Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
前往频道在 Telegram
📈 Telegram 频道 Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ 的分析概览
频道 Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ (@wasulife) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 232 549 名订阅者,在 商业 类别中位列第 105,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 54 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 232 549 名订阅者。
根据 10 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -5 588,过去 24 小时变化为 -630,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 12.43%。内容发布后 24 小时内通常能获得 11.18% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 28 963 次浏览,首日通常累积 26 050 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 121。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“እንኳን ደህና መጡ‼
📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed
📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife
ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏”
凭借高频更新(最新数据采集于 11 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 商业 类别中的关键影响点。
232 549
订阅者
-63024 小时
-3 4707 天
-5 58830 天
数据加载中...
吸引订阅者
六月 '26
六月 '26
+5 910
在2个频道中
五月 '26
+52 124
在17个频道中
Get PRO
四月 '26
+27 074
在12个频道中
Get PRO
三月 '26
+16 996
在16个频道中
Get PRO
二月 '26
+1 236
在12个频道中
Get PRO
一月 '26
+17 042
在22个频道中
Get PRO
十二月 '25
+48 020
在18个频道中
Get PRO
十一月 '25
+25 435
在22个频道中
Get PRO
十月 '25
+14 893
在27个频道中
Get PRO
九月 '25
+4 829
在16个频道中
Get PRO
八月 '25
+20 066
在13个频道中
Get PRO
七月 '25
+17 120
在13个频道中
Get PRO
六月 '25
+36 850
在15个频道中
Get PRO
五月 '25
+25 082
在11个频道中
Get PRO
四月 '25
+760
在20个频道中
Get PRO
三月 '25
+35 893
在16个频道中
Get PRO
二月 '25
+28 638
在17个频道中
Get PRO
一月 '25
+18 587
在13个频道中
Get PRO
十二月 '24
+34 049
在17个频道中
Get PRO
十一月 '24
+9 881
在14个频道中
Get PRO
十月 '24
+13 131
在18个频道中
Get PRO
九月 '24
+12 125
在14个频道中
Get PRO
八月 '24
+10 629
在12个频道中
Get PRO
七月 '24
+19 557
在15个频道中
Get PRO
六月 '24
+30 113
在12个频道中
Get PRO
五月 '24
+22 609
在13个频道中
Get PRO
四月 '24
+12 303
在15个频道中
Get PRO
三月 '24
+14 799
在17个频道中
Get PRO
二月 '24
+10 555
在10个频道中
Get PRO
一月 '24
+29 323
在10个频道中
Get PRO
十二月 '23
+25 406
在5个频道中
Get PRO
十一月 '23
+19 617
在6个频道中
Get PRO
十月 '23
+16 518
在3个频道中
Get PRO
九月 '23
+10 332
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+19 624
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+25 873
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+20 449
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+43 532
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+63 043
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+26 391
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+11 361
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+6 821
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+752
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+2 223
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+7 107
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+20 955
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+29 409
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+2 522
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+5 564
