Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏
Ko'proq ko'rsatish📈 Telegram kanali Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ analitikasi
Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ (@wasulife) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 238 985 obunachidan iborat bo'lib, Biznes toifasida 98-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 50-o'rinni egallagan.
📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika
невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 238 985 obunachiga ega bo‘ldi.
07 Iyul, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 4 026 ga, so‘nggi 24 soatda esa -1 617 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.
- Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
- Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 11.91% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 10.61% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
- Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 28 498 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 25 393 ta ko‘rish yig‘iladi.
- Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 133 ta reaksiya keladi.
📝 Tavsif va kontent siyosati
Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
“እንኳን ደህና መጡ‼
📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed
📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife
ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏”
Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 08 Iyul, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Biznes toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.
Ma'lumot yuklanmoqda...
| Sana | Obunachilarni jalb qilish | Esdaliklar | Kanallar | |
| 08 Iyul | 0 | |||
| 07 Iyul | 0 | |||
| 06 Iyul | 0 | |||
| 05 Iyul | +1 | |||
| 04 Iyul | 0 | |||
| 03 Iyul | 0 | |||
| 02 Iyul | +9 | |||
| 01 Iyul | 0 |
| 2 | በመርካቶ ከ200 በላይ ነጋዴዎች በ20 ቀናት ውስጥ ሱቆቻቸውን እንዲያስረክቡ መታዘዛቸው ተሰማ‼
በአዲስ አበባ መርካቶ ጣና የገበያ ማዕከል ፊት ለፊት የሚገኙ ከ200 በላይ ነጋዴዎች፣ በልማት ምክንያት በ20 ቀናት ውስጥ የንግድ ቤቶቻቸውን ጠቅልለው እንዲያስረክቡ ከፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ጥብቅ ማስጠንቀቂያ እንደደረሳቸው ተናግረዋል።
ነጋዴዎቹ በተቀመጠው ቀነ ገደብ ውስጥ ቤቶቹን በማያስረክቡ አካላት ላይ ለሚደርሰው የንብረት ጉዳት ኮርፖሬሽኑ ኃላፊነት እንደማይወስድ በደብዳቤው እንደገለፀላቸው ጠቁመዋል። | 22 503 |
| 3 | 🔥🏡 ታላቅ የቤት እና የንግድ ቦታ ቅናሽ እድል ከአያት ሪል ስቴት! 🔥
✨ ምቾት፣ ዘመናዊነት እና ምርጥ አካባቢ — ሁሉም በአንድ ቦታ! ✨
📍 የሚገኙባቸው ቦታዎች
🏙 ካዛንቺስ – ጊቢ ገብርኤል አካባቢ
🏙 ሲኤም ሲ – ሚካኤል
🏠 የቤት አማራጮች
✅ 1 መኝታ — 55 | 60 ካሬ ዋጋ=5,830,385 ብረ
15% =874,557 ብር
✅ 2 መኝታ — 80 ካሬ =8,480,560 ብር
15%=1,272,084 ብር
✅ 3 መኝታ — 95 | 105 | 115 |ካሬ =10,070,665 ብር
15%=1,510,595
✅ 4 መኝታ — /140/160 ካሬ=14,840,098 ብር
15%=2,226,147 ብር
🏬 100% የተጠናቀቁ የንግድ ሱቆች
📐 ከ23 ካሬ እስከ 300 ካሬ
💰 ከ89,815 ብር/ካሬ ጀምሮ
🌟 ልዩ የግዢ ጥቅሞች
🔥 15% ብቻ ቅድመ ክፍያ
🔥 ያለ ምንም የዋጋ ጭማሬ (Without Escalation Rate)
🔥 በኢትዮጵያ ብር ውል ማድረግ ይቻላል
🔥 40/60 የባንክ ብድር አማራጭ
🔥 100% ክፍያ ሲፈጸም እስከ 20% ቅናሽ
🏢 ዘመናዊ መገልገያዎች
✨ 24/7 የጥበቃ አገልግሎት
✨ ዘመናዊ አሳንሰር
✨ የመኪና ማቆሚያ
✨ የጋራ መናፈሻ እና የልጆች መጫወቻ ቦታ
✨ ንጹህ ውሃ እና የተሟላ አገልግሎት
🏡 የህልምዎን ቤት ዛሬውኑ ይምረጡ!
