Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
Channel Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ (@wasulife) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 244 222 subscribers, ranking 94 in the Business category and 42 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 244 222 subscribers.
According to the latest data from 21 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 14 389 over the last 30 days and by -448 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 12.56%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 10.79% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 30 757 views. Within the first day, a publication typically gains 26 403 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 132.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“እንኳን ደህና መጡ‼
📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed
📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife
ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 22 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Business category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 22 June | 0 | |||
| 21 June | 0 | |||
| 20 June | 0 | |||
| 19 June | +14 746 | |||
| 18 June | 0 | |||
| 17 June | 0 | |||
| 16 June | +2 733 | |||
| 15 June | +64 | |||
| 14 June | 0 | |||
| 13 June | 0 | |||
| 12 June | 0 | |||
| 11 June | 0 | |||
| 10 June | 0 | |||
| 09 June | 0 | |||
| 08 June | +1 | |||
| 07 June | 0 | |||
| 06 June | +13 | |||
| 05 June | 0 | |||
| 04 June | +2 | |||
| 03 June | 0 | |||
| 02 June | +5 887 | |||
| 01 June | +7 |
| 2 | አል በያን የቁርኣን አካዳሚ
ጊዜው የእውቀት ነው!
🔤🔤🔤🔤🔤🔤
⚡️ ቃዒደቱ ኑራንያ ለጀማሪ ባሉበት ሆነው በአጭር ጊዜ ውስጥ
⚡️ ቁርኣን ነዞር/ቲላዋ በተጅዊድ ላይቭ በሚመቸዎት ሰአት!
⚡️ ቁርኣን ሂፍዝ ከእለታዊ ክትትልጋ ባሉበት ሆነው!
⚡️ አጫጭር የተጅዊድ ትምህርት ስልጠና በሰርተፍኬት!
🔽🔽🔽
ለመመዝገብ
•┈┈•✿❁✿•┈┈•
+25914620048
+251911276126
Telegram link
@beyanquran
ቻናሉን ለመቀላቀል
https://t.me/Be_Qur_online2 | 7 290 |
| 3 | ሕወሓት በአፋር ክልል የሞርታር ጥቃት መፈፀሙ ተነገረ‼
ሕወሓት በአፋር ክልል መጋሌ ወረዳ በሚገኝ የጸጥታ ኃይሎች ሰፈር ላይ ድንገተኛ የሞርታር ጥቃት መፈፀሙ ተሰምቷል።
📌ሃራ መሬት በሚገኙ ኃይሎች ላይ ነው ተብሏል።
የደረሰው የጉዳት መጠን በግልጽ ባይታወቅም፣ ድርጊቱ በአካባቢው ነዋሪዎች ዘንድ ከፍተኛ ድንጋጤ መፍጠሩ ተገልጿል። ይህ ጥቃት የተሰነዘረው በትግራይ ክልል መጠነ-ሰፊ የግዳጅ ወታደራዊ አፈሳ እየተካሄደ ባለበትና በፌዴራል መንግሥቱና በሕወሓት መካከል ያለው ውጥረት በበረታበት ወቅት ነው። | 12 966 |
| 4 | 📢ሳር ቤት አደባባይ ፊት ለፊት
ወይም አዳምስ አጠገብ (7th -23th floor)
📣ከ ወለድ ነፃ ‼️‼️
🔊🕐30% discount
✅ ባለ 1 መኝታ ቤት
➡️76 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 9,120,000 ብር
