Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏
Ko'proq ko'rsatish📈 Telegram kanali Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ analitikasi
Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ (@wasulife) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 231 446 obunachidan iborat bo'lib, Biznes toifasida 103-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 55-o'rinni egallagan.
📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika
невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 231 446 obunachiga ega bo‘ldi.
17 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -4 582 ga, so‘nggi 24 soatda esa -786 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.
- Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
- Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 13.00% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 11.58% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
- Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 30 135 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 26 849 ta ko‘rish yig‘iladi.
- Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 129 ta reaksiya keladi.
📝 Tavsif va kontent siyosati
Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
“እንኳን ደህና መጡ‼
📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed
📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife
ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏”
Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 18 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Biznes toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.
Ma'lumot yuklanmoqda...
| Sana | Obunachilarni jalb qilish | Esdaliklar | Kanallar | |
| 18 Iyun | 0 | |||
| 17 Iyun | 0 | |||
| 16 Iyun | +2 733 | |||
| 15 Iyun | +64 | |||
| 14 Iyun | 0 | |||
| 13 Iyun | 0 | |||
| 12 Iyun | 0 | |||
| 11 Iyun | 0 | |||
| 10 Iyun | 0 | |||
| 09 Iyun | 0 | |||
| 08 Iyun | +1 | |||
| 07 Iyun | 0 | |||
| 06 Iyun | +13 | |||
| 05 Iyun | 0 | |||
| 04 Iyun | +2 | |||
| 03 Iyun | 0 | |||
| 02 Iyun | +5 887 | |||
| 01 Iyun | +7 |
| 2 | ህውሃት በራያ አላማጣ ‼
የህወሃት ታጣቂዎች ወደ ወሎ አቅጣጫ በእግር እንዲንቀሳቀሱ መታዘዛቸው ተገለጠ‼
የህወሃት ታጣቂዎች በአላማጣ በኩል ወደ ወሎ መስመር በእግር ጉዞ እንዲያደርጉ ትዕዛዝ መተላለፉ ተሰማ። ስለሁኔታው የወጡ መረጃዎች :-
📌 ታጣቂዎቹ ጉዟቸውን ያደረጉት ወደ ወልቃይት መስመር ሳይሆን ወደ ወሎ አካባቢ ሲሆን፣ ይህም ግጭቱን በወሎ መስመር ላይ ለማተኮር የተደረገ እቅድ እንደሆነ ተጠቁሟል።
📌 በተሽከርካሪ መጓዝ የሚያስከትለውን ከፍተኛ አደጋ ለመቀነስና ለጥንቃቄ ሲባል ታጣቂዎቹ በእግር እንዲንቀሳቀሱ ተደርጓል።
📌 በተለይ «አርሚ 15» የተባለው የጦር ክፍል በእግር ጉዞውን እንዲያከናውንና በመቀጠልም ወደ ኤርትራ አቅጣጫ እንዲያቀና መመሪያ እንደተሰጠው ተገልጿል።
📌አሜሪካ ዛሬ በሰሜን ኢትዮጵያ እንዲሁም በመላው ቀጠና ያለውን ሰላምና ደህንነት አደጋ ላይ ጥለዋል ባሏቸው የህወሓት አባላት እና የቅርብ ቤተሰቦቻቸው ላይ የቪዛ ገደብ መጣሏ ይታወሳል። | 18 541 |
| 3 | የሚከራይ ወይም የሚሸጥ ቤት አለዎት? ዘመናዊውን መንገድ ይጠቀሙ! 🚀
በአሮጌው አሰራር ጊዜዎንና ገንዘብዎን አያባክኑ።
ፉልቤክ (Fulbek) ያለምንም ኮሚሽን በቀጥታ ከትክክለኛ ገዢዎች እና ተከራዮች ጋር ፊት-ለፊት ያገናኝዎታል።
ፎቶ ያንሱ 📸፣ ዋጋ ያስገቡ 💰፣ ዛሬውኑ በነፃ ፖስት ያድርጉ!
