብር ጋር ይጀምሩ ! | 3 848 |
| 4 | Celebrating our recognition with my family🎉
እንኳን ደስ አላችሁ እንኳን ደስ አለን👏👏❤️
#jaferbooks
#jaferbookstore | 4 728 |
| 5 | እሁድን በጥቂቱ | 4 895 |
| 6 | ዉድ ደንበኞቻችን እንኮን ደስ አላቹ እንኮን ደስ አለን 🎉🎉ይህ እዉቅና የኛ እና የናንተ ብርቱ ልፋት ና ዉጤት ነዉ 🎉🎉🎉 | 4 544 |
| 7 | "ከአንገትህ በታች ሙሉ በሙሉ ሽባ ሆነሀል። የቤተሰቦቼን ሕይወት በጭካኔ ስትቀጥፍና ዓለማችንን ስታናጋ ያላሰብከው ትልቁ ነገር፤ አንድ ቀን እንዲህ ባለ ሁኔታ በእኔ እጅ ላይ እንደምትወድቅ ነበር። አሁን በዚህ ሰዓት በቀላሉ ሕይወትህን ልነጥቅህና ልገድልህ እችል ነበር፤ ነገር ግን ሞት ላንተ እጅግ ትልቅ ስጦታና እረፍት ነው።" ንግግሬን በመቀጠል እንዲህ አልኩት፦
"ከዛሬ ጀምሮ የገዛ አካልህ ላንተ ዘላለማዊ እስር ቤት ይሆንሀል። መብላት፣ መጠጣት፣ አልፎ ተርፎም መጸዳዳትን... እነዚህን መሰረታዊ ነገሮች በሙሉ በሌላ ሰው እርዳታ ብቻ የምታደርግ ትሆናለህ። አባቴና ወንድሜ አሁን መቃብር ውስጥ ናቸው፤ አንተ ደግሞ በሕይወት እያለህ በዚህ አልጋ ላይ መቃብርህን ትሰራለህ።"
በዚህ ሰዓት በዓይኖቹ አጅግ ተለማመጠኝ። በዚህ የሚማጸን እይታው፦ "እባክህን ይበቃኛል ግደለኝ"የሚል ይመስላል።..... | 5 211 |
| 8 | 📍4Killo ብርሀን እና ሰላም ማተምያ ፊት ለፊት
📍መገናኛ መሠረት ደፋር ህንፃ ስር
📍Mexico ደብረወርቅ ህንፃ ንግድ ባንክ አጠገብ
📍ጀሞ ሚካኤል መብራቱ ጋር ሚናሞል ፊት ለፊት
📍4Killo አብርሆት ግቢ ውስጥ
📍ለገሀር ኖክ አጠገብ | 5 130 |
| 9 | 📚 ለልጆችዎ መጽሐፍ መግዛት ማለት የዕውቀት ሁሉ መሰረቱን ማስጨበጥ ማለት ነው!
ልጆቻችን ከሕፃንነታቸው ጀምሮ መጽሐፍን እንዲወዱ ማድረግ ፣ አልፎ አልፎም መጽሐፍ መደብር ወይም ቤተመጻሕፍት ይዘን መሄድ ፣ ከዛሬ በላይ ለነገ የምንሰጠው ስጦታ ነው።
አንድ ልጅ ከቤተሰቡ ጋር መጽሐፍ ሲያነብ፣ በአዕምሮው ውስጥ የማይታዩ በሮች ይከፈታሉ ። ምናቡ ይሰፋል ፣ የመጠየቅና የማሰብ ችሎታው ይዳብራል፣ ቋንቋውና የመግባባት ችሎታው ይጠናከራል ።
ከዚህም በላይ… መጽሐፍ የሚወድ ልጅ እውቀትን በራሱ ለመፈለግ የሚችል ሰው ለመሆን ይበቃል።
ዛሬ ለልጅዎ የምትገዙት አንድ መጽሐፍ፣ ነገ በሕይወቱ ውስጥ የሚያበራ ትልቅ ብርሃን ሊሆን ይችላል። ❤️📖
ልጆቻችንን በትምህርታቸው ውጤታማ እንዲሆኑ ከአሁኑ መጽሐፍ በማቅረብ እናዘጋጃቸው።
📚 መጽሐፍ ይስጧቸው !