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+3 796
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+1 161
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+2 560
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+440
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+851
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+2 183
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+5 752
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+20 455
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+4 438
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+1 182
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+375
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+197
在0个频道中
Get PRO
五月 '21
+429
在0个频道中
Get PRO
四月 '21
+507
在0个频道中
Get PRO
三月 '21
+7 144
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 11 六月 | 0 | |||
| 10 六月 | 0 | |||
| 09 六月 | 0 | |||
| 08 六月 | +1 | |||
| 07 六月 | 0 | |||
| 06 六月 | +13 | |||
| 05 六月 | 0 | |||
| 04 六月 | +2 | |||
| 03 六月 | 0 | |||
| 02 六月 | +5 887 | |||
| 01 六月 | +7 |
频道帖子
ህውሃት በቅርብ ቀናት ጦርነት ይከፍታል ተባለ‼
"ኢትዮጵያ ዳግም ወደ ጦርነት መግባት የለባትም" አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እና አቶ ጌታቸው ረዳ
ህወሓት ከኤርትራ መንግሥት ጋር በፈጠረው ስውር ጥምረት በሚቀጥሉት ቀናት በፌደራል መንግሥቱ ላይ ጥቃት ለመሰንዘር መወሰኑን የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እና የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ጌታቸው ረዳ አስጠነቀቁ።
ባለሥልጣናቱ በአልጀዚራ ላይ በጋራ ባስነበቡት ጽሑፍ፤ በአስመራ፣ በመቀሌና በሱዳን በምስጢር የተደራጀው "ጽምዶ" የተሰኘው ጥምረት የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት በመጣስ ወደ ማጥቃት ለመሸጋገር መዘጋጀቱን ገልጸዋል።
ህወሓት የትግራይ ሕዝብ የጦርነት አጀንዳውን በግልጽ ውድቅ ቢያደርግበትም፣ የኤርትራን ቀጥተኛ ድጋፍ በመጠቀም ከፍተኛ ተዋጊ ኃይል ማሰልጠንና ማስታጠቅ መቀጠሉን ጠቁመዋል።
ኢትዮጵያ ዳግም ወደ አስከፊ ቀጠናዊ ቀውስና ጦርነት እንዳትገባ፣ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በጥምረቱ ላይ አስቸኳይና ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ተጽዕኖ እንዲያደርግ ባለሥልጣናቱ ጥሪ አቅርበዋል።
| 2 | ኦባሳንጆ በመቀሌ ምን ተወያዩ‼
ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ከአፍሪካ ህብረት የምስራቅ አፍሪካ ልዩ መልዕክተኛ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ ጋር ዛሬ በመቀሌ ውይይት አድርገዋል።
በውይይቱ ላይ የተሳተፉት አምባሳደር አዲስዓለም ባሌማ እንደገለጹት፤ ለትግራይ ቲቪ ሲናገሩ በትግራይ በኩል ህዝብን የሚያድን ፈጣንና ተግባራዊ እንቅስቃሴ እንዲደረግ ፍላጎት እንዳለ ለልዩ መልዕክተኛው ተገልጾላቸዋል ብለዋል።
አምባሳደሩ አክለውም፣ በትግራይ በኩል ችግሮች በውይይትና በድርድር እንዲፈቱ ፍላጎት ቢኖርም፣ የፌዴራል መንግስቱ ግን የፕሪቶሪያውን ስምምነት በመጣስ በትግራይ ላይ ከበባና ጥቃት እያደረሰ መሆኑን ለልዩ መልዕክተኛው ማስረዳታቸውን ገልጸዋል። በዚህም ምክንያት የተፈናቀለው ህዝብ በበሽታና በረሃብ እያለቀ መሆኑንና በወራሪ ኃይሎች ስር ያለው ህዝብም እየተሰቃየ እንደሚገኝ አብራርተዋል።
የአፍሪካ ህብረት ልዩ መልዕክተኛ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ በበኩላቸው፣ ከዶ/ር ደብረጽዮን ጋር ያደረጉት ውይይት መልካም የነበረ መሆኑን ጠቅሰው፤ የውይይቱ ዋና ዓላማ አሁን ያለውን ውጥረት ማርገብና ዘላቂ ሰላም የሚመጣበትን ሁኔታ ማመቻቸት እንደሆነ አስታውቀዋል። | 20 302 |
| 3 | መኪናዎን እየሸጡ ነው? እንግዲያውስ የራስዎን ትርፍ ለሶስተኛ ወገን አሳልፈው አይስጡ!
ከዚህ በኋላ እኛ ጋር ኮሚሽን መክፈል ቀርቷል! በፉልቤክ ያለምንም መካከለኛ ሰው፣ በዜሮ ፐርሰንት ኮሚሽን፣ መኪናዎን በቀጥታ ለትክክለኛ ገዢ መሸጥ ይችላሉ፤ አዎ፣ መቶ በመቶ በነፃ! ጊዜም አይፈጅብዎትም፤ ቴሌግራም ላይ @fulbekbot ብለው ይፈልጉ ወይም fulbek.com ይግቡ፣ እቃ ይለጥፉ የሚለውን ተጭነው የመኪናዎን ምርጥ ፎቶዎች እና ዋጋ በማስገባት በአንድ ደቂቃ ውስጥ ፖስት ያድርጉት።
ወዲያውኑ ማስታወቂያዎ ለሺዎች ይደርሳል፤ ገዢዎችም በቀጥታ ስልክዎ ላይ ይደውሉልዎታል! የራስዎን ገንዘብ ለሌላ አይስጡ፤ ዛሬውኑ በነፃ መገበያየት ይጀምሩ!