20%- 1,824,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 6,384,000 ብር
✅ ባለ 2 መኝታ ቤት
➡️99ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 12,375,000 ብር
20%- 2,475,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 8,662,500 ብር
➡️100 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 12,000,000 ብር
20%- 2,400,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 8,400,000 ብር
✅ባለ 3 መኝታ ቤት
➡️136 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 16,320,000 ብር
20%- 3,264,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 11,424,000 ብር
➡️144 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 17,280,000 ብር
20%- 3,456,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 12,096,000 ብር
➡️149 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 17,880,000 ብር
20%- 3,576,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 12,516,000 ብር
➡️151 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 18,120,000 ብር
20%- 3,624,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 12,684,000 ብር
የማስረከቢያ ግዜ 36 ወራት።
♦️በ ካሬ ከ 120 - 135 ብር
☎️ 09-11-48-56-60
☎️ 09-83-85-83-82
What's up https://wa.me/qr/D7IRNHWKFP2IA1
TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver | 15 346 |
| 5 | ወታደራዊ ምልመላ‼
በትግራይ እየተካሄደ ያለው የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ በፈጠረው ስጋት ምክንያት በርካታ ወጣቶች ከክልሉ እየወጡ ወደ ቀሪው የኢትዮጵያ ክፍል እየሸሹ ሲሆን ሌሎች ደግሞ እዚያው ተደብቀው እንደሚገኙ ተናገሩ።
በክልሉ ውስጥ በስፋት እየተካሄደ ባለው የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ የተነሳ እንቅስቃሴዎች እየተስተጓጎሉ መሆናቸውን የሚናገሩት ነዋሪዎች ፍርሃት መንገሱን ገልጸዋል።
ይህ አፈሳ ከነዋሪዎች እና ከመብት ድርጅት ውግዘት እየገጠመው ቢሆንም ምልመላው በፈቃደኝነት የሚካሄድ ነው በማለት ህወሓት ማስተባበሉን ኤኤፍፒን ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል። | 15 503 |
| 6 | 📢 አስደሳች ዜና!
ከዳሩል ዒልም የቁርአን ሒፍዝ
እና የተርቢያ መዕከል
💎 ዳሩል ዒልም መርከዝ ለመጪዉ ክረምትና በጋ በአዳሪ መርሃግብር ተማሪዎችን ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቆ በምዝገባ ላይ ይገኛል።
☑️ የመመዝገቢያ መስፈርቶች፦
📍ጾታ፦ ለወንዶች ብቻ (አዳሪ)
📍 እድሜ፦ ከ10 - 20 ዓመት
📍 ጤንነት፦ ከማንኛውም በሽታ ነፃ የሆነ
📍 ስነ-ምግባር፦ለመርከዙ ህግና ደንቦች ተገዢ የሆነ
📍 ፍላጎት፦ ለመቅራት ከፍተኛ ፍላጎት ያለው
📍ክፍያ፦ ወርሃዊ ክፍያን መክፈል የሚችል
☑️ የሚሰጡ የትምህርት አይነቶች፦
📌 የቁርአን ሒፍዝ (በቃል መያዝ)
📌 የቁርአን ነዘር (ንባብ) እና ሙራጀዓ (ክለሳ)
📌 ቃዒደቱን ኑራኒያ እና የተጅዊድ ትምህርቶች
📌 የተለያዩ የዲን ኪታቦች
☎️ ለምዝገባ እና ለበለጠ መረጃ፡
+251911171786 | +251910034682
+251947224231 | +251970092357
በቴሌግራም ለመመዝገብ ይህን ይጫኑ👈
በዋትስ አፕ ለመመዝገብ ይህን ይጫኑ👈
የቴሌግራም አድራሻ፡
🔗https://t.me/darulilmmerkezofficial
🔗https://t.me/darulilmmerkezofficial
🏢 አድራሻ: አንፎ 105 ከዘቢዳር ሆቴል ጀርባ | 14 449 |