ማስታወቂያዎ ወዲያውኑ ለብዙ ሺዎች ይደርሳል፤ ስልክዎ ሲጠራ ብቻ ይጠብቁ! 📲
👇 አሁኑኑ ፖስት ለማድረግ፦
🤖 ቴሌግራም፡ @fulbekbot
🌐 ድህረ-ገጽ፡ fulbek.com
🤖 ማብራሪያ ለመመልከት፡
https://vt.tiktok.com/ZSQrUbU24/ | 17 317 |
| 4 | የኢትዮጵያ ጫት አሜሪካ ውስጥ ተያዘ‼
📌 የአሜሪካ ጉምሩክና ድንበር ጥበቃ በዋሽንግተን ደለስ አውሮፕላን ማረፊያ፣ ከኢትዮጵያ ወደ ካሊፎርኒያ በካርጎ ሲላክ የነበረ 63 ኪሎ ግራም (139 ፓውንድ) ጫት ሰኔ 4 ቀን 2026 በቁጥጥር ስር አውሏል።
📌ጫቱ «ቅመማ ቅመም» ተብሎ ከተላከ 102 ሳጥኖች መካከል በ10ሩ ውስጥ ተደብቆ የተገኘ ሲሆን፣ ግምታዊ የገበያ ዋጋው 17 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ነው።
📌 ጫት በውስጡ ባሉት ንጥረ ነገሮች ምክንያት በአሜሪካ የዕፅ ቁጥጥር ኤጀንሲ (DEA) በአንደኛ ደረጃ አደገኛ ዕፅነት የተመደበ በመሆኑ ወደ አገሪቱ ማስገባት በሕግ የተከለከለ ነው። | 19 307 |
| 5 | #ቴምርሪልስቴት የመኖሪያ አፓርትመንቶችን በቡልጋሪያ ነጃሺ ኢስላማዊ ማዕከል እና መስጂድ ፊት ለፊት በተለያዩ የክፍያ አማራጮች
ለዚህም ምስክር ጥንቅቅ አድርገን በጥራት ሰርተን ያሰረከብናቸው 8 ሳይቶች ናቸው።
📍ቡልጋሪያ
👉 1 መኝታ (68 ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 7,820,000ብር
ቅድመ ክፍያ (20%) = 1,564,000ብር
👉2 መኝታ (81ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 9,315,000ብር
ቅድመ ክፍያ (20%) = 1,863,000ብር
👉 3 መኝታ (121 ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 13,915,000ብር
ቅድመ ክፍያ (20%) = 2,783,000ብር
📍 የንግድ ሱቆች
⨳ #ቡልጋሪያ ላይ ከ900ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣
⨳ #ፒያሳ ላይ ከ1.4ሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣
⨳ #ቃሊቲገላን ላይ ከ500ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ።
📍 አዋሬ (ቤተ-መንግስት ጀርባ)
👉 3መኝታ = 121ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 13.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.6ሚሊዮን)
👉 3መኝታ = 157ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.4ሚሊዮን)
⨳ 30% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ ከ15% - 35% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177 | 17 336 |
| 6 | አብን - በዘንድሮው ምርጫ
📌አቶ ጋሻው መርሻን - ከእስቴ 1
📌አቶ የሱፍ እብራሂምን - ከኩታበር
📌አቶ ጣሂር መሐመድን - ከጎንደር ዙሪያ ወደ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማስገባቱን አረጋግጧል።
ከተመራጮቹ መካከል አቶ ጋሻው መርሻ:-
<<...በሚኖረን 5 የውክልና ዓመታት የኢትዮጵያ ህዝብ ብሔራዊ ጥቅሞች ላይ አተኩረን እንሰራለን። ሁሉንም ኢትዮጵያዊ በእኩል አይን እየተመለከትን ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነት ላይ የምንችላትን ጠጠር ለመወርወር ቃል እንገባለን።...>>በማለት ከወዲሁ የህዝብ ድምፅ እንደሚሆኑ ቃል በመግባት እወቁልኝ ብለዋል።
በሌላ በኩል ብልፅግና ፓርቲ ዕጩ ባላቀረበበት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምርጫ ክልል 11 የትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ዕጩ የነበሩት እና የፓርላማ አባሉ አበባው ደሳለው (ዶ/ር) ድል ሳይቀናቸው ቀርቷል።
በዚህ የምርጫ ክልል ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) አብላጫ ድምፅ በማግኘት ያሸነፉት በግል የተወዳደሩት የሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አበበ ገመቹ (ዶ/ር) ናቸው። | 19 400 |
| 7 | አል በያን የቁርኣን አካዳሚ
ጊዜው የእውቀት ነው!
