Jafer Books 📚
የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !! አድራሻችን ለገሃር ተወልደ ህንጻ አራት ኪሎ ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ ውስጥ ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ሳሪስ አዲሱ ሰፈር ጀሞ ለቴሌግራም https://t.me/Jafbok ለፌስቡክ https://www.facebook.com/jaferbookshop?mibextid=ZbWKwL ለዌብሳይት www.jaferbooks.com
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel Jafer Books 📚
Channel Jafer Books 📚 (@jafbok) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 33 301 subscribers, ranking 868 in the Books category and 1 018 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 33 301 subscribers.
According to the latest data from 22 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 770 over the last 30 days and by 11 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 20.41%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.41% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 6 793 views. Within the first day, a publication typically gains 2 799 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 46.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !!
አድራሻችን
ለገሃር ተወልደ ህንጻ
አራት ኪሎ ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት
አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ ውስጥ
ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት
ሳሪስ አዲሱ ሰፈር
ጀሞ
ለቴሌግራም https://t.me/Jafbok
ለፌስቡክ https://www.facebook.com/jaferbookshop?mibextid=ZbWKwL
ለዌብሳይት www.jaferbook...”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 23 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Books category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 23 July | +18 | |||
| 22 July | +11 | |||
| 21 July | +7 | |||
| 20 July | +7 | |||
| 19 July | +13 | |||
| 18 July | +10 | |||
| 17 July | +20 | |||
| 16 July | +5 | |||
| 15 July | +13 | |||
| 14 July | +20 | |||
| 13 July | +18 | |||
| 12 July | +20 | |||
| 11 July | +38 | |||
| 10 July | +18 | |||
| 09 July | +26 | |||
| 08 July | +44 | |||
| 07 July | +29 | |||
| 06 July | +65 | |||
| 05 July | +36 | |||
| 04 July | +73 | |||
| 03 July | +24 | |||
| 02 July | +31 | |||
| 01 July | +29 |
| 2 | በዓብዱልጀሊል ዓሊ ካሳ የተሰናዳው " እስልምና በኢትዮጵያ ከቅድመ ክርስቶስ እስከ ዛሬ " የተሰኘው መጽሐፍ በመደብራችን ይገኛል ::
