Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏
Показати більше📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
Канал Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ (@wasulife) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 241 239 підписників, посідаючи 95 місце в категорії Бізнес та 48 місце у регіоні Ефіопія.
📊 Показники аудиторії та динаміка
З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 241 239 підписників.
За останніми даними від 04 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 5 292, а за останні 24 години на -197, загальне охоплення залишається високим.
- Статус верифікації: Не верифікований
- Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 11.99%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 10.41% реакцій від загальної кількості підписників.
- Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 28 962 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 25 148 переглядів.
- Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 136.
📝 Опис та контентна політика
Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
“እንኳን ደህና መጡ‼
📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed
📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife
ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏”
Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 05 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Бізнес.
Триває завантаження даних...
| Дата | Залучення підписників | Згадування | Канали | |
| 05 липня | +1 | |||
| 04 липня | 0 | |||
| 03 липня | 0 | |||
| 02 липня | +9 | |||
| 01 липня | 0 |
| 2 | የትግራይ ክልል የ12ኛ ክፍል ፈተና በራሴ አዘጋጃለሁ አለ‼
📌ተማሪዎቹ ለውትድርና ታፍሰው ስለተወሰዱ ማንን እንፈትን? የትምህርት ሚንስቴር ምንጭ
የፌደራል ትምህርት ሚኒስቴር የፈተና ወረቀቶችን ባለመላኩ ምክንያት፣ በእነ ዶ/ር ደብረፂዮን የሚመራው የትግራይ ትምህርት ቢሮ የራሱን ፈተና አዘጋጅቶ ተማሪዎችን ሊፈትን መሆኑን አስታወቀ።
የቢሮው ኃላፊ ዶክተር ኪሮስ ጉዕሽ በሰጡት መግለጫ፣ ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. ሊጀመር በታቀደው ፈተና ላይ የሚሳተፉ 15 ሺህ በላይ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ እንዳይገቡ መታገዳቸውን ገልጸዋል። ሚኒስቴሩ የፈተና ወረቀት አለመላኩን "የፖለቲካ ውሳኔ" ሲሉ የኮነኑት ኃላፊው፣ ክልሉ በኦንላይንና በወረቀት ሳይፈተኑ ለቀሩ 29 ሺህ 755 ተማሪዎች የራሱን ፈተና በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደሚያዘጋጅ ይፋ አድርገዋል።
የትግራይ ክልላዊ መንግሥት የራሱን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ወስኖ ተማሪዎችን ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እንደሚያስገባ የጠቀሱት ዶክተር ኪሮስ፣ ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜ ወደፊት እንደሚገለጽና ተማሪዎች ዝግጅታቸውን እንዲቀጥሉ አሳስበዋል።
📌የትምህርት ሚንስቴር የመረጃ ምንጨ እንደነገሩኝ "በመጀመሪያ ዙር አየነው ለመፈተን ከተመዘገቡት 1/4 ናቸው የተገኙት ቀሪዎቹ የሉም።ለውትድርና ታፍሰው ተወስደዋል።ማንን ለመፈተን ነው አሁን የምንልከው? ለማንኛውም ጉዳዩ በቀጣይ ሲገለፅ ትሰማዋለህ" ብለዋል። | 8 048 |
| 3 | 🔥 ለደላላ ሳይከፍሉ፣ እቃዎን ዛሬውኑ በነፃ ይሽጡ! 🔥
የፈለጉትን ለመሸጥም ሆነ ለመግዛት ምቹና ፈጣን ፕላትፎረም — Fulbek ሥራ ጀምሯል! 🎉
በመካከል ሰው የለም፣ ኮሚሽን የለብዎትም! 100% በነፃ በቀጥታ ከገዢ ወይም ከሻጭ ጋር ይገናኙ።
📱 ስልክ፣ ላፕቶፕ፣ ቲቪ
🚗 መኪና እና ሞተር
🏠 ቤት እና ቦታ (ኪራይ/ሽያጭ)
👗 ፋሽን እና የቤት እቃዎች
⚡️ ለምን ፉልቤክ?
