Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏
Показати більше📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
Канал Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ (@wasulife) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 244 997 підписників, посідаючи 98 місце в категорії Бізнес та 51 місце у регіоні Ефіопія.
📊 Показники аудиторії та динаміка
З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 244 997 підписників.
За останніми даними від 25 серпня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 1 732, а за останні 24 години на -298, загальне охоплення залишається високим.
- Статус верифікації: Не верифікований
- Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 13.00%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 11.64% реакцій від загальної кількості підписників.
- Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 31 868 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 28 540 переглядів.
- Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 114.
📝 Опис та контентна політика
Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
“እንኳን ደህና መጡ‼
📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed
📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife
ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏”
Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 26 серпня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Бізнес.
Триває завантаження даних...
| Дата | Залучення підписників | Згадування | Канали | |
| 26 серпня | 0 | |||
| 25 серпня | +8 | |||
| 24 серпня | 0 | |||
| 23 серпня | +12 | |||
| 22 серпня | +60 | |||
| 21 серпня | 0 | |||
| 20 серпня | +40 | |||
| 19 серпня | +5 403 | |||
| 18 серпня | +59 | |||
| 17 серпня | 0 | |||
| 16 серпня | 0 | |||
| 15 серпня | +35 | |||
| 14 серпня | 0 | |||
| 13 серпня | +3 938 | |||
| 12 серпня | +1 770 | |||
| 11 серпня | +6 | |||
| 10 серпня | +40 | |||
| 09 серпня | +4 | |||
| 08 серпня | 0 | |||
| 07 серпня | +24 | |||
| 06 серпня | +7 | |||
| 05 серпня | +21 | |||
| 04 серпня | 0 | |||
| 03 серпня | 0 | |||
| 02 серпня | +22 | |||
| 01 серпня | +5 634 |
| 2 | 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል።
ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡-
- በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et
- ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram
- አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms | 34 641 |
| 3 | 🌟 በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ!
✅በአዲስ አበባ prime location ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣
✅ ምንም አይነት የመሰረተ ልማት (የውሃ፣ የመብራት፣ የመንገድ) ስጋት የሌለበት ድንቅ የመኖሪያ መንደር!
✅ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ጋር በጋራ (70/30) በፍጥነት እየተገነባ ያለ እጅግ ዘመናዊ compound አፓርታማ
✨ ልዩ ጥቅሞች፦
✅Fixed Rate፦ ቤቱን እስኪረከቡ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ወይም የወለድ ክፍያ የለውም!
ምቹ አከፋፈል፦ በሂደት (progress )የሚከፈል
ታማኝነት፦ በኩባንያው ቀጥተኛ የሽያጭ ባለሙያ በኃላፊነት የሚስተናገዱበት
🚪 ያሉን የአማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (15% ቅድመ ክፍያ ብቻ)
🛏 ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 5,830,385 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 874,557 ብር
🛏 ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,272,084 ብር
🛏 ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,510,600 ብር
🛏 ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 2,544,168 ብር
💥ዛሬ ነገ እያሉ እድሉ እንዳያመልጥዎት
❗️አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ!
