Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
Channel Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ (@wasulife) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 241 913 subscribers, ranking 95 in the Business category and 47 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 241 913 subscribers.
According to the latest data from 23 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 11 871 over the last 30 days and by -1 700 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 12.71%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 10.79% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 30 796 views. Within the first day, a publication typically gains 26 133 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 135.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“እንኳን ደህና መጡ‼
📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed
📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife
ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 24 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Business category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 24 June | 0 | |||
| 23 June | 0 | |||
| 22 June | 0 | |||
| 21 June | 0 | |||
| 20 June | 0 | |||
| 19 June | +14 746 | |||
| 18 June | 0 | |||
| 17 June | 0 | |||
| 16 June | +2 733 | |||
| 15 June | +64 | |||
| 14 June | 0 | |||
| 13 June | 0 | |||
| 12 June | 0 | |||
| 11 June | 0 | |||
| 10 June | 0 | |||
| 09 June | 0 | |||
| 08 June | +1 | |||
| 07 June | 0 | |||
| 06 June | +13 | |||
| 05 June | 0 | |||
| 04 June | +2 | |||
| 03 June | 0 | |||
| 02 June | +5 887 | |||
| 01 June | +7 |
| 2 | የመንግስት አደረጃጀትና ቅርፅ ሊቀየር ይችላል‼
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ዛሬ ይፋ ያደረጓቸው 8 ዋና ዋና ሀገራዊ አጀንዳዎችን:-
በዚህ መሠረት
1.የሀገር ግንባታ
2.የመንግሥት አደረጃጀትና ቅርጽ የፖለቲካ ውክልና የምርጫ ሥርአት ጉዳዮች
3.የፌድራል ከተሞች አዲስአበባ እና ድሬዳዋ ጉዳይ
4.የሃይማኖት ጉዳዮች
5.የተቋማት ግንባታ የህግ የበላይነትና የሰብአዊ መብቶች
6.ማህበራዊና ኢኮኖሚ እንዲሁም የአርሶአደር እና አርብቶ አደር ጉዳዮች
7.ሙስና እና መልካም አስተዳደር
8.ሰላም ግንባታ
📌በኮሚሽኑ የተለዩት 8 አጀንዳዎች እያንዳንዳቸው በስራቸው ዝርዝር ንዑስ ጉዳዮችን አካተዋል ብለዋል።
ለምሳሌ በ1ኛው አጀንደ ስር
አጀንዳ ቁጥር 1
1. የሀገር ግንባታ
1.1. የማንነት እና የሀገር ባለቤትነት ጉዳዮች
እዛው ስር 2. ታሪክ እና ማንነት
2. የጋራ ሀገራዊ ማንነት እና እሴቶች... እሴቶችን የሚመለከቱ ጉዳዮች
እዚያው ስር 4. ሀገር ግንባታ እና ብዙሀንነት አስተዳደር ጉዳዮች
3. የቋንቋ ጉዳዮች
1.6. የባህል ታሪክ እና... ታሪክ እና ቅርስ ጥበቃ ጉዳዮች እንዲሁም ሌሎችም በርካታ ጉዳዮች
