cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Wasu Mohammed(ዋሱ መሀመድ)

እንኳን ደህና መጡ‼ ✔ማስታወቂያ ለማሰራት እና ጥቆማ ለመስጠት በዚህ ይጠቀሙ ☞https://t.me/WasuMohammed ✔ ቻናሉን ለመቀላቀል Join ☞http://t.me/Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏

Show more
Advertising posts
207 670Subscribers
-34424 hours
+5 5767 days
-1 93130 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ከብዙዎች የተረዳሁት የአለማጣ አሁናዊ ሁኔታ👇Inbox <<አለማጣን በሚመለከት እንደሚባለዉ አይደለም የመከላከያ ሰራዊት እና የፌደራል ፖሊስ አባላት ሁሉም በከተማዋ ስራቸውን በአግባቡ እየሰሩ ይገኛሉ።መግቢያና መውጫ በሮች ኬላ ተዘርግቶ ይጠበቃል።የሚባለው ዉሸት ነዉ የትግራይ ሀይልም አንድ ታጥቆ የገባ የለም። ኔትዎርክም መብራትም ሁሉም አለ። ችግሩ ያለው አመራሮች ጋር ነው።አንዳንድ ችግር እንዲፈጠር የሚፈልጉ አሉ። የተፈናቀሉ እንዲገቡ በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ሰራዊቱ እየተከታተለ ስራዉን እየሰራ ነዉ። የታጠቀ ሀይል እንዳይገባ የተቀናጀ ፍተሻም ያደርጋል። ሁሉም የመከላከያ ሰራዊት አመራርና አባላት በተሰጣቸው የግዳጅ ቀጠና ላይ ናቸዉ። ያፈገፈገ የወጣ የለም።የሚያስወጣም ጉዳይ አልገጠመም። የአላማጣ ከተማ የመንግስት መዋቅር ዉስጥ ያሉ ሰዎች ከፍተኛ ችግር አለባቸዉ።እኔ በከተማው ሰፋ ያሉ የንግድ ስራዎችን የማከናውን ሰው ነኝ።ውሸት ሲበዛ ሃሳቤን ላኩልህ።ዋሱ የትም ደውለህ ማረጋገጥና መረዳት ትችላለህ።አመራሩ ህዝቡ እንዳይረጋጋ ዉስጥ ለዉስጥ ይሰራሉ ችግሩ የእነሱ ነው።ከዚህ ዉጪ ምንም የተፈጠረ ነገር የለም።ዘመድ/ጓደኛ ያለው ሁሉ አለማጣ ይደውልና ያረጋግጥ።እኛ ስራችንን እንስራበት አትረብሹን በልልኝ።ዘካሪያስ ነኝ ከአለማጣ 02 >> ========================= ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ👇       https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 ማስታወቂያና ጥቆማ 👇መቀበያ https://t.me/wasumohammed
Show all...
👍 32 5🤔 5😢 3🙏 3
ADVERTISMENT አዲስ ቅይጥ የንግድ ቦታ እጣ ሽያጭ ዶ/ር አብዱ፣ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት ገራዶ ጡንጂት አምባ አደባባይ ላይ የሚገኝ 3 መጋቢ መንገድ ያለው አዲስ በጨረታ የተረከብነውን የቅይጥ ንግድ ቦታ እጣ ሽያጭ ጀምረናል። አንድ አባል የሚደርሰው አንድ ሱቅ፤ ባለ 2 መኝታ መኖሪያ እና አንድ የጋራ ገቢ ያለው ፍሎር  ሲሆን ለ10 ቀን ብቻ በሚቆይ መነሻ ዋጋ 150 ሺህ ብር በመሸጥ ላይ ይገኛል። የተከበራችሁ ደንበኞቻችን ቀደም ሲል የነበሩት ሳይቶች እጣ ሽያጭ ዋጋ እንደሚከተለው መሆኑን እንገልጻለን። 