• እቃ ለመለጠፍ 1 ደቂቃ ብቻ ነው የሚፈጅብዎት።
• በቀጥታ ከገዢ ወይም ከሻጭ ጋር ይደዋወላሉ።
• 0% ኮሚሽን! ገንዘብዎን አያባክኑ።
👇 አሁኑኑ ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት መግበያየት ይጀምሩ!
🤖 በቴሌግራም ለመጀመር፡ 👉 @FulbekBot
🌐 በድረ-ገጽ ለመጠቀም፡ 👉 Fulbek.com
📢 የቴሌግራም ቻናላችን፡ 👉 @Fulbek
🎬 የቲቶክ ቪዲዮ ማብራሪያ ለመመልከት፡
👇 👇 👇
🔗 https://vt.tiktok.com/ZSxT3aEYF/ | 7 380 |
| 4 | ማክሰኞ ፓርላማ ይቀርባሉ‼
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ማክሰኞ ሰኔ 30/2018 በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመገኘት፣ የ2018 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸምና የቀጣዩን ዓመት በጀት አስመልክቶ ከተሰናባቾቹ የፓርላማ አባላት ለሚነሱ ጥያቄዎች ማብራሪያና ምላሽ እንደሚሰጡ ታውቋል። | 15 515 |
| 5 | 👉ከ 465 ሸህ ብር ጀምሮ እንደ አቅምዎ ሱቅ እና መኖሪያ
👉 ገራዶ መነሀሪያ
👉 መሠረተ ልማት የተሟላለት
ለአጭር ጊዜ (እስከ ሰኔ 30 ) ብቻ የሚቆይ ልዩ
ቅናሽ
👉 በአካል ስራችንን እና ሳይታችንን ጎብኝተው ሲመርጡን ብቻ ይቀላቀሉ።
ከ ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት - ደሴ
ስልክ 0937411111
0938411111
0914053853
ሊንክ:
https://t.me/CyMSa4WStw84YTM0 | 14 630 |
| 6 | አንጋፋዋ ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየች
በባህል ሙዚቃ ዜማዎቿ ከፍተኛ አድናቆትን ያገኘችው አንጋፋዋ ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ ባጋጠማት የጤና እክል በሕክምና ላይ ሆና ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷን ቤተሰቦቿ አረጋግጠዋል።
ድምፃዊቷ በግሏና ከተለያዩ አርቲስቶች ጋር በመሆን በርካታ ተወዳጅ ሥራዎችን ያበረከተች ሲሆን፣ “ኢትዮጵያ”፣ “አራዳ”፣ “እንደ ኢየሩሳሌም” እና “አየር ኃይላችን” ከተጫወተቻቸው ተወዳጅ ሙዚቃዎች መካከል ጥቂቶቹ ናቸው። ራሔል በድምፃዊነቷ ብቻ ሳይሆን በግጥምና ዜማ ደራሲነቷም በሙዚቃው ኢንዱስትሪ ውስጥ ትልቅ አሻራ ጥላ አልፋለች።
ለራሄል ቤተሰቦችና አድናቂዎች መፅናናትን እመኛለሁ። | 16 993 |
| 7 | ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ
ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ ከፍተኛ ጥራት ያለው አገልግሎትን አለም አቀፍ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎችና ቲክኖሎጂ የደረሰበትን ማሸኖችን በመጠቀም የተለያዩ የውበት አገልግሎቶችን የሚሰጥ ማእከል ነው።በውስጡም :-
👉 ከ 10 አመት በላይ ልምድ ባላቸው የቱርክ ባለሙያዎች አጠቃላይ የፀጉር ንቅለ ተከላ እና ለጸጉር መሳሳትና መርገፍ የPRP ህክምና
👉አጠቃላይ የቆዳ ህክምናና እንክብካቤ እና የጸረ እርጅና ህክምና (facial, HydraFacial, different anti-aging therapies)