⏳ የቅናሽ እድሉ እንዳያመልጥዎ!
📲 Telegram: @ayaterealestatheadoffice
📞 Call & WhatsApp: 0971703939 / 0965860651 | 21 113 |
| 4 | ፖለቲካ በቃኝ አሉ‼
ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ ራሳቸውን ከፖለቲካ ማግለላቸውን አስታወቁ‼
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የነበሩት ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ የምክር ቤቱ የሥራ ዘመን መጠናቀቅን ተከትሎ ራሳቸውን ከማንኛውም ቀጥተኛ የፖለቲካ እንቅስቃሴ ማግለላቸውን በይፋ አስታወቁ።
ባለፉት 10 ዓመታት በፖለቲካው ውስጥ የሕዝብን አደራ ለመወጣት ጥረት ማድረጋቸውን የገለጹት ዶክተር ደሳለኝ፤ ወደፊት በሙያቸውና በግሉ ዘርፍ (Startups) ላይ በማተኮር አገራቸውን ለማገልገል እንዲሁም ለቤተሰባቸው ጊዜ ለመስጠት መወሰናቸውን አስረድተዋል። በዚህም መሠረት በማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ ውስጥ በአባልነትም ሆነ በደጋፊነት እንደማይሳተፉ ገልጸዋል።
ዶክተር ደሳለኝ አክለውም፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ «አብረን እንስራ» በማለት ላቀረቡላቸው ጥሪ ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን፤ በ7ኛው ዙር ምርጫ በባሕር ዳር ከተማ ለመወዳደር ተመዝግበው ቢሆን ኑሮ ገዥው ፓርቲ እጩ ላለማቅረብ ወስኖ እንደነበር ጠቅላይ ሚኒስትሩ በችግኝ ተከላ መርሐ-ግብር ላይ እንደነገሯቸው ይፋ አድርገዋል። | 22 512 |
| 5 | ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ
ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ ከፍተኛ ጥራት ያለው አገልግሎትን አለም አቀፍ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎችና ቲክኖሎጂ የደረሰበትን ማሸኖችን በመጠቀም የተለያዩ የውበት አገልግሎቶችን የሚሰጥ ማእከል ነው።በውስጡም :-
👉 ከ 10 አመት በላይ ልምድ ባላቸው የቱርክ ባለሙያዎች አጠቃላይ የፀጉር ንቅለ ተከላ እና ለጸጉር መሳሳትና መርገፍ የPRP ህክምና
👉አጠቃላይ የቆዳ ህክምናና እንክብካቤ እና የጸረ እርጅና ህክምና (facial, HydraFacial, different anti-aging therapies)
👉 ከቱርክ በመጡ ባለሙያዎች እና በዘመናዊ ማሽኖች ያለምንም ሰርጀሪ አላስፈላጊ ስብን/ውፍረትን ማጥፋትና የሰውነት ቅርጽን ማስተካከል እንዲሁም በህክምና የታገዘ የአመጋገብ ምክር
👉የዋግምት (Blood cupping) ህክምና
👉 ያለእድሜ የሚመጣን እርጅናን፤ አይን አካባቢ ያሉ መሸብሸቦችን፤ የግንባር መጨማደድን ማስተካከል
👉 የፊትና የከንፈር ቅርጽን ማስተካከል
👉 የBotox እንዲሁም የFiller አገልግሎት
👉 የጠባሳ ህክምና
👉 በሀይፉ ማሽን የፊትን ቆዳ መወጠር ወይንም አንገት ላይ የሚመጣን ውፍረት ማስተካከል
👉 እንዲሁም የተለያዩ የ ሜዞቴራፒ ትሪትመንቶችን ማግኘት ትችላላችሁ
👉 ለቆዳ ተስማሚ የሆኑ ሜዲካል ግሬድ የቆዳ ፕሮዳክቶች
እስከ ምሽቱ 2፡00 እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ሙሉ ቀን ይገኙናል፡፡
አድራሻ:- ወሎ ሰፈር ጋራድ ህንፃ 7ተኛ ፎቅ
ስልክ:- 0966969696
0972939393
አስተማማኝ የመኪና ማቆሚያ አለን
| 21 759 |
| 6 | አስቸኳይ የጥንቃቄ መልዕክት ነው‼
በውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ስም የሚፈጸም ማጭበርበር ‼
ከሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ወይም ከሌሎች የመንግስት ተቋማት ውክልና አለን በማለት በግል ስልክ፣ በኤስኤምኤስ (SMS) እና በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ገንዘብ በመጠየቅ ህብረተሰቡን የሚያጭበረብሩ አካላት መበራከታቸውን ሚኒስቴሩ አስጠነቀቀ።
ሚኒስቴሩ ለውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት አገልግሎት በማህበራዊ ገጾች በጭራሽ ገንዘብ እንደማይጠይቅ አስታውቆ፤ ዜጎች ምንም ዓይነት የገንዘብ ክፍያ እንዳይፈጽሙ፣ ሚስጥራዊ የባንክና የግል መረጃዎችን እንዳያጋሩ እና መሰል ጥያቄ ሲያጋጥማቸው ለሕግ አስከባሪዎች እንዲጠቁሙ አሳስቧል። የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት መረጃዎችን ከተቋሙ ይፋዊ ገጾች ብቻ መከታተል እንደሚገባም ተገልጿል። | 22 940 |
