Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
Channel Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ (@wasulife) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 246 956 subscribers, ranking 97 in the Business category and 55 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 246 956 subscribers.
According to the latest data from 03 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -14 over the last 30 days and by -2 007 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 13.94%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 12.18% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 33 966 views. Within the first day, a publication typically gains 29 687 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 137.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“እንኳን ደህና መጡ‼
📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed
📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife
ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 04 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Business category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 04 September | +3 265 | |||
| 03 September | +456 | |||
| 02 September | +2 095 | |||
| 01 September | +2 280 |
| 2 | 🌟 በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ!
✅በአዲስ አበባ prime location ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣
✅ ምንም አይነት የመሰረተ ልማት (የውሃ፣ የመብራት፣ የመንገድ) ስጋት የሌለበት ድንቅ የመኖሪያ መንደር!
✅ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ጋር በጋራ (70/30) በፍጥነት እየተገነባ ያለ እጅግ ዘመናዊ compound አፓርታማ
✨ ልዩ ጥቅሞች፦
✅Fixed Rate፦ ቤቱን እስኪረከቡ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ወይም የወለድ ክፍያ የለውም!
ምቹ አከፋፈል፦ በሂደት (progress )የሚከፈል
ታማኝነት፦ በኩባንያው ቀጥተኛ የሽያጭ ባለሙያ በኃላፊነት የሚስተናገዱበት
🚪 ያሉን የአማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (15% ቅድመ ክፍያ ብቻ)
🛏 ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 5,830,385 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 874,557 ብር
🛏 ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,272,084 ብር
🛏 ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,510,600 ብር
🛏 ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 2,544,168 ብር
💥ዛሬ ነገ እያሉ እድሉ እንዳያመልጥዎት
❗️አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ!
📱 ስልክ፦ +251911636790
👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪና ኃላፊ
📲👇በ WhatsApp ማግኘት ከፈለጉ
https://wa.me/251777636790
📲Channel:
https://t.me/https://t.me/addis_home_finder
📲Telegram : @kassu23 | 1 808 |
| 3 | ቀይ ባህር‼
<<...ኢትዮጵያ የቀይ ባህር ጠረፍ ተጋሪ ለመሆን የያዘችውን የህልውና ጥያቄ እውን ለማድረግ በምታደርገው ጥረት ሁሉ እስራኤል ከኢትዮጵያ ጎን ትቆማለች!..>>
ዶ/ር አቭርሃም ንጉሴ፣
በኢትዮጵያ የእስራኤል ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ለኢፕድ ከተናገሩት የተወሰደ | 16 368 |
| 4 | update‼
"ዩኒቨርሲቲው ሙሉ በሙሉ ተቃጠለ የሚባለው ሀሰት ነው"የዩኒቨርሲቲው አመራሮች
በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የማህበራዊ ሳይንስ ኮሌጅ ቋንቋ ትምህርት ክፍል ህንፃ ላይ ዛሬ ጠዋት 4 ሰዓት ገደማ የተከሰተው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር መዋሉን የዩኒቨርሲቲው አመራሮች አስታወቁ።
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ጉቼ ጉሌ (ዶ/ር) እና የዩኒቨርሲቲው አመራሮች እንደገለጹት፤ አደጋው የተከሰተው በኤሌክትሪክ ኮንታክት ምክንያት በህንፃው ሶስተኛ ፎቅ ላይ ሲሆን፣ እሳቱ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር ውሏል።
በአደጋው የህንፃው ጣሪያ እና መስኮቶች ላይ ጉዳት ቢደርስም፣ ከውስጥ የነበሩ ንብረቶች ቀድመው በመውጣታቸው በንብረት ላይ የጎላ ጉዳት አልደረሰም።
አመራሮቹ አደጋው የደረሰው ቢሮዎች እና ላብራቶሪዎች ባሉበት ህንፃ ላይ እንጂ በማህበራዊ ሚዲያ እንደሚወራው "ቤተ-መፅሐፍት" ላይ አለመሆኑን እና ዩኒቨርሲቲው ሙሉ በሙሉ ተቃጠለ የሚለው መረጃ ሀሰተኛ መሆኑን አብራርተዋል። | 23 767 |
| 5 | ኢትዮ ቴሌኮም በ2019 በጀት ዓመት 295 ቢሊዮን ብር ገቢ ለማግኘት አቀደ!