👉 ከቱርክ በመጡ ባለሙያዎች እና በዘመናዊ ማሽኖች ያለምንም ሰርጀሪ አላስፈላጊ ስብን/ውፍረትን ማጥፋትና የሰውነት ቅርጽን ማስተካከል እንዲሁም በህክምና የታገዘ የአመጋገብ ምክር
👉የዋግምት (Blood cupping) ህክምና
👉 ያለእድሜ የሚመጣን እርጅናን፤ አይን አካባቢ ያሉ መሸብሸቦችን፤ የግንባር መጨማደድን ማስተካከል
👉 የፊትና የከንፈር ቅርጽን ማስተካከል
👉 የBotox እንዲሁም የFiller አገልግሎት
👉 የጠባሳ ህክምና
👉 በሀይፉ ማሽን የፊትን ቆዳ መወጠር ወይንም አንገት ላይ የሚመጣን ውፍረት ማስተካከል
👉 እንዲሁም የተለያዩ የ ሜዞቴራፒ ትሪትመንቶችን ማግኘት ትችላላችሁ
👉 ለቆዳ ተስማሚ የሆኑ ሜዲካል ግሬድ የቆዳ ፕሮዳክቶች
እስከ ምሽቱ 2፡00 እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ሙሉ ቀን ይገኙናል፡፡
አድራሻ:- ወሎ ሰፈር ጋራድ ህንፃ 7ተኛ ፎቅ
ስልክ:- 0966969696
0972939393
አስተማማኝ የመኪና ማቆሚያ አለን
| 16 214 |
| 8 | የአጋችና ታጋች አስገራሚ ግጥምጥሞሽ በመጠጥ ቤት፤ አጋቹ በቦክስ ተመትቶ ሲሞት ለተበዳዩ ወጣት የገንዘብ ማሰባሰቢያ ተደረገ
ባሳለፍነው ምሽት በአንድ መጠጥ ቤት ውስጥ ፊልም የሚመስል አስገራሚ ክስተት ተፈጽሟል።
በመጠጥ ቤቱ ውስጥ ዘና ብለው ከነበሩ ደንበኞች መካከል አንደኛው፣ አዲስ ወደ ውስጥ ከገቡ ሶስት ወጣቶች አንዱን ሲመለከት “እረ ያገተኝ ልጅ!” በማለት በከፍተኛ ድምፅ ይጮኻል።
ማንነቱ የታወቀው አጋች ወዲያውኑ ለማምለጥ ቢሞክርም፣ በአቅራቢያው በነበረ ደንበኛ በሰነዘረው ብርቱ ቦክስ መሬት ላይ ተዘርሮ ህይወቱ አልፏል።
ታጋቹ ወጣት ቀደም ሲል በሹፍርና ስራ ላይ እያለ “ዓለም ሳጋ” በተባለ ጫካ ውስጥ በእነዚሁ አጋቾች ታግቶ ከፍተኛ ስቃይ ደርሶበት እንደነበር ገልጿል። በወቅቱ ምስኪን እናቱ ልጇን ለማስፈታት ያላትን ብቸኛ መኖሪያ ቤት ለመሸጥ ተገድዳ ነበር።
ይህን የልብ ሰባሪ ታሪክ የሰሙት የመጠጥ ቤቱ ታዳሚዎች፣ የእናቱን ቤት መልሶ ለመግዛት እንዲረዳ እዚያው ስፍራ ላይ ባደረጉት አስቸኳይ የገንዘብ ማሰባሰቢያ 110,000 ብር ለወጣቱ አበርክተዋል።
በተጨማሪም ፖሊስ የሟቹን አጋች የባንክ አካውንት በመመርመር የሚገኘውን ገንዘብ ሙሉ በሙሉ ለእናቱ ለማስረከብ ቃል ገብቷል። | 18 571 |
| 9 | 📢ሳር ቤት አደባባይ ፊት ለፊት
ወይም አዳምስ አጠገብ (7th -23th floor)
📣ከ ወለድ ነፃ ‼️‼️
🔊🕐30% discount
✅ ባለ 1 መኝታ ቤት
➡️76 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 9,120,000 ብር
20%- 1,824,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 6,384,000 ብር
✅ ባለ 2 መኝታ ቤት
➡️99ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 12,375,000 ብር
20%- 2,475,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 8,662,500 ብር
➡️100 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 12,000,000 ብር
20%- 2,400,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 8,400,000 ብር
✅ባለ 3 መኝታ ቤት