🏛️ ቤተመጻሕፍት ይውሰዷቸው !
📖 አብረዋቸው ያንብቡ !
🌱 የነገውን ሰው ዛሬ ይገንቡ !
ከ KG - University ድረስ ላሉ ተማሪዎች የሚጠቅሙ አጋዥ መጻሕፍትን እስከ 30 % ቅናሽ አድርገናል ::
ቅናሹ ከዛሬ ነሐሴ 19- ነሐሴ 25 ድረስ ይቀጥላል ::
📚📚 ዕድሉን ተጠቀሙበት 📚📚📚 | 5 797 |
| 10 | ባለፈው ቅዳሜ በጉጉት ሲጠበቅ በነበረው "እቴጌ ጣይቱ እና ዳግማዊ ምኒልክ" መጽሐፍ ላይ ያዘጋጀነው የፊርማ ሥነ-ሥርዓት እጅግ በተዋበ እና ደማቅ ሁኔታ ተጠናቋል!
ከእናንተ ከውድ ደንበኞቻችን ጋር ያሳለፍነው ጊዜ በጣም ምርጥ እና የማይረሳ ነበር።
ይህ በክሪስ ፕሮውቲ (Chris Prouty) ተጽፎ በህይወት ተፈራ እና ዮርዳኖስ አልማዝ ሰይፉ የተረጎመው ድንቅ የታሪክ መጽሐፍ፣ የኢትዮጵያን ወሳኝ የታሪክ ምዕራፎች በስፋት ይዳስሳል።
መጽሐፉ ለመግዛት የምትፈልጉ :-
በለገሃር ተወልደ ሕንጻ ስር / አራት ኪሎ ብርሃንና ሰላም / አራት ኪሎ አብርሆት ቤተመጻሕፍት / መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል / ሜክሲኮ ደብረወርቅ ሕንጻ ስር / ጀሞ ሚካኤል ሚና ሞል ፊትለፊት / ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊትለፊት / ሳሪስ አዲሱ ሰፈር / ጀሞ 1 የለቡ ታክሲ መያዣ ጋር / መሪ ጣዕም ዳቦ አጠገብ | 6 009 |
| 11 | ባለፈው ቅዳሜ በጉጉት ሲጠበቅ በነበረው "እቴጌ ጣይቱ እና ዳግማዊ ምኒልክ" መጽሐፍ ላይ ያዘጋጀነው የፊርማ ሥነ-ሥርዓት እጅግ በተዋበ እና ደማቅ ሁኔታ ተጠናቋል!
ከእናንተ ከውድ ደንበኞቻችን ጋር ያሳለፍነው ጊዜ በጣም ምርጥ እና የማይረሳ ነበር።
ይህ በክሪስ ፕሮውቲ (Chris Prouty) ተጽፎ በህይወት ተፈራ እና ዮርዳኖስ አልማዝ ሰይፉ የተረጎመው ድንቅ የታሪክ መጽሐፍ፣ የኢትዮጵያን ወሳኝ የታሪክ ምዕራፎች በስፋት ይዳስሳል።
መጽሐፉ ለመግዛት የምትፈልጉ :-
በለገሃር ተወልደ ሕንጻ ስር / አራት ኪሎ ብርሃንና ሰላም / አራት ኪሎ አብርሆት ቤተመጻሕፍት / መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል / ሜክሲኮ ደብረወርቅ ሕንጻ ስር / ጀሞ ሚካኤል ሚና ሞል ፊትለፊት / ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊትለፊት / ሳሪስ አዲሱ ሰፈር / ጀሞ 1 የለቡ ታክሲ መያዣ ጋር / መሪ ጣዕም ዳቦ አጠገብ | 4 337 |
| 12 | 📚 ለልጆችዎ መጽሐፍ መግዛት ማለት የዕውቀት ሁሉ መሰረቱን ማስጨበጥ ማለት ነው!