| 7 | ኢዜማ 86 ወንበሮችን በማሸነፍ ቀዳሚው ተፎካካሪ ፓርቲ መሆኑን አስታወቀ‼
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) በ2018ቱ ሀገር አቀፍ ምርጫ 13 የሕዝብ ተወካዮች እና 73 የክልል/ከተማ (በድምሩ 86) ወንበሮችን በማግኘት ቀዳሚው ተፎካካሪ ፓርቲ መሆኑን ገለጸ።
ፓርቲው በቀጣይ ዓመታት ጠንካራ የተፎካካሪነት ሚናውን እንደሚወጣ አረጋግጦ፤ ምርጫውን ላሸነፈው ብልጽግና ፓርቲ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት በማስተላለፍ ፍትሐዊ የፖለቲካ ምህዳር እንዲፈጥር፣ ዴሞክራሲያዊ ተቋማትን እንዲገነባ እና አማራጭ ሀሳቦችን እንዲያዳምጥ ጥሪ አቅርቧል። | 16 676 |
| 8 | አሁንም እድሉ እንዳያመልጦ 🎯
📍 በለቡ መብራት
#በ30% ቅናሽ! (100% ለሚከፍሉ)
እንዲሁም በግንባታ ሂደት ለሚከፍሉ
#በ10% ቅድመ ክፍያ
🔥እንዲሁም የንግድ ሱቆችን ከ 27ካሬ ጀምሮ ያገኛሉ
▶️ቅድመ ክፍያ 15%
▶️ 50 % የባንክ አማራጭ
👉 59ካሬ መኖሪያ አፓርትመንት
ቅድመ ክፍያ 10%= 520,000 ብር
👉 75 ካሬ ባለ አንድ መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%= 661,000 ብር
👉 111ካሬ ባለ ሁለት መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%= 979,530 ብር
👉155 ካሬ ባለ ሶስት መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%=1.3 ሚሊ
👉176 ካሬ ባለ አራት መኝታ
ቅድመ ክፍያ=1.5 ሚሊ
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
🎯አሊያም 30% ግንባታው እስኪጠናቀቅ ከፍላችሁ 60% በባንክ ረጅም አመት በሚከፈል
💥ማራኪ የቤት ዲዛይኖቻችን ለሁሉም የሚስማሙ, ሁሉም ቤቶቻችን ተጨማሪ የሰራተኛ ክፍል እና ስቶር እንዲሁም ላውንደሪ ክፍል ያላቸው!
⩩25% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፤ ከከፈሉት ላይ ከ13 -30% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
ለበለጠ መረጃ በ📞 +251973050545 +251949780807
WhatsApp :
https://wa.me/+251949780807?text=I%20am%20interested%20on%20some%20more%20information
Telegram :
https://t.me/simu0545?text=I%20want%20more%20info%20on%20this | 17 676 |
| 9 | አዲስ አበባ እገታ የፈፀሙት ሦስት ፓኪስታናውያን በቁጥጥር ስር ዋሉ‼
የፓኪስታን ዜግነት ያላቸው ዝሻን ካሊድ፣ ፍርዝ መሃመድ እና መሀመድ ጀናይድ የተባሉ ተጠርጣሪዎች የወንጀል ድርጊቱን የፈጸሙት ሰኔ 4 እና ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ/ም በለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 9 ጎሮ አትሌቶች መንደር ነው።
ተጠርጣሪዎቹ በተከራዩት የመኖሪያ ቤት ውስጥ የህንድና የባንግላዴሽ ዜግነት ያላቸውን ግለሰቦች በመያዣነት በመጠቀም የግል ተበዳዮችን በገመድ በማሰርና በፕላስተር በማፈን ከ15 እስከ 30 ሚሊየን ብር በመጠየቅ ጥቃት አድርሰውባቸዋል።
ተጠርጣሪዎቹ በዚህ ብቻ ሳያበቁ ሰኔ 11ቀን 2018 ዓ/ም ወደ ኢትዮጵያ ለጉብኝት የገቡ 4 የህንድ ዜጎችን በማሰርና በመደብደብ ከ15 እስከ 25 ሺህ የህንድ ሩፒ አስልኩ በማለት ድብደባ ሲፈጽሙባቸው እንደነበር የግል ተበዳዮች ለፖሊስ ቃላቸውን ሰጥተዋል።
የወንጀሉ መፈጸም መረጃ የደረሠው የለሚ ኩራ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ ተገቢውን የፍርድ ቤት መያዣና የመበርበሪያ ትዕዛዝ በማውጣት ባከናወነው ኦፕሬሽን ተጠርጣሪዎቹን ለወንጀል ድርጊት ሲጠቀሙበት ከነበረው ቢላዋ፣ ገመድና ፕላስተር እንዲሁም ከተለያዩ የውጭ ሀገር ገንዘቦች ጋር በቁጥጥር ስር ውለዋል።
መረጃው የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ነው። | 19 729 |
| 10 | 🌟 በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ!