አጀንዳ ቁጥር 2
2. የመንግስት አደረጃጀት እና ቅርፅ እንዲሁም የፖለቲካ ስርዓት፣ የፖለቲካ ውክልና እና የምርጫ ስርዓት
2.1. የመንግስት አደረጃጀት እና ቅርፅ
2.1.1. የመንግስት አደረጃጀት አስተዳደር ስርዓት አይነት
2.1.2. እራስን እድል በራስ የመወሰን መብት፤ በቅንፍ ውስጥ ሰላሳ ዘጠኝ እዝባር አንድ (39/1)
2.1.3. የብሄር ብሄረሰቦች ትርጓሜ፤ አንቀፅ ሰላሳ ዘጠኝ እዝባር አምስት (39/5) — ህገ-መንግስቱን... ህገ-መንግስቱን ማለቴ ነው
2.1.4. የፌደራል መንግስት እና የክልል መንግስታት መሪዎች የስልጣን ዘመን
2.1.5. የፌደራል እና የክልል መንግስታት ግንኙነት
እዚያው ስር፡ የስልጣን ክፍፍል የፌደራል እና የክልል መንግስት
እዚያው ስር አሁንም፡ የፊስካል ፌደራሊዝም እና የሀብት ክፍፍል
2.1.6. የክልል አስተዳደር እና ወሰኖች
እዚያው ስር፡ የአዳዲስ ክልሎች አመሰራረት
እዚያው ስር፡ የክልል አስተዳደራዊ ወሰኖች
2.1.7. የህግ አውጪው አካል ወይም ፓርላማ መዋቅር እና miና
2.1.8. ህገ-መንግስትን የመተርጎም ስልጣን
2.1.9. የህገ-መንግስት ማሻሻያ ስርዓት፤ አንቀፅ አንድ መቶ አራት (104) እና አንድ መቶ አምስት (105)
2.2. የፖለቲካ ውክልና እና የምርጫ ስርዓት ጉዳዮች
ከስሩ 2.2.1. የሀገሪቱ የምርጫ ስርዓት
2.2.2. የመድብለ ፓርቲ ስርዓት
2.2.3. የፖለቲካ ፓርቲ አደረጃጀት
2.2.4. የመንግስት እና የገዢ ፓርቲ ሚና መለያየት
2.2.5. የምርጫ ክልሎች አወቃቀር
2.2.6. የፖለቲካ ፓርቲዎች የመንግስት ሀብት አጠቃቀም
አጀንዳ ቁጥር 3
3. የፌደራል ከተሞች (አዲስ አበባ እና ድሬዳዋ)
3.1. የአዲስ አበባ ጉዳይ
3.1.1. የአዲስ አበባ ህጋዊ አቋም
እዚያው ስር፡ አዲስ አበባ ከኦሮሚያ ክልል ጋር ያለው ግንኙነት
ከዚያው ስር፡ የአዲስ አበባ ከተማ የበጀት ድርሻ ጉዳይ
3.1.2. የፌደራል ዋና ከተማ ጉዳይ
3.1.3. የአዲስ አበባ ፖሊስ እና ፍርድ ቤት ጉዳይ
3.1.4. የአዲስ አበባ ወሰን እና የቦታዎች ስያሜዎች
3.1.5. የአዲስ አበባ ከተማ የስራ ቋንቋ
3.1.6. የአዲስ አበባ ከተማ ታሪካዊ ቅርሶች አካታችነት ጉዳይ
...3.2. የድሬዳዋ ጉዳይ .......
አጀንዳዎቹ ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በአገር አቀፍ ደረጃ በአዲስ አበባ በሚካሄደው ጉባዔ ላይ የሚመከርባቸው ናቸው፡፡ | 17 397 |
| 3 | ሰበር:-የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለመጨረሻው ምክክር የተመረጡትን አጀንዳዎች ዛሬ ከደቂቃዎች በኋላ ለህዝብ ይፋ ሊያደርግ ነው።ዝርዝሩ እንደደረሰ ይቀርባል። | 20 329 |
| 4 | የሱዳን ጦር በኢትዮጵያ ድንበር አቅራቢያ የሚገኝ ቁልፍ ምሽግ ተቆጣጠረ‼
የሱዳን መከላከያ ሠራዊት (SAF) በብሉ ናይል ክልል ከኢትዮጵያ ድንበር አንድ ኪሎ ሜትር ገደማ ርቀት ላይ የሚገኘውንና በጆሴፍ ቱካ በሚመራው የሱዳን ሕዝብ ነፃነት ንቅናቄ (SPLM-N) ይዞታ ሥር የነበረውን «አል-ባር» የተባለ ቁልፍ ወታደራዊ ምሽግ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ሥር ማዋሉን አስታወቀ።
📌 የድንበር አካባቢዎችን ከዓማፂያን ማጽዳት እና በፈጣን ድጋፍ ኃይል (RSF) እና በSPLM-N ጥምረት እጅ የምትገኘውን ስትራቴጂካዊ የድንበር ከተማ «ኩርሙክን» መልሶ መቆጣጠር ነው።
📌 ሠራዊቱ በሰሜን ዳርፉር የጠላት ድሮን መትቶ መጣሉን የገለጸ ሲሆን፤ አራተኛ ዓመቱን የያዘው የሱዳን የእርስ በርስ ጦርነት በተለያዩ ግንባሮች በማገርሸቱ የሲቪሎች መፈናቀል እና የሰብአዊ ቀውሱ በከፍተኛ ሁኔታ እየባሰ መጥቷል። | 20 173 |
| 5 | 🔥 ለደላላ ሳይከፍሉ፣ እቃዎን ዛሬውኑ በነፃ ይሽጡ! 🔥
የፈለጉትን ለመሸጥም ሆነ ለመግዛት ምቹና ፈጣን ፕላትፎረም — Fulbek ሥራ ጀምሯል! 🎉
በመካከል ሰው የለም፣ ኮሚሽን የለብዎትም! 100% በነፃ በቀጥታ ከገዢ ወይም ከሻጭ ጋር ይገናኙ።
📱 ስልክ፣ ላፕቶፕ፣ ቲቪ
🚗 መኪና እና ሞተር
🏠 ቤት እና ቦታ (ኪራይ/ሽያጭ)
👗 ፋሽን እና የቤት እቃዎች
⚡️ ለምን ፉልቤክ?