ኢትዮ ቴሌኮም “ቀጣዩ አድማስ ዲጂታል እና ከዚያም ባሻገር 2028” የተሰኘውን የሶስት ዓመት ስትራቴጂካዊ ፍኖተ ካርታውን ሁለተኛ ዓመት (የ2019 በጀት ዓመት) አጠቃላይ የቢዝነስ እቅድ ይፋ አድርጓል።
📌በእቅዱ የተካተቱ ዋና ዋና ነጥቦች፦
💰 የገቢ እና የውጭ ምንዛሪ ግብ
አጠቃላይ ገቢ፦ የ36.7% (የ79.2 ቢሊዮን ብር) እድገት በማስመዝገብ 295 ቢሊዮን ብር ለማድረስ ታቅዷል።
የውጭ ምንዛሪ፦ 253.7 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለማግኘት ታቅዶ እየተሰራ ይገኛል።
📌👥 የደንበኞች ቁጥር እድገት
አጠቃላይ ደንበኞች፦ በ6.7% በማሳደግ 96.2 ሚሊዮን ለማድረስ፤
የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች፦ የሞባይል ዳታ እና ኢንተርኔት ተጠቃሚዎችን በ16.5% በማሳደግ 60.01 ሚሊዮን ለማድረስ ግብ ተይዟል።
📌📱 የቴሌብር እና የዲጂታል ፋይናንስ እድገት
የቴሌብር ደንበኞች፦ 67.69 ሚሊዮን ይደርሳሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የግብይት መጠን፦ የንቁ ግብይቶች መጠን 7.4 ትሪሊዮን ብር (በብዛት 4.99 ቢሊዮን) ይደርሳል ተብሏል።
አነስተኛ ብድር፦ በቴሌብር የሚሰጠው የዲጂታል አነስተኛ ብድር ከ19.51 ቢሊዮን ብር ወደ 35.04 ቢሊዮን ብር ከፍ ይላል።
📌📡 የመሰረተ ልማት እና የኔትወርክ
የ4G ኔትወርክ፦ 5,417 አዳዲስ የ4ጂ ጣቢያዎችን በመገንባት ሽፋኑን ከ82.23% ወደ 95% ለማሳደግ ታቅዷል።
የ5G አገልግሎት፦ ተደራሽ የሚሆንባቸውን ከተሞች ቁጥር ከ33 ወደ 73 በማሳደግ የጣቢያዎቹን ቁጥር 648 ለማድረስ ዝግጅት ተጠናቋል።
📱 ስማርት ስልኮች እና የአገራዊ ልማት ድጋፍ
"ዘኔክሰስ" ስማርት ስልኮች፦ ዲጂታል አካታችነትን ለማረጋገጥ 1 ሚሊዮን ተመጣጣኝ ዋጋ ያላቸውን ስልኮች ለገበያ ያቀርባል።
የመንግስት ገቢ፦ 43.1 ቢሊዮን ብር የትርፍ ክፍፍል እና 83.8 ቢሊዮን ብር ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆነ ግብር ገቢ ለማድረግ ማቀዱን ዋና ስራ አስፈፃሚዋ ፍሬህይወት ታምሩ ዛሬ በስካይላይት ሆቴል ለህዝብ ይፋ አድርገዋል። | 29 814 |
| 6 | 📱 ሱቅህ ከአንተ ርቆ ነው ያለው?በየቀኑ በ አካል መገኘት አትችልም?ችግር የለም! 🚀
የሱቅህ ባለቤት ስለሆንክ ሁሌ በሱቅህ ውስጥ መገኘት አይጠበቅብህም።
በZemenflow App ሱቅህን በስልክህ ከርቀት ሆነህ ተቆጣጠር! 📲
👨💼 ሻጭህ በሱቅ ውስጥ ሲሰራ… አንተ በሌላ ቦታ ሆነህ ሁሉንም ታውቃለህ።
🔹 ስንት እቃ ተሸጠ?
🔹 ስንት እቃ ተገዛ?
🔹 አሁን ስንት እቃ ቀረ?
🔹 የትኛው እቃ በብዛት እየተሸጠ ነው?