➡️136 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 16,320,000 ብር
20%- 3,264,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 11,424,000 ብር
➡️144 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 17,280,000 ብር
20%- 3,456,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 12,096,000 ብር
➡️149 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 17,880,000 ብር
20%- 3,576,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 12,516,000 ብር
➡️151 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 18,120,000 ብር
20%- 3,624,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 12,684,000 ብር
የማስረከቢያ ግዜ 36 ወራት።
♦️በ ካሬ ከ 120 - 135 ብር
☎️ 09-11-48-56-60
☎️ 09-83-85-83-82
What's up https://wa.me/qr/D7IRNHWKFP2IA1
TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver | 17 877 |
| 10 | ያሳዝናል‼
በመርካቶ በዘይት ስም የቆሸሸ ፍሳሽ ሲሸጡ የተገኙ ግለሰቦች ተያዙ‼
በትላንትናው ዕለት በአዲስ አበባ መርካቶ አካባቢ የምግብ ዘይት ነው በማለት የቆሸሸ የመጸዳጃ ፍሳሽ ለህዝብ ሲሸጡ የነበሩ ግለሰቦች እጅ ከፍንጅ መያዛቸው ታውቋል።
ድርጊቱ በህብረተሰቡ ዘንድ ከፍተኛ ቁጣና ማስተባበያ የሌለው መደናገጥን የፈጠረ ሲሆን፣ ድርጊቱን የፈጸሙ አካላት በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገባቸው ይገኛል።
ህብረተሰቡ መሰል ህገወጥ እና ለጤና አደገኛ የሆኑ ምርቶችን ሲገበያይ ጥንቃቄ እንዲያደርግና ጥቆማዎችን እንዲሰጥ ተመልክቷል። | 20 468 |
| 11 | አሁንም እድሉ እንዳያመልጦ 🎯
📍 በለቡ መብራት
#በ30% ቅናሽ! (100% ለሚከፍሉ)
እንዲሁም በግንባታ ሂደት ለሚከፍሉ
#በ10% ቅድመ ክፍያ
🔥እንዲሁም የንግድ ሱቆችን ከ 27ካሬ ጀምሮ ያገኛሉ
▶️ቅድመ ክፍያ 15%
▶️ 50 % የባንክ አማራጭ
👉 59ካሬ መኖሪያ አፓርትመንት
ቅድመ ክፍያ 10%= 520,000 ብር
👉 75 ካሬ ባለ አንድ መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%= 661,000 ብር
👉 111ካሬ ባለ ሁለት መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%= 979,530 ብር
👉155 ካሬ ባለ ሶስት መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%=1.3 ሚሊ
👉176 ካሬ ባለ አራት መኝታ
ቅድመ ክፍያ=1.5 ሚሊ
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
🎯አሊያም 30% ግንባታው እስኪጠናቀቅ ከፍላችሁ 60% በባንክ ረጅም አመት በሚከፈል
💥ማራኪ የቤት ዲዛይኖቻችን ለሁሉም የሚስማሙ, ሁሉም ቤቶቻችን ተጨማሪ የሰራተኛ ክፍል እና ስቶር እንዲሁም ላውንደሪ ክፍል ያላቸው!