| 7 | 📢ሳር ቤት አደባባይ ፊት ለፊት
ወይም አዳምስ አጠገብ (7th -23th floor)
📣ከ ወለድ ነፃ ‼️‼️
🔊🕐30% discount
✅ ባለ 1 መኝታ ቤት
➡️76 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 9,120,000 ብር
20%- 1,824,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 6,384,000 ብር
✅ ባለ 2 መኝታ ቤት
➡️99ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 12,375,000 ብር
20%- 2,475,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 8,662,500 ብር
➡️100 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 12,000,000 ብር
20%- 2,400,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 8,400,000 ብር
✅ባለ 3 መኝታ ቤት
➡️136 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 16,320,000 ብር
20%- 3,264,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 11,424,000 ብር
➡️144 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 17,280,000 ብር
20%- 3,456,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 12,096,000 ብር
➡️149 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 17,880,000 ብር
20%- 3,576,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 12,516,000 ብር
➡️151 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 18,120,000 ብር
20%- 3,624,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 12,684,000 ብር
የማስረከቢያ ግዜ 36 ወራት።
♦️በ ካሬ ከ 120 - 135 ብር
☎️ 09-11-48-56-60
☎️ 09-83-85-83-82
What's up https://wa.me/qr/D7IRNHWKFP2IA1
TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver | 22 588 |
| 8 | በትግራይ የኦርቶዶክስ አባቶች ላይ የግድያ ሙከራ መደረጉ ተገለጠ‼
በትግራይ ክልል ራሱን ችሎ በተደራጀው "መንበረ ሰላማ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን" ከፍተኛ አባቶች በሆኑት በብጹእ አቡነ ናትናኤል እና በብጹእ አቡነ አረጋዊ ላይ ትናንት ሌሊት 6፡30 ላይ የተኩስ ጥቃት መፈጸሙን ተቋሙ አስታወቀ።
በጥቃቱ በአባቶች ላይ የደረሰ አካላዊ ጉዳት ባይኖርም፣ ድርጊቱ ከፍተኛ ማውገዝን አስከትሏል።
ቤተክርስቲያኗ ባወጣችው መግለጫ ጥቃቱን የህወሓት ኃይሎች እንደፈጸሙት የገለጸች ሲሆን፣ መንስኤውም አባቶቹ በክልሉ እየተካሄደ ያለውን የግዳጅ ወታደራዊ አፈሳ በጽኑ በማውገዛቸው እንደሆነ ተመልክቷል።
ድርጊቱን በተመለከተ ከህወሓትም ሆነ ከሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት እስካሁን የተሰጠ ምላሽ የለም።መግለጫው ተያይዞ ቀርቧል። | 24 630 |
| 9 | አሁንም እድሉ እንዳያመልጦ 🎯
📍 በለቡ መብራት
#በ30% ቅናሽ! (100% ለሚከፍሉ)
እንዲሁም በግንባታ ሂደት ለሚከፍሉ
#በ10% ቅድመ ክፍያ
🔥እንዲሁም የንግድ ሱቆችን ከ 27ካሬ ጀምሮ ያገኛሉ
▶️ቅድመ ክፍያ 15%
▶️ 50 % የባንክ አማራጭ
👉 59ካሬ መኖሪያ አፓርትመንት
ቅድመ ክፍያ 10%= 520,000 ብር
👉 75 ካሬ ባለ አንድ መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%= 661,000 ብር
👉 111ካሬ ባለ ሁለት መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%= 979,530 ብር
👉155 ካሬ ባለ ሶስት መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%=1.3 ሚሊ
👉176 ካሬ ባለ አራት መኝታ
ቅድመ ክፍያ=1.5 ሚሊ
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
🎯አሊያም 30% ግንባታው እስኪጠናቀቅ ከፍላችሁ 60% በባንክ ረጅም አመት በሚከፈል
💥ማራኪ የቤት ዲዛይኖቻችን ለሁሉም የሚስማሙ, ሁሉም ቤቶቻችን ተጨማሪ የሰራተኛ ክፍል እና ስቶር እንዲሁም ላውንደሪ ክፍል ያላቸው!
