Jafer Books 📚
የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !! አድራሻችን ለገሃር ተወልደ ህንጻ አራት ኪሎ ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ ውስጥ ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ሳሪስ አዲሱ ሰፈር ጀሞ ለቴሌግራም https://t.me/Jafbok ለፌስቡክ https://www.facebook.com/jaferbookshop?mibextid=ZbWKwL ለዌብሳይት www.jaferbooks.com
Больше📈 Аналитический обзор Telegram-канала Jafer Books 📚
Канал Jafer Books 📚 (@jafbok) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 32 755 подписчиков, занимая 887 место в категории Книги и 1 024 место в регионе Эфиопия.
📊 Показатели аудитории и динамика
С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 32 755 подписчиков.
Согласно последним данным от 29 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 746, а за последние 24 часа — 43, при этом общий охват остаётся высоким.
- Статус верификации: Не верифицирован
- Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 10.75%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 7.45% реакций от общего числа подписчиков.
- Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 3 519 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 2 439 просмотров.
- Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 14.
📝 Описание и контентная политика
Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
“የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !!
አድራሻችን
ለገሃር ተወልደ ህንጻ
አራት ኪሎ ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት
አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ ውስጥ
ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት
ሳሪስ አዲሱ ሰፈር
ጀሞ
ለቴሌግራም https://t.me/Jafbok
ለፌስቡክ https://www.facebook.com/jaferbookshop?mibextid=ZbWKwL
ለዌብሳይት www.jaferbook...”
Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 30 июня, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Книги.
Загрузка данных...
| Дата | Привлечение подписчиков | Упоминания | Каналы | |
| 30 июня | +14 | |||
| 29 июня | +43 | |||
| 28 июня | +32 | |||
| 27 июня | +39 | |||
| 26 июня | +26 | |||
| 25 июня | +9 | |||
| 24 июня | +48 | |||
| 23 июня | +34 | |||
| 22 июня | +32 | |||
| 21 июня | +28 | |||
| 20 июня | +40 | |||
| 19 июня | +17 | |||
| 18 июня | +10 | |||
| 17 июня | +25 | |||
| 16 июня | +31 | |||
| 15 июня | +19 | |||
| 14 июня | +26 | |||
| 13 июня | +8 | |||
| 12 июня | +2 | |||
| 11 июня | +32 | |||
| 10 июня | +21 | |||
| 09 июня | +26 | |||
| 08 июня | +25 | |||
| 07 июня | +16 | |||
| 06 июня | +39 | |||
| 05 июня | +38 | |||
| 04 июня | +16 | |||
| 03 июня | +16 | |||
| 02 июня | +12 | |||
| 01 июня | +43 |
| 2 | ባለፉት የቀደሙ ዘመናት ጠጅ የክብር መጠጥ ነበር። በነገሥታትና በጨዋዎች ጉሮሮ የሚንቆረቆር። በመሣፍንት ፊት የሚቀዳ። የሚጠጣውም በብርሌ ነው። ብርሌ ውብ እቃ ነች የጠጅና የብርሌ ነገር- ጠጅ በብርሌ ነገር በምሳሌ ሲሉ አባቶቻችን ተቀኝተውበታል። ብርሌ ቁጥብ ነች ከወደ አፏ ሰፋ ብላ አአንገቷ የጠበበች። ያማረች ኢትዮጵያዊት እቃ። ብርሌ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያም ብርሌ ነች።
"ብርሌ ከነቃ አይሆንም እቃ" ተብሎላታል። ይህ የተባለው ያለምክንያት አይደለም። ኢትዮጵያም እንዲሁ ነች።..... | 1 144 |
| 3 | አንዳንዴ እንዲህ አይነት ነገር አለብኝ በእውነትና በሕልም መሃል ያለውን ቀጭን መስመር ይዛነቅብኛል። በሕልሜ ያየሁት የመሰለኝ ታሪክ የእውነት የኖርኩት ሲሆን ብዙ ጊዜ አጋጥሞኛል። የእውነት መስሎኝ በሰዎች ጉባዔ መሃል እየተረኩት እያለ ደግሞ ሕልምነቱ ይታሰበኛል። እንዲህ እንዱህ እየሆነብኝ አንድን ወሬ ለመጀመር "እውነት ነው ወይስ ሕልም?" የሚለውን ለማጣራት ደቂቃዎች እወስዳለሁ። ይህንን የማይረዱት ቤቶቼ "እርሱኮ ይዘገያል"ይሉኛል። የመስመሩ መዛነቅ ሳያሳስበኝ እንደመጣልኝ ብናገር "እርሱኮ ወፈፎ ያደርገዋል" ማለታቸው እንደማይቀር አውቃለሁ።... | 1 269 |
| 4 | የመጽሐፍ ፊርማ ስነስርአት
በተስፋዬ ኃይለማርያም የተደረሰው " የባሻዬ ውጎች " የተሰኘው መጽሐፍ የፊታችን ቅዳሜ ለፊርማ ስነስርአት ቀጠሮ ይዘናል :: | 1 554 |
| 5 | በሀገር ውስጥ በጥራት የታተሙና በተመጣጣኝ ዋጋ ለገበያ የቀረቡ በአለም ተወዳጅነትን ያተረፉ በእንግሊዝኛ የተጻፉ መጻሕፍት ለንባብ አብቅተናል !