🤖ማብራሪያ ለመመልከት፡
👇 👇 👇
🔗 https://vt.tiktok.com/ZSQrUbU24/ | 18 725 |
| 4 | "እሳቱን ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር ማዋል አዳጋች ሆኗል" አፋር ክልል
በአፋር ክልል ኪልበቲ ረሱ ዞን በራህሌ ወረዳ ከቀኑ 6 ሰዓት የተከሰተው ሰደድ እሳት እስከ ምሽት 5 ሰዓት ባለመጥፋቱ ገና ለመቆጣጠር ጥረት እየተደረገ መሆኑን አስታወቀ።
በወረዳው ሃሌጉቢ ቀበሌ በሚገኝ የአፋዓዶና ዔሊ ገረብ አካባቢ ድንገተኛ የሰደድ እሳት ተከስቷል ሲል የክልሉ ኮሚዩኒኬሽን አስታውቋል።
እሳቱ የተከሰተው ዛሬ ሰኔ 03 ቀን 2018 ከቀኑ 6፡20 ገደማ ሲሆን፣ እንደተከሰተ የአካባቢው ማህበረሰብ እና የወረዳው አመራር በጋራ ሆነው ለመቆጣጠር ከፍተኛ ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ ብሏል።
"እስካሁን ባለው ሂደት ምንም እንኳን በሰው ህይወት፣ በእንስሳት እና በንብረት ላይ የደረሰ ጉዳት ባይኖርም፣ እሳቱን ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር ማዋል አዳጋች ሆኗል" ሲልም ገልጿል።
አካባቢው ጥቅጥቅ ያለና ጥብቅ የደን ሽፋን (ዴሶ) ያለው መሆኑ፣ የአየር ሁኔታው ከፍተኛ ሙቀትና ደረቅነት ማሳየቱ፣ መልክዓ ምድሩ ተራራማና አስቸጋሪ በመሆኑ የእሳት አደጋ መከላከያ ተሽከርካሪዎች ወደ ስፍራው መድረስ አለመቻሉ ተገልጿል።
"እነዚህ ተግዳሮቶች ሰደድ እሳቱ ወደ ሌሎች አካባቢዎች እንዳይዛመት ለመከላከል እየተደረገ ያለውን ጥረት ፈታኝ አድርገውታል" ተብሏል። | 20 025 |
| 5 | #ቴምር ጥራት ካለው ህንጻ ባሻገር እምነትን ይገነባል!
ለዚህም ምስክር ጥንቅቅ አድርገን በጥራት ሰርተን ያሰረከብናቸው 8 ሳይቶች ናቸው።
#ቴምርሪልስቴት
አዋሬ (ቤተ-መንግስት ጀርባ)
👉 3መኝታ = 121ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 13.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.6ሚሊዮን)
👉 3መኝታ = 157ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.4ሚሊዮን)
💥 የንግድ ሱቆች
⨳ #ቡልጋሪያ ላይ ከ900ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣
⨳ #ፒያሳ ላይ ከ1.4ሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣
⨳ #ቃሊቲገላን ላይ ከ500ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ።
💥ቡልጋሪያ(አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት)
👉 1 መኝታ (68 ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 7,820,000ብር
ቅድመ ክፍያ (20%) = 1,564,000ብር
👉2 መኝታ (81ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 9,315,000ብር
ቅድመ ክፍያ (20%) = 1,863,000ብር
👉 3 መኝታ (121 ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 13,915,000ብር
ቅድመ ክፍያ (20%) = 2,783,000ብር
⨳ 30% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ ከ15% - 35% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
👉ቢሮ ለመምጣት ሳይት ለመጎብኘት ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177 | 17 753 |
| 6 | ሰበር:-በሳዑዲ የታሰሩ 1,655 ኢትዮጵያውያን ምህረት ተደረገላቸው‼
በሳዑዲ አረቢያ ለእስር ተዳርገው የነበሩ 1,655 ኢትዮጵያውያን የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ የምህረት አዋጅ እንደተሰጣቸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
📌 ምህረቱ ሊገኝ የቻለው ሚኒስቴሩ በሪያድ ኤምባሲና በጂዳ ቆንስላ በኩል ባደረገው ከፍተኛ የዲፕሎማሲ ጥረትና መንግስት ለዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ በሰጠው ትኩረት መሆኑ ተገልጿል።በተመሳሳይ ሁኔታ ላይ ባሉ ሌሎች ዜጎች ዙሪያም ክትትል እየተደረገ ይገኛል።
📌 መንግስት ህገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች በማህበራዊ ሚዲያ ከሚያሰራጩት ሀሰተኛ ማታለያ ህብረተሰቡ ራሱን እንዲጠብቅ ያሳሰበ ሲሆን፣ ደላሎችን ለህግ የማቅረቡ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል። | 20 418 |
| 7 | #ማስታወቂያ
#የመጀመሪያ ዙር ምዝገባ ላይ ነን
🎉 🎊 🎉 #ቪዛ_በነፃ_ልንሸልማቹ_ነው‼
🕋✨ በአዲሱ የሂጅሪ አመት 1448 ልዩ የኡምራ ጉዞ ✨ ከሀምሌ 1-12
🌙
#አዲሱን_አመት_በአላህ_ቤት_ይጀምሩ!