📱 ስልክ፦ +251911636790
👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪና ኃላፊ
📲👇በ WhatsApp ማግኘት ከፈለጉ
https://wa.me/251777636790
📲Channel:
https://t.me/https://t.me/addis_home_finder
📲Telegram : @kassu23 | 30 486 |
| 4 | ህወሓት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌን 'የበግ ለምድ የለበሰ ተኩላ' ሲል ወነጀለ‼
በኤርትራ መንግስት አስተባባሪነት በተመሰረተው "ጽምዶ" የተሰኘ ስብስብ ውስጥ ንቁ ተሳታፊ የሆኑት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ከ"አንከር" ሚዲያ ጋር በነበራቸው ቃለምልልስ፤ ህወሓትና የፋኖ ኃይሎች በኤርትራ አሸማጋይነት መነጋገራቸውን ገልጸዋል።
አክለውም የፋኖ ተወካዮች ህወሓት ምዕራብ ትግራይን በኃይል ለመቆጣጠር የሚያደርገውን እንቅስቃሴ እንዲያቆም ባቀረቡት ቅድመ ሁኔታ ህወሓቶች ተስማምተው ወደ ጥምረቱ መምጣታቸውን ተናግረዋል።
ይህን መረጃ አጥብቀው የተቃወሙት የህወሓት ምክትል ሊቀመንበር አቶ አማኑኤል አሰፋ፣ አቶ አንዳርጋቸውን "የበግ ለምድ የለበሱ ተኩላ" ሲሉ ወንጅለዋል።
አቶ አማኑኤል አክለውም አቶ አንዳርጋቸው ቀደም ሲል ከብልፅግና ጋር በመሆን በትግራይ ህዝብ ላይ የፈጸሙት ሳይበቃ፣ አሁን ደግሞ ከስርዓቱ ጋር የተጣሉ መስለው በህዝባዊ ኃይሎች መካከል ስንጥቅ ለመፍጠርና "ፅምዶውን" ለማፍረስ እየሰሩ ነው ብለዋል።(አውራምባታይምስ)
---------#ዋሱመሐመድ--------------------
👇እዚህ ድምፅ ይስጡ👇
https://yekinlibochaward.org/nominees/wasu-mohammed
====================
ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
| 27 924 |
| 5 | ህወሓት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌን 'የበግ ለምድ የለበሰ ተኩላ' ሲል ወነጀለ‼
በኤርትራ መንግስት አስተባባሪነት በተመሰረተው "ጽምዶ" የተሰኘ ስብስብ ውስጥ ንቁ ተሳታፊ የሆኑት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ከ"አንከር" ሚዲያ ጋር በነበራቸው ቃለምልልስ፤ ህወሓትና የፋኖ ኃይሎች በኤርትራ አሸማጋይነት መነጋገራቸውን ገልጸዋል።
አክለውም የፋኖ ተወካዮች ህወሓት ምዕራብ ትግራይን በኃይል ለመቆጣጠር የሚያደርገውን እንቅስቃሴ እንዲያቆም ባቀረቡት ቅድመ ሁኔታ ህወሓቶች ተስማምተው ወደ ጥምረቱ መምጣታቸውን ተናግረዋል።
ይህን መረጃ አጥብቀው የተቃወሙት የህወሓት ምክትል ሊቀመንበር አቶ አማኑኤል አሰፋ፣ አቶ አንዳርጋቸውን "የበግ ለምድ የለበሱ ተኩላ" ሲሉ ወንጅለዋል።
አቶ አማኑኤል አክለውም አቶ አንዳርጋቸው ቀደም ሲል ከብልፅግና ጋር በመሆን በትግራይ ህዝብ ላይ የፈጸሙት ሳይበቃ፣ አሁን ደግሞ ከስርዓቱ ጋር የተጣሉ መስለው በህዝባዊ ኃይሎች መካከል ስንጥቅ ለመፍጠርና "ፅምዶውን" ለማፍረስ እየሰሩ ነው ብለዋል።(አውራምባታይምስ) | 1 |
| 6 | እንገዛለን‼
ነባ አዲስ የማህበራዊ ሚዲያ ቻናሎችን በተመጣጣኝና አስተማማኝ ዋጋ እንገዛለን!
የምንገዛቸው፦
🎬 YouTube: ሞኒታይዝ የሆኑ ቻናሎች
🚀 Telegram: ከ 100k+ አባላት በላይ
📱 TikTok: ከ 200k+ ተከታዮች በላይ
📱Instagram - ከ 100k+ አባላት በላይ
🌐 Facebook: ከ 250k+ ላይክ/ፎሎወርስ በላይ
⚠️ መሟላት ያለበት መስፈርት፦
አካውንቶቹ ከማንኛውም የኮፒራይት፣ የቆይታ እገዳ (Strike/Ban) እና ከማንኛውም ሕገ-ወጥ ነገር ነፃ መሆን አለባቸው።
👉 አሁኑኑ ያነጋግሩን፦ https://t.me/nebaaddis
⚡ ፈጣን እና ታማኝ አገልግሎት!