1ኛ. ደሴ ገራዶ አዲሱ ምሪት ጡንጅት አምባ ሳይት፤,ካርታ ጨርሰ ፕላን እየተሰራለት ያለ እና ወርሃዊ መዋጮ የጀመረ 👉ባለ 2 መኝታ መኖሪያ እና 1 ሱቅ 200 ሺህ ብር 👉በለ 3 መኝታ መኖሪያ እና 1 ሱቅ በ260 ሺህ ብር 2ኛ. ሀይቅ ከፒያሳ ወደ ሀይቁ 200ሜ ርቀት ዋናው መንገድ ላይ ፕላን እና የግንባታ መዋጮ የጀመረ 👉ባለ 2 መኝታ መኖሪያ እና 1 ሱቅ 300 ሺህ ብር 3ኛ. ደሴ ገራዶ ቶታል ማደያ ከፍ ብሎ ዮናታን ካምፕ ፕላን የጨረሰ፤ ለግንባታ ልዩ መዋጮ የጀመረ እና በቅርብ ግንባታ የሚጀምር 👉ለአንድ አባል አንድ ሰፊ ባለ 2 መኝታ አፓርታማ እና ሁለት ሱቆች በ700 ሺህ ብር 4ኛ. ደሴ ገራዶ ቶታል ማደያ ከፍ ብሎ ዮናታን ካምፕ ፕላን ጨርሶ፤ወርሀዊ ቁጠባ ያለው፤ ልዩ መዋጮ የጀመረ እና በቅርብ ግንባታ የሚጀምር ሳይት 👉ለአንድ አባል ባለ 1 መኝታ መኖሪያ እና 3 ሱቆች 600 ሺህ ብር 🙏የሌለንን ስለማንሸጥ ከእኛ ጋር በመስራት ራስዎን ከአጭበርባሪዎች ይጠበቁ። ለበለጠ መረጃ በማህበሩ ስልኮች:— 0937411111 ወይም 0938411111 ይደውሉ ታማኝነት መገለጫችን ነው። ዶ/ር አብዱ፣ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት የማልማትና የማከፋፈል ህ/ሽ/ማ
Show all...
👍 3 1😱 1
ከብዙዎች የተረዳሁት የአለማጣ አሁናዊ ሁኔታ👇Inbox <<አለማጣን በሚመለከት እንደሚባለዉ አይደለም የመከላከያ ሰራዊት እና የፌደራል ፖሊስ አባላት ሁሉም በከተማዋ ስራቸውን በአግባቡ እየሰሩ ይገኛሉ።መግቢያና መውጫ በሮች ኬላ ተዘርግቶ ይጠበቃል።የሚባለው ዉሸት ነዉ የትግራይ ሀይልም አንድ ታጥቆ የገባ የለም። ኔትዎርክም መብራትም ሁሉም አለ። ችግሩ ያለው አመራሮች ጋር ነው።አንዳንድ ችግር እንዲፈጠር የሚፈልጉ አሉ። የተፈናቀሉ እንዲገቡ በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ሰራዊቱ እየተከታተለ ስራዉን እየሰራ ነዉ። የታጠቀ ሀይል እንዳይገባ የተቀናጀ ፍተሻም ያደርጋል። ሁሉም የመከላከያ ሰራዊት አመራርና አባላት በተሰጣቸው የግዳጅ ቀጠና ላይ ናቸዉ። ያፈገፈገ የወጣ የለም።የሚያስወጣም ጉዳይ አልገጠመም። የአላማጣ ከተማ የመንግስት መዋቅር ዉስጥ ያሉ ሰዎች ከፍተኛ ችግር አለባቸዉ።እኔ በከተማው ሰፋ ያሉ የንግድ ስራዎችን የማከናውን ሰው ነኝ።ውሸት ሲበዛ ሃሳቤን ላኩልህ።ዋሱ የትም ደውለህ ማረጋገጥና መረዳት ትችላለህ።አመራሩ ህዝቡ እንዳይረጋጋ ዉስጥ ለዉስጥ ይሰራሉ ችግሩ የእነሱ ነው።ከዚህ ዉጪ ምንም የተፈጠረ ነገር የለም።ዘመድ/ጓደኛ ያለው ሁሉ አለማጣ ይደውልና ያረጋግጥ።እኛ ስራችንን እንስራበት አትረብሹን በልልኝ።ዘካሪያስ ነኝ ከአለማጣ 02 >>
Show all...