🔤🔤🔤🔤🔤🔤
⚡️ ቃዒደቱ ኑራንያ ለጀማሪ ባሉበት ሆነው በአጭር ጊዜ ውስጥ
⚡️ ቁርኣን ነዞር/ቲላዋ በተጅዊድ ላይቭ በሚመቸዎት ሰአት!
⚡️ ቁርኣን ሂፍዝ ከእለታዊ ክትትልጋ ባሉበት ሆነው!
⚡️ አጫጭር የተጅዊድ ትምህርት ስልጠና በሰርተፍኬት!
🔽🔽🔽
ለመመዝገብ
•┈┈•✿❁✿•┈┈•
+25914620048
+251911276126
Telegram link
@beyanquran
ቻናሉን ለመቀላቀል
https://t.me/Be_Qur_online2 | 18 085 |
| 8 | ሰበር ዜና
የአሜሪካ መንግስት አክራሪ የህወሓት አባላት እና የቅርብ ቤተሰቦቻቸው ላይ የቪዛ እገዳ ጣለ።መሠረት ሚዲያ እንደዘገበው ቡድኑ ላይ | 22 250 |
| 9 | 📍 ሳር ቤትና ቦሌ ቡልቡላ
🔥ለ 20 ቤቶችና ሱቆች የወጣ ቅናሽ
🏠 በ5 አመታት 4 ሳይቶችን ያስረከበው ጃንቦሮ ሪልስቴት
ከ ሰኔ 1 - ሰኔ 25 የሚቆይ ታላቅ ቅናሽ የንግድ ሱቆች ና አፓርትመንቶች (investment) ኤክስፖ ከጃንቦሮ
. ✅ ዋናውን መንገድ እይታ ያላቸው የንግድ ሱቆች
- ሳር ቤት
- ቡልቡላ
- 12 ካሬ _ 200 ካሬ
- 3,000,000 ብር
- 300,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
10 % ቅድመ ክፍያ
✅ አፓርትመንቶች
-106 m2 -176 m2
- ከባለ ሁለት መኝታ - ባለ ሶስት መኝታ ቤት
የዶላር መጨመር መቀነስ የግንባታ እቃ መወደድ እርሶን አያሳስብም በኢትዮጵያ ብር ብቻ የሚዋዋሉበት!!! ( fixed price )
ፈጥነው ይመዝገቡ 📞 0977191398
Telegram = @selinahtt12
#jenbororealestateplc #SarbetLiving #JenboroRealEstate#bolebulbula #addisababa #Jenboro #ethiopianrealestate
#selam_Jenboro_realestate
RealEstateAddisAbaba#selam_jenboro_realestate | 20 904 |
| 10 | መምህሩ ለተማሪው ሊፈተኑ በቁጥጥር ስር ዋሉ‼
በሣውላ ከተማ ኩስቲ ቁጥር አንድ ትምህርት ቤት የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተናን ለተማሪ ተክቶ ሊፈተን የገባ መምህርና ተማሪው በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የከተማው ኮሙኒኬሽን ገለጸ።
📌ከቡልቂ ከተማ የመጣው መምህር እስራኤል አሰፋ፣ የማንዴላ ርቀት ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነውን አብነት እንዳለን ተክቶ ሊፈተን ሲል በኮማንድ ፖስቱ ክትትል ተደርሶበታል።
📌የከተማው ፖሊስ በተጠርጣሪዎቹ ላይ አስቸኳይ ምርመራ እያጣራ ሲሆን፣ በማዕከሉ ያለው የፈተና ሂደት ግን ፍጹም ሰላማዊ በሆነ መንገድ መቀጠሉ ታውቋል። | 21 871 |
| 11 | #ማስታወቂያ
የመጀመሪያ ዙር ምዝገባ ቅዳሜ ሰኔ 13 ይጠናቀቃል
🎉 🎊 🎉 #ቪዛ_በነፃ_ልንሸልማቹ_ነው‼
🕋✨ በአዲሱ የሂጅሪ አመት 1448 ልዩ የኡምራ ጉዞ ✨
🌙 #አዲሱን_አመት_በአላህ_ቤት_ይጀምሩ!