• እቃ ለመለጠፍ 1 ደቂቃ ብቻ ነው የሚፈጅብዎት።
• በቀጥታ ከገዢ ወይም ከሻጭ ጋር ይደዋወላሉ።
• 0% ኮሚሽን! ገንዘብዎን አያባክኑ።
👇 አሁኑኑ ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት መግበያየት ይጀምሩ!
🤖 በቴሌግራም ለመጀመር፡ 👉 @FulbekBot
🌐 በድረ-ገጽ ለመጠቀም፡ 👉 Fulbek.com
📢 የቴሌግራም ቻናላችን፡ 👉 @Fulbek
🎬 የቲቶክ ቪዲዮ ማብራሪያ ለመመልከት፡
👇 👇 👇
🔗 https://vt.tiktok.com/ZSxT3aEYF/ | 18 416 |
| 6 | ባይናንስ በኢትዮጵያ አገልግሎቱን በድጋሚ መጀመሩን አስታወቀ‼
የዓለማችን ግዙፉ የክሪፕቶ መለዋወጫ መድረክ የሆነው ባይናንስ (Binance)፣ ከኢትዮጵያ የቁጥጥር አካላት ጋር በተደረገ ስምምነት መሠረት በሀገሪቱ ተቋርጦ የነበረው መተግበሪያው በድጋሚ መሥራት መጀመሩን አስታወቀ።
ተቋሙ በኢትዮ ቴሌኮም በኩል የኢንተርኔት መድረኩ በድጋሚ ክፍት መደረጉን ገልጾ፣ ለተፈጠረው የአገልግሎት መቋረጥ ለኢትዮጵያ ደንበኞቹ ይቅርታ ጠይቋል።
ይህ ውሳኔ መንግሥት የፋይናንስና የቁጠባ ዘርፉን ለዲጂታል ምጣኔ-ሀብት በከፊል ክፍት እያደረገ ባለበት ወቅት የመጣ ቢሆንም፣ ሀገሪቱ የክሪፕቶ መድረኮችን ለግዢና ለክፍያ ሥርዓት መጠቀም ላይ የጣለችው ክልከላ ግን አሁንም እንደቀጠለ ነው።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ብቸኛው ሕጋዊ መገበያያ ገንዘብ የኢትዮጵያ ብር መሆኑንና በክሪፕቶ ግብይት መፈጸም የተከለከለ መሆኑን በተደጋጋሚ ቢያስጠነቅቅም፣ በሀገር ውስጥ ያለው የዜጎች የክሪፕቶ ፍላጎት እየጨመረ መሆኑ ተገልጿል። የባይናንስ ወደ ሥራ መመለስ የሀገሪቱ የክሪፕቶ ፖሊሲ መቀየሩን በግልጽ እንደማያሳይ የዜናው ዘገባ ያመላክታል። | 18 842 |
| 7 | አል በያን የቁርኣን አካዳሚ
ጊዜው የእውቀት ነው!
🔤🔤🔤🔤🔤🔤
⚡️ ቃዒደቱ ኑራንያ ለጀማሪ ባሉበት ሆነው በአጭር ጊዜ ውስጥ
⚡️ ቁርኣን ነዞር/ቲላዋ በተጅዊድ ላይቭ በሚመቸዎት ሰአት!