⩩25% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፤ ከከፈሉት ላይ ከ13 -30% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
ለበለጠ መረጃ በ📞 +251973050545 +251949780807
WhatsApp :
https://wa.me/+251949780807?text=I%20am%20interested%20on%20some%20more%20information
Telegram :
https://t.me/simu0545?text=I%20want%20more%20info%20on%20this | 20 248 |
| 12 | አዲስ አበባ የአሜሪካን ቀን አከበረች
የአሜሪካን 250ኛ ዓመት የነጻነት በዓልን በማስመልከት፣ አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት ሕንጻን በአሜሪካ ባንዲራ ቀለማት በማሸብረቅ በከተማዋ ለሚገኙ አሜሪካውያን ዲፕሎማቶችና ዜጎች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፋለች። | 19 784 |
| 13 | 🔥 ታላቅ ቅናሽ ከ አልቲማ ሪል እስቴት 🔥
📍 ጋዜቦ አደባባይ 🏠
💥 አፓርትመንት እና የንግድ ሱቆች
👉 በካሬ 95,000 ብር
👉 1 መኝታ 81 ካሬ
👉 2 መኝታ ከ100 ካሬ እስከ 155 ካሬ
👉 3 መኝታ 193ካሬ እስከ 196
💫 ቅድመ ክፍያ 10% 695,466 ብር
📌 የንግድ ሱቆች
➛ ከ 8 ካሬ አጠቃላይ ክፍያ 3,264,000 ጀምሮ
➤ ቅድመ ክፍያ ከ 15% 498,358 ብር ጀምሮ
🖇 ቤቶን ያለምንም ወለድ እና ዋጋ ጭማሪ በብር ብቻ ይግዙ!
📌 ልዩ የሚያደርገን
➛ ጥራቱን የጠበቀ ግንባታ መገንባታችን
➛ የ ተመረጡ ቦታዎች ላይ በ አጭር ግዜ ማስረከባችን
➛ በቂ የሆነ የመኪና ፓርኪንግ
➛ የደህንነት ስጋት የማያሳስቦት
➛ የከርሰ ምድር ውሃ
💥ከፍለው እስኪጨርሱ በዶላርም ሆነ በግንባታ እቃዎች ግሽበት ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ አናደርግም!
💥ቶሎ ይደውሉ ለውስን ቤቶች ብቻ ነው
ከሀገር ውጪ ለምትኖሩ ባላችሁበት ሆናችሁ መግዛት የምትችሉበትን አማራጭ ይዘን ቀርበናል
ለበለጠ መረጃ በቀጥታ ወይም ዋናው ቢሮ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
☎️ 09-03-94-19-97
ወይም
09-24-02-93-43 | 19 881 |
| 14 | "መርጌታ ነን" በማለት ከ800 ሺህ ብር በላይ ያጭበረበሩ ወንድማማቾች በቁጥጥር ሥር ዋሉ‼
በምሥራቅ ጎጃም ዞን ሉማሜ ከተማ ነዋሪ የሆኑት ስመኝ አባትነህ እና ያዛቸው አባትነህ የተባሉ ወንድማማቾች፣ በአርባ ምንጭ ከተማ በቡና ንግድ ሥራ ከተሰማራ ግለሰብ ላይ ከ800 ሺህ ብር በላይ በማጭበርበር በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ፖሊስ አስታወቀ።
የሉማሜ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር በድሉ መልሰው እንደገለጹት፣ ተበዳዩ አካሉ መለሰ የተባለ ነጋዴ የቡና ዕዳውን ሊመልስለት ካልቻለ ደንበኛው ላይ ገንዘቡን ለማስመለስ ሲያማክር ተጠርጣሪዎቹ የሐሰት ሰነድ አዘጋጅተው "መርጌታ ነን፤ ገንዘብህን እናስመልሳለን" በማለት አታልለውታል።
በአሁኑ ወቅት ፖሊስ የተጭበረበረውን ገንዘብ በኤግዚቢትነት በመያዝ፣ በአጭበርባሪዎቹ ላይ ሕጋዊ እርምጃ ለመውሰድ ምርመራ እያጣራ መሆኑን ገልጿል። | 21 865 |
| 15 | 🏠በቤታችሁ ያሉ #በረሮ🪳 እና #አይጥ🐀 ማብቂያቸዉ ደርሶል!