አዘጋጁ ዓብዱልጀሊል ዓሊ ከዚህ ቀደም " ኪነት ያገነነው ዐጼ " እና " ተምኔታዊ ደሴት " የተሰኙ መጻሕፍትን ማስነበቡ ይታወቃል ! | 2 128 |
| 3 | የተወዳጁ ደራሲ Albert Camus ምርጥ ስራዎች በሀገር ውስጥ ዕትም ታትሞ ለንባብ ቀርቧል ::
Albert Camus በ20ኛው ክፍለ ዘመን ከታወቁት ደራሲዎችና ፈላስፎች አንዱ ነበር።
በ1913 በአልጄሪያ (በዚያን ጊዜ የፈረንሳይ ቅኝ ግዛት) ተወለደ። በድሃ ቤተሰብ ውስጥ አደገ፣ አባቱም በመጀመሪያው የዓለም ጦርነት ሞተ። በወጣትነቱ ጋዜጠኛ፣ ደራሲ እና የቲያትር ተዋናይ/አዘጋጅ ሆኖ ሠራ።
በ1957 በሥነ ጽሑፍ የኖቤል ሽልማት አሸነፈ፣ በዚያን ጊዜ 44 ዓመቱ ነበር ።
በ1960 በመኪና አደጋ በ46 ዓመቱ ሕይወቱ አለፈ።
አልበርት ካሙ በተለይ ስለ ሕይወት ትርጉም፣ ነፃነት፣ ኃላፊነት እና "Absurd" (ሕይወት በራሷ ትርጉም የሌላት መሆኗን የሚያስረዳ ሐሳብ) ይጽፍ ነበር።
ከታዋቂ መጻሕፍቶቹ መካከል፦
The Stranger (L'Étranger)
The Plague
The Myth of Sisyphus
The Fall
ካሙ ዛሬም በዓለም ዙሪያ በጣም የሚነበብ ደራሲ ሲሆን፣ መጻሕፍቶቹ በሕይወት ትርጉም፣ በሰው ልጅ ምርጫ እና በሥነ ምግባር ላይ ጥልቅ ሐሳቦችን ያቀርባሉ።
መጻሕፍቱን በመደብሮቻችን ሁሉ ያገኟቸዋል ! | 3 445 |
| 4 | New Arrival Books 🎉🎉🎉
📞0911932088
0911125324 | 3 515 |
| 5 | “የሌንጮ ለታ “ትግልሂወቱ 2እትም በመደብራችን ያገኙታል።
📍4Killo ብርሀን እና ሰላም ማተምያ ፊት ለፊት
📍መገናኛ መሠረት ደፋር ህንፃ ስር
📍Mexico ደብረወርቅ ህንፃ ንግድ ባንክ አጠገብ
📍ጀሞ ሚካኤል መብራቱ ጋር ሚናሞል ፊት ለፊት
📍4Killo አብርሆት ግቢ ውስጥ
📍ለገሀር | 3 575 |
| 6 | “ናና “የህፃናት መጸሐፍት በከፍተኛ ጥራት ተዘጋጅቶ ለሽያጭ ቀርቧል
ጃዕፈር መጸሐፍት
☎️0911932088
0911125324 | 1 221 |
| 7 | — ሰላም ወገኖች—
«ጠይም ትውስታዎች» መውጣቷን በማስመልከት የፊታችን ሐምሌ 18፣ ቅዳሜ ከ 8 : 00 እስከ 10 : 00 ሰዓት የመጽሐፍ ፊርማ መርሐግብር ይኖረናል።
…
በሰበቡም «ፀሐይ ከጨለማዬ ምን አለሽ?» እንዲሁም «ትዝታሽን ለእኔ ትዝታዬ ለአንቺ» መጽሐፍ ኖሯችሁ በመጻሕፍቱ ላይ ለማስፈረም የምትፈልጉ —ይዛችሁ መምጣት ትችላላችሁ። አጋጣሚውን ለመገናኘትና ለመጨዋወትም እንጠቀመዋለን ብለናል። ይመቻችሁ🥂 | 2 967 |
| 8 | የመጽሐፍ ፊርማ ስነስርአት
ደራሲ እሱባለው አበራ በቅርቡ ያሳተመው " ጠይም ትውስታዎች " የተሰኘው መጽሐፉን ለገሃር በሚገኘው አዲሱና ዘመናዊው መደብር በመገኘት ከተደራሲያን ጋር የትውውቅና የፊርማ ስነስርአት ሊያደርግ የፊታችን ቅዳሜ ሐምሌ 18 ተዘጋጅቷል :: | 3 519 |
| 9 | " የደራሲው ዓለም " እና ሌሎችንም አጫጭር ልቤለዶች የያዘው መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል ::
መጽሐፉን በሁሉም መደብሬቻችን ያገኙታል !! | 2 724 |
| 10 | በካሴ መልካም የተሰናዳው " የፍርድ አፈጻጸም " የተሰኘው የሕግ ማብራሪያ መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል ::
መጽሐፉን በሁሉም መደብሬቻችን ይገኛል ! | 2 856 |
| 11 | " ዮም " የተሰኘው መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል :: ስለመጽሐፉም ተወዳጁ ተዋናይ ሰለሞን ሙሄ በዚህ መልኩ ምስክርነቱን ሰጥቷል ::
በሁሉም መደብሮቻችን ይገኛል ! | 2 843 |
| 12 | “ናና “የህፃናት መጸሐፍት በከፍተኛ ጥራት ተዘጋጅቶ ለሽያጭ ቀርቧል
ጃዕፈር መጸሐፍት
☎️0911932088
0911125324 | 3 541 |
| 13 | " ዮም " የተሰኘው መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል !
ተወዳጁ አርቲስት ሰለሞን ሙሄ ስለመጽሐፉ መስክሯል ! | 567 |
| 14 | በጸጥታ ቢራችንን እየተጎነጨን ትንሽ እንደቆየን፣ በድንገት ዐይኑን ከተከለበት ጣሪያ ላይ ሳያነሳ “መኪናዋ ስንት የተገዛች ይመስልሃል?” ሲል ጠየቀኝ፡፡
የመኪናዋ የገበያ ዋጋ ይሆናል ያልኩትን ግምት ነገርኩት፡፡
ዐይኑን ከጣሪያው ወደ እኔ መልሶ፣ “አይደለም…” አለኝ፡፡ ዐይኑ ከወትሮው ቀልቶና ፈዝዞ ነበር፡፡
“ስንት ነው ታድያ?” አልኩት፡፡
ነገረኝ፤ ደነገጥኩ፡፡
“ይህን ሁሉ ገንዘብ ከየት አገኘህ? ዕድሜዬን ሸጬ እንዳትለኝ ብቻ…?”
“ምን አለበት?”
“ለመኪና?”
“ምን ችግር አለው?”
“እንዴት የለውም? ያውም ባንክ፣ ያውም ሪስክ አናሊሲስ እየሠራህ?”
“እኮ አሱ አይደል ዋናው፤ በደንብ ሠርቼዋለሁ፡፡ ይኸውልህ…ታክሲ ለመያዝ ከእንቅልፌ የምነሳበትን፣ ታክሲ መያዣው ድረስ በእግሬ የምሄደውን፣ ከዛ ታክሲ ሰልፍ ላይ የማጠፋውን፣ ከታክሲ ወርጄ ቢሮ ድረስ ያለውን፣ ማታ ከቢሮ ወጥቼ ታክሲ እስከደርስ የሚወስደውን ጊዜ፣ ታክሲ ሰልፍ ላይ ተገትሬ የማመሸውን፣ ታክሲው ሰው እየጫነና እያወረደ ሲጎተት የሚሰርቀውን ዕድሜዬን አጠራቅሜ ነው የገዛሁት…መኪናው ይህን ሁሉ ግዜ ይቆጥባል፤ ገባህ?”
አወራሩ እንኳን እኔን ሊያሳምን፣ እራሱም እንዳላመነበት ያስታውቃል፡፡ ድምፁ ልሙጥና የታከተ ነበር፡፡
“እሺ ያልከው ‘ልክ ነው’ እንበል… ይሄ ሁሉ ተደምሮ የመኪናውን ዋጋ ይሸፍናል?”
“አይሸፍንም፡፡”
“ታዲያ የቀረውን እንዴት አደረግኽ?”
“ከቢሮ ተበደርኩ፡፡”
“ባንተ ደሞዝ የመኪናውን ሩብ ቢችል ነው…”
“ከፋዘርና ከማዘር ትንሽ ተበደርኩ…”
“ምን?”
“ያላቸውን ትንሽ ጥሪትና ትንሽ ዕድሜ…”
“እንዴ…?”
“ከዚያ ትንሿ ሲስተሬ ትንሽ ዕድሜ ሸጣ ሞላችልኝና ተገዛ”
“ይሄ ሁሉ ለመኪና?”
“በናትህ…” ዐይኑ ላይ ሊዘረገፍ የተከማቸ እንባ ነበር፡፡
“ለምን…?”