Neba Addis Multimedia | 27 164 |
| 7 | የመገጭ ግድብ ግንባታ 94% ደረሰ‼
በጎንደር ከተማ አቅራቢያ የሚገነባው የመገጭ ግድብ ግንባታ 94 በመቶ በመድረስ ወደ ማጠናቀቂያ ምዕራፍ መሸጋገሩን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር አስታወቀ።
በተደረገው ከፍተኛ ርብርብና የተቋራጭ ለውጥ በፍጥነት እየተከናወነ የሚገኘው ይህ ግድብ፣ እስካሁን 33 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ ውሃ የያዘ ሲሆን የሲቪልና የውሃ ማስተንፈሻ (Spillway) ስራዎቹ ሙሉ በሙሉ ተጠናቀዋል።የኤሌክትሮ መካኒካል ገጠማ ስራውም በሂደት ላይ ይገኛል ነው የተባለው።
የግድብ ግንባታውን እዚህ ያደረሰው ስራ ተቋራጩ ቤአኤካ ቢዝነስ ግሩፕ ሜጋ ፕሮጀክቶችን ገንብቶ በማስረከብ የሚታወቅ ጠንካራ ሃገር በቀል ኩባንያ ነው።ጎርጎራ:ጎንደር ፋሲለደስ ቤተመንግስት እድሳት: ብዙ ኪሜ የአስፓልት መንገዶች:ለአመታታ ሲጀመር ሲቋረጥ የነበረውን የአሁኑ የመገጭ ግድብ የቤአኤካ አሻራ ካረፈባቸው መካከል ይጠቀሳሉ። | 29 137 |
| 8 | 🏢 Trend Park Residence 🏢
✅ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1501ኛው የነቢዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
🏆 ወርቃማ አኗኗር በመገናኛ! ለአንድ ሳምንት (August 25-31th) እስከ ነሐሴ 25 በማስታወቂያ ዋጋ (30% ልዩ ቅናሽ) የአፓርትመንት ቤት ባለቤት ይሁኑ‼️
🏆 ለመምህራን እና ለህክምና ባለሙያዎች ልዩ 10% ቅናሽ!
🤝 ከ488ሺ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
📍መገናኛ ግሬስ ሞል አጠገብ
👉 930 ካሬሜትር ላይ የተንጣለለ
💰 ዋጋ 85,675 ብር/ካሬ
🔸 ቅድመ ክፍያ 15% ብቻ
💯 5% የመውሊድ በዓል ቅናሽ
🔵 50% ሲከፍሉ 10% ቅናሽ
🔵 100% ሲከፍሉ 15% ቅናሽ
🔰 30% ልዩ ቅናሽ (በማስታወቂያ ዋጋ)
✅ ስቱዲዮ (28.29 ካሬ)
💰 ሙሉ ዋጋ 3,253,350 ብር
🤝 15%= 488,002.5 ብር ቅድመ ክፍያ ብቻ ጀምረው የግሎ ያድርጉ።
🔰 50%= 1,464,007.5 ብር
🔰 100%= 2,765,347.5 ብር
✅ ባለ 1 መኝታ (29.52 ካሬ)
🔰 ሙሉ ዋጋ 3,394,800 ብር
🤝 15%= 509,220 ብር ቅድመ ክፍያ ብቻ የግሎ ያድርጉ!
🔰 50%= 3,055,320 ብር
🔰 100%= 2,885,580 ብር
✅ ባለ 1 መኝታ (47.5 ካሬ)
💰 ሙሉ ዋጋ 5,462,500 ብር
🤝 15%= 819,375 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የግሎ ማድራግ ይችላሉ።
🔰 50%= 4,916,250 ብር
🔰 100%= 4,643,125 ብር
✅ ባለ 2 መኝታ (60.27 ካሬ)
💰 ዋጋ 6,931,050 ብር
🤝 15%= 1,039,657.5 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የግሎ ያድርጉ።
🔰 50%= 6,237,945 ብር
🔰 100%= 5,891,392.5 ብር
✅ ባለ 2 መኝታ (101.25 ካሬ)
💰 ዋጋ 11,643,750 ብር