📍#አዲስ_አበባ 📍#ባህርዳር
📍#ደሴ 📍#ደ_ብረሀን
📍#ኮምቦልቻ
🚚 ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በ 30 ደቂቃ ያሉበት ስናደርስ በሌሎች ከተማዎች በፖስታ ቤት እንልካለን!
‼️ ከመጨረሳችን በፊት
ፈጥነዉ ይደዉሉልን‼️
📞0954633900
📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
✅በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥራት ማረጋገጫ ያለዉ ኦሪጅናል Ultrasonic pest repeller 🙏
❇️በፈለጉት ቦታ ላይ በመሰካት ብቻ
👉አይጦችን🐀
👉የወባ ትንኝ(ቢምቢ)🕷
👉 በረሮ 🪳 እና ጉንዳን
👉ማንኛዉንምበራሪ ነፍሳት ላይ
☠ሊቋቋሙት የማይችሉትን frequency በመልቀቅ
ላይመለሱ እሰከ መጨረሻዉ ይሸኛቸዋል!
#ሰዎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት የሌለዉ ሲሆን ወጥመድ ልግዛ አይጥ ልጎትት ሳይሉ አይጦችን እንዲሁም በረሮን 100 ሜትር የሚያርቅ ድንቅ የዘመኑ ዉጤት👏👏
😱 በ 1699 ብር ብቻ ይገላገሉ።
‼️ጥቂት ፍሬዎች ሰላስገባን
ሳንጨረስ ፈጥነዉ ይዘዙን‼️
👇👇👇👇👇👇
👉📞0954633900
👉📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
🚚አዲስ አበባ እና ጠበጠቀስናቸዉ ከተሞች ላይ ያሉበት በነፃ ስናደርስ ለሌሎች ከተሞች በፖስታ ቤት እንልካለን።
#ሙሉዋስትና ያለዉ ሲሆን ሰክተዉ አይጥ ወይም ተህዋስ ፎቶ ማንሳት ከቻሉ ሽልማት አሎት!(አይችሉም እንጂ)
🌐ሌሎች ዕቃዎችን ለማየት
@Dubai_tera2 ን
👆👆👆join ይበሉ! | 23 263 |
| 16 | ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ተወደደም ተጠላም ከደላሎች ወረራ ነፃ እስከምትወጣ መፋታት የለም።ማስረጃዎቹ መለቀቅ ከተጀመሩ ነገር ይበላሻል።የህዝብ ሃብት ለህዝብ ነው እንጅ ተጠቃቅሳችሁ የምትሞጨልፉት አይሆንም።ዝምታ ሞኝነት አለመሆኑን ህዝብ እየነገራችሁ ነው።ለማረም የመጨረሻ አቅማችሁን ተጠቀሙ።
ቀደምት ዘገባዎች👇 https://www.facebook.com/share/p/1bJzjBpfYK/ | 27 219 |
| 17 | በፖሊስ አባል የተፈጸመ ድብደባ‼
በአዲስ አበባ አንድ የፖሊስ አባል በዜጋ ላይ የፈጸመውን ከባድ ድብደባና እንግልት የሚያሳይ ቪዲዮ በማህበራዊ ሚዲያ መሰራጨቱ ብዙዎችን አሳዝኗል።
ድርጊቱ የሰብአዊ መብት ጥሰትና በህዝብና ፖሊስ መካከል ያለውን አመኔታ የሚያናጋ መሆኑን የገለጹ በርካታ ዜጎች፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በጥቃቱ ላይ የተሳተፈውን አባል በአስቸኳይ ለይቶ በህግ እንዲጠይቅና ማብራሪያ እንዲሰጥበት በብርቱ እየጠየቁ ነው። | 28 925 |
| 18 | አሳዛኝ አደጋ‼