በአዲስ አበባ እምብርት ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በሚያማምሩ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣ ምንም አይነት የመሰረተ ልማት (የውሃ፣ የመብራት፣ የመንገድ) ስጋት የሌለበት ድንቅ የመኖሪያ መንደር!
ከመንግስት ጋር በጋራ (70/30) እየገነባን ያለነውን ይህንን እጅግ ዘመናዊ አፓርታማ ከ2 ዓመት ባነሰ ጊዜ ውስጥ እናስረክባለን።
✨ ልዩ ጥቅሞች፦
Fixed Rate፦ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ወይም የወለድ ክፍያ የለውም!
ምቹ አከፋፈል፦ በሂደት የሚከፈል ማራኪ የክፍያ ስልት።
ታማኝነት፦ በኩባንያው ቀጥተኛ የሽያጭ ባለሙያ የሚስተናገዱበት አስተማማኝ እድል።
📐 ያሉን የአማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (15% ቅድመ ክፍያ ብቻ)
🛏 ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 5,830,385 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 874,557 ብር
🛏 ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,272,084 ብር
🛏 ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,510,600 ብር
🛏 ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 2,544,168 ብር
📞 አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ!
እድሉ ሳያመልጥዎት ቀጠሮ ለመያዝ እና ዝርዝር መረጃ ለማግኘት በታማኝነት እና በሃላፊነት እጠብቆታለሁ።
📱 ስልክ፦ +251940438843 | +251910706871
👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪ ፦ ተመስገን ጥላሁን
💬 Telegram: @Tom45201
🟢 WhatsApp: https://wa.me/message/4RYVH5NQNAV2I1?src=qr | 18 148 |
| 11 | ከመቀሌ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዙ ታግተው የነበሩ የ5 አውቶብስ መንገደኞች በከፊል መለቀቃቸው ተሰምቷል።
ከመቀሌ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዙ መሆኒ አካባቢ በህወሓት ታጣቂዎች ታግተው የነበሩ አምስት የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶች መለቀቃቸው የተለፀ ሲሆን መንገደኞቹም ከሰዓታት እገታ በኋላ በከፊል ተለቀዋል ተብሏል።
አብዝሃኞቹ መንገደኞች ወጣቶች ስለነበሩ ለወታደራዊ አፈሳ የተደረገ እንደነበር በትግርኛ ተዘግቦ ተመልክተናል። | 17 924 |
| 12 | 🏠በቤታችሁ ያሉ #በረሮ🪳 እና #አይጥ🐀 ማብቂያቸዉ ደርሶል!
📍#አዲስ_አበባ 📍#ባህርዳር
📍#ደሴ 📍#ደ_ብረሀን
📍#ኮምቦልቻ
🚚 ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በ 30 ደቂቃ ያሉበት ስናደርስ በሌሎች ከተማዎች በፖስታ ቤት እንልካለን!
‼️ ከመጨረሳችን በፊት
ፈጥነዉ ይደዉሉልን‼️
📞0954633900
📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
✅በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥራት ማረጋገጫ ያለዉ ኦሪጅናል Ultrasonic pest repeller 🙏
❇️በፈለጉት ቦታ ላይ በመሰካት ብቻ
👉አይጦችን🐀
👉የወባ ትንኝ(ቢምቢ)🕷
👉 በረሮ 🪳 እና ጉንዳን
👉ማንኛዉንምበራሪ ነፍሳት ላይ
☠ሊቋቋሙት የማይችሉትን frequency በመልቀቅ
ላይመለሱ እሰከ መጨረሻዉ ይሸኛቸዋል!
#ሰዎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት የሌለዉ ሲሆን ወጥመድ ልግዛ አይጥ ልጎትት ሳይሉ አይጦችን እንዲሁም በረሮን 100 ሜትር የሚያርቅ ድንቅ የዘመኑ ዉጤት👏👏
😱 በ 1699 ብር ብቻ ይገላገሉ።
‼️ጥቂት ፍሬዎች ሰላስገባን
ሳንጨረስ ፈጥነዉ ይዘዙን‼️
👇👇👇👇👇👇
👉📞0954633900
👉📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
🚚አዲስ አበባ እና ጠበጠቀስናቸዉ ከተሞች ላይ ያሉበት በነፃ ስናደርስ ለሌሎች ከተሞች በፖስታ ቤት እንልካለን።
#ሙሉዋስትና ያለዉ ሲሆን ሰክተዉ አይጥ ወይም ተህዋስ ፎቶ ማንሳት ከቻሉ ሽልማት አሎት!(አይችሉም እንጂ)
🌐ሌሎች ዕቃዎችን ለማየት
@Dubai_tera2 ን
👆👆👆join ይበሉ! | 17 647 |
| 13 | ፖሊስ ማብራሪያ መስጠት አለበት‼
ፖሊስ በጸጥታ ኃይሎች መካከል ስለታየው ግጭት ማብራሪያ እንዲሰጥ ተጠይቋል።
በደቡብ ክልል የከተማ ፖሊስ አባላት የፌዴራል ፖሊሶችን በኃይል ሲያስሩ የሚያሳይ አነጋጋሪ ምስል በማኅበራዊ ሚዲያ ተሰራጭቷል።
የሕግ አስከባሪዎች እርስ በርስ ለምን ግጭት ውስጥ እንደገቡ እስካሁን ያልታወቀ ሲሆን፤ ፖሊስና የሚመለከታቸው የበላይ አካላት በጉዳዩ ላይ አስቸኳይና ግልጽ ማብራሪያ ሊሰጡ ይገባል ተብሏል።
የተያዘውና በግድ ተሽከርካሪ ላይ እንድወጣ የተደረገው የፌደራል ፖሊስን የደንብ ልብስ የለበሰው ግለሰብ ተመሳሳይ አሰርቶ በመልበስ ወንጀል ሲፈፅም የተያዘ ነው ወይስ ምንድነው ጉዳዩ? የሚለው ብዙዎችን እያነጋገረ በመሆኑ ማብራሪያ ቢሰጥበት መልካም ነው። | 18 807 |
| 14 | ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ
ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ ከፍተኛ ጥራት ያለው አገልግሎትን አለም አቀፍ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎችና ቲክኖሎጂ የደረሰበትን ማሸኖችን በመጠቀም የተለያዩ የውበት አገልግሎቶችን የሚሰጥ ማእከል ነው።በውስጡም :-
👉 ከ 10 አመት በላይ ልምድ ባላቸው የቱርክ ባለሙያዎች አጠቃላይ የፀጉር ንቅለ ተከላ እና ለጸጉር መሳሳትና መርገፍ የPRP ህክምና
👉አጠቃላይ የቆዳ ህክምናና እንክብካቤ እና የጸረ እርጅና ህክምና (facial, HydraFacial, different anti-aging therapies)
👉 ከቱርክ በመጡ ባለሙያዎች እና በዘመናዊ ማሽኖች ያለምንም ሰርጀሪ አላስፈላጊ ስብን/ውፍረትን ማጥፋትና የሰውነት ቅርጽን ማስተካከል እንዲሁም በህክምና የታገዘ የአመጋገብ ምክር