⩩25% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፤ ከከፈሉት ላይ ከ13 -30% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
ለበለጠ መረጃ በ📞 +251973050545 +251949780807
WhatsApp :
https://wa.me/+251949780807?text=I%20am%20interested%20on%20some%20more%20information
Telegram :
https://t.me/simu0545?text=I%20want%20more%20info%20on%20this | 22 918 |
| 10 | ድፃችን ተሰምቷል:-የልኬት ማጭበርበር በተገኙባቸው 5 የነዳጅ ማደያዎች ላይ እርምጃ ተወስዷል‼
በአዲስ አበባ ከተማ በተደረገ ምርመራ በመቅጃ ማሽኖቻቸው ላይ የልኬት ማዛባት ችግር በተገኘባቸው አምስት የነዳጅ ማደያዎች ላይ የሕግ እርምጃ መወሰዱን የከተማዋ ንግድ ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ እንደገለጹት፤ በጋርመንት ኖክ እና በአቃቂ ቃሊቲ አልፋ ነዳጅ ማደያዎች ላይ የ2 ወራት፣ በአቃቂ ቃሊቲ ተባረክ ማደያ ላይ ደግሞ የ1 ወር ከነዳጅ አቅርቦት የመታገድ እርምጃ ተጥሏል።
በተጨማሪም በቱሉ ዲምቱ የተባበሩት እና በካዛንቺስ ኦላ ነዳጅ ማደያዎች ላይ የመጨረሻ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል። ቢሮው መሰል የሕግ ማስከበር እርምጃዎችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አሳስቧል። | 23 783 |
| 11 | 💥#ለኮምቦልቻ ነዋሪዎች መልካም ዜና!
🔥#ለዛሬ #ብቻ #በኮምቦልቻ ነዋሪዎች 1699 ብር ብቻ😱ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በአካል ያሉበት እያደረስን እንገኛለን!
‼️ጥቂት ፍሬዎች ብቻ ሰለያዝን
ከማለፋችን በፊት ፈጥነዉ
በመደዉል በዕድሉ ይጠቀሙ።
👇👇👇👇👇👇
👉📞0954633900
👉📞0954633900
👉📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን!
በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥራት ማረጋገጫ ያለዉ ኦሪጅናል Ultrasonic pest repeller 🙏
❇️በፈለጉት ቦታ ላይ በመሰካት ብቻ
👉#አይጦችን🐀
👉 #በረሮ 🪳 እና ጉንዳን
👉የወባ ትንኝ(ቢምቢ)🕷
👉ማንኛዉንምበራሪ ነፍሳት ላይ
☠ሊቋቋሙት የማይችሉትን frequency በመልቀቅ
ላይመለሱ እሰከ መጨረሻዉ ይሸኛቸዋል!
#ሰዎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት የሌለዉ ሲሆን ወጥመድ ልግዛ አይጥ ልጎትት ሳይሉ አይጦችን እንዲሁም በረሮን 100 ሜትር የሚያርቅ ድንቅ የዘመኑ ዉጤት👏👏
😱 በ 1699 ብር ብቻ ይገላገሉ።
‼️ለማዘዝ እና መረጃ ለማግኘት‼️
👇👇👇👇👇👇👇
📞0954633900
📞0954633900 ይደዉሉልን!
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን!
🎁ሌሎች ዕቃዎችን ለማየት🎁
@Dubai_tera2 ን
👆👆👆join ይበሉ! | 21 824 |
| 12 | የመኖሪያ ቤት ኪራይ ጭማሪ ይፋ ሆነ‼
በአዲስ አበባ የቤት ኪራይ ዓመታዊ ጭማሪ ጣሪያ 11.5% ሆነ፤ የውል ምዝገባ ተጀመረ‼
በአዲስ አበባ ከተማ ለ2019 በጀት ዓመት የሚተገበረው የግል መኖሪያ ቤቶች የቤት ኪራይ ዓመታዊ ጭማሪ ጣሪያ 11.5% ሆኖ መወሰኑን የከተማዋ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ።
ውሳኔው የነዋሪውን የመክፈል አቅምና የወቅቱን የኢኮኖሚ ሁኔታ ያገናዘበ ሳይንሳዊ ጥናት ተካሂዶበት የተወሰነ መሆኑ ተገልጿል።
ይህንን ተከትሎም በመላው ከተማዋ የሚገኙ የግል መኖሪያ ቤቶች የአከራይ-ተከራይ አዲስ የውል እድሳት ምዝገባ ከዛሬ ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በሁሉም ክፍለ ከተማ ቤቶች አስተዳደር ፅሕፈት ቤቶች በይፋ መጀመሩን ቢሮው አስታውቋል። | 23 835 |
| 13 | 💥በሦስት ወር የሚረከቡት
በተለያየ ካሬ አማራጭ ከግራውንድ ጀምሮ ያገኛሉ
💥50% ከፍለው ይረከቡ
ለበለጠ መረጃ በ0977310525 ይደውሉ | 22 404 |
| 14 | ጦርነቱ ድጋሜ ተቀሰቀሰ‼
አሜሪካ በኢራን ላይ ዳግም ጥቃት ሰነዘረች‼
የካሜኒን ቀብር ምክንያት በማድረግ የተገባውን የተኩስ ማቆም ስምምነት ወደ ጎን በመተው፣ የአሜሪካ ጦር በኢራን ላይ ድንገተኛ የአየር ጥቃት መፈጸሙ ተሰምቷል።
በኢራን መንግስታዊ ቴሌቪዥን ይፋ እንደተደረገው፣ ጥቃቱ የተፈጸመው በስትራቴጂካዊው የሆርሙዝ ባህረ ሰላጤ (Strait of Hormuz) አካባቢ በሚገኙ ቁልፍ ይዞታዎች ላይ ሲሆን፣ ከፍተኛ የፍንዳታ ድምጾች ተሰምተዋል።
📌የቀሽም ደሴት (Qshm Island): ቢያንስ 6 የሚደርሱ የፍንዳታ ድምጾች ተሰምተዋል።
📌የሲሪክ የወደብ ከተማ (Sirik): ቢያንስ 7 የፍንዳታ ድምጾች ተመዝግበዋል።
📌ባንዳር አባስ ከተማ (Bandar Abbas): በኢራን ትልቁ ወደብ በሆነው በዚህ ስፍራ ቢያንስ 10 ፍንዳታዎች ተከስተዋል።
የኢራን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በኤክስ (X) ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ ይህ የአሜሪካ ወታደራዊ እርምጃ በቴህራንና በዋሽንግተን መካከል የተደረሰውን የመግባቢያ ስምምነት በግልጽ የጣሰ መሆኑን ገልጸዋል።
አልጀዚራ ከቴህራን እንደዘገበው ድርጊቱ የሚያስከትለውን መዘዝ ያስጠነቀቁት ሚኒስትሩ፣ ኢራን ለጥቃቱ ጠንካራ ምላሽ እንደምትሰጥ አስታውቀዋል። | 23 326 |
| 15 | 🔥 ታላቅ ቅናሽ ከ አልቲማ ሪል እስቴት 🔥
📍 ጋዜቦ አደባባይ 🏠
💥 አፓርትመንት እና የንግድ ሱቆች
👉 በካሬ 95,000 ብር
👉 1 መኝታ 81 ካሬ
👉 2 መኝታ ከ100 ካሬ እስከ 155 ካሬ
👉 3 መኝታ 193ካሬ እስከ 196
💫 ቅድመ ክፍያ 10% 695,466 ብር
📌 የንግድ ሱቆች
➛ ከ 8 ካሬ አጠቃላይ ክፍያ 3,264,000 ጀምሮ
➤ ቅድመ ክፍያ ከ 15% 498,358 ብር ጀምሮ
🖇 ቤቶን ያለምንም ወለድ እና ዋጋ ጭማሪ በብር ብቻ ይግዙ!