በሁሉም መደብሮቻችን ያገኙታል ! | 2 482 |
| 6 | ዉድ ደንበኞቻችን እንኮን ደስ አላችሁ 🎉🎉🎉🎉በተደጋጋሚ ስትጠይቁን የነበረዉ ሰኔ 29 ሊዘጋጅ የነበረዉ የመፀሀፍት ባዛር በተጨማሪም መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ስር በሚገኘዉ ቅርንጫፋችን ከ ሰኔ
29 እስከ ሀምሌ 5 በ2 ዋና ዋና ቅርንጫፋችን የመጸሐፍት ባዛሩ እንደሚቀጥል ስንነግራቹ በደስታ ነዉ 🎉🎉መጸሐፍትን📚 አንዱን በ30 ብር አራቱን በ 100 ብር በቅናሽ ይሸምቱ ።
የመጸሐፍት አዉደ ርዕዩ ሚካሄድበት ቅርንጫፍ አድራሻ
📍ለገሀር ኖክ ማደያ አጠገብ እና
📍መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ግራዉድ ስር ያገኙናል።🎉🎉🎉
ሰኔ 29 በ2 ቅርንጫፎቻችን አይቀርም | 3 872 |
| 7 | “ጥሪ ወደ ሞት “ በ “አህመድ ሁስ”/ሻድ/ 4እትም ለሽያጭ ቀርቧል
አድራሻችን
📍4Killo ብርሀን እና ሰላም ማተምያ ፊት ለፊት
📍መገናኛ መሠረት ደፋር ህንፃ ስር
📍Mexico ደብረወርቅ ህንፃ ንግድ ባንክ አጠገብ
📍ጀሞ ሚካኤል መብራቱ ጋር ሚናሞል ፊት ለፊት
📍4Killo አብርሆት ግቢ ውስጥ
📍ለገሀር ኖክ | 4 030 |
| 8 | የዛሬ የምሽት ድባብ ይሄን ይመስላል ።ነገ ቅዳሜደሞ በተለየ ቅናሽ እንጠብቃቹሀለን።
📍4Killo ብርሀን እና ሰላም ማተምያ ፊት ለፊት
📍መገናኛ መሠረት ደፋር ህንፃ ስር
📍Mexico ደብረወርቅ ህንፃ ንግድ ባንክ አጠገብ
📍ጀሞ ሚካኤል መብራቱ ጋር ሚናሞል ፊት ለፊት
📍4Killo አብርሆት ግቢ ውስጥ
📍ለገሀር ኖክ ማደያ አጠገብ | 4 389 |
| 9 | የዛሬ የምሽት ድባብ ይሄን ይመስላል ።ነገ ቅዳሜደሞ በተለየ ቅናሽ እንጠብቃቹሀለን።
📍4Killo ብርሀን እና ሰላም ማተምያ ፊት ለፊት
📍መገናኛ መሠረት ደፋር ህንፃ ስር
📍Mexico ደብረወርቅ ህንፃ ንግድ ባንክ አጠገብ
📍ጀሞ ሚካኤል መብራቱ ጋር ሚናሞል ፊት ለፊት
📍4Killo አብርሆት ግቢ ውስጥ
📍ለገሀር ኖክ ማደያ አጠገብ | 1 |
| 10 | ለቅዳሜ ሸመታቹ🎉🎉🎉
ጃዕፈር መጸሐፍት | 4 569 |
| 11 | “ብዕር እና ባሩድ “የተሰኘዉ “የአንዱአለም አራጌ “መጸሐፍ በመደብራችን ይገኛል ።
ጃዕፈር መጸሐፍት
እዉነተኛ ቅናሽ | 3 912 |
| 12 | “አለመኖር”
“አለማወቅ “
በዶ/ር ዳዊት ወንድም አገኝ
በተደጋጋሚ ስትጠይቁን ለነበራቹ ዉድ ደንበኞቻችን አሁን በመደብራችን ያገኙታል።
ጃዕፈር መጸሐፍት | 4 618 |
| 13 | ባይራ ዲጂታል መጽሔት
ቅጽ 2 ቁጥር 10
በእነዚህ የማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን ቤተሰብ ይሁኑ!