አዲስ አበባ‼ በአዲስ አበባ ከተሞ ቦሌ ሚሊኒዬም አዳራሽ አካባቢ ከፖሊስ ጋር በተደረገ የተኩስ ልውውጥ ከቀናት በፊት መገደላቸው የተነገረው የፋኖ አባላት ወላጆች የልጆቻቸው አስከሬን እንዲሰጣቸው ያቀረቡት ጥያቄ ምላሽ አለማግኘቱን ተናግረዋል። ይህ የተናገሩት ለቢቢሲ አማርኛ አገልግሎት ክፍል በሰጡት ቃል ነው። ባለፈው ሳምንት አርብ ዕለት የተገደሉት ናሁሰናይ አንዳርጌ እና አቤኔዘር ጋሻው ከሞቱ አራተኛ ቀናቸውን ቢያስቆጥሩም አስከሬናቸውን እስካሁን ማግኘት እንዳልቻሉ እናቶቻቸው ገልጸዋል። እናቶቹ የልጃቸውን አስከሬን ለማግኘት እታች ላይ እያሉ እንደሆኑ አመልክተዋል። ✔ወ/ሮ ሐረገወይን አዱኛ (የናሁሰናይ አንዳርጌ እናት) ፦ " ሰኞ ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አምርቼ ነበር። ጉዳዩን የሚያየው የፌደራል ፖሊስ ነው የሚል ምላሽ ነው የተሰጠኝ። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽንም አስከሬን እንዲሰኝ የማመልከቻ ደብዳቤ ያስገባሁ ሲሆን ይህ ነው የሚል ቁርጥ ያለ ምላሽ አልተሰጠኝም። ' ይሄንን ጉዳይ የአዲስ አበባ ፖሊስ ነበር እኮ መመለስ የነበረበት፤ ለምንስ እዚህ ድረስ መጣችሁ ? ' ነው የተባልኩት። ዛሬ ደግሞ እንደገና ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ሄጄ የሚሉኝን እሰማለሁ። ከባድ ነው ለእናት፤ በጣም ከባድ ከሚገባው በላይ። አስከሬን ነው የጠየቅኩት፤ ግድ ስለሆነ ምላሹን ለማግኘት ያው በተስፋ እየጠበቅኩ ነው። ምላሹንም ከመልካም ነገር ጋር እጠብቃለሁ። " ✔ወ/ሮ ኤልሳ ሰለሞንም (የአቤነዘር አባተ እናት) ፦ " ልጄ በተገደለ ማግስት ነው ከጎንደር ወደ አዲስ አበባ የመጣሁት አስከሬን ለማግኘት ውጣ ውረድ ገጥሞኛል። ያሳዝናል ፤ ህጻን ነው ደግሞ። አንድ ልጄን ምን ላድርግህ ? ከባድ ነው። ሰኞ ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አቅንቼ ኃላፈውን እና ኮሚሽነሩን አግኝቼ ማናገር ባልችልም በዚያው የሚሠሩ ሠራተኞች ይህ ጉዳይ የሚመለከተው የፌደራል ፖሊስን ነው የሚል ምላሽ ነው የሰጡኝ። የፌደራል ፖሊስ ትላንት ምላሽ አልሰጠኝም ዛሬ ተመልሼ እሞክራለሁ። ጳውሎስ ሆስፒታል አምርቼ የልጄ ስም ዝርዝሩ ውስጥ እንዳለ ከተነገረኝ በኋላ ከፖሊስ ትዕዛዝ ማምጣት እንዳለብኝ ተገልጾልኛል። " ✔ፖሊስ የሰጠው ምላሽ ወላጆቻቸው የልጆቻቸውን አስክሬን እስካሁን አለመቀበላቸውን በተመለከተ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ምክትል ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ ተጠይቀው ፥ በዚህ ጉዳይ ላይ መረጃው እንደሌላቸው እና ይሄን የሚመለከተው የፀጥታ እና ደኅንነት ግብረ ኃይል ወይም የፌደራል ፖሊስን እንደሆነ ተናግረዋል። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ጄላን አብዲ ደግሞ ፥ " ይህ ጉዳይ የሚመለከተው የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እንደሆነ " ገልጸዋል። የፋኖ አመራር ነው የተባለው ናሁሰናይ አንዳርጌ እንዲሁም እንዲሁም አቤነዘር ጋሻው ባለፈው ሳምንት ቦሌ ሚሊኒየም አዳራሽ አካባቢ ከፖሊስ ጋር በተደረገ የተኩስ ልውውጥ መገደላቸውን ሌላኛው የፋኖ አባል ሀብታሙ አንዳርጌ ምንም ሳይሆን በቁጥጥር ስር መዋሉን ፖሊስ መግለጹ ይታወሳል። (✍ቢቢሲ አማርኛ እና ቲክቫህ ኢትዮጵያ)
Show all...