📌 ልዩ የሚያደርገን
➛ ጥራቱን የጠበቀ ግንባታ መገንባታችን
➛ የ ተመረጡ ቦታዎች ላይ በ አጭር ግዜ ማስረከባችን
➛ በቂ የሆነ የመኪና ፓርኪንግ
➛ የደህንነት ስጋት የማያሳስቦት
➛ የከርሰ ምድር ውሃ
💥ከፍለው እስኪጨርሱ በዶላርም ሆነ በግንባታ እቃዎች ግሽበት ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ አናደርግም!
💥ቶሎ ይደውሉ ለውስን ቤቶች ብቻ ነው
ከሀገር ውጪ ለምትኖሩ ባላችሁበት ሆናችሁ መግዛት የምትችሉበትን አማራጭ ይዘን ቀርበናል
ለበለጠ መረጃ በቀጥታ ወይም ዋናው ቢሮ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
☎️ 09-03-94-19-97
ወይም
09-24-02-93-43 | 24 578 |
| 16 | ሶስት ሃሳቦች‼
📌" ከደመወዙ 35% ግብር ፣ 7% ጡረታ በድምሩ 42% ይቆረጣል። ከ58% ደመወዙ ላይ በእያንዳንዱ በሚሸምተው ሸቀጥ 15% ቫት (VAT) ይቆረጣል። ትራንዛክሽን ላይ ንግድ ባንክ ለሰርቪስና ቫት እያለ ሌሎችም የማይታወቁ ተቆራጮችን ይቆርጣል። ሰራተኛው ለውሃ፣ ለመብራት ለሌሎችም አገልግሎቶች ይቆረጥበታል። እነዚህ ሁሉ ተዳምረው ኑሮን መቋቋም አቅቶታልና ለዚህ ታጋሽ ሲቪል ሰርቪስ እና አነስተኛ ኑሮ ላይ ላለው ዜጋ ምን ታስቦለታል ? ከሚመሰርቱት መንግሥት ምን እንጠብቅ ? " - አቶ ባርጠማ ፍቃዱ
📌" ቋሚ ደሞዝ የሚከፈላቸው የመንግስት እና የግል ድርጅቶች ሰራተኞች፣ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የከተማ ነዋሪዎች፣ አነስተኛ ነጋዴዎች፣ አነስተኛ ይዞታ ያላቸው አርሶ አደሮች እና አርብቶ አደሮች ወገኖቻችን በስውር ረሀብ ውስጥ ወድቀዋል። የቤት ኪራይ ከአብዛኛው ዜጎቻችን ወርሃዊ ገቢ በላይ ሆኗል። በአሁኑ ወቅት በሀገራችን መካከለኛ የሚባል የህብረተሰብ መደብ ጠፍቶ ጥቂት እጅግ የበለፀጉ እና አብዛኛው በድህነት የሚማቅቅ ሁለት መደቦች ሆነዋል። " - ደሳለኝ ጫኔ (ዶ/ር)
📌" የዋጋ ግሽበት ኢትዮጵያ ውስጥ ሊቀር አይችልም 10% እድገት እያመጣን የዋጋ ግሽበትን 0 ማደረግ አንችልም መጠበቅ የለባቹም ፤ ጤናማ በሆነ መንገድ ሲንግድ ዲጂት ከሆነ ከእድገታችን ጋር የሚሄድ ከሆነ አይቀሬ ነው። ችግሩ የሰዎች በገቢያቸው ህይወታቸውን የመደጎም አቅማቸው ውስን መሆን ነው ለዛ ገቢን በሚመለከት በጣም ብዙ ስራ ይጠበቅብናል። የኢትዮጵያን በተለይ በግሉ ዘርፍ ያለውን ትንሹን የደሞዝ መጠን (minimum wage) መመርመር እና ማስተካከያ ማድረግ ያስፈልጋል። " - ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) | 28 850 |