🔹 የሻጭህን የሽያጭ እንቅስቃሴ ተከታተል።
🔹 የዕለት፣ የሳምንት፣ የወር እና የዓመት ወጪና ገቢ ትርፍና ኪሳራ ሪፖርት ተመልከት። 📊
🏪 ሱቅህ አንተ በሌለህበትም በቁጥጥርህ ስር ይሆናል!
ከደብተርና ከግምት ወጥተህ፣
ወደ ዘመናዊ እና ቀላል የንግድ አስተዳደር ተሸጋገር። 🚀
🌐 ድረ-ገጽ፦
https://zemenflow.com
📱 የመተግበሪያ ማገናኛ፦
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.zemenflow.app
🤖 የቴሌግራም ቦት፦
https://t.me/zemenflowbot
📢 የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/zemenflowchannel
Zemenflow — ንግድዎን ያቀልሉ፣ በቁጥጥርዎ ስር ያድርጉ። 🚀
👉 ዛሬውኑ ይጀምሩ!
🔥 Zemenflow — ንግድህን በርቀትም ተቆጣጠር! | 27 299 |
| 7 | የደመወዝ ወለል እና የሥራ ግብር ቅናሽ ተስፋ
የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማኮ) ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ የመጣውን የኑሮ ውድነት ታስቦ ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል እንዲወሰንና የሥራ ግብር ቅናሽ እንዲደረግ የሚያደርገውን የውትወታ ሥራ አሁንም አጠናክሮ መቀጠሉን ገለጸ።
የኢሠማኮ ፕሬዝዳንት አቶ ካሳሁን ፎሎ ለሸገር ሬዲዮ በሰጡት ማብራሪያ፡
የሥራ ግብር ቅናሽን በተመለከተ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) ተወካዮች እና ዋና ዳይሬክተር ጋር ተነጋግረው መስማማት ላይ መድረሳቸውን ገልጸዋል።
የደመወዝ ወለልና የግብር ቅናሽ ጥያቄዎች አሁን ላይ ተስፋ ሰጭ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ አረጋግጠዋል። | 28 819 |
| 8 | መስከረም ሊጠባ ክረምቱ ተግ፣ ሰማዩ ወገግ እያለ ነው! እንኳን ለበዓሉ በሰላም አደረሳችሁ!
🏢 Trend Park Residence 🏢
🏆 ወርቃማ አኗኗር በመገናኛ! ለአንድ ሳምንት (September 1 up to 25th) እስከ መስከረም 15 በማስታወቂያ ዋጋ (30% ልዩ ቅናሽ) የአፓርትመንት ቤት ባለቤት ይሁኑ‼️
🏆 ለመምህራን እና ለህክምና ባለሙያዎች ልዩ 10% ቅናሽ!
🤝 ከ464,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
📍መገናኛ ግሬስ ሞል አጠገብ
👉 930 ካሬ ሜትር ላይ የተንጣለለ
💰 ዋጋ 85,675 ብር/ካሬ
🔸 ቅድመ ክፍያ 15% ብቻ
🌻 5% የእንቁጣጣሽ በዓል ቅናሽ
🥇 50% ሲከፍሉ 10% ቅናሽ
🔵 100% ሲከፍሉ 15% ቅናሽ
💐 30% ልዩ ቅናሽ (በማስታወቂያ ዋጋ)
✅ ስቱዲዮ (28 ካሬ)
💰 ሙሉ ዋጋ 3,253,350 ብር
🤝 15%= 488,002.5 ብር ቅድመ ክፍያ ብቻ ጀምረው የግሎ ያድርጉ።
🔰 50%= 1,464,007.5 ብር
🔰 100%= 2,765,347.5 ብር
✅ ባለ 1 መኝታ (29 ካሬ)
🔰 ሙሉ ዋጋ 3,394,800 ብር
🤝 15%= 509,220 ብር ቅድመ ክፍያ ብቻ የግሎ ያድርጉ!