🤝 15%= 1,746,562.5 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የግሎ ያድርጉ።
🔰 50%= 10,479,375 ብር
🔰 100%= 9,897,187.5 ብር
✅ ባለ 3 መኝታ (130 ካሬ)
💰 ዋጋ 16.1 ሚሊዮን ብር
🤝 15%= 2,415,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የግሎ ያድርጉ።
🔰 50%= 14,490,000 ብር
🔰 100%= 13,685,000 ብር
💯 ውስን የቀሩን አማራጮች፦
👍 ስቱዲዮ 28 ካሬ #3 ቤት ብቻ! 22 ካሬ ❌ ሁሉም ተሽጠዋል።
👍 ባለ 1 መኝታ 29፣ 47፣ 50 እና 53 ካሬ #15 ቤት ብቻ! 42/45 ካሬ ❌ ሁሉም ተሽጠዋል።
👍 ባለ 2 መኝታ 60፣ 70 እና 100 ካሬ #8 ቤት ብቻ! 67 ካሬው ❌ ሁሉም ተሽጠዋል።
👍 ባለ 3 መኝታ 130 ካሬ #3 ቤት ብቻ ቀርቷል። 140 ካሬው ❌ ተሽጧል።
🔰 ዶክናህ ሪል እስቴት ዘመናዊ አፓርትመንት ቤቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ በእውነተኛ ቅናሽ አቅርቦሎታል፤ የግንባታ ደረጃቸው 60% የተጠናቀቀ ሲሆን ከቀሩን ውስን ቤቶች ፈጥነው የግሎ ያድርጉ።
✨ የህንፃው አገልግሎቶች፦
➥ የመዋኛ ገንዳ፣ ጂም
➥ ስፓ፣ ስቲምና ሳውና ባዝ
➥ የልጆች መጫወቻ፣ ዴይ ኬር
➥ ካፌ፣ ሬስቶራንት፣ ሱፐር ማርኬት
➥ በቂ የመኪና ማቆሚያ
➥ የኤሌክትሪክ መኪና ቻርጅ መሙያ
➥ የሪሴብሽንና የህንፃ አስተዳደር
➥ ሊፍት፣ ጄኔሬተርና ሌሎችም
• Phone: 📞 +251910279260
🔰 በዋትሳፕ፦ https://wa.me/251910279260
✍️ በቴሌግራም፦ t.me/amanueltesfayerealestate
🔰 100% ለሚከፍሉ ደንበኞች የማይደገም ዕድል! እስከ 30%/ 3.5 ሚሊዮን ቅናሽ የግሎ ያድርጉ!
DOCNAH REAL ESTATE
"Don't Settle for Average!"
🤝 በቴሌግራም ቤተሰብ ይሁኑ!👇👇👇
t.me/+H0ozsbVtgn42MmI0
t.me/+H0ozsbVtgn42MmI0
t.me/+H0ozsbVtgn42MmI0 | 27 895 |
| 9 | "አለሁ አልሞትኩም!" አቶ እስክንድር ነጋ
እረስክንድር በቅርቡ "ሞቷል" ተብሎ የሚናፈሰውን መረጃ ሙሉ በሙሉ አስተባብለዋል።
ባለፉት 4 ዓመታት በተደጋጋሚ ከመሬትም ከአየርም (በድሮን) የታለሙ የግድያ ሙከራዎች እንደተደረጉበትም ለዶቸቬለ ገልጿዋል።
የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ያላሰለሰ እንቅስቃሴና ጥቃት ግልጽ ቢሆንም፣ ስለሌሎች የታጠቁ አካላት እጅ ግን ለጊዜው አስተያየት መስጠት እንደማይፈልግና በሂደት የሚታወቅ እንደሆነ ተናግሯል።
የፋኖ ትግል ከአማራ ክልል ውጭ ያሉ ረጅም እጆችና የጎጠኝነት አስተሳሰቦች ገብተውበት እንደነበርና ይህም በአመራርነት ለመቀጠል አስቸጋሪ ሁኔታ ፈጥሮ እንደነበር ተናግሯል።
የፋኖና የሌሎች አማፂያን ጥምረት የተቋቋመው በጊዜያዊ ሽግግር አመራርና በምደባ እንደነበር ጠቅሷል።ደም እየፈሰሰ ባለበት ሁኔታ ውስጥ ማንኛውም ውሳኔና ድርድር የአባላትንና የህዝብን ቀጥተኛ ተሳትፎና ውሳኔ ማካተት እንዳለበት አጽንኦት ሰጥተዋል።via DW Amharic | 28 812 |
| 10 | ✅በበዓል ቤትዎን ከ አይጥ እና በረሮ ነፃ ያድርጉ✅
💯% አስተማማኝ
የሆነ #የበረሮ እና #የአይጥ ማጥፊያ ባሉበት ይቀበሉ!