👉የዋግምት (Blood cupping) ህክምና
👉 ያለእድሜ የሚመጣን እርጅናን፤ አይን አካባቢ ያሉ መሸብሸቦችን፤ የግንባር መጨማደድን ማስተካከል
👉 የፊትና የከንፈር ቅርጽን ማስተካከል
👉 የBotox እንዲሁም የFiller አገልግሎት
👉 የጠባሳ ህክምና
👉 በሀይፉ ማሽን የፊትን ቆዳ መወጠር ወይንም አንገት ላይ የሚመጣን ውፍረት ማስተካከል
👉 እንዲሁም የተለያዩ የ ሜዞቴራፒ ትሪትመንቶችን ማግኘት ትችላላችሁ
👉 ለቆዳ ተስማሚ የሆኑ ሜዲካል ግሬድ የቆዳ ፕሮዳክቶች
እስከ ምሽቱ 2፡00 እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ሙሉ ቀን ይገኙናል፡፡
አድራሻ:- ወሎ ሰፈር ጋራድ ህንፃ 7ተኛ ፎቅ
ስልክ:- 0966969696
0972939393
አስተማማኝ የመኪና ማቆሚያ አለን
| 19 023 |
| 15 | “ኢራን ጦርነቱን አሸንፋለች!” 92 በመቶው እስራኤላዊያን
በቅርቡ የተደረገ አዲስ የሕዝብ አስተያየት ጥናት እንደሚያሳየው፣ አብዛኛው የእስራኤል ሕዝብ የጦርነቱን ውጤትና የተኩስ አቁም ስምምነቱን በጽኑ ተቃውሟል፦
📌92% እስራኤላውያን በጦርነቱ ኢራን የበላይነቱን እንዳገኘች ያምናሉ።
📌 72.5% የሚሆነው ሕዝብ የጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁን "ትልቅ ድል ተቀዳጅተናል" ንግግር ውድቅ አድርጓል። 87.8% የሚሆነው ደግሞ ሀገሪቱ ወታደራዊ ግቧን እንዳላሳካች ያምናል።
📌በዶናልድ ትራምፕ አደራዳሪነት የተደረሰውን የተኩስ አቁም ስምምነት አብዛኛው ሕዝብ ያልወደደው ሲሆን፣ 82.9% እስራኤላውያን የሀገሪቱ ደህንነት መዳከሙን ገልጸዋል።
📌 እንደ ሚኒስትር ቤን ግቪር ያሉ ቀኝ አክራሪ ፖለቲከኞች ጦርነቱ እንዲቀጥል እየገፋፉ ሲሆን፣ 48.2% ሕዝብ በሒዝቦላህ ላይ አዲስ ጥቃት እንዲከፈት ይደግፋል።
👉 ይህ የሕዝብ ቅሬታና የፖለቲካ ጫና የተፈጠረው፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ የሙስና ክስ ሂደት ወደ ማጠናቀቂያው በተቃረበበት እጅግ ፈታኝ ወቅት ላይ ነው። | 20 833 |
| 16 | 👉ከ 450 ሸህ ብር ጀምሮ ሱቅ እና መኖሪያ
👉 ገራዶ መነሀሪያ
ለአጭር ጊዜ (እስከ ግንቦት 26) ብቻ የሚቆይ ልዩ ቅናሽ
ከ ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት - ደሴ
ስልክ 0937411111
0938411111
0914053853
ሊንክ:
https://t.me/+ACPCPoXDK4JlMjA0 | 19 955 |
| 17 | Update
በ60 ቀናት ውስጥ የመጨረሻው ስምምነት ይደረጋል ተባል‼
አሜሪካ እና ኢራን በ60 ቀናት ውስጥ የመጨረሻ ስምምነት ላይ ለመድረስ ተስማሙ!!