⚡️ ቁርኣን ሂፍዝ ከእለታዊ ክትትልጋ ባሉበት ሆነው!
⚡️ አጫጭር የተጅዊድ ትምህርት ስልጠና በሰርተፍኬት!
🔽🔽🔽
ለመመዝገብ
•┈┈•✿❁✿•┈┈•
+25914620048
+251911276126
Telegram link
@beyanquran
ቻናሉን ለመቀላቀል
https://t.me/Be_Qur_online2 | 18 514 |
| 8 | ለወራት ሆርሙዝ ሰርጥ ላይ የቆየችው የኢትዮጵያ መርከብ ጉዞ ጀመረች‼
በኢራንና በአሜሪካ ጦርነት ምክንያት ለወራት ተዘግቶ የነበረው የሆርሙዝ ወሽመጥ በስምምነት መከፈቱን ተከትሎ፣ እዚያው ተዘግቶባት የነበረችው የኢትዮጵያ የጭነት መርከብ "ኤም ቪ ጊቤ" (MV Gibe) ጉዞዋን መጀመሯ ተጠቆመ።
የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ እንዳስታወቀው፣ መርከቧ በአሁኑ ወቅት በኦማን ገልፍ በኩል ወደ ጅቡቲ በመጓዝ ላይ የምትገኝ ሲሆን፣ ሰኔ 21 ቀን ምሽት 2 ሰዓት ላይ ጅቡቲ ወደብ ትደርሳለች ተብሎ ይጠበቃል። በወሽመጡ መዘጋት ሳቢያ ከኢትዮጵያ መርከብ በተጨማሪ 1,150 የጭነት መርከቦች ለወራት ለመቆም ተገደው እንደነበር ይታወሳል። | 23 265 |
| 9 | 📢ሳር ቤት አደባባይ ፊት ለፊት
ወይም አዳምስ አጠገብ (7th -23th floor)
📣ከ ወለድ ነፃ ‼️‼️
🔊🕐30% discount
✅ ባለ 1 መኝታ ቤት
➡️76 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 9,120,000 ብር
20%- 1,824,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 6,384,000 ብር
✅ ባለ 2 መኝታ ቤት
➡️99ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 12,375,000 ብር
20%- 2,475,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 8,662,500 ብር
➡️100 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 12,000,000 ብር
20%- 2,400,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 8,400,000 ብር
✅ባለ 3 መኝታ ቤት
➡️136 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 16,320,000 ብር
20%- 3,264,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 11,424,000 ብር
➡️144 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 17,280,000 ብር
20%- 3,456,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 12,096,000 ብር
➡️149 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 17,880,000 ብር
20%- 3,576,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 12,516,000 ብር
➡️151 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 18,120,000 ብር
20%- 3,624,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 12,684,000 ብር
የማስረከቢያ ግዜ 36 ወራት።
♦️በ ካሬ ከ 120 - 135 ብር
☎️ 09-11-48-56-60
☎️ 09-83-85-83-82
What's up https://wa.me/qr/D7IRNHWKFP2IA1
TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver | 20 560 |
| 10 | ደቡብ አፍሪካ፡ ሰነድ የሌላቸው የውጭ ዜጎች እንዲወጡ የተሰጠው ቀነ-ገደብ ሊያበቃ 5 ቀናት ቀሩት
በደቡብ አፍሪካ ሰነድ የሌላቸው የውጭ ዜጎች እስከ ሰኔ 30 (June 30) ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ የተሰጠው የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ሊያበቃ ቀናት ቀርተውታል።
ሊነሱ የሚችሉ ሁከቶችን ለመቆጣጠር መንግሥት ከ600 ሚሊዮን ራንድ በላይ በሆነ ወጪ መጠነ-ሰፊ የጸጥታ ጥበቃ ዘመቻ ይፋ ማድረጉን የሀገሪቱ ሚዲያ (eNCA) ዘግቧል።
በአሁኑ ወቅት የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ዜጎቻቸውን የማስወጣት ሥራ የጀመሩ ሲሆን፣ የደቡብ አፍሪካ ፖሊስና መከላከያም ለማንኛውም ድንገተኛ ሁኔታ ዝግጁ መሆናቸውን አስታውቀዋል። | 19 763 |
| 11 | ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ
ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ ከፍተኛ ጥራት ያለው አገልግሎትን አለም አቀፍ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎችና ቲክኖሎጂ የደረሰበትን ማሸኖችን በመጠቀም የተለያዩ የውበት አገልግሎቶችን የሚሰጥ ማእከል ነው።በውስጡም :-
👉 ከ 10 አመት በላይ ልምድ ባላቸው የቱርክ ባለሙያዎች አጠቃላይ የፀጉር ንቅለ ተከላ እና ለጸጉር መሳሳትና መርገፍ የPRP ህክምና
👉አጠቃላይ የቆዳ ህክምናና እንክብካቤ እና የጸረ እርጅና ህክምና (facial, HydraFacial, different anti-aging therapies)
👉 ከቱርክ በመጡ ባለሙያዎች እና በዘመናዊ ማሽኖች ያለምንም ሰርጀሪ አላስፈላጊ ስብን/ውፍረትን ማጥፋትና የሰውነት ቅርጽን ማስተካከል እንዲሁም በህክምና የታገዘ የአመጋገብ ምክር
👉የዋግምት (Blood cupping) ህክምና
👉 ያለእድሜ የሚመጣን እርጅናን፤ አይን አካባቢ ያሉ መሸብሸቦችን፤ የግንባር መጨማደድን ማስተካከል
👉 የፊትና የከንፈር ቅርጽን ማስተካከል
👉 የBotox እንዲሁም የFiller አገልግሎት
👉 የጠባሳ ህክምና
👉 በሀይፉ ማሽን የፊትን ቆዳ መወጠር ወይንም አንገት ላይ የሚመጣን ውፍረት ማስተካከል
👉 እንዲሁም የተለያዩ የ ሜዞቴራፒ ትሪትመንቶችን ማግኘት ትችላላችሁ
👉 ለቆዳ ተስማሚ የሆኑ ሜዲካል ግሬድ የቆዳ ፕሮዳክቶች
እስከ ምሽቱ 2፡00 እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ሙሉ ቀን ይገኙናል፡፡
አድራሻ:- ወሎ ሰፈር ጋራድ ህንፃ 7ተኛ ፎቅ
ስልክ:- 0966969696
0972939393
አስተማማኝ የመኪና ማቆሚያ አለን
| 19 601 |
| 12 | ደብረ ማርቆስ - ባሕር ዳር‼
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ አዲስ የደብረ ማርቆስ የበረራ መስመር እንደሚጀምር አስታወቀ።
በዚሁ መሠረት፡-
📌ከአዲስ አበባ - ደብረ ማርቆስ (ደርሶ መልስ)፦ በየቀኑ
📌ከደብረ ማርቆስ - ባሕር ዳር፦ በሳምንት 4 ቀን (ሰኞ፣ ረቡዕ፣ ዓርብና እሑድ)
📌ከባሕር ዳር - ደብረ ማርቆስ፦ በሳምንት 3 ቀን (ማክሰኞ፣ ሐሙስና ቅዳሜ) መደበኛ በረራዎችን ያደርጋል።(ከማርቆስ ኮሙኒኬሽን የተወሰደ) | 21 635 |
| 13 | 📢 አስደሳች ዜና!