ከዱንያ ጭንቀት ወጥተው… ወደ መካና መዲና መንፈሳዊ ጉዞ ይጓዙ!
#በኡስታዝ_ባህሩ_ኡመር መሪነት
በወንድም #ኡስማን_አብዱ አስተባባሪነት
በሆሊዴይስ ትራቭል የተዘጋጀ 14ኛ ዙር ልዩ የኡምራ ፕሮግራም!
🕋 7 ቀናትን በመካ
▪️ ኡምራን በሙሉ ምቾት
▪️ ሐረም አቅራቢያ ምቹ ሆቴል
▪️ ጀበለ ኑር፣ ጋሩ ሂራ፣ አረፋ፣ ሚና፣ ሙዝደሊፋ ጉብኝት
📍 ፓኬጁ የሚያካትተው
🕌 4 ቀን በመዲና
▪️ መስጂደል ነበዊ ዝያራ
▪️ ቁባ መስጂድ
▪️ ቁብለተይን
▪️ የኡሁድ ታሪካዊ ቦታዎች ጉብኝት
🛍️ በተጨማሪ በጅዳ ከተማ
✨ ሾፒንግ
✨ ሽርሽር
በቡድን መሪው ሙሉ እገዛ ይከናወናል።
▼ ከዚህም በተጨማሪ ለዚኛው ዙር ደንበኞቻችን ያዘጋጀነው ልዩ ሽልማት አለ።
ለእድለኛ ተጓዥ #ነፃ_የቪዛ አገልግሎት እንሰጣለን። ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ አሁኑኑ ይመዝገቡ
ልብዎን የሚያረጋጋ የኡምራ ጉዞ ከእኛ ጋር ያድርጉ !”
📞 ለምዝገባና ለተጨማሪ መረጃ
0992-232323
0984-777775
በቴሌግራም ለመመዝገብ @holidays_travel
📍 አድራሻ፦
ቤተል ፋሚሊ ታወር
3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 305
🏢 #ሆሊዴይስ_ትራቭል
#ኡምራ1448 #መካ #መዲና #ዝያራ #መንፈሳዊ_ጉዞ #Umrah1448 | 21 079 |
| 12 | የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ ቀነሰ‼
በአሜሪካና ኢራን መካከል ለወራት የዘለቀውን ጦርነት ለማስቆምና የሆርሙዝ ሰርጥን ለመክፈት ያለመ ጊዜያዊ ስምምነት መፈረሙን ተከትሎ የዓለም የነዳጅ ዋጋ ቀንሷል።
እንደ ሮይተርስ ዘገባ የተፈረመው ስምምነት በአቅርቦት ላይ የነበረውን ስጋት በማቃለሉ የብሬንት ድፍድፍ ነዳጅ ዋጋ በበርሜል 77.93 ዶላር ሆኗል።
በተመሳሳይ ፣ የዌስት ቴክሳስ ኢንተርሚዲየት (WTI) ዋጋም ወርዶ በበርሜል $74.81 ሆኖ ተመዝግቧል። | 22 429 |
| 13 | አሁንም እድሉ እንዳያመልጦ 🎯
📍 በለቡ መብራት
#በ30% ቅናሽ! (100% ለሚከፍሉ)
እንዲሁም በግንባታ ሂደት ለሚከፍሉ
#በ10% ቅድመ ክፍያ
🔥እንዲሁም የንግድ ሱቆችን ከ 27ካሬ ጀምሮ ያገኛሉ
▶️ቅድመ ክፍያ 15%
▶️ 50 % የባንክ አማራጭ
👉 59ካሬ መኖሪያ አፓርትመንት
ቅድመ ክፍያ 10%= 520,000 ብር
👉 75 ካሬ ባለ አንድ መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%= 661,000 ብር
👉 111ካሬ ባለ ሁለት መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%= 979,530 ብር
👉155 ካሬ ባለ ሶስት መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%=1.3 ሚሊ
👉176 ካሬ ባለ አራት መኝታ
ቅድመ ክፍያ=1.5 ሚሊ
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
🎯አሊያም 30% ግንባታው እስኪጠናቀቅ ከፍላችሁ 60% በባንክ ረጅም አመት በሚከፈል
💥ማራኪ የቤት ዲዛይኖቻችን ለሁሉም የሚስማሙ, ሁሉም ቤቶቻችን ተጨማሪ የሰራተኛ ክፍል እና ስቶር እንዲሁም ላውንደሪ ክፍል ያላቸው!