ልጆቻችን ከሕፃንነታቸው ጀምሮ መጽሐፍን እንዲወዱ ማድረግ ፣ አልፎ አልፎም መጽሐፍ መደብር ወይም ቤተመጻሕፍት ይዘን መሄድ ፣ ከዛሬ በላይ ለነገ የምንሰጠው ስጦታ ነው።
አንድ ልጅ ከቤተሰቡ ጋር መጽሐፍ ሲያነብ፣ በአዕምሮው ውስጥ የማይታዩ በሮች ይከፈታሉ ። ምናቡ ይሰፋል ፣ የመጠየቅና የማሰብ ችሎታው ይዳብራል፣ ቋንቋውና የመግባባት ችሎታው ይጠናከራል ።
ከዚህም በላይ… መጽሐፍ የሚወድ ልጅ እውቀትን በራሱ ለመፈለግ የሚችል ሰው ለመሆን ይበቃል።
ዛሬ ለልጅዎ የምትገዙት አንድ መጽሐፍ፣ ነገ በሕይወቱ ውስጥ የሚያበራ ትልቅ ብርሃን ሊሆን ይችላል። ❤️📖
ልጆቻችንን በትምህርታቸው ውጤታማ እንዲሆኑ ብቻ ከአሁኑ መጽሐፍ በማቅረብ እናዘጋጃቸው።
📚 መጽሐፍ ይስጧቸው !
🏛️ ቤተመጻሕፍት ይውሰዷቸው !
📖 አብረዋቸው ያንብቡ !
🌱 የነገውን ሰው ዛሬ ይገንቡ !
ከ KG - University ድረስ ላሉ ተማሪዎች የሚጠቅሙ አጋዥ መጻሕፍትን እስከ 30 % ቅናሽ አድርገናል ::
ቅናሹ ከዛሬ ነሐሴ 19- ነሐሴ 25 ድረስ ይቀጥላል ::
📚📚 ዕድሉን ተጠቀሙበት 📚📚📚 | 3 460 |
| 13 | #Backtoschool🎒 በትምህርት አጋዥ መጻሕፍት ላይ ቅናሽ ሽያጭ ዛሬ ተጀምሯል ! 🏫🎒🏫
📚 Back to School በJafer Books! 🎒
አዲሱን የትምህርት ዘመን በመጽሐፍ ይጀምሩ!
ከ KG እስከ University የሚያስፈልጉዎትን መጻሕፍት እስከ 30% ቅናሽ ያግኙ።
📖 የልጆች መጻሕፍት
📚 የትምህርት መጻሕፍት
🎓 የUniversity መጻሕፍት
ዛሬውኑ ይጎብኙን፤ የትምህርት ዓመቱን በእውቀት ይጀምሩ! 💚
#JaferBooks #BackToSchool #BookSale #30PercentOff | 3 397 |
| 14 | ትልቅ የምስራች ለአዲሱ የትምህርት ዘመን! 📚
#BackToSchool #JaferBooks #የመጽሐፍቅናሽ #ትምህርት #ንባብ #አጋዥመጻሕፍት #ኢትዮጵያ
ለተማሪዎች አጋዥ መጻሕፍት ከ 30% ጀምሮ ልዩ ቅናሽ አድርገናል !
ጃዕፈር መጻሕፍት / JAFER BOOKS ለአዲሱ የትምህርት ዘመን ዝግጅት የሚሆን ታላቅ የ#BackToSchool የመጽሐፍ ቅናሽ ሽያጭ በሁሉም መደብሮቻችን አዘጋጅቶ ይጠብቅዎታል ።
ከኬጂ እስከ ዩኒቨርሲቲ ላሉ ተማሪዎች የሚሆኑ ሁሉንም ዓይነት አጋዥ መጻሕፍት በአንድ ቦታ ያገኛሉ !