ከዳሩል ዒልም የቁርአን ሒፍዝ
እና የተርቢያ መዕከል
💎 ዳሩል ዒልም መርከዝ ለመጪዉ ክረምትና በጋ በአዳሪ መርሃግብር ተማሪዎችን ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቆ በምዝገባ ላይ ይገኛል።
☑️ የመመዝገቢያ መስፈርቶች፦
📍ጾታ፦ ለወንዶች ብቻ (አዳሪ)
📍 እድሜ፦ ከ10 - 20 ዓመት
📍 ጤንነት፦ ከማንኛውም በሽታ ነፃ የሆነ
📍 ስነ-ምግባር፦ለመርከዙ ህግና ደንቦች ተገዢ የሆነ
📍 ፍላጎት፦ ለመቅራት ከፍተኛ ፍላጎት ያለው
📍ክፍያ፦ ወርሃዊ ክፍያን መክፈል የሚችል
☑️ የሚሰጡ የትምህርት አይነቶች፦
📌 የቁርአን ሒፍዝ (በቃል መያዝ)
📌 የቁርአን ነዘር (ንባብ) እና ሙራጀዓ (ክለሳ)
📌 ቃዒደቱን ኑራኒያ እና የተጅዊድ ትምህርቶች
📌 የተለያዩ የዲን ኪታቦች
☎️ ለምዝገባ እና ለበለጠ መረጃ፡
+251911171786 | +251910034682
+251947224231 | +251970092357
በቴሌግራም ለመመዝገብ ይህን ይጫኑ👈
በዋትስ አፕ ለመመዝገብ ይህን ይጫኑ👈
የቴሌግራም አድራሻ፡
🔗https://t.me/darulilmmerkezofficial
🔗https://t.me/darulilmmerkezofficial
🏢 አድራሻ: አንፎ 105 ከዘቢዳር ሆቴል ጀርባ | 20 657 |
| 14 | ሰበር ዜና፡ የአሜሪካ ሴኔት ወታደሮቹ ከኢራን ጦርነት እንዲወጡ ወሰነ‼
የአሜሪካ ሴኔት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሀገሪቱን ወታደራዊ ኃይሎች ከኢራን ጦርነት በአስገዳጅነት እንዲያስወጡ የሚያዝ የውሳኔ ሐሳብ በ48 ከፍተኛ ድምፅ አፅድቋል።
ውሳኔው የተላለፈው ሁለቱ ሀገራት በስዊዘርላንድ ለዘላቂ የተኩስ አቁም እየተደራደሩ ባሉበት ወቅት ሲሆን፣ ዓላማውም ድርድሩ ባይሳካ እንኳ አሜሪካ ድጋሚ ወደ ጦርነት እንዳትገባ ለመከላከል ነው። ፕሬዚዳንት ትራምፕ በበኩላቸው ውሳኔው የመካከለኛው ምስራቅ የሰላም ጥረቴን የሚያደናቅፍ፣ "የዘገየና ትርጉም አልባ" ነው ሲሉ ነቅፈውታል። | 22 836 |
| 15 | አሁንም እድሉ እንዳያመልጦ 🎯
📍 በለቡ መብራት
#በ30% ቅናሽ! (100% ለሚከፍሉ)
እንዲሁም በግንባታ ሂደት ለሚከፍሉ
#በ10% ቅድመ ክፍያ
🔥እንዲሁም የንግድ ሱቆችን ከ 27ካሬ ጀምሮ ያገኛሉ
▶️ቅድመ ክፍያ 15%
▶️ 50 % የባንክ አማራጭ
👉 59ካሬ መኖሪያ አፓርትመንት
ቅድመ ክፍያ 10%= 520,000 ብር
👉 75 ካሬ ባለ አንድ መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%= 661,000 ብር
👉 111ካሬ ባለ ሁለት መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%= 979,530 ብር
👉155 ካሬ ባለ ሶስት መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%=1.3 ሚሊ
👉176 ካሬ ባለ አራት መኝታ
ቅድመ ክፍያ=1.5 ሚሊ
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
🎯አሊያም 30% ግንባታው እስኪጠናቀቅ ከፍላችሁ 60% በባንክ ረጅም አመት በሚከፈል
💥ማራኪ የቤት ዲዛይኖቻችን ለሁሉም የሚስማሙ, ሁሉም ቤቶቻችን ተጨማሪ የሰራተኛ ክፍል እና ስቶር እንዲሁም ላውንደሪ ክፍል ያላቸው!