ከዱንያ ጭንቀት ወጥተው… ወደ መካና መዲና መንፈሳዊ ጉዞ ይጓዙ!
#በኡስታዝ_ባህሩ_ኡመር መሪነት
በወንድም #ኡስማን_አብዱ አስተባባሪነት
በሆሊዴይስ ትራቭል የተዘጋጀ 14ኛ ዙር ልዩ የኡምራ ፕሮግራም!
🕋 7 ቀናትን በመካ
▪️ ኡምራን በሙሉ ምቾት
▪️ ሐረም አቅራቢያ ምቹ ሆቴል
▪️ ጀበለ ኑር፣ ጋሩ ሂራ፣ አረፋ፣ ሚና፣ ሙዝደሊፋ ጉብኝት
📍 ፓኬጁ የሚያካትተው
🕌 4 ቀን በመዲና
▪️ መስጂደል ነበዊ ዝያራ
▪️ ቁባ መስጂድ
▪️ ቁብለተይን
▪️ የኡሁድ ታሪካዊ ቦታዎች ጉብኝት
🛍️ በተጨማሪ በጅዳ ከተማ
✨ ሾፒንግ
✨ ሽርሽር
በቡድን መሪው ሙሉ እገዛ ይከናወናል።
▼ ከዚህም በተጨማሪ ለዚኛው ዙር ደንበኞቻችን ያዘጋጀነው ልዩ ሽልማት አለ።
ለእድለኛ ተጓዥ #ነፃ_የቪዛ አገልግሎት እንሰጣለን። ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ አሁኑኑ ይመዝገቡ
ልብዎን የሚያረጋጋ የኡምራ ጉዞ ከእኛ ጋር ያድርጉ !”
📞 ለምዝገባና ለተጨማሪ መረጃ
0992 232323
0984 777775
📍 አድራሻ፦
ቤተል ፋሚሊ ታወር
3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 305
🏢 #ሆሊዴይስ_ትራቭል
#ኡምራ1448 #መካ #መዲና #ዝያራ #መንፈሳዊ_ጉዞ #Umrah1448
በቴሌግራም ለመመዝገብ @Holidays_Travel
ሆሊዴይስ ትራቭል | 19 527 |
| 8 | አዲሱ ሰሌዳ 59,000 ብር ዋጋ ተቆርጦለታል
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ዝርዝሩን አሳውቋል።
አዲስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ (ታርጋ) መሸጫ ዋጋ እስከ 56000 ብር ዋጋ ተቆርጦለታል ይላል ሰነዱ። የቀረቡት ዋጋዎች የፊትና የኋላ ሰሌዳዎችን እንዲሁም ቫትን (VAT) ያካተቱ መሆናቸውም ተጠቁሟል።
ለግል መገልገያ (የቤት)፣ ለንግድ፣ ለዲፕሎማት፣ ለዕርዳታ ድርጅቶች፣ ለዓለም አቀፍ ተቋማት እና ለልዩ ተንቀሳቃሽ ተሽከርካሪዎች፦
📌በነዳጅ የሚሰሩ ከሆነ፦ 56,000 ብር
📌 በኤሌክትሪክ እና በተፈጥሮ ጋዝ የሚሰሩ ከሆነ፦ 44,500 ብር
ለድንበር ተሻጋሪ የጭነት ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች፦
📌 በነዳጅ የሚሰሩ ከሆነ፦ 28,500 ብር
📌 በኤሌክትሪክ እና በተፈጥሮ ጋዝ የሚሰሩ ከሆነ፦ 15,200 ብር
ለሕዝብ ታክሲ ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች፦
📌 በነዳጅ የሚሰሩ ከሆነ፦ 11,700 ብር
📌በኤሌክትሪክ እና በተፈጥሮ ጋዝ የሚሰሩ ከሆነ፦ 9,400 ብር
ለከተማና የሀገር አቋራጭ አውቶቡስ፣ ለመንግሥት፣ ለአካል ጉዳተኛ (PD) እና ለባለሦስት እግር (ባጃጅ) ተሽከርካሪዎች፦
📌በነዳጅ የሚሰሩ ከሆነ፦ 9,400 ብር
📌 በኤሌክትሪክ እና በተፈጥሮ ጋዝ የሚሰሩ ከሆነ፦ 7,100 ብር
ለባለሁለት እግር (ሞተርሳይክል) ተሽከርካሪዎች፦
📌 በነዳጅ የሚሰሩ ከሆነ፦ 4,700 ብር
📌 በኤሌክትሪክ እና በተፈጥሮ ጋዝ የሚሰሩ ከሆነ፦ 3,550 ብር ሆኗል። | 24 513 |
| 9 | 🔑 ዲ.ኤም.ሲ ሪልስቴት በጥራት አይደራደርም!