📍#አዲስ_አበባ 📍#ደሴ
📍#ኮምቦልቻ
🚚 ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በ 30 ደቂቃ ያሉበት ስናደርስ በሌሎች ከተማዎች በፖስታ ቤት እንልካለን!
‼️ ከመጨረሳችን በፊት
ፈጥነዉ ይደዉሉልን‼️
📞0954633900
📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
✅በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥራት ማረጋገጫ ያለዉ ኦሪጅናል Ultrasonic pest repeller 🙏
❇️በፈለጉት ቦታ ላይ በመሰካት ብቻ
👉አይጦችን🐀
👉 በረሮ 🪳 እና ጉንዳን
👉የወባ ትንኝ(ቢምቢ)🕷
👉ማንኛዉንምበራሪ ነፍሳት ላይ
☠ሊቋቋሙት የማይችሉትን frequency በመልቀቅ
ላይመለሱ እሰከ መጨረሻዉ ይሸኛቸዋል!
#ሰዎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት የሌለዉ ሲሆን ወጥመድ ልግዛ አይጥ ልጎትት ሳይሉ አይጦችን እንዲሁም በረሮን 100 ሜትር የሚያርቅ ድንቅ የዘመኑ ዉጤት👏👏
😱 በ 1699 ብር ብቻ ይገላገሉ።
‼️ጥቂት ፍሬዎች ሰላስገባን
ሳንጨረስ ፈጥነዉ ይዘዙን‼️
👇👇👇👇👇👇
👉📞0954633900
👉📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
🚚አዲስ አበባ እና ጠበጠቀስናቸዉ ከተሞች ላይ ያሉበት በነፃ ስናደርስ ለሌሎች ከተሞች በፖስታ ቤት እንልካለን።
#ሙሉዋስትና ያለዉ ሲሆን ሰክተዉ አይጥ ወይም ተህዋስ ፎቶ ማንሳት ከቻሉ ሽልማት አሎት!(አይችሉም እንጂ)
🌐ሌሎች ዕቃዎችን ለማየት
@Dubai_tera2 ን
👆👆👆join ይበሉ! | 28 379 |
| 11 | የድሮን ጥቃት‼
በአፅቢ ወረዳ በሚገኝ የቀድሞ የሱር ኮንስትራክሽን ካምፕ ላይ የድሮን ጥቃት ተፈፀመ
ዛሬ ትናንት ከሌሊቱ 7፡30 ላይ ትግራይ ክልል በአፅቢ ወረዳ ፈለገወይኒ ቀበሌ "መብሪህቶም" በሚባል ልዩ ቦታ (በሊጋ) በሚገኝ የሱር ኮንስትራክሽን ካምፕ የድሮን ጥቃት መፈፀሙ ታውቋል።
በተፈፀመው በዚህ የድሮን ጥቃት ምክንያት በሱር ኮንስትራክሽን መጋዘን ውስጥ በህውሃት ተከማችቶ የነበረ የጦር መሳሪያ ለይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱንና ለሰዓታት ፍንዳታ እንደነበር ተሰምቷል። | 28 673 |
| 12 | ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ
ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ ከፍተኛ ጥራት ያለው አገልግሎትን አለም አቀፍ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎችና ቲክኖሎጂ የደረሰበትን ማሸኖችን በመጠቀም የተለያዩ የውበት አገልግሎቶችን የሚሰጥ ማእከል ነው።በውስጡም :-
👉 ከ 10 አመት በላይ ልምድ ባላቸው የቱርክ ባለሙያዎች አጠቃላይ የፀጉር ንቅለ ተከላ እና ለጸጉር መሳሳትና መርገፍ የPRP ህክምና
👉አጠቃላይ የቆዳ ህክምናና እንክብካቤ እና የጸረ እርጅና ህክምና (facial, HydraFacial, different anti-aging therapies)
👉 ከቱርክ በመጡ ባለሙያዎች እና በዘመናዊ ማሽኖች ያለምንም ሰርጀሪ አላስፈላጊ ስብን/ውፍረትን ማጥፋትና የሰውነት ቅርጽን ማስተካከል እንዲሁም በህክምና የታገዘ የአመጋገብ ምክር
👉የዋግምት (Blood cupping) ህክምና