🔰 50%= 3,055,320 ብር
🔰 100%= 2,885,580 ብር
✅ ባለ 1 መኝታ (47 ካሬ)
💰 ሙሉ ዋጋ 5,462,500 ብር
🤝 15%= 819,375 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የግሎ ማድራግ ይችላሉ።
🔰 50%= 4,916,250 ብር
🔰 100%= 4,643,125 ብር
✅ ባለ 2 መኝታ (60 ካሬ)
💰 ዋጋ 6,931,050 ብር
🤝 15%= 1,039,657.5 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የግሎ ያድርጉ።
🔰 50%= 6,237,945 ብር
🔰 100%= 5,891,392.5 ብር
✅ ባለ 2 መኝታ (101 ካሬ)
💰 ዋጋ 11,643,750 ብር
🤝 15%= 1,746,562.5 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የግሎ ያድርጉ።
🔰 50%= 10,479,375 ብር
🔰 100%= 9,897,187.5 ብር
✅ ባለ 3 መኝታ (130 ካሬ)
💰 ዋጋ 15,089,150 ብር
🤝 15%= 2,263,372.5 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የግሎ ያድርጉ።
🔰 50%= 13,490,000 ብር
🔰 100%= 12,685,000 ብር
💯 ውስን የቀሩን አማራጮች፦
👍 ስቱዲዮ 28 ካሬ #3 ቤት ብቻ! 22 ካሬ ❌ ሁሉም ተሽጠዋል።
👍 ባለ 1 መኝታ 29፣ 47፣ 50 እና 53 ካሬ #15 ቤት ብቻ! 42/45 ካሬ ❌ ሁሉም ተሽጠዋል።
👍 ባለ 2 መኝታ 60፣ 70 እና 100 ካሬ #8 ቤት ብቻ! 67 ካሬው ❌ ሁሉም ተሽጠዋል።
👍 ባለ 3 መኝታ 130 ካሬ #3 ቤት ብቻ ቀርቷል። 127፣ 140 ካሬው ❌ ተሽጧል።
🔰 ዶክናህ ሪል እስቴት ዘመናዊ አፓርትመንት ቤቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ በእውነተኛ ቅናሽ አቅርቦሎታል፤ የግንባታ ደረጃቸው 60% የተጠናቀቀ ሲሆን ከቀሩን ውስን ቤቶች ፈጥነው የግሎ ያድርጉ።
✨ የህንፃው አገልግሎቶች፦
➥ የመዋኛ ገንዳ፣ ጂም
➥ ስፓ፣ ስቲምና ሳውና ባዝ
➥ የልጆች መጫወቻ፣ ዴይ ኬር
➥ ካፌ፣ ሬስቶራንት፣ ሱፐር ማርኬት
➥ በቂ የመኪና ማቆሚያ
➥ የኤሌክትሪክ መኪና ቻርጅ መሙያ
➥ የሪሴብሽንና የህንፃ አስተዳደር
➥ ሊፍት፣ ጄኔሬተርና ሌሎችም
• Phone: 📞 +251910279260
🔰 በዋትሳፕ፦ https://wa.me/251910279260
✍️ በቴሌግራም፦ t.me/amanueltesfayerealestate
🔰 100% ለሚከፍሉ ደንበኞች የማይደገም ዕድል! እስከ 30%/ 3.5 ሚሊዮን ቅናሽ የግሎ ያድርጉ!
DOCNAH REAL ESTATE
"Don't Settle for Average!"
🤝 በቴሌግራም ቤተሰብ ይሁኑ!👇👇👇
t.me/+H0ozsbVtgn42MmI0
t.me/+H0ozsbVtgn42MmI0
t.me/+H0ozsbVtgn42MmI0 | 26 992 |
| 9 | በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ እሳት አደጋ ተከሰተ‼
በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ ዋና ግቢ የማህበራዊ ሳይንስ ቤተ-መጽሐፍት ላይ ባልታወቀ ምክንያት ድንገተኛ የእሳት አደጋ ተከሰተ። እሳቱ በተቋሙ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ሲሆን፣ አደጋው የተነሳበት ምክንያት አልተረጋገጠም።
በአካባቢው ተደጋግመው የሚከሰቱ ተመሳሳይ አደጋዎች የደህንነት ክፍተት ወይስ ሆን ተብለው የተደረጉ ናቸው በሚል በማህበረሰቡ ዘንድ ስጋትና ጥያቄ ፈጥረዋል። ተጨማሪ መረጃዎችን አጣርተን የምናደርስ ይሆናል።
(Via ቆሬቢቆ ጎርካ ማዐከል ሚዲያ)
Wasu Mohammed - Mereja | 27 590 |
| 10 | ያገለገሉ እና አዲስ እቃ መሸጥ አስበዋል?