ዛሬ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም. በአማራ ክልል አዊ ዞን ቅዳማጃ መስመር ላይ፣ አንድ ባጃጅ ከሲኖ ትራክ መኪና ጋር በመጋጨቱ የ8 ሰዎች ሕይወት በአሰቃቂ ሁኔታ አልፏል።
ባጃጁ ከተፈቀደው አቅም በላይ ጭኖ በመጓዙ የተጎጂዎች ቁጥር ሊበራከት እንደቻለ የተገለጸ ሲሆን፣ በትራፊክ ቁጥጥር አካላት ላይም የክትትል መላላት ቅሬታ አስነስቷል።
በተመሳሳይ ዕለት በጋምቤላ ከተማ አንድ ተሽከርካሪ ሰው ገጭቶ ሕይወት ማጥፋቱን ተከትሎ፣ የአካባቢው ነዋሪዎችና የሟች ዘመዶች ተሽከርካሪውን በጋምቤላ ክልል ምክር ቤት ፊት ለፊት አቃጥለውታል። የጸጥታ አካላት በቅርበት እያሉ ድርጊቱን አለማስቆማቸው ተጠያቂነት የሚያስከትል ጥፋት መሆኑ የተነገረ ሲሆን፣ አሽከርካሪዎች በከተማ ውስጥ የፍጥነት ወሰንን እንዲያከብሩ የሾፌሮች አንደበት ጥሪ አቅርቧል። | 31 974 |
| 19 | አስቸኳይ ማሳሰቢያ ሰጠ‼
የስም ዝውውር ያላደረጉ የንብረት ባለቤቶች በአስቸኳይ እንዲያጠናቅቁ ተጠይቋል።
ከማንኛውም አካል መሬትና ቤት ገዝተው እስካሁን የስም ንብረት ዝውውር ያላደረጉ እና የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ በስማቸው ያልቀየሩ ባለንብረቶች በአጭር ጊዜ ውስጥ ሂደቱን እንዲያጠናቅቁ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ አስቸኳይ ማሳሰቢያ አስተላለፈ።የቢሮው ኃላፊ አቶ መኮንን ያኢ ባስተላለፉት ጥሪ፡-
📌የስም ዝውውር በወቅቱ አለመደረጉ ንብረት የገዙ ወገኖችን ለከፍተኛ የህግና የንብረት መብት እገዳ አደጋ እያጋለጠ ይገኛል።
📌 በመሆኑም ባለንብረቶች መብታቸውን ለማስከበር በአስቸኳይ ወደ መሬት ተቋማት በመቅረብ ካርታቸውን በስማቸው እንዲያዞሩ በጥብቅ አሳስበዋል። | 29 740 |
| 20 | 🔥 ለደላላ ሳይከፍሉ፣ እቃዎን ዛሬውኑ በነፃ ይሽጡ! 🔥
የፈለጉትን ለመሸጥም ሆነ ለመግዛት ምቹና ፈጣን ፕላትፎረም — Fulbek ሥራ ጀምሯል! 🎉
በመካከል ሰው የለም፣ ኮሚሽን የለብዎትም! 100% በነፃ በቀጥታ ከገዢ ወይም ከሻጭ ጋር ይገናኙ።
📱 ስልክ፣ ላፕቶፕ፣ ቲቪ
🚗 መኪና እና ሞተር
🏠 ቤት እና ቦታ (ኪራይ/ሽያጭ)
👗 ፋሽን እና የቤት እቃዎች
⚡️ ለምን ፉልቤክ?
• እቃ ለመለጠፍ 1 ደቂቃ ብቻ ነው የሚፈጅብዎት።
• በቀጥታ ከገዢ ወይም ከሻጭ ጋር ይደዋወላሉ።
• 0% ኮሚሽን! ገንዘብዎን አያባክኑ።
👇 አሁኑኑ ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት መግበያየት ይጀምሩ!
🤖 በቴሌግራም ለመጀመር፡ 👉 @FulbekBot
🌐 በድረ-ገጽ ለመጠቀም፡ 👉 Fulbek.com
📢 የቴሌግራም ቻናላችን፡ 👉 @Fulbek
🎬 የቲቶክ ቪዲዮ ማብራሪያ ለመመልከት፡
👇 👇 👇
🔗 https://vt.tiktok.com/ZSxT3aEYF/ | 28 515 |
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