“በቃ እወዳታለሁ…በመኪና ምክንያት ላጣት አልፈልግም፡፡
ከ “ዕድሜ ገበያ” አጭር ታሪክ የተቀነጨበ፡፡
ዐሥራ ሁለት ታሪኮችን የያዘው የ ደራሲ አበረ ሽፈራው “የዕድሜ ገበያ” የአጫጭር ታሪኮች መድብል እኛ ጋር ይገኛል! | 5 455 |
| 15 | No text... | 4 845 |
| 16 | ዛሬ ቅዳሜ በስምንት ሰአት የመጽሐፍ ፊርማ ስነ-ስርእት በጃዕፈር መጻሕፍት መደብር ለገሃር ቅርንጫፍ ይካሄዳል ::
" ዝሃ ፩ " የተሰኘው በዳግማዊ አመለወርቅ የተደረሱው መጽሐፍ ሐምሌ 11 /2018 ዕለት የመጽሐፍ ፊርማ ስነ - ስርዓት በጃዕፈር መጻሕፍት መደብር ለገሃር ተወልደ ሕንጻ ስር በከፈትነው መደብር ውስጥ ይከናወናል ::
ደራሲ ዳግማዊ 2005 ላይ ማስትርሱን በአ.አ.ዩ በtheatre and development አጠናቀቀ ለ5 ዓመት በመምህርነት አገለገለ ፡፡
" ዓመል " የቴሌቭዥን ድራማ፤ የቃቄ ውርዶት ከመጋረጃ ጀርባ ፤ አልቢኖ ፤ እና የኮከቡን ሰው እና ሌሌችም ከ40 በላይ በሚሆኑ የመድረክ ቴአትሮች ውስጥ በትወና በዝግጅትናበድርሰት ተሳትፏል እጅግ ተወዳጅ ቴአትሮችንና የቴሌቪዥን ተከታታይ ድራማዎችን ለእይታ እቀርቦልናል ! | 4 843 |
| 17 | የአበረ ሽፈራው " የዕድሜ ገበያ " የተሰኘው መጽሐፍ ነገ ይመረቃል :: ደራሲው ከዚህ ቀደም " የበርበሬ ዐውሎ ነፋስ " የተሰኘ መጽሐፍ አስነብቦናል ! | 4 957 |
| 18 | የአንታርክቲካው የአሜሪካ የምርምር ጣቢያ የቤዝ 66 ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ኮሎኔል ጄምስ አስቸኳይ ስብሰባ ጠሩ።
በስብሰባው ላይ የተገኙት ሳይንቲስቶችና የጦር መኮንኖች ከዶክተር ሄርዊን የደረሳቸውን መረጃ ደጋግመው መረመሩት ። በማርች በኩል የተገኘው የርቀት እይታ ውጤት ጉዳዩን ወደ ሌላ ምዕራፍ የሚያሸጋግረው ቢሆንም ፤ መረጃው ከዚህ ቀደም ከነበራቸው ግኝቶች ጋር ተዳምሮ ትልቅ ስጋትን ጭሮባቸዋል።
#የአርማጌዶን_በር
#አለማየሁ_ደመቀ
#ጃዕፋር_መፅሃፍ_መደብር | 4 969 |
| 19 | 👎 | 112 |
| 20 | " ብዙ ዓይነት ጓደኝነት አለ ። የጨዋታ ጓደኝነት ፣ የደስታ የፍስሐ ወዳጅነት፣ በኃዘን በመከራው እንደማንኛወም ሰው የሚሆን ለውለታ የማይገደዱበት፤ ግን በቃ የአስረሽ ምቺው ወዳጅነት። ይሄ ጓደኝነት በብዙዎች ዘንድ ይበዛል። ያ የልብ ጓደኝነት። ያ የማይገኘው እንደ-ራሴ የሚሉት ወዳጅነት ግን ሌላ ነው። እሱ ጓደኝነትም በቀላሉ አይገኝም። በሥራና በመስዋዕትነት የሚመጣ ነው። እሱ ጓደኝነት ማለት በሌላ ሰው ፊት የማታደርገውን ነገር ግን ጓደኛህን አምነህ የምታደርገው፤ ለማንም የማትነግረውን ምስጢር አሳልፈህ የምትነግረው ነው :: ይሄ የእኛ ጓደኝነት ከየት መጥተን እንደተገናኘን አናውቅም ። ስንጨርስም ወዴት እንደምንሄድ አናውቅም። ይሄ የጨዋታ ወዳጅነት ነው። የመሸታ ቤት ወዳጅ ። ለእስክስታ ለእልልታ ብቻ ፤ ለመሳቅ ለመሳሳቅ ብቻ ”
በቃልኪዳን ኃይሉ የተደረሰው " የቃል ፌርማታ " መጽሐፍ በሁሉም መደብሮቻችን ያገኙታል !! | 5 771 |