ማንኛውንም የሚሸጥ ንብረት ካለዎት እርሰዎ መልፋት ሳይጠበቅበዎት ገዥዎችን ቤትዎ ድረስ እንልክልወታለን እንድሁም ገዢዎች የሚገዛ ዕቃ ፍለጋ የትም ሳትደክሙ ከሻጭ ደንበኞች ጋር እናገናኝወታለን ::
Note1 :- ማንኛውንም ንብረት ሻጭ ከሰጡን ዋጋ ላይ 5 ሳንትም የማንጨምር መሆኑን እናሳዉቃለን::
Note2:- ኢትዮጵያ ዉስጥ የትኛውም ቦታ ሆነው መሸጥ መለወጥ ይችላሉ
ስለዚህ እርሰዎ ምን ለመሸጥ ለመለወጥ አስበዋለሁ
#የካፌና ሆቴል ቤት ዕቃዎች
#የህክምና ዕቃዎች
#ፍሪጅ
#ማጠቢያ ማሽን
#ሶፋ
#ዉሃ ማጣሪያ
#አልጋ
#ቁምሳጥን
#ማንኛውንም ዳቦ መጋገሪያ
#ማንኛውንም ማሽነሪዎች
#ምንጣፍ
#ጁሰሮች ( JUCER)
#መኪና
#ቤት ኪራይ(ሽያጭ )
እዚህ ላይ ያልተዘረዘሩ ንብረት ሌሎችም ካሉ እንሸጥልዎታለን ከርሰዎ የሚጠበቀው 0929386272 🤙🤙🤙ሄሎ ብለው ይሄ የሚሸጥ አለኝ ማለት ብቻ ገዢ ይሄን ዕቃ እፈልጋለሁ ማለት ብቻ ነው የሚጠበቅብዎት ወይም ቴሌግራም @EYTT2127 ✍️✍️✍️
ሌላው ከዚህ በታች ባለው ቴሌግራም እና facebook LINK ገብተው አዲስ እና ያገለገሉ ዕቃዎች አሉ ገብተው አይተው ይሸምቱ
ቴሌግራም Link ለማየት 👇👇👇
https://t.me/+dTOaazevA-U0ZDFk
Facebbok
https://facebook.com/groups/1299204058836810/ | 26 432 |
| 11 | ለጤና ባለሙያዎች የተሰጠ ምላሽ‼
የአማራ ክልል የጤና ዘርፍ የትርፍ ሰዓት ሥራ ክፍያ መመሪያ (ቁጥር 68/2018) ማጠቃለያ
የ24/7 የህክምና አገልግሎትን ሳያቋርጡ ጥራቱን የጠበቀ አገልግሎት ለመስጠት የወጣው አዲሱ መመሪያ ዋና ዋና ነጥቦች፦
💰 1. የትርፍ ሰዓት አከፋፈል ስሌት (ከሥራ ግብር ነፃ)፦
• የሥራ ቀናት (ምሽት 12፡00 - 4፡00)፦ የመደበኛ ሰዓት × 1.25
• የሥራ ቀናት (ምሽት 4፡00 - ንጋት 12፡00)፦ የመደበኛ ሰዓት × 1.5
• ቅዳሜና እሁድ (የእረፍት ቀናት)፦ የመደበኛ ሰዓት × 2.0
• የሕዝብ በዓላት ቀናት፦ የመደበኛ ሰዓት × 2.5
• ተጠባባቂ (On-call)፦ ካልተጠሩ 30% | ተጠርተው ከሰሩ 100%
⚠️ 2. ዋና ዋና የአሰራርና የዲሲፕሊን ሕጎች፦
• በወር ከ212 ሰዓት በላይ መስራት አይቻልም (ልዩ ሁኔታዎች ካልተፈቀዱ በስተቀር)።
• የትርፍ ሰዓት ሰርቻለሁ በሚል ከመደበኛ ሥራ መቅረት ወይም መዘግየት በጥብቅ የተከለከለ ነው።
• በሥራ ክፍል አልጋ ማስገባትና በስራ ሰዓት ወጥቶ መጥፋት ተጠያቂነት ያስከትላል።
📅 3. የተገቢነት ጊዜ፦
መመሪያው ከሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የፀና ሲሆን፣ በስታንዳርዱ መሰረት የተሰራው የስምሪት አሰራር ደግሞ ከመስከረም 1 ቀን 2019 ዓ.ም ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ይደረጋል። | 28 087 |
| 12 | ዱቲ መመሪያ ቁጥር 682018 (2) (1) (1).pdf | 26 183 |
| 13 | ዛሬ የሚወስኑት ውሳኔ - የነገ ትልቅ ንብረትዎ ነው!