🎯 ልዩ ቅናሽ፦ ከ30% ጀምሮ የተደረገ ታላቅ ቅናሽ!
📆 የሚቆይበት ጊዜ፦ ከዛሬ ከነሐሴ 19 እስከ ነሐሴ 24 ቀን 2019
📖 ምን ምን ያገኛሉ?
ለኬጂ ( መዋዕለ ሕፃናት ) ፦ የመጻፊያ፣ የቀለም መቀቢያ እና የአእምሮ ማሳደጊያ መጻሕፍት።
ከ1ኛ - 12 ኛ ክፍል፦ በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሠረት የተዘጋጁ አጋዥ መጻሕፍት።
ከ6ኛ - 12ኛ ክፍል፦ ለሚኒስትሪ እና ለብሔራዊ ፈተና (Matrix) የሚያዘጋጁ ማጠቃለያዎች እና የጥያቄና መልስ አጋዥ መጻሕፍት ።
ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች፦ የማጣቀሻ (Reference) እና የተለያዩ የትምህርት መስክ መጻሕፍት።
📍 የሽያጭ ቦታ፦
ለገሃር / አራት ኪሎ / መገናኛ / ጀሞ / ሜክሲኮ / ጥቁር አንበሳ / መሪ
☎️ 0911125324 / 0911932088
ለልጆችዎ ብሩህ ተስፋ እና ስኬታማ የትምህርት ዘመን ቀጠሮዎን ከጃዕፈር መጻሕፍት ጋር ያድርጉ!
#BackToSchool #JaferBooks #የመጽሐፍቅናሽ #ትምህርት #አጋዥመጻሕፍት #ኢትዮጵያ
Telegram / Facebook / Website | 3 867 |
| 15 | የመጽሐፍ ምረቃ ! | 3 677 |
| 16 | https://vt.tiktok.com/ZSVuP1PF3/ | 3 941 |
| 17 | Now Available in all Jafar Book stores | 3 864 |
| 18 | ትልቅ የምስራች ለአዲሱ የትምህርት ዘመን! 📚
#BackToSchool #JaferBooks #የመጽሐፍቅናሽ #ትምህርት #ንባብ #አጋዥመጻሕፍት #ኢትዮጵያ
ለተማሪዎች አጋዥ መጻሕፍት ከ 30% ጀምሮ ልዩ ቅናሽ አድርገናል !
ጃዕፈር መጻሕፍት / JAFER BOOKS ለአዲሱ የትምህርት ዘመን ዝግጅት የሚሆን ታላቅ የ#BackToSchool የመጽሐፍ ቅናሽ ሽያጭ በሁሉም መደብሮቻችን አዘጋጅቶ ይጠብቅዎታል ።
ከኬጂ እስከ ዩኒቨርሲቲ ላሉ ተማሪዎች የሚሆኑ ሁሉንም ዓይነት አጋዥ መጻሕፍት በአንድ ቦታ ያገኛሉ !
🎯 ልዩ ቅናሽ፦ ከ30% ጀምሮ የተደረገ ታላቅ ቅናሽ!
📆 የሚቆይበት ጊዜ፦ ከነሐሴ 19 እስከ ነሐሴ 24 ቀን 2019
📖 ምን ምን ያገኛሉ?
ለኬጂ ( መዋዕለ ሕፃናት ) ፦ የመጻፊያ፣ የቀለም መቀቢያ እና የአእምሮ ማሳደጊያ መጻሕፍት።
ከ1ኛ - 12 ኛ ክፍል፦ በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሠረት የተዘጋጁ አጋዥ መጻሕፍት።
ከ6ኛ - 12ኛ ክፍል፦ ለሚኒስትሪ እና ለብሔራዊ ፈተና (Matrix) የሚያዘጋጁ ማጠቃለያዎች እና የጥያቄና መልስ አጋዥ መጻሕፍት ።
ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች፦ የማጣቀሻ (Reference) እና የተለያዩ የትምህርት መስክ መጻሕፍት።
📍 የሽያጭ ቦታ፦
ለገሃር / አራት ኪሎ / መገናኛ / ጀሞ / ሜክሲኮ / ጥቁር አንበሳ / መሪ
☎️ 0911125324 / 0911932088
ለልጆችዎ ብሩህ ተስፋ እና ስኬታማ የትምህርት ዘመን ቀጠሮዎን ከጃዕፈር መጻሕፍት ጋር ያድርጉ!