✅ እስከ 30% ቅናሽ ዝቅተኛ ወለልን ጨምሮ ጥራታቸውን የጠበቁ ቤቶችን ከስቱዲዮ እስከ ባለ 4 መኝታ በተለያየ የካሬ አማራጭ እየሸጥን ነው።
▶️ 57 ካሬ 10%= 491,603ብር
▶️ 77ካሬ 10%= 664,095 ብር
▶️ 157ካሬ 10%=1,354,063ብር
▶️ 202 ካሬ 10%=1,734,408 ብር
✅ ከ1አመት እስከ 3አመት ውስጥ ምናስረክባቸው ግንባታቸው 65%, 40% እና 20% የደረሱ አፓርትመንት ቤቶች ሸጠን ልንጨርስ የቀሩን ጥቂት ቤቶች ናቸው:-
✨ ሊኖሩበት ቢፈልጉ ሰላማዊ መንደር
🔹ሊያከራዮት ቢፈልጉ በጥሩ ዋጋ($) እና መልሰው ቢሸጡት በደንብ የሚያተርፉበት ቤቶችን በ 10% 💵 ቅድመ ክፍያ ብቻ አቅርበንሎታል!
💵 60% Bank(ባንክ) አማራጭ
💵 በተጨማሪም ከ15% - እስከ 30% እንደየ አከፋፈሎ ቅናሽ ይደረግሎታል !
💥 እንዲሁም የንግድ ሱቅ ከ29 ካሬ ጀምሮ ለሽያጭ አቅርበንሎታል!
▶️ ቅድመ ክፍያ 15%
▶️ 50 % የባንክ አማራጭ
ፈጥነው ይመዝገቡ!
🏢 ዲ.ኤም.ሲ ሪል እስቴት
ደስታዎ እዚህ ይጀምራል
ለበለጠ መረጃ በ📞 0973050545
0949780807
WhatsApp :
https://wa.me/+251949780807?text=I%20am%20interested%20on%20some%20more%20information
Telegram :
https://t.me/simu0545?text=I%20want%20more%20info%20on%20this | 23 001 |
| 10 | ኩዌት ከኢትዮጵያን ጨምሮ ከ10 ሀገራት ብቻ የቤት ሰራተኞችን ለመቅጠር ወሰነች‼
የኩዌት የሀገር ውስጥ ሚኒስቴር የቤት ሰራተኞች ቅጥርን ለመቆጣጠር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሰረት፣ ቅጥር የሚፈቀደው ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ቤኒን፣ ፊሊፒንስ፣ ስሪላንካ፣ ሕንድ፣ ቬትናም፣ ኔፓል እና ሴኔጋልን (ለወንዶች ብቻ) ጨምሮ ከ10 ሀገራት ብቻ እንዲሆን ገድቧል።
በተቃራኒው ኬንያ፣ ኡጋንዳ እና ናይጄሪያን ጨምሮ በ27 ሀገራት ላይ የቅጥር እገዳ ጥሏል። ይህ በጥብቅ የመንግሥት ስምምነት ላይ ብቻ የተመሰረተው አዲስ አቅጣጫ በዘርፉ የሚታዩ የቁጥጥር ክፍተቶችን ለመሙላት ያለመ መሆኑ ተገልጿል። | 22 801 |
| 11 | 💥ካሁን በሁዋላ #አይጥ🐀 ፣ #በረሮ እና #ቢምቢ🕷 በፍፁም አታዩም!
🎁 በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥራት ማረጋገጫ ያለዉ ኦሪጅናል Ultrasonic pest repeller አስገብተናል🙏
❇️በፈለጉት ቦታ ላይ በመሰካት ብቻ
👉አይጦችን🐀
👉የወባ ትንኝ(ቢምቢ)🕷
👉ጉንዳን እና በረሮ🪳
👉ማንኛዉንምበራሪ ነፍሳት ላይ
☠ሊቋቋሙት የማይችሉትን frequency በመልቀቅ
ላይመለሱ እሰከ መጨረሻዉ ይሸኛቸዋል!
#ሰዎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት የሌለዉ ሲሆን ወጥመድ ልግዛ አይጥ ልጎትት ሳይሉ አይጦችን 100 ሜትር የሚያርቅ ድንቅ የዘመኑ ዉጤት👏👏
😱 በ 1699 ብር ብቻ ይገላገሉ።
‼️ጥቂት ፍሬዎች ሰላስገባን
ሳንጨረስ ፈጥነዉ ይዘዉን‼️
👇👇👇👇👇👇
👉📞0954633900
👉📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
🚚አዲስ አበባ ላይ ያሉበት በነፃ ስናደርስ ክፍለ ሀገር በፖስታ ቤት እንልካለን።
#ሙሉዋስትና ያለዉ ሲሆን ሰክተዉ አይጥ ወይም ተህዋስ ፎቶ ማንሳት ከቻሉ ሽልማት አሎት!(አይችሉም እንጂ)
🌐ሌሎች ዕቃዎችን ለማየት
@Dubai_tera2 ን
👆👆👆join ይበሉ! | 21 451 |
| 12 | ኦባሳንጆ መቐለ ገቡ‼
የፕሪቶሪያው ስምምነት ዋና አደራዳሪ ኦሊሴንጎ ኦባሳንጆ የአውስትራሊያና የእንግሊዝ ተወካዮችን ያካተተ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በመምራት መቐለ ገብተዋል። ልዑኩ ከትግራይ ክልላዊ መንግሥት አመራሮች ጋር በወቅታዊና በስምምነቱ አፈጻጸም ጉዳዮች ላይ ይመክራል ተብሎ ይጠበቃል። | 21 168 |
| 13 | 🖋 Telwin Design Camp | የተሟላ የ 2 ወር የግራፊክ ዲዛይን ኮርስ
🗓 ከሰኔ 22 - ነሐሴ 20/2018
🔖 ወደ ግራፊክ ዲዛይኑ አለም ለመቀላቀል የሚያስፈልጉንን Skills, Tools & Technics አንድ ላይ አጣምሮ የያዘ ፤ ጊዜና አቅም ሳይባክን በአጭር ጊዜ Skill መጨበጥ የሚቻልበት የተሟላ ኮርስ።
🏷 በዚህ ኮርስ የምንማራቸው Technical & Conceptual Skills
✔😄 Adobe Photoshop & 😆 Adobe Illustrator
✔ Graphic design fundamentals
✔Graphic design principles
✔Layout & Composition
✔Color theory
✔Typography
✔Inspiration
✔Mood board
✔Brain storming
🏷በኮርሱ ተግባራዊ ምሳሌዎችና ልምምዶች ላይ የምንሰራቸው ፕሮጀክቶች
✔Social media posters
✔Printing designs
✔Logo & Brand identity designs
🏷በተጨማሪም እንደ ዲዛይነር የሚያስፈልጉንን
✔Client Communication Skills
✔Portfolio building
✔Income opportunities ... እናያለን
🏷 የኮርሱ አሰጣጥ
✔ኮርሱ የሚሰጠው በonline 🔴Live ነው
✔የኮርሱ ክፍለ ጊዜ በሳምንት 3 ቀን ነው
✔የትምህርቱ Video record ከእያንዳንዱ ክፍለጊዜ በኋላ ይደርሳችኋል
❓ መጭውን የክረምት የእረፍት ጊዜ የሚጠቅማችሁን Skill በመማር ማሳለፍ የምትፈልጉ ተማሪዎች ከሆናችሁ
❓ስራ ላይ ያላችሁ ፤ ነገር ግን ተጨማሪ ገቢ የምታገኙበትን Tangible skill ለመጨበጥ እያሰባችሁ ካላችሁ፣
❓ የግራፊክ ዲዛይን ዝንባሌ እያላችሁ እንዴትና በምን መልኩ ወደ ዲዛይኑ ዓለም መቀላቀል እንዳለባችሁ ግራ ከገባችሁ
✅ ይህ ኮርስ ለእናንተ ነው!
🗓 እስከ ሰኔ 7 ድረስ የሚቆየውን የ🌌🌌% Discount ተጠቀሙ
➡️ telwincreative.com ላይ በመግባት ተመዝገቡ!