👍 32😢 10💔 6🥰 4 3🤣 3
ADVERTISMENT አፊያ ሙሀመድ ከፍተኛ የባህል ሕክምና እና ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት   የምንሰጣቸው የባህል ህክምናዎች ➢ ለውጭና ለውስጥ ኪንታሮት ➢ ለማድያት ➢ ለሱኳር በሽታ ➢ለጉበት(ለወፍ በሽታ) ➢ለጨጎራ ህመም ➢ለስፈተወሲብ ➢ለደም ግፊት ➢ለአስም ወይም ሳይነስ ➢ለሚጥል በሺታ ➢ ለእሪህና ቁርጥማት ➢ለራስ ህመም (ማይግሪን) ➢ለቺፌ ና ለጭርት ➢ለቋቁቻና ፎረፎር ➢ለእጢና ለእባጭ ➢ለወገብ ህመም ➢ለመካንነት ለወድም ለሴትም ➢ለጆሮና ለአይን ህመም ➢ለሆድ ህመም ➢ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት በተቋማችን እንሰጣለን። 👉ከኢትዮጵያ ባህላዊ ህክምና አዋቂዎች ማህበር በዘርፉ ህጋዊ የባህል ህክምና ፍቃድ ያለን ነን። አድራሻ:አዲስ አበባ አየር ጤና    ስልክ ቁጥር   📲0927506650                          📲0987133734                          📲0956522222 ቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/+08vmUP_ntvE5NmM0
Show all...
👍 5 1
የፓርላማው ድብድብ‼ የጆርጂያ ሕግ አውጭዎች ሰኞ ዕለት በተሰበሰበው ፓርላማ ውስጥ ተደባድበዋል። የፓርላማ አባላቱ አወዛጋቢ በሆነው የውጭ ወኪሎች ረቂቅ ህግ ላይ በፓርላማ በተካሄደው ክርክር ወቅት የተቃዋሚው ፓርላማ አባል አሌኮ ኤሊሳሽቪሊ የገዥውን የጆርጂያ ድሪም ፓርቲ መሪ ማሙካ ምዲናራዜን በንግግራቸው ፊት ለፊት በቡጢ ከመቱ በኋላ ነው። በውጭ አገር ገንዘቦችን የሚቀበሉ ድርጅቶች እንደ የውጭ ወኪልነት እንዲመዘገቡ ወይም ሊቀጡ የሚችሉበት ሂሳቡ፣ ጆርጂያን ፖላራይዝድ አድርጓል እና በ2023 መጀመሪያ ላይ የጅምላ ሰልፎችን አድርጓል።
Show all...
👍 38🤣 19😱 7💔 5😁 3😢 3🎉 2
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ ፣ በደቡብ ትግራይና በሌሎች በኃይል የተያዙ የትግራይ ግዛቶች ባኹኑ ወቅት የተፈጠረው ክስተት በፌደራል መንግሥቱ እና በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ወይም በሕወሃት ወይንም በትግራይ እና በአማራ ክልሎች መካከል የተፈጠረ ግጭት አይደለም ሲሉ ትናንት እኩለ ሌሊት ላይ በኤክስ ትስስር ገጻቸው ላይ አጋርተዋል። ጌታቸው፣ ክስተቱ ኹለቱ ወገኖች የፕሪቶሪያውን ስምምነት ተግባራዊ ለማድረግ እያደረጉት ያለውን አወንታዊ ግንኙነት ለማደናቀፍ የፈለጉ የስምምነቱ ጠላት የኾኑ ኃይሎች የፈጠሩት ነው በማለት ከሰዋል። ከሩቅም ከቅርብም የግጭት ማቆም ስምምነቱ ጸር የኾኑ ኃይሎች ጦር እየሰበቁ መኾኑን የጠቀሱት ጌታቸው፣ ብቸኛው አዋጭ መንገድ ግን ሰላም ነው ብለዋል። በአላማጣ አካባቢ ቅዳሜ እለት የጀመረው ተኩስ ትናንት ምሽት ጋፕ ማለቱ ተሰምቷል።
Show all...