⩩25% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፤ ከከፈሉት ላይ ከ13 -30% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
ለበለጠ መረጃ በ📞 +251973050545 +251949780807
WhatsApp :
https://wa.me/+251949780807?text=I%20am%20interested%20on%20some%20more%20information
Telegram :
https://t.me/simu0545?text=I%20want%20more%20info%20on%20this | 21 398 |
| 14 | ሙሉ ካቢኔው ከስራ ለቀቀ‼
የኢኳቶሪያል ጊኒ ጠቅላይ ሚኒስትር ማኑኤል ኦሳ ኑሱኤ እና መላው የሚኒስትሮች ካቢኔ አባላት "የተቀመጠልንን አገራዊ ግብ ማሳካት አልቻልንም" በሚል በጋራ ውሳኔ ከሥልጣን መልቀቃቸው ተሰማ።
የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ቴዎዶሮ ንጉማ ኦቢያንግ እንደገለጹት፣ የካቢኔው መልቀቂያ የቀረበው መንግሥት ካቀዳቸው ግቦች ውስጥ እስካሁን ማሳካት የቻለው 10 በመቶውን ብቻ በመሆኑ ነው። ገዢው ፓርቲ (PDGE) በበኩሉ፣ ይህ የጅምላ ስንብት የመንግሥትን መዋቅር ለማሻሻልና አዳዲስ የመሠረተ ልማት ሥራዎችን በብቃት ለመምራት የተደረገ “ተቋማዊ መልሶ ማደራጀት” መሆኑን አስታውቋል። | 21 994 |
| 15 | 🌟 በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ!
በአዲስ አበባ እምብርት ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በሚያማምሩ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣ ምንም አይነት የመሰረተ ልማት (የውሃ፣ የመብራት፣ የመንገድ) ስጋት የሌለበት ድንቅ የመኖሪያ መንደር!
ከመንግስት ጋር በጋራ (70/30) እየገነባን ያለነውን ይህንን እጅግ ዘመናዊ አፓርታማ ከ2 ዓመት ባነሰ ጊዜ ውስጥ እናስረክባለን።
✨ ልዩ ጥቅሞች፦
Fixed Rate፦ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ወይም የወለድ ክፍያ የለውም!
ምቹ አከፋፈል፦ በሂደት የሚከፈል ማራኪ የክፍያ ስልት።
ታማኝነት፦ በኩባንያው ቀጥተኛ የሽያጭ ባለሙያ የሚስተናገዱበት አስተማማኝ እድል።
📐 ያሉን የአማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (15% ቅድመ ክፍያ ብቻ)
🛏 ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 5,830,385 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 874,557 ብር
🛏 ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,272,084 ብር
🛏 ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,510,600 ብር
🛏 ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 2,544,168 ብር
📞 አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ!
እድሉ ሳያመልጥዎት ቀጠሮ ለመያዝ እና ዝርዝር መረጃ ለማግኘት በታማኝነት እና በሃላፊነት እጠብቆታለሁ።
📱 ስልክ፦ +251940438843 | +251910706871
👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