⩩25% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፤ ከከፈሉት ላይ ከ13 -30% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
ለበለጠ መረጃ በ📞 +251973050545 +251949780807
WhatsApp :
https://wa.me/+251949780807?text=I%20am%20interested%20on%20some%20more%20information
Telegram :
https://t.me/simu0545?text=I%20want%20more%20info%20on%20this | 21 805 |
| 16 | መሬታቸው ለሚኒሻ‼
ከኦሮሚያ የተፈናቀሉ ወገኖች መሬታቸው ለሚሊሻ ሊሰጥ ነው ተባለ‼
ከምስራቅ ወለጋ ኪራሙ ወረዳ ተፈናቅለው በወሎ ጃራ መጠለያ የሚገኙ ዜጎች፣ ወደ ቀደመ ይዞታቸው በአካል ተመልሰው ካልገቡ መሬታቸው ለሚሊሻ፣ ለጸጥታ ኃይሎችና ለሥራ አጥ ወጣቶች እንደሚታደል ማስጠንቀቂያ እንደደረሳቸው ገልፀዋል።
ተፈናቃዮቹ መሬታቸውን ላለማጣት ሲሉ ከመጠለያ ጣቢያ ሆነው የተከማቸና ዓመታዊ ከፍተኛ ግብር እየከፈሉ መሆናቸውን በመጥቀስ፣ ይህ አዲስ መመሪያ ከፍተኛ የስነ-ልቦና ጫና እንደፈጠረባቸውና መንግሥት ጣልቃ ገብቶ አፋጣኝ መፍትሄ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል።
በጉዳዩ ላይ በአካባቢው አመራሮች መካከል የሃሳብ ክፍፍል መኖሩ የተገለጠ ሲሆን፣ አንዳንዶቹ "ግብር እየከፈሉ በመሆኑ ይዞታቸው ሊነካ አይገባም" ሲሉ፣ የቀሩት ደግሞ "በአካል በቦታው የሌሉ በመሆኑ መሬቱ መተላለፍ አለበት" የሚል አቋም ይዘዋል ሲል የዘገበው አዲስ ማለዳ ከአካባቢው የዞንና የወረዳ ኃላፊዎች ምላሽ ለማግኘት የተደረገው ጥረት አልተሳካም ብሏል። | 23 214 |
| 17 | 🌟 በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ!
በአዲስ አበባ እምብርት ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በሚያማምሩ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣ ምንም አይነት የመሰረተ ልማት (የውሃ፣ የመብራት፣ የመንገድ) ስጋት የሌለበት ድንቅ የመኖሪያ መንደር!
ከመንግስት ጋር በጋራ (70/30) እየገነባን ያለነውን ይህንን እጅግ ዘመናዊ አፓርታማ ከ2 ዓመት ባነሰ ጊዜ ውስጥ እናስረክባለን።
✨ ልዩ ጥቅሞች፦
Fixed Rate፦ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ወይም የወለድ ክፍያ የለውም!
ምቹ አከፋፈል፦ በሂደት የሚከፈል ማራኪ የክፍያ ስልት።
ታማኝነት፦ በኩባንያው ቀጥተኛ የሽያጭ ባለሙያ የሚስተናገዱበት አስተማማኝ እድል።
📐 ያሉን የአማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (15% ቅድመ ክፍያ ብቻ)
🛏 ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 5,830,385 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 874,557 ብር
🛏 ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,272,084 ብር
🛏 ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,510,600 ብር
🛏 ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 2,544,168 ብር
📞 አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ!
እድሉ ሳያመልጥዎት ቀጠሮ ለመያዝ እና ዝርዝር መረጃ ለማግኘት በታማኝነት እና በሃላፊነት እጠብቆታለሁ።
📱 ስልክ፦ +251940438843 | +251910706871
👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪ ፦ ተመስገን ጥላሁን
💬 Telegram: @Tom45201
🟢 WhatsApp: https://wa.me/message/4RYVH5NQNAV2I1?src=qr | 21 237 |
| 18 | “ሚሳኤሎቻችን ባይኖሩ ኖሮ እንደ ጋዛ እንሆን ነበር” የኢራኑ ፕሬዝዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን
የኢራኑ ፕሬዝዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን ሀገራቸው የያዘችው የባሊስቲክ ሚሳኤል ፕሮግራም በፍፁም ለድርድር የማይቀርብ መሆኑን በፅኑ አስታወቁ።
ፕሬዝዳንቱ በፓኪስታን ያደረጉትን ይፋዊ የስራ ጉብኝት ተገን በማድረግ በሰጡት መግለጫ፣ ኢራን ራሷን ለመከላከል የገነባችው የሚሳኤል አቅም ባይኖር ኖሮ አሁን ላይ የሀገሪቱ እጣ ፈንታ እንደ ጋዛ ሊሆን እንደሚችል አስገንዝበዋል።
ማሱድ ፔዜሽኪያን አክለውም፣ “ለራሳችን መከላከያ የያዝናቸው ሚሳኤሎች ባይኖሩ ኖሮ፣ እስራኤል እና አሜሪካ ለሽማግሌም ሆነ ለህፃን ሳያዝኑ ኢራንን ልክ እንደ ጋዛ ያፈርሷት ነበር” ሲሉ የጦር መሣሪያዎቻቸው ለሀገሪቱ ህልውና ወሳኝ መሆናቸውን አስምረውበታል።
ኢራን በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ ብትሆን፣ ከማንኛውም አካል ጋር በመከላከያ አቅሟ ዙሪያ በፍፁም ለድርድር እንደማትቀመጥ ፕሬዝዳንቱ በቁርጠኝነት ገልጸዋል።(Menehariya) | 21 628 |
| 19 | ‼️#ከበረሮ🪳 እና #አይጥ🐀 💯% የሚገላግል የተረጋገጠ ምርጥ መሳሪያ!