👉 ያለእድሜ የሚመጣን እርጅናን፤ አይን አካባቢ ያሉ መሸብሸቦችን፤ የግንባር መጨማደድን ማስተካከል
👉 የፊትና የከንፈር ቅርጽን ማስተካከል
👉 የBotox እንዲሁም የFiller አገልግሎት
👉 የጠባሳ ህክምና
👉 በሀይፉ ማሽን የፊትን ቆዳ መወጠር ወይንም አንገት ላይ የሚመጣን ውፍረት ማስተካከል
👉 እንዲሁም የተለያዩ የ ሜዞቴራፒ ትሪትመንቶችን ማግኘት ትችላላችሁ
👉 ለቆዳ ተስማሚ የሆኑ ሜዲካል ግሬድ የቆዳ ፕሮዳክቶች
እስከ ምሽቱ 2፡00 እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ሙሉ ቀን ይገኙናል፡፡
አድራሻ:- ወሎ ሰፈር ጋራድ ህንፃ 7ተኛ ፎቅ
ስልክ:- 0966969696
0972939393
አስተማማኝ የመኪና ማቆሚያ አለን
| 28 651 |
| 13 | በድንገት መቀሌ የተገኙት ኦባሳንጆ ‼
የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ ትናንት ነሐሴ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ወደ መቀሌ በማምራት ከትግራይ አመራሮች ጋር ድንገተኛ ውይይት አድርገዋል።
በትግራይ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ስም ህውሃት ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ ከፌደራል መንግሥት ጋር ድርድር ለማድረግ የሚከተሉት ዋና ዋና ቅድመ-ሁኔታዎች መሟላት አለባቸው ተብሏል።
📌የኢኮኖሚ እገዳና ማዕቀቦችን ማንሳት
📌ወታደራዊ ከበባና ውጥረትን ማርገብ
📌የትግራይን ሉአላዊ ግዛት ወደ ነበረበት መመለስ
📌ተፈናቃዮችን በክብር መመለስ
📌የህወሓትን ፖለቲካዊና ህጋዊ ህልውና ማረጋገጥ
ኦባሳንጆ ከፌደራል መንግሥት ጋር ተነጋግረው በሁለት ሳምንት ውስጥ እንደሚመለሱ ቢናገሩም፣ በትግራይ መንግሥት ስም ክልሉን የሚመራው ህውሃት ፍሬ-አልባ ንግግሮችን የመድገም ፍላጎት እንደሌለው ገልጿል። ነገር ግን በዓለም አቀፍ አካላት ለሚመራ እውነተኛና ግልጽ የሰላም ውይይት ዝግጁ መሆኑን አስታውቋል። | 29 096 |
| 14 | 👉ከ 490 ሸህ ብር ጀምሮ እንደ አቅምዎ ሱቅ እና መኖሪያ
👉 ገራዶ መነሀሪያ
👉 መሠረተ ልማት የተሟላለት
ለአጭር ጊዜ (እስከ ነሀሴ 10) ብቻ የሚቆይ ልዩ
ቅናሽ
👉 በአካል ስራችንን እና ሳይታችንን ጎብኝተው ሲመርጡን ብቻ ይቀላቀሉ።
ከ ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት - ደሴ
ስልክ 0937411111
0938411111
0914053853
ሊንክ:
https://t.me/CyMSa4WStw84YTM0 | 30 636 |
| 15 | Немає тексту... | 30 279 |
| 16 | አቶ ገዱ በፓርኪንግ ስራ ላይ‼
የቀድሞው የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት እና የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የነበሩት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በአሜሪካ በፓርኪንግ ስራ ላይ ተሰማርተው መታየታቸው ብዙዎችን እያነጋገረ ይገኛል።አንዳንዶች:-
1. 📌በስልጣን ላይ እያሉ ስልዘረፉ አሁን በላባቸው ለማደር የሄዱበት ርቀት ያኮራለ።ዘርፎ ከማደር ሰርቶ ማደርን ያስከብራል ሲሉ
2. 📌ሌሎች ደግሞ ሀገራቸውን የሸጡ ሚስጥር የበተኑ በመሆናቸው ሊታዘንላቸው አይገባም ይላሉ።እርሶ ከየትኛው ኖት?