ቴሌግራም- https://t.me/Bayradigital
ፌስቡክ- ባይራ ዲጂታል መጽሔት
ለማንኛውም አስተያየት ብሎም ጽሑፍ ለመላክ
ኢ-ሜይል- bayradigital2016@gmail.com
ኑኒ ባይራክ!
ታላላቆች ነን! | 4 639 |
| 14 | “የትግራይ ፖለቲካ “
“አስተዳደር እና የመሪነት ሚና
በ”ገብረፃድቃን ገብረትንሳኤ” | 4 784 |
| 15 | የያዕቆብ ትሪዮ
በዓለማየሁ ታዬ
ደራሲ ያዕቆብ ብርሃኑ በ TRIO /ሶስባንድ/ ተከስቷል። ባንድ ዥምበር ሶስት መጻሕፍትን አሳትሞ እነሆ ብሎናል።
“ሠለስቱ ጣዖታት”
“የመሻገር ሲቃ”
“ብርሃን ጨልጦ መስከር” ሰሞኑን በጃእፈር ደጃፍ ያለፉ የደራሲው በረከቶች ናቸው። እንደ ያዕቆብ ያለ ደራሲ ሶስባንድ ይዞ ሲመጣብን መጯጯህ ግድ ነው።
ብቁ ደራሲ ጊዜውን፡ ንባቡን፡ ምርምሩን፡ ፍልስፍናውን፡ ተብሰልስሎቱን፡ ምናቡን፡ ገንዘብ አድርጎ የደረሰውን በረከት እንዲሁ ባንድ ጀምበር ሲለቅብን፤ የመጽሐፍ መደርደሪያችንን ሲሞላብን እንደ አንባቢ ማጉረምረም ተገቢ ነው። አንዱን ድርሰት አጣጥሞ ወደሌላ ስራው ለመተላለፍ በቂ ጊዜ ይፈልጋልና!
ያዕቆብ ሉዓላዊ/ከፍ ያለ/ ኪነጥበብን ለመከወን የሚተጋ፡ ለማንበብ፡ ለመፃፍ፡ ለመመራመር፡ ለማብሰልሰልና ለመፈላሰፍ ጎዳና እስከመውጣት ዋጋ የከፈለ ደራሲ መሆኑን ሁላችን እናውቃለን። ታዲያ ደራሲው፡ ሃያሲው፡ ተርጓሚው፡ አብሰልሳዩ ሶስባንድ ይዞብን ሲመጣ አሁንም ልክ አይደለም ብለን ብንጯጯህ እውነት አይኖረንም?
ደግነቱ የታተሙት መጽሐፎች ሁለተኛ እትሞች ናቸው።
በቀዳሚ፤ “ሠለስቱ ጣዖታት” ሁለት መቶ ዓመታትን ወደ ኋላ ተስፈንጥሮ መቼቱን ያደላደለ ድንቅ መዝገብ ነው። መጽሐፍ ሳይሆን መዝገብ ያልኩት ደራሲው የኛን ነገር የዳኝበት አግባብ በግለሰብ፡ በቀዬ፡ በ ጎጥና በከባቢ ቅጥ ሳይሆን በአገር ደረጃ ስለሆነ ነው። እኛ ሃበሾች ከቀደመው ጊዜ አንስቶ እስከ ዛሬ ድረስ የሚከተሉንን ፡ የሚያሳድዱንን፤ የሚያሰግዱንን፡ ልቦና ወ ተምኔታችንን መቀመቅ አውርደው የሚያዝረከርኩንን ሠለስት ጣዖታት ያሳየበት ሠለስቱ ጣዖታት በፍቅር ታሪክ ተዋዝቶ በጠነከረ ትእዝብትና ሂስ የተሰናሰለ ልቦለድ ነው። “ፖፑላር ድርሰት” ጽፌ አንባቢን አልገዛም፤ ኪሴን አልሞላም፡ ኑሮዬን አላደረጅም፡ ይልቅዬ ለጥበብ ስለጥበብ ስለ ነፍሴ ኡኡታ ለፍፌ ጦሜን አድራለሁ! ከሚል ታማኝ ብእር የተወለደ ስራ ነው- ሠለስቱ ጣኦታት። ጥበብን ላለ አንባቢ “ሠለስቱ ጣዖታት” እንደገና ታትሟልና ፈረሱም ሜዳውም እነሆ!