አሚባራ ፕሮፐርቲስ በመሃል ከተማ ለሽያጭ ባወጣው ግዙፍ የገበያ ማዕከል ሱቆችን በካሬ ከ200,000 ብር ጀምሮ እየሸጠ ይገኛል!
ዛሬውኑ ያግኙን - ቦታዎን ይያዙ!
+251901616161
+251969363636
Amibara Properties
Built Different. | 27 523 |
| 14 | እኔ ትታችሁ ለሱሌን ድምፅ ስጡት‼
ኢትዮጵያ በአባይ ጉዳይ ስትፈተን ሽንጡን ገትሮ 24 ሰዓት ድምፅ የሆነው ወንድማችን ሱለይማን አብደላ በቅን ልቦች አዋርድ ላይ እጩ ሆኖ ቀርቧል።ውለታው አለብንና እኔ ትታችሁ ለሱሌን ድምፅ ስጡት። Suleiman ይገባዋል።
ድምፅ ለመስጠት ይህንን ሊንክ ተጠቀሙ‼
https://yekinlibochaward.org/nominees/suleimanabedella | 24 938 |
| 15 | "ሰላማዊ ሰልፉን ተከልክለናል ግን ደሴ ገራዶ በሚኒሻ ተጥለቅልቋል" ነዋሪዎች
ደሴ ከተማ ገራዶ መነሃሪያ ከተመረቀ በኋላ ስራ አለመጀመሩን ተከትሎ ነዋሪዎች ቅሬታ እያቀረቡ ይገኛሉ።ለዛሬ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ ጥያቄ አቅርበው ነበር ሆኖም ግን ትናንት መከልከላቸው መዘገባችን ይታወሳል።
ሆኖም ግን ሰላማዊ ሰልፉ ከተከለከለ በኋላ ዛሬ ከማለዳ ጀምሮ ደሴ ገራዶ መነሃሪያና አካባቢው በሚኒሻ ተጥለቅልቋል እንደሚገኝ ነዋሪዎቹ ጠይቀዋል።ትናንት በሚኒሻ መያዛቸው ከተገለፁት ወጣቶች መካከል በከፊል የተለቀቁ ሲሆን ቀሪዎቹ የት እንዳሉ አይታወቅም ተብሏል።ችግሩ በመፍታት ላይ ትኩረት ቢደረግ መልካም ነው።
የመነሃሪያው ጉዳይ ዘላቂ መፍትሄ እስካልተሰጠው ድረስ ለህዝቡ ድምፅ መሆናችን የሚቀጥል መሆኑን እናረጋግጣለን።
📌መነሃሪያውን በተመለከተ እነዚህን ቀደምት ዘገባዎች ገብታችሁ እዪቸው👇
፩ .https://www.facebook.com/61569879454961/posts/122147406512662648/?app=fbl
፪. https://www.facebook.com/share/v/1K5dWLCtJJ/
፫. https://www.facebook.com/share/p/1c5guNKrHK/
፬. https://www.facebook.com/share/p/1BeHqPiDkd/
፭ https://www.facebook.com/share/r/19QSn6mRHR/
፮ https://www.facebook.com/share/p/19kemhKpTa/ | 24 147 |
| 16 | "ሰላማዊ ሰልፉን ተከልክለናል ግን ደሴ ገራዶ በሚኒሻ ተጥለቅልቋል" ነዋሪዎች
ደሴ ከተማ ገራዶ መነሃሪያ ከተመረቀ በኋላ ስራ አለመጀመሩን ተከትሎ ነዋሪዎች ቅሬታ እያቀረቡ ይገኛሉ።ለዛሬ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ ጥያቄ አቅርበው ነበር ሆኖም ግን ትናንት መከልከላቸው መዘገባችን ይታወሳል።
ሆኖም ግን ሰላማዊ ሰልፉ ከተከለከለ በኋላ ዛሬ ከማለዳ ጀምሮ ደሴ ገራዶ መነሃሪያና አካባቢው በሚኒሻ ተጥለቅልቋል እንደሚገኝ ነዋሪዎቹ ጠይቀዋል።ትናንት በሚኒሻ መያዛቸው ከተገለፁት ወጣቶች መካከል በከፊል የተለቀቁ ሲሆን ቀሪዎቹ የት እንዳሉ አይታወቅም ተብሏል።ችግሩ በመፍታት ላይ ትኩረት ቢደረግ መልካም ነው።
የመነሃሪያው ጉዳይ ዘላቂ መፍትሄ እስካልተሰጠው ድረስ ለህዝቡ ድምፅ መሆናችን የሚቀጥል መሆኑን እናረጋግጣለን።