| 17 | በፀረ-ስደተኞች ጥቃት ሳቢያ የደቡብ አፍሪካ ኩባንያዎች እንዲታገዱ ተጠየቀ‼
በደቡብ አፍሪካ በስደተኞች ላይ እየተፈጸመ ያለውን የአፍሮፎቢያ (የፀረ-አፍሪካውያን ስደት) ጥቃትና እንግልት ተከትሎ፣ የዩጋንዳ የፓርላማ አባል ጆን ሙሲላ ዜጎቻቸው በሀገሪቱ የሚንቀሳቀሱ የደቡብ አፍሪካ ኩባንያዎችን ቦይኮት እንዲያደርጉ (እንዲያግዱ) ጥሪ አቀረቡ።
የፓርላማ አባሉ በተለይም እንደ ኤምቲኤን (MTN) እና ስታንቢክ ባንክ (Stanbic Bank) ያሉ ታዋቂ የደቡብ አፍሪካ ግዙፍ ተቋማት ላይ ማኅበረሰቡ አገልግሎታቸውን ባለመጠቀም ተፅዕኖ እንዲያሳድር ቀስቅሰዋል።
በደቡብ አፍሪካ እየተባባሰ የመጣውን የጸጥታ ስጋት ተከትሎም ዩጋንዳ፣ ጋና፣ ናይጄሪያ እና ኬንያን ጨምሮ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ዜጎቻቸውን በፈቃደኝነት ወደ ሀገራቸው መመለስ መጀመራቸው ተገልጿል። | 29 593 |
| 18 | ጥብቅ የነበረው የቢሾፍቱ 48 ሰዓታት ቆይታ‼
"አደራ በሙያዊ ስነምግባር ዘግቡ" ኮሚሽኑ
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለሁለት ቀና ቢሾፍቱ ለጋዜጠኞች የሰጠው የ2 ቀናት ስልጠና ከወትሮው መድረኮች ጥብቅ ነበር።ኮሚሽነሮቹ አደራ ጭምር ነው ያስተላለፉት።
በቢሾፍቱ ከተማ ለሁለት ቀናት በተዘጋጀው በዚህ ስልጠና ላይ ከመላው ሀገሪቱ የተወጣጡ ከ150 በላይ የመንግስት፣ የነጻ፣ የሃይማኖትና የዲጂታል ሚዲያ ጋዜጠኞች ተሳትፈዋል።
📌በመድረኩ ላይ ኮሚሽነር አምባሳደር መሐሙድ ድሪር እና ኮሚሽነር ዮናስ አዳዬ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ ሂደቱ አዲስ ፅንሰሃሳብ በመሆኑ ጋዜጠኞች ጉባኤውን በላቀ ሙያዊ እውቀት፣ በሰላም ጋዜጠኝነትና በስነምግባር ሊትዘግቡት ይገባል ብለዋል።
📌ለአራት ሳምንታት በአዲስ አበባ በሚካሄደው በዚህ ግዙፍ ጉባኤ ላይ ከወረዳ፣ ከክልል፣ ከፌዴራልና ከስደት ዓለም የተወጣጡ 4,000 ተወካዮች ይሳተፋሉ።ነገ ሐምሬ 1/2018 ጀምሮ ተሳታፊዎቹ ወደ አዲስ አበባ ይገባሉ።ዋናው የውይይት መድረክ በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል የሚካሄድ ሲሆን፤ የተሳታፊዎች ማረፊያ በፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ እና በፌደራል ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ መዘጋጀቱም ተነግሮናል።
ኮሚሽኑ ለጉባኤው ስኬት የመስተንግዶ፣ የትራንስፖርት፣ የጤና እና የጸጥታ ቅድመ ዝግጅቶች ሙሉ በሙሉ መጠናቀቃቸውን አረጋግጧል።