ሲቀጥል “የመሻገር ሲቃ”ም ለደራሲው ሁለተኛ ዕትም ረጅም ልቦለድ ነው። ዝኒ ከማሁ "ዐብዮታዊ" የጥበብ በረከት ነው። "ዐበየ" እምቢ አለ እንዲል- ሲድኒ ሼልደንንና ሮበርት ሉድለምን ጨምሮ የዓለም ደራሲያን የመረጡትን አንባቢን በእግር ጥፍር አቁሞ ከገጽ ገጽ ልብ አንጠልጥሎ የመተረክ መላ ላይ ያዕቆብ ያመጸበት “እምቢኝ” ያለበት ሐዲስ ያሰናኘት ብልሃት የሞከረበት ስራ ነው።/አሰናኘት በዚህ አውደ ምንብብ የመቼት ምርጫ፤ የገፀባህሪያት አሳሳል፤ የአተራረክ ስልት፤ የመመስጠር የመቋጠርና የመፍታት ብልሃት፤ ዕብንን ወአልማዝነት የማለዘብ ጥበብ፤ ድቅድቅ ጨለማን በብርሃን ዘሃ የማወናበድ ሴራ ጠራራ ፀሐይን በጽልመት ለበቅ የመለምጠጥ ሸር የተገመደበት አሰነኛኘት እንደ ማለት/።
በመሻገር ሲቃ እልፍኝ ውስጥ አለልህ “ቃየን” ብሎ ገጸባህሪ፡ እውናዊ ሰው አትለው፡ ረቂቅ መንፈስ ፡ጅላጅል ጂኒ አትለው፡ ብልጣ ብልጥ ኤሊየን! ከየት? እንዴት? እንደመጣብህ ሳታውቀው እንደ አንዳች ቋጥኝ ቀልብና መንፈስህ ላይ ተጎብሮ ሲያበቃ ደግሞ እንደገና እንደ ሐጋይ ደመና ብንን ትንን ብሎ የሚጠፋ አዚመኛ የዘመን ወኪል!
"ቃየን አፈንጋጭ ገፀ ባህሪ ነው።" አይገልፀውም። ከአደፍርስ ቀጥሎ በረዥም ልቦለዶቻችን ውስጥ የተከሰተ ልዩ/እንግዳ/ ግራ የሚያጋባ ግለሰብ። ከመዝገብ ስሙ አንስቶ አጠቃላይ ስነምግባሩና ሐልዎቱ እንቆቅልሽ ነው። ያፈቀራትን እንስት የማማለሉን ክህሎት ተክኖበታል። በራሷ በተፈቃሪዋ አንደበት
“እና ያን ምሽት እንዲህ ያለኝ መሰለኝ...”