📍#አዲስ_አበባ 📍#ባህርዳር
📍#ደሴ 📍#ደ_ብረሀን
📍#ኮምቦልቻ
🚚 ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በ 30 ደቂቃ ያሉበት ስናደርስ በሌሎች ከተማዎች በፖስታ ቤት እንልካለን!
‼️ ከመጨረሳችን በፊት
ፈጥነዉ ይደዉሉልን‼️
📞0954633900
📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
✅በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥራት ማረጋገጫ ያለዉ ኦሪጅናል Ultrasonic pest repeller 🙏
❇️በፈለጉት ቦታ ላይ በመሰካት ብቻ
👉አይጦችን🐀
👉 በረሮ 🪳 እና ጉንዳን
👉የወባ ትንኝ(ቢምቢ)🕷
👉ማንኛዉንምበራሪ ነፍሳት ላይ
☠ሊቋቋሙት የማይችሉትን frequency በመልቀቅ
ላይመለሱ እሰከ መጨረሻዉ ይሸኛቸዋል!
#ሰዎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት የሌለዉ ሲሆን ወጥመድ ልግዛ አይጥ ልጎትት ሳይሉ አይጦችን እንዲሁም በረሮን 100 ሜትር የሚያርቅ ድንቅ የዘመኑ ዉጤት👏👏
😱 በ 1699 ብር ብቻ ይገላገሉ።
‼️ጥቂት ፍሬዎች ሰላስገባን
ሳንጨረስ ፈጥነዉ ይዘዙን‼️
👇👇👇👇👇👇
👉📞0954633900
👉📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
🚚አዲስ አበባ እና ጠበጠቀስናቸዉ ከተሞች ላይ ያሉበት በነፃ ስናደርስ ለሌሎች ከተሞች በፖስታ ቤት እንልካለን።
#ሙሉዋስትና ያለዉ ሲሆን ሰክተዉ አይጥ ወይም ተህዋስ ፎቶ ማንሳት ከቻሉ ሽልማት አሎት!(አይችሉም እንጂ)
🌐ሌሎች ዕቃዎችን ለማየት
@Dubai_tera2 ን
👆👆👆join ይበሉ! | 21 536 |
| 20 | በትግራይ የጸደቀው የውትድርና አገልግሎት ሕግ እንዲሰረዝ ሂውማን ራይትስ ዎች ጠየቀ‼
የሰብአዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅቱ ሂውማን ራይትስ ዎች፣ በትግራይ ክልል በቅርቡ የጸደቀው የውትድርና አገልግሎት ሕግ በአስቸኳይ እንዲሰረዝ አሳሰበ።
ድርጅቱ ሕጉ ለግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ መንገድ የሚከፍትና ተቃውሞን ለመቅጣት ሊያገለግል እንደሚችል ገልጿል። የሂውማን ራይትስ ዎች የአፍሪካ ክፍል ምክትል ኃላፊ ላቴሺያ ባድር፣ ሲቪል ዜጎችን በማስገደድ እና ተቃዋሚ ድምፆችን በመጫን የክልሉን የፖለቲካ ውጥረት መፍታት እንደማይቻል ተናግረዋል።
ድርጅቱ አዲሱ ሕግ ከኤርትራ የግዴታ ብሔራዊ አገልግሎት ሥርዓት ጋር ተመሳሳይነት እንዳለው በመጥቀስ የዜጎች መብትና ነፃነት እንዲጠበቅ ጥሪ አቅርቧል። | 22 057 |
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