👍 36😁 7😱 6 4🙏 4
ADVERTISMENT አዲስ ቅይጥ የንግድ ቦታ እጣ ሽያጭ ዶ/ር አብዱ፣ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት ገራዶ ጡንጂት አምባ አደባባይ ላይ የሚገኝ 3 መጋቢ መንገድ ያለው አዲስ በጨረታ የተረከብነውን የቅይጥ ንግድ ቦታ እጣ ሽያጭ ጀምረናል። አንድ አባል የሚደርሰው አንድ ሱቅ፤ ባለ 2 መኝታ መኖሪያ እና አንድ የጋራ ገቢ ያለው ፍሎር  ሲሆን ለ10 ቀን ብቻ በሚቆይ መነሻ ዋጋ 150 ሺህ ብር በመሸጥ ላይ ይገኛል። የተከበራችሁ ደንበኞቻችን ቀደም ሲል የነበሩት ሳይቶች እጣ ሽያጭ ዋጋ እንደሚከተለው መሆኑን እንገልጻለን። 1ኛ. ደሴ ገራዶ አዲሱ ምሪት ጡንጅት አምባ ሳይት፤,ካርታ ጨርሰ ፕላን እየተሰራለት ያለ እና ወርሃዊ መዋጮ የጀመረ 👉ባለ 2 መኝታ መኖሪያ እና 1 ሱቅ 200 ሺህ ብር 👉በለ 3 መኝታ መኖሪያ እና 1 ሱቅ በ260 ሺህ ብር 2ኛ. ሀይቅ ከፒያሳ ወደ ሀይቁ 200ሜ ርቀት ዋናው መንገድ ላይ ፕላን እና የግንባታ መዋጮ የጀመረ 👉ባለ 2 መኝታ መኖሪያ እና 1 ሱቅ 300 ሺህ ብር 3ኛ. ደሴ ገራዶ ቶታል ማደያ ከፍ ብሎ ዮናታን ካምፕ ፕላን የጨረሰ፤ ለግንባታ ልዩ መዋጮ የጀመረ እና በቅርብ ግንባታ የሚጀምር 👉ለአንድ አባል አንድ ሰፊ ባለ 2 መኝታ አፓርታማ እና ሁለት ሱቆች በ700 ሺህ ብር 4ኛ. ደሴ ገራዶ ቶታል ማደያ ከፍ ብሎ ዮናታን ካምፕ ፕላን ጨርሶ፤ወርሀዊ ቁጠባ ያለው፤ ልዩ መዋጮ የጀመረ እና በቅርብ ግንባታ የሚጀምር ሳይት 👉ለአንድ አባል ባለ 1 መኝታ መኖሪያ እና 3 ሱቆች 600 ሺህ ብር 🙏የሌለንን ስለማንሸጥ ከእኛ ጋር በመስራት ራስዎን ከአጭበርባሪዎች ይጠበቁ። ለበለጠ መረጃ በማህበሩ ስልኮች:— 0937411111 ወይም 0938411111 ይደውሉ ታማኝነት መገለጫችን ነው። ዶ/ር አብዱ፣ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት የማልማትና የማከፋፈል ህ/ሽ/ማ
Show all...
👍 6 3
ኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን መቂ ከተማ ትናንት ለዛሬ አጥቢያ ከሌሊቱ 7:00 ጀምሮ የተኩስ ድምፅ ሲሰማ ማደሩን ከስፍራው የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል።’የተባበሩት‘ በተባለ ማደያ ያደሩ ባጃጆች ቃጠሎ እንደደረሰባቸውም መረጃው ይጠቁማል።ከቀናት በፊት የኦነግ አመራር የነበሩት አቶ በቴ ኡርጌሳ ተገድለው የተገኙት መቂ ከተማ እንደነበር ይታወሳል። ==================== ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ👇       https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 ማስታወቂያና ጥቆማ 👇መቀበያ https://t.me/wasumohammed
Show all...
👍 22 4😱 3🔥 1
አላማጣን በተመለከተ ከስፍራው በስልክ የደረሰኝ👇 <<አላማጣ ከተማ አዳሩን ተረጋግቷል።ትናንትም የተፈጠረ ነገር የለም።ችግሩን የፈጠረው አመራሩ ነው።ህዝቡን አደነጋግረው በተለይ ወጣቱ ወደ ቆቦ እንዲወጣ ያደረጉት አመራሮቹ ቀድመው ሩጫ ስለጀመሩ እንጅ ሰላም ነው።አሁንም ቢሆን ሰው መረጋጋት ይኖርበታል።እኔ በቤቴ ነኝ ኔትወርክ እና ኤሌክትሪክ አለ ማንም ደውሎ ማረጋገጥ ይችላል።በግርግሩ ሶስት የመንግስት ሰራተኞች ተገድለዋል።አጋጣሚውን የተጠቀመ ጠላት ገደላቸው አንድ የትራፊክ ተቆጣጣሪ፣መንገድ ትራንስፖርት ሰራተኛ እና ቅሬታ ሰሚ ባለሙያ ናቸው።ሌላው ባለበት ነው>> የህውሃት ታጣቂዎች ከራያ አላማጣ ታኦ በሚባል አካባቢ ሁለት ቀበሌዎች እንደተቆጣጠሩ ከስፍራው የተገኘው መረጃ ያመለክታል። ==================== ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ👇       https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 ማስታወቂያና ጥቆማ 👇መቀበያ https://t.me/wasumohammed
Show all...
👍 40😱 10 5🤨 4🙏 1