‹‹ፍቅሬ አበባዬ ሙሽራዬ ሆይ... ከዘለዓለም ጫፍ ጠራሁሽ፡፡ ከሞት መንጋጋ አስጣልሁሽ፡፡ የሕይወትንም ውኃ አጠጣሁሽ፡፡ ከሞት ጽኑ ቀንበር ነጻ አወጣሽኝ፡፡ በትንፋሽ አክናፍ እልመዓለምን አስቃኘሽኝ፡፡ በሕይወት መዝገብም አስጻፍሽኝ፡፡ ፍቅር እንደ ማህሌት ነው፡፡ እንደ ሱባዔ.. እንደ ጦም ጠሎት፡፡ ፍቅሬ አበባዬ የገነት ወፌ ሆይ... ነይ ፍቅርን እናፍቅረው፡፡ በዋሊያና በውርንጫ ዓይነት መዋደድ እንዋደድ... ፍቅሬ አበባዬ ሙሽራዬ ሆይ... አንቺ በመቅበዝበዜ መሀል የተጣልሽ ምጥን የፈገግታ ቅኔ ነሽ...››
እንዲህ ዐይነቱ ሥነ-ግጥማዊ ቃላት ሃረጋትና አናቅጽ ድርሳኑን ያቅለመለሙ የደራሲው አሻራዎች/ቀለማት ናቸው።
በእኔ አተያይ ባማርኛችን የስነፅሁፍ ታሪክ የቃየን እኩያ ገጸባህሪ አደፍርስ ነው። የዳኛቸው ወርቁ ድርሳን ከአደፍርስ ሞት በኋላ የዘለቀው ሶስት ከሩብ ገፆችን አይሞላም። የያዕቆብ ልቦለድ ግን ከቃየን ኅልፈት በኋላ ምን ያህል ገፅ እንደዘለቀ ያንባቢ የቤት ስራ ይሁንልኝ። ያዕቆብ ልብ የማንጠልጠሉን የዋና ገፀባህሪን ኅይወት እስከ መፅሐፉ ፍፃሜ ድረስ የማዝለቁን ቁምነገር ቸል ማለቱ “ I am not into popular literature. I am a man of my own literary philosophy!” እያለ መሆኑን አስረግጦ ያስረዳናል።
በቃዳሚ ብለን ሲቀጥልን አስከትለን ሲሰልስ ላይ የምናገኘው “ብርሃን ጨልጦ መስከርን” ነው።
ሲሰልስ፤ ደራሲው ብርሃን ጨልጦ የሰከረበት ዳጎስ ያለ ድርሳኑ ከዚህ ቀደም ያነበብናቸውን “ከባዶ ላይ መዝገን” እና “በፍም እሳት ማቃመስ”ን አጣምሮ በአንድ ቅፅ ያቀረበበት ስራው ነው። በፍም እሳት ማቃመስን ይቆዝምበት ዘንድ የዛሬ ዓመት አካባቢ ያዋስኩት አንድ ወዳጄ ያዕቆብን አጣጥሞ ካነበበ በኋላ “ በአገራችን የኅትመት በረከቶች ላይ ተስፋ ቆርጬ ነበር አለኝ” ለጠቅ አድርጎም "በዚህ ዘመን እንዲህ ዐይነት ምርጥ መጽሐፍ ይታተማል የሚል እምነት አለበረኝም። ንባብ ሁሉ አቁሜ ነበር" አለኝ ከልቡ እያመሰገነኝ። ብርሃን ጨልጦ መስከር ውስጥ ከሰከሩ ርዕሶች መካከል-
1 አነስታይ ጣዖታትን ፍለጋ
2 ከዲያብሎስ ጋር መደነስ
3 ከአልቦ ቅዝምዝም መባተት
4 ከዘለዓለም ስካር መንቃት
5 (ምነው የኔ ዝብዘባ አብቅቶ ያዕቆብን ላንባቢዎቹ ባስረከብኩ)
ነገር ቢበዛ ባህያ አይጫንምም አይዶል ሚሉት የቀድሞ ሰዎች?
እስኪ ሠለስቱን የያዕቆብ ድርሳናት ተደረሱና አግንኜ ከሆነ በጥበብ ችሎት ላይ አማናዊ ባልኾነ ምስክርነት ቆሜ ከኾነ 7alemayehu@gmail.com ላይ ሞግቱኝ። | 4 342 |
| 16 | እኛ ዘንድ ሲመጡ ሁሉንም አይነት መጸሐፍቶች በተመጣጣኝ ዋጋ ያገኛሉ ።
መጥተዉ ስለሚጎበኙን እናመሰግናለን🙏🙏🙏
በታማኝነት እናገለግሎታለን።
ጃዕፈር መጸሐፍት🎉🎉 | 4 402 |
| 17 | ጠይም ትዉስታዎች
“በሱ ባለዉ አበራ”
በቅናሽ ዋጋ እኛ ዘንድ መጥተዉ ይሸምቱ 🔥🔥
ጃዕፈር መጸሐፍት | 4 406 |
| 18 | New arrival books 🎉🎉
Call us 0911932088
0911125324 | 5 120 |
| 19 | “የፍርድ አፈጻጸም “
“በካሴ መልካም”
በመደብራችን ያገኙታል
ጃዕፈር መጸሐፍት | 5 863 |
| 20 | “የተከዜ ፖለቲካ “
ኃይል፣ ማንነት እና የኢትዮዽያ
ብሔራዊ ደኀንነት
“በቹቹ አለባቸዉ”
በመደብራችን ያገኙታል
ጃዕፈር መጸሐፍት | 6 881 |
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
