ፍኖተ አበው ዘኦርቶዶክስ (መ/ር ንዋይ ካሳሁን)
በዚኽ ቻናል ጽሑፍ የሃይማኖታዊና ሀገራዊ ጉዳዮችን የሚዳስስ ነው
Mostrar más11 229
Suscriptores
+3724 horas
+2417 días
+95730 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
መቶ ዓመት ያስቆጠረው በኦሃዮ ግዛት ክሊቪላንድ Cleveland የራሽያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ካቴድራል የቃጠሎ አደጋ ደረሰበት።
Photo unavailableShow in Telegram
የቡልጋሪያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ሊመርጠ የ30 ቀን ጾም አውጀዋል። ሦስት እጩዎች ቀርበዋል።
ምርጫው የዩክሬን ኦርቶዶክስ መገንጠልን ተከትሎ ፓለቱካዊ ጫና እንዳለ ገልጸው እመቤታችን ትረዳቸው ዘንድ ነው ሱባኤ የያዙት።
ኦርቶዶክሳውያን በዓለም ደረጃ በሁሉም ሀገር ራሽያን ሳይጨምር ከፍተኛ ውጥረት ላይ ናቸው።
❤ 12👍 2
"ጌታም፦ ስምዖን ስምዖን ሆይ፥ እነሆ፥ ሰይጣን እንደ ስንዴ ሊያበጥራችሁ ለመነ፤ እኔ ግን እምነትህ እንዳይጠፋ ስለ አንተ አማለድሁ፤ አንተም በተመለስህ ጊዜ ወንድሞችህን አጽና አለ"
ሉቃ.22:31
👍 11❤ 6
Repost from ፍኖተ አበው ዘኦርቶዶክስ (መ/ር ንዋይ ካሳሁን)
00:34
Video unavailableShow in Telegram
Christ is risen,
Truly He is risen
Photo unavailableShow in Telegram
"የዘራህው ካልሞተ አይነሳም"
1ቆሮ 15:36
ቅዱስ ጳውሎስ ትንሣኤን ያስረዳበት ትምህርት ነው። ከሞት በኋላ ትንሣኤ እንዴት እንደሚኖር።
አንዳንድ ሰው እግዚአብሔርን በአእምሯቸው ካልሳሉ ላያምኑ አይፈልጉም። እግዚአብሔር ደግሞ በሰው አእምሮ የሚረዳ አይደለም።
የስንዴ ዘር ከውጭ እስከ ሆነ ድረስ ደረቅ ወይም ሙት ነው። መሞቱን የምናውቀው እንቅስቃሴ ስለሌለው ነው። እንቅስቅሴ የህይወት ምልክት ነው። እንቅስቃሴ ከሌለ ሙት ነው። ካልተነፈስኩ ሞቻለሁ ማለት ነው። ከተንቀሳቀስኩ አለሁ ማለት ነው።
ይህ ዘር ካልቀበርከው ሕያው መኾን አይችልም። እንደ ቀበርከው ሕያው መኾን ይጀምራል ሕያው ነው። ካልቀበርከው ሕያው አይሆንም። ሙት ነው።
የምንወዳቸውን ስንቀብራቸው ሕያው መኾን ይጀምራሉ። በምድር ሳለን የሞቱ ዘሮች ነን። የሚንቀሳቀስ ዘር ነን። ስንቀበር እንኖራለን። እንደ ዘሩ። አፈር ሲጫነን ሕይወት እንጀምራለን።
አንድ ፍሬ ሲዘራ ብዙ ዘር ያፈራል። የምታገኘው የዘራህውን አይደለም እጥፍ ነው። ለቀበርነውን ሰው ሁሌ እናለቅስለታለን። ትክክል አይደለም። የምናምን ከሆነ የትንሣኤ ልጆች ነን። ለተነሣ ሰው አናዝንም። ስቀበር ሕያው ነኝ። ስኖር ሙት ነኝ።
መ/ር ንዋይ ካሳሁን
❤ 18