1. ❤ 2. 👍 | 36 415 |
| 17 | አዲስ የድሮን ጥቃት‼
ዛሬ ነሐሴ 18/2018 ዓ.ም በህውሃት ወታደራዊ ስምሪት ቦታወች የድሮን ጥቃቶች መፈፀማቸውን የደረሱኝ መረጃዎች ያመለክታሉ።
📌 ራያ አዘቦ ወረዳ ገነቴ ጣቢያ አንድ መድፍ: አንድ ታንክ ከተለያዩ የመድፍና የታንክ ተተኳሾች
📌በሰሜን ምዕራብ ትግራይ እንዳባጉና ከተማ አቅራቢያ በህውሃት አርሚ 11 ወታደራዊ መጋዘን ላይ የድን ጥቃቶች መፈፀማቸው ታውቋል። | 37 709 |
| 18 | መውሊድ‼
ነገ ማክሰኞ 1,501ኛው የነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የመውሊድ በዓል በሀገራችን በታላቅ ድምቀት እንደሚከበር የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታውቋል።
📌 የዘንድሮው መሪ ቃል፦
"የፍትሃዊው ነብይ"
በዓሉ የነቢዩን (ሰ.ዐ.ወ) አስተምህሮ መሠረት በማድረግ በተለያዩ መንፈሳዊና ማኅበራዊ መርሐ-ግብሮች ይከበራል።
መውሊድ በሀገር አቀፍ ደረጃ የመንግሥትና መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማት ለሕዝብ አገልግሎት ዝግ ሆነው ከሚከበሩ ሃይማኖታዊ በዓላት አንዱ ነው።
መልካም የመውሊድ በዓል! | 36 533 |
| 19 | 🌟 በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ!
✅በአዲስ አበባ prime location ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣
✅ ምንም አይነት የመሰረተ ልማት (የውሃ፣ የመብራት፣ የመንገድ) ስጋት የሌለበት ድንቅ የመኖሪያ መንደር!
✅ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ጋር በጋራ (70/30) በፍጥነት እየተገነባ ያለ እጅግ ዘመናዊ compound አፓርታማ
✨ ልዩ ጥቅሞች፦
✅Fixed Rate፦ ቤቱን እስኪረከቡ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ወይም የወለድ ክፍያ የለውም!
ምቹ አከፋፈል፦ በሂደት (progress )የሚከፈል
ታማኝነት፦ በኩባንያው ቀጥተኛ የሽያጭ ባለሙያ በኃላፊነት የሚስተናገዱበት
🚪 ያሉን የአማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (15% ቅድመ ክፍያ ብቻ)
🛏 ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 5,830,385 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 874,557 ብር
🛏 ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,272,084 ብር
🛏 ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,510,600 ብር
🛏 ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 2,544,168 ብር
💥ዛሬ ነገ እያሉ እድሉ እንዳያመልጥዎት
❗️አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ!
📱 ስልክ፦ +251911636790
👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪና ኃላፊ
📲👇በ WhatsApp ማግኘት ከፈለጉ
https://wa.me/251777636790
📲Channel:
https://t.me/https://t.me/addis_home_finder
📲Telegram : @kassu23 | 35 480 |
| 20 | ዋና አስተዳዳሪ ተገደሉ‼
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደገም ወረዳ አኖ ቀሬ ቀበሌ፣ ታጣቂዎች እሁድ ነሐሴ 17/2018 ዓ.ም. በፈጸሙት ጥቃት የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ተፈራ ደሴ ተገደሉ።
በመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች እና በታጣቂዎች መካከል ተኩስ በነበረበት ወቅት በተፈጸመው በዚህ ጥቃት፣ የቀበሌው ሊቀ መንበር አቶ አስፋወሰን ኃይሌን ጨምሮ ሌሎች ሰዎች ተጎድተው በሕክምና ላይ ይገኛሉ።
ለጥቃቱ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት (ኦነሠ) ተጠያቂ የተደረገ ቢሆንም፣ ከቡድኑም ሆነ ከዞኑ አስተዳደር የተሰጠ ምላሽ የለም ሲል ቢቢሲ ዘግቧል። | 34 239 |