📌መነሃሪያውን በተመለከተ እነዚህን ቀደምት ዘገባዎች ገብታችሁ እዪቸው👇
፩ .https://www.facebook.com/61569879454961/posts/122147406512662648/?app=fbl
፪. https://www.facebook.com/share/v/1K5dWLCtJJ/
፫. https://www.facebook.com/share/p/1c5guNKrHK/
፬. https://www.facebook.com/share/p/1BeHqPiDkd/
፭
https://www.facebook.com/share/r/19QSn6mRHR/
፮
https://www.facebook.com/share/p/19kemhKpTa/ | 1 |
| 17 | 🌼 ለበዓል የቤት ዕቃ ቦታ መቀያየር እና አንቀሳቅሶ ማፅዳት አስቸጋሪ ሆኖብዎታል?
🎁ብዙዎቻችሁ ስትጠይቁት የነበረዉን የሚስተካከል የፍሪጅ እና የከባድ ዕቃዎች ማንቀሳቀሻ አስገብተናል🙏
✅ ማስተካከያ ያለዉ ባለ ጎማ
✅ለየትኛዉም ክብደት መጠን💪
✅ከ 45–70 ሴ.ሜ ድረስ ሚለጠጥ
✅ ከወፍራምና ጠንካራ ብረት የተሰራ
✅packed የሆነ ኦሪጅናል ዕቃ
✅ብሬክ ያለዉ 30 ዓመት ሚያገለግል
✅ሁሉም ቤት ሊኖረ የሚገባ ዕቃ!
✨ ገጠማ ዝባዝንኬ ሳያስፈልግ በቀላሉ ይጠቀሙበታል!
❄️ ለፍሪጅ
🔳 ለሶፋ እና ለቁምሳጥን
🔥 ለማጠቢያ እና ማድረቂያ ማሽን
🏠 ለሁሉም ከባድ የቤት ዕቃዎች መፍትሄ!
1⃣ ፍሬ ለአንድ ጎን 2000 ብር
2⃣ ፍሬ (በግራ በቀኝም) 3300 ብር😱
#ሙሉዋስትና ያለዉን ዕቃ ማንቀሳቀሻ በመግዛት የእርሶን እና የሚወዱትን የቤተሰብ ወገብ ጤንነት ይጠብቁ🙏
‼️ጥቂት ፍሬዎች ሰላስገባን
ሳንጨረስ ፈጥነዉ ይዘዙን‼️
👇👇👇👇👇👇
👉📞0954633900
👉📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
🚚አዲስ አበባ ላይ ያሉበት በነፃ ስናደርስ በሌሎች ከተሞች በፖስታ ቤት በ 1 ቀን እንልካለን።
🌐ሌሎች ዕቃዎችን ለማየት
@Dubai_tera2 ን
👆👆👆join ይበሉ! | 23 874 |
| 18 | ብዙ አሉቧልታ የተወራላቸው ጠ/ሚ አብይ ዛሬ በሚዲያ ብቅ ብለዋል።
በትስስር ገፃቸው ይህንን አጋርተዋል።
"በሀገራችን የመጀመሪያውን የተለየ የቤት መግዣ ብድር መልሶ ማጠናከሪያ ኩባንያ ለማቋቋም የሚያስችለውን ታሪካዊ የትብብር ማዕቀፍ፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) መካከል ስምምነት ዛሬ አከናውነናል።
በ100 ቢሊዮን የኢትዮጵያ ብር ካፒታል የተቋቋመው እና በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን ደግሞ 200 ሚሊዮን ዶላር የሚደርስ አስተዋፅኦ የሚያደርግበት ይህ ተቋም፤ በባንክ ዘርፋችን ውስጥ የጥሬ ገንዘብ ፍሰት አለመመጣጠንን የሚቀርፍ እና በመላው ኢትዮጵያ ተደራሽ የሚሆን የቤት መግዣ ብድር ፋይናንስን የሚያስገኝ ይሆናል።
ይህ አጋርነት በተመጣጣኝ ዋጋ የሚገነቡና የኢትዮጵያውያንን ክብር የጠበቁ 1.5 ሚሊዮን ቤቶችን ለማቅረብ እንዲሁም በፋይናንስ ሥርዓታችን ውስጥ የግል ዘርፉን ተሳትፎ ለማስፋት ያስቀመጥነውን ግብ የሚያሳካ ወሳኝ እርምጃ ነው።
ኢትዮጵያ ፈጣን፣ ጠንካራ እና ሁሉንም ያካተተ ኢኮኖሚ መገንባቷን ትቀጥላለች።" | 25 284 |
| 19 | 🌟 በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ!