በተለይም እናቶችን ከግምት ውስጥ ያስገቡ የሕፃናት ማቆያዎች፣ ለአካል ጉዳተኞች ልዩ ድጋፎች እንዲሁም በትራንስፖርትና በቋንቋ እገዛ የሚያደርጉ በጎ ፈቃደኞች መዘጋጀታቸው ታውቋል።
ስልጠናው ትናንትና ዛሬ የተካሄደ ሲሆን ጥብቅ የነበረው ምክክሩ ለሀገር ካለው ከፍተኛ ተስፋ አንፃር ነው።ከወትሮው በተለየ መልኩ በአዳዲስ ጉዳየች ተሞልቶ የነበረ ስልጠና በስኬት መጠናቀቅ እነ ጌራ ጌታቸው ልትመሰገኑ ይገባል።በርቱ‼ | 30 484 |
| 19 | የሞተ ሰው ስምን በመጠቀም መሬት የዘረፈችው ተከሳሽ‼
የሞተን ሠራተኛ ስም በመጠቀም የ487 ሺህ 500 ብር ግምት ያለውን 150 ካሬ ሜትር የመንግስት መሬት በሀሰተኛ የሊዝ ውልና ካርታ በስሟ አዙራ ስትጠቀም የነበረችው ተከሳሽ ወይዘሮ ሉባባ መሀመድ በደቡብ ወሎ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በ2 ዓመት ፅኑ እስራት እና በ2 ሺህ ብር መቀጮ እንድትቀጣ ወስኗል።
ደሴ ኮሚሙኒኬሽን እንደዘገበው ፍርድ ቤቱ በሀሰት የተዘጋጀው ካርታ ተሰርዞ መሬቱ ወደ ኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር የመሬት ባንክ ገቢ እንዲሆንም ውሳኔ አስተላልፏል። | 27 334 |
| 20 | 🔥🏡 ታላቅ የቤት እና የንግድ ቦታ ቅናሽ እድል ከአያት ሪል ስቴት! 🔥
✨ ምቾት፣ ዘመናዊነት እና ምርጥ አካባቢ — ሁሉም በአንድ ቦታ! ✨
📍 የሚገኙባቸው ቦታዎች
🏙 ካዛንቺስ – ጊቢ ገብርኤል አካባቢ
🏙 ሲኤም ሲ – ሚካኤል
🏠 የቤት አማራጮች
✅ 1 መኝታ — 55 | 60 ካሬ ዋጋ=5,830,385 ብረ
15% =874,557 ብር
✅ 2 መኝታ — 80 ካሬ =8,480,560 ብር
15%=1,272,084 ብር
✅ 3 መኝታ — 95 | 105 | 115 |ካሬ =10,070,665 ብር
15%=1,510,595
✅ 4 መኝታ — /140/160 ካሬ=14,840,098 ብር
15%=2,226,147 ብር
🏬 100% የተጠናቀቁ የንግድ ሱቆች
📐 ከ23 ካሬ እስከ 300 ካሬ
💰 ከ89,815 ብር/ካሬ ጀምሮ
🌟 ልዩ የግዢ ጥቅሞች
🔥 15% ብቻ ቅድመ ክፍያ
🔥 ያለ ምንም የዋጋ ጭማሬ (Without Escalation Rate)
🔥 በኢትዮጵያ ብር ውል ማድረግ ይቻላል
🔥 40/60 የባንክ ብድር አማራጭ
🔥 100% ክፍያ ሲፈጸም እስከ 20% ቅናሽ
🏢 ዘመናዊ መገልገያዎች
✨ 24/7 የጥበቃ አገልግሎት
✨ ዘመናዊ አሳንሰር
✨ የመኪና ማቆሚያ
✨ የጋራ መናፈሻ እና የልጆች መጫወቻ ቦታ
✨ ንጹህ ውሃ እና የተሟላ አገልግሎት
🏡 የህልምዎን ቤት ዛሬውኑ ይምረጡ!
⏳ የቅናሽ እድሉ እንዳያመልጥዎ!
📲 Telegram: @ayaterealestatheadoffice
📞 Call & WhatsApp: 0971703939 / 0965860651 | 25 846 |