📥 ኮርሱን በተመለከተ ለሚኖራችሁ ማነኛውም ጥያቄ Inbox @TelwinConnect ላይ አናግሩኝ | 21 945 |
| 14 | ሰበር - አዲሱ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ከዛሬ ጀምሮ መስጠት ተጀመረ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን አሁን እየሰጠ ባለው መግለጫ ከዛሬ ጀምሮ አዲሱን ሰሌዳ መውሰድ ይቻላል ብሏል።ዋጋውን በተመለከተ ከላይ የቀረበው ሊሆን እንደሚችል ይጠበቃል። | 22 745 |
| 15 | አዲሱ ሰሌዳ እስከ 56,000 ብር ዋጋ ተቆርጦለታል የሚለው መረጃ እያነጋገረ ነው‼
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ዛሬ መግለጫ ይሰጣል።ከመግለጫው ቀድሞ የወጣው ሰነድ ብዙዎችን እያነጋገረ ነው።
አዲስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ (ታርጋ) መሸጫ ዋጋ እስከ 56000 ብር ዋጋ ተቆርጦለታል ይላል ሰነዱ። የቀረቡት ዋጋዎች የፊትና የኋላ ሰሌዳዎችን እንዲሁም ቫትን (VAT) ያካተቱ መሆናቸውም ተጠቁሟል።
አነጋጋሪ ነው በተባለው ሰነድ ለግል መገልገያ (የቤት)፣ ለንግድ፣ ለዲፕሎማት፣ ለዕርዳታ ድርጅቶች፣ ለዓለም አቀፍ ተቋማት እና ለልዩ ተንቀሳቃሽ ተሽከርካሪዎች፦
📌በነዳጅ የሚሰሩ ከሆነ፦ 56,000 ብር
📌 በኤሌክትሪክ እና በተፈጥሮ ጋዝ የሚሰሩ ከሆነ፦ 44,500 ብር
ለድንበር ተሻጋሪ የጭነት ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች፦
📌 በነዳጅ የሚሰሩ ከሆነ፦ 28,500 ብር
📌 በኤሌክትሪክ እና በተፈጥሮ ጋዝ የሚሰሩ ከሆነ፦ 15,200 ብር
ለሕዝብ ታክሲ ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች፦
📌 በነዳጅ የሚሰሩ ከሆነ፦ 11,700 ብር
📌በኤሌክትሪክ እና በተፈጥሮ ጋዝ የሚሰሩ ከሆነ፦ 9,400 ብር
ለከተማና የሀገር አቋራጭ አውቶቡስ፣ ለመንግሥት፣ ለአካል ጉዳተኛ (PD) እና ለባለሦስት እግር (ባጃጅ) ተሽከርካሪዎች፦
📌በነዳጅ የሚሰሩ ከሆነ፦ 9,400 ብር
📌 በኤሌክትሪክ እና በተፈጥሮ ጋዝ የሚሰሩ ከሆነ፦ 7,100 ብር
ለባለሁለት እግር (ሞተርሳይክል) ተሽከርካሪዎች፦
📌 በነዳጅ የሚሰሩ ከሆነ፦ 4,700 ብር
📌 በኤሌክትሪክ እና በተፈጥሮ ጋዝ የሚሰሩ ከሆነ፦ 3,550 ብር መሆኑን ከመግለጫው ቀድሞ የወጣው ሰነድ ያስረዳል።የመግለጫው ሙሉ ይዘት ከቆይታ በኋላ ይቀርባል። | 24 562 |
| 16 | ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ
ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ ከፍተኛ ጥራት ያለው አገልግሎትን አለም አቀፍ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎችና ቲክኖሎጂ የደረሰበትን ማሸኖችን በመጠቀም የተለያዩ የውበት አገልግሎቶችን የሚሰጥ ማእከል ነው።በውስጡም :-
👉 ከ 10 አመት በላይ ልምድ ባላቸው የቱርክ ባለሙያዎች አጠቃላይ የፀጉር ንቅለ ተከላ እና ለጸጉር መሳሳትና መርገፍ የPRP ህክምና
👉አጠቃላይ የቆዳ ህክምናና እንክብካቤ እና የጸረ እርጅና ህክምና (facial, HydraFacial, different anti-aging therapies)
👉 ከቱርክ በመጡ ባለሙያዎች እና በዘመናዊ ማሽኖች ያለምንም ሰርጀሪ አላስፈላጊ ስብን/ውፍረትን ማጥፋትና የሰውነት ቅርጽን ማስተካከል እንዲሁም በህክምና የታገዘ የአመጋገብ ምክር
👉የዋግምት (Blood cupping) ህክምና
👉 ያለእድሜ የሚመጣን እርጅናን፤ አይን አካባቢ ያሉ መሸብሸቦችን፤ የግንባር መጨማደድን ማስተካከል
👉 የፊትና የከንፈር ቅርጽን ማስተካከል
👉 የBotox እንዲሁም የFiller አገልግሎት
👉 የጠባሳ ህክምና