#BackToSchool #JaferBooks #የመጽሐፍቅናሽ #ትምህርት #አጋዥመጻሕፍት #ኢትዮጵያ
Telegram / Facebook / Website | 4 282 |
| 19 | “አንባቢ ከመሞቱ በፊት ሺህ ሕይወቶችን ይኖራል፤ ፈጽሞ የማያነብ ሰው ግን አንድ ሕይወት ብቻ ይኖራል።”
ጆርጅ አር . አር . ማርቲን
“A reader lives a thousand lives before he dies. The man who never reads lives only one.”
— George R. R. Martin
( JAFER BOOKS ) | 4 375 |
| 20 | በታሪክ ተመራማሪው ኸድር ታጁ አዘጋጅነትና በተከበሩት የሙፍቲ ቤተሰቦች ድጋፍ የተዘጋጀው ይህ ዳጎስ ያለ መጽሐፍ፣ የታዋቂውን የሃይማኖት አባት የክብር ዶክተር ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስን ሙሉ የሕይወት ጉዞ በዝርዝር ያስተዋውቃል። ከተወለዱበት ከወሎ ቦረና ገነቴ "ዳሎታ" መንደር ጀምሮ፣ በልጅነት እረኝነታቸው፣ ገበሬነታቸውና ነጋዴነታቸው አልፎ ወደ ታላቅ መንፈሳዊ ዕውቀትና መሪነት እንዴት እንደደረሱ የሚያሳይ ድንቅ ታሪካዊ ሰነድ ነው። መጽሐፉ ክቡርነታቸው በሕይወት እያሉ የተጀመረ ቢሆንም፣ በድንገት ከዚህ ዓለም በሞት በመለየታቸው ምክንያት አሁን ሙሉ መታሰቢያ ሆኖ ለንባብ ሊበቃ ችሏል።
ይህ መጽሐፍ የሕይወት ውጣ ውረድን ብቻ ሳይሆን፣ ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ለአገራችን ያበረከቱትን ታላቅ የሰላምና የአብሮነት አሻራ በሰፊው ይተነትናል። "ሰውነት ይቀድማል፤ ከሃይማኖትም ከዘርም ሰው መሆን ይቀድማል" በሚለው ታዋቂ መርሆቸው የሚታወቁት እኚህ ታላቅ አባት፣ በአስቸጋሪ ወቅቶች ሳይቀር ለአገር የሚበጅ አስተዋይ አቅጣጫ በመስጠት የኢትዮጵያውያንን አንድነት ሲጠብቁ የኖሩ ባለውለታ ነበሩ። ከዚህ ቀደም ለአደባባይ ያልበቁ በርካታ ገጽታዎቻቸውን፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤትን የመሩበትን ታሪክና የእውቀት ዘመናቸውን የሚተርከውን ይህንን "የሐገር መልክ" መጽሐፍ ገዝተው እንዲያነቡ ተጋብዘዋል።
መጽሐፉን የሚያገኙባቸው አድራሻዎች፦
ለገሃር
አራት ኪሎ
መገናኛ
ሜክሲኮ
ጀሞ
ሳሪስ
መሪ
አብርሆት ቤተመጻሕፍት
ጥቁር አንበሳ
ለበለጠ መረጃ እና ትዕዛዝ በነዚህ ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ፦
📞 0911125324
📞 0911932088
ማህበራዊ ሚዲያዎቻችንን ይከተሉ፦
📱 Telegram
🔵 Facebook
🎵 TikTok | 4 549 |