በፓኪስታን እና ኳታር አሸማጋይነት የተካሄደውን የ12 ሰዓታት ስኬታማ ውይይት ተከትሎ፣ ሁለቱ ሀገራት በሚከተሉት ቁልፍ ጉዳዮች ላይ ስምምነት ደርሰዋል፦
📌የኒውክሌር እና እገዳዎች፡ በጉዳዩ ላይ የሚሰራ ከፍተኛ ኮሚቴ ተቋቁሞ ቴክኒካዊ ውይይቶች በስዊዘርላንድ እንዲቀጥሉ ተወስኗል።
📌የሆርሙዝ የባህር በር ደህንነት፡ለቀጣዮቹ 60 ቀናት የባህር በሩ ለሁሉም የንግድ መርከቦች ክፍት ሆኖ እንዲቆይ ተስማምተዋል።
📌የሊባኖስ ቀውስ፡ በሀገሪቱ ያለውን ወታደራዊ እንቅስቃሴ ለማስቆም የግጭት መፍቻ ማዕከል ለማቋቋም ከስምምነት ላይ ደርሰዋል። | 20 472 |
| 18 | ጃዕፈሩ ጦያር የሂፍዝ እና የተርቢያ ማዕከል
ማዕከላችን በ2018 ዓ.ል የክረምትና በ2019 ዓ.ል አዲስ ዓመት የሴቶች የአዳሪ ሂፍዝ እና ነዞር እንዲሁም የተርቢያ ትምህርት ፕሮግራም ብቃት እና ልምድ ባላቸው ሴት ኡስታዛዎች በአዲስ እና በልዩ መልኩ ለመስጠት ተዘጋጅቶ ስለመጣ ሴት ልጅዎን ፈጥነው ያስመዝግቡ።
*የምዝገባ ግዜ ሰኔ 1--ሰኔ 25/2018
*ስልክ ፡0961 101071 / 0909 888095 / 0921 214330
*አድራሻ ፡ፉሪ
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ጃዕፈሩ ጦያር ኢስላማዊ ፋውንዴሽን ማህበራዊ ሚዲያዎቻችን ጋር ቤተሰብ በመሆን ይወዳጁ!
youtube***
https://www.youtube.com/@merkezjaiferutoyar
facebook ***
https://www.facebook.com/share/18DLaCU544/
Telgram***
http://t.me/Jaiferu_Toyar
Tiktok***
tiktok.com/@jaferutayarislamicfawund
#ጃዕፈሩ_ጦያር_ኢስላማዊ_ፋውንዴሽን
#መርከዝ
#መርከዝ_ጃዕፈሩ_ጦያር
#ጃዕፈሩ_ጦያር | 21 722 |
| 19 | ሰበር:- የአሜሪካ እና ኢራን የሰላም ንግግር ተቋረጠ‼
👉የኢራን ልዑካን አዳራሹን ለቀው ወጡ።
📌 በስዊዘርላንድ የተጀመረው የሁለቱ ሀገራት ውይይት፣ የኢራን ተደራዳሪዎች አዳራሹን ለቀው በመውጣታቸውና የጋራ ፎቶ ለመነሳት ፈቃደኛ ባለመሆናቸው ያለስምምነት ተጠናቋል።
📌ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ውይይት ላይ በነበሩበት ወቅት፣ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ «የሆርሙዝ ወሽመጥ ከተዘጋ በኃይል እንወስደዋለን፣ ሀገርም አይኖራችሁም» የሚል ጠንካራ ማስጠንቀቂያ መሰንዘራቸው ለተደራዳሪዎቹ መውጣት ምክንያት ሆኗል።
📌 የአሜሪካ መከላከያ ሚኒስቴር ኢራን ሄዝቦላህን ማስታጠቅ ካላቆመች በቦምብ እንደሚደበድቧት የዛተ ሲሆን፣ ኢራን በበኩሏ «በሊባኖስ ያለው ጦርነት ካልቆመ ድርድር የለም» ስትል አሳውቃለች። | 29 961 |
| 20 | ብልጽግና 438 የፓርላማ መቀመጫዎችን አሸነፈ‼
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ ይፋዊ ውጤት አሳውቋል።
📌የምርጫው ውጤት: ብልጽግና ፓርቲ 438 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫዎችን በማሸነፍ ሰፊ አብላጫ ድምፅ አግኝቷል። | 30 280 |
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