✅በአዲስ አበባ prime location ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣
✅ ምንም አይነት የመሰረተ ልማት (የውሃ፣ የመብራት፣ የመንገድ) ስጋት የሌለበት ድንቅ የመኖሪያ መንደር!
✅ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ጋር በጋራ (70/30) በፍጥነት እየተገነባ ያለ እጅግ ዘመናዊ compound አፓርታማ
✨ ልዩ ጥቅሞች፦
✅Fixed Rate፦ ቤቱን እስኪረከቡ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ወይም የወለድ ክፍያ የለውም!
ምቹ አከፋፈል፦ በሂደት (progress )የሚከፈል
ታማኝነት፦ በኩባንያው ቀጥተኛ የሽያጭ ባለሙያ በኃላፊነት የሚስተናገዱበት
🚪 ያሉን የአማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (15% ቅድመ ክፍያ ብቻ)
🛏 ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 5,830,385 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 874,557 ብር
🛏 ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,272,084 ብር
🛏 ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,510,600 ብር
🛏 ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 2,544,168 ብር
💥ዛሬ ነገ እያሉ እድሉ እንዳያመልጥዎት
❗️አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ!
📱 ስልክ፦ +251911636790
👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪና ኃላፊ
📲👇በ WhatsApp ማግኘት ከፈለጉ
https://wa.me/251777636790
📲Channel:
https://t.me/https://t.me/addis_home_finder
📲Telegram : @kassu23 | 28 993 |
| 20 | 15 ዓመት ያስቀጣል‼
በአዲሱ የትራፊክ መቆጣጠሪያ ደንብ ቁጥር 550/2016 መሠረት፣ የትራፊክ ደንብ መጣስ የገንዘብ ቅጣት ብቻ ሳይሆን እስከ 15 ዓመት የሚደርስ ጽኑ እስራት እና እስከ 15,000 ብር ቅጣት የሚያስከትል መሆኑ ተገለጸ።
በአዲሱ መመሪያ መሠረት፡
📌ከፖሊስ ጋር አለመተባበር፡ አሽከርካሪዎች መረጃ ለመስጠት አለመተባበር ወይም የትራፊክ ፖሊስን ማደናቀፍ እስከ 5 ዓመት በሚደርስ እስራት ያስቀጣል።
📌በቸልተኝነት ጉዳት ማድረስ፡ በቸልተኝነት የሰው ሕይወት ወይም አካል ላይ አደጋ ማድረስ እስከ 15 ዓመት እስራት እና እስከ 15,000 ብር የገንዘብ ቅጣት ያስከትላል።
📌የመንጃ ፈቃድ እገዳ፡ ከእስራትና ከገንዘብ ቅጣቱ በተጨማሪ የቅጣት ነጥብ በመመዝገብ የመንጃ ፈቃድ እገዳ እርምጃ የሚወሰድ ይሆናል።
ኤጀንሲው ሕጉ መክበዱን ገልጾ፣ አሽከርካሪዎች ሕጉንና ሕሊናቸውን መሠረት አድርገው እንዲያሽከረክሩ ጥሪ አስተላልፏል። | 35 741 |