👉 በሀይፉ ማሽን የፊትን ቆዳ መወጠር ወይንም አንገት ላይ የሚመጣን ውፍረት ማስተካከል
👉 እንዲሁም የተለያዩ የ ሜዞቴራፒ ትሪትመንቶችን ማግኘት ትችላላችሁ
👉 ለቆዳ ተስማሚ የሆኑ ሜዲካል ግሬድ የቆዳ ፕሮዳክቶች
እስከ ምሽቱ 2፡00 እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ሙሉ ቀን ይገኙናል፡፡
አድራሻ:- ወሎ ሰፈር ጋራድ ህንፃ 7ተኛ ፎቅ
ስልክ:- 0966969696
0972939393
አስተማማኝ የመኪና ማቆሚያ አለን
| 22 371 |
| 17 | ለትግራይ ክልል 31.4ቢሊየን ብር ድጎማ ተመደበ‼
አጠቃላይ ለክልሎች 520.6 ቢሊዮን ብር የበጀት ድጎማ ተመድቧል።
የፌደራል መንግስት ለ2019 ባዘጋጀው በጀት፤ ለ12 ክልሎች እና ለሁለት ከተማ አስተዳደሮች የተመደበው የገንዘብ ድጎማ መጠን ለመጀመሪያ ጊዜ ግማሽ ትሪሊዮን ብር ተሻገረ። በዚህ የገንዘብ ድጋፍ ውስጥ ባለፈው ዓመት ከድጎማ ዝርዝር ውጭ ተደርጎ የነበረው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተመልሶ የተካተተ ቢሆንም፤ የተመደበለት የገንዘብ መጠን ግን ሩብ ቢሊዮን ብር እንኳ የማይሞላ ሆኗል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2019 በጀት ዓመት የተመደበለት የገንዘብ ድጋፍ መጠን 74.53 ሚሊዮን ብር ብቻ መሆኑን “ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ለፓርላማ አባላት ከተሰራጨው የበጀት ሰነድ ላይ ተመልክታለች። የከተማ አስተዳደሩ በ2017 ከፌደራል መንግስት የተመደበለት ድጎማ 5.45 ቢሊዮን ብር ነበር።(ኢትዮጵያ ኢንሳይደር) | 22 131 |
| 18 | 👉ከ 450 ሸህ ብር ጀምሮ ሱቅ እና መኖሪያ
👉 ገራዶ መነሀሪያ
ለአጭር ጊዜ (እስከ ግንቦት 26) ብቻ የሚቆይ ልዩ ቅናሽ
ከ ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት - ደሴ
ስልክ 0937411111
0938411111
0914053853
ሊንክ:
https://t.me/+ACPCPoXDK4JlMjA0 | 24 896 |
| 19 | ኢራን ቀድማ ተኮሰች‼
ትራምፕ በኢራን ላይ ዛሬም አዲስ ጥቃት ለመሰንዘር መዘጋጀታቸውን ሲገልጹ፣ ኢራን ቀድማ የአሜሪካ አጋሮች ላይ ሚሳኤል ተኮሰች።
የአንድ የአሜሪካ ሄሊኮፕተር መመታትን ተከትሎ በሁለቱ ሀገራት መካከል የተቀሰቀሰው ወታደራዊ ግጭት በከፍተኛ ሁኔታ አገርሽቷል።
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት ለመሰንዘር ዝግጁ መሆናቸውን በመግለጽ "ጥቃት መፈጸማችንን እንቀጥላለን" ሲሉ ዝተዋል።አዳሩን አሜሪካ በኢራን ላይ ጥቃት እንደምትፈፅም ተገምቷል።ትናንት አስር የተመረጡ ቦታዎች በአሜሪካ መደብደባቸው ታውቋል። | 30 893 |
| 20 | የጭቃ ቤት ግንባታ ተከለከለ‼
📌አሁን ላይ ተፈፃሚ የሆነው በአንድ ክልል ነው በቀጣይ ግን በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች እንደሚተገበር ተነግሯል።
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ ከተሞችን ለማዘመን እና ከአካባቢ ጥበቃ ጋር የተጣጣመ አረንጓዴ ኢኮኖሚ ለመገንባት አዲስ ጥብቅ መመሪያ አስተላልፏል።
📌 ደብዳቤው ከደረሰበት ቀን ጀምሮ በማንኛውም ማዘጋጃ ቤት በኩል የጭቃ ቤት ግንባታ ፈቃድ ማጽደቅ ሙሉ በሙሉ ታግዷል።
📌በእንጨትና ጭቃ ግንባታ ሳቢያ የሚመጣውን የደን መመናመን ለመግታት እንዲሁም የአየር ንብረት ለውጥ የሚያስከትለውን የድርቅና የጎርፍ አደጋ ለመከላከል ነው።
📌 ማንኛውም ግንባታ ከተማን በሚያዘምኑና ደረጃቸውን በጠበቁ ግብዓቶች ማለትም በብሎኬት፣ በጡብ እና በተሻሻሉ የቴክኖሎጂ ውጤቶች ብቻ መከናወን እንዳለበት ታዟል። | 31 640 |
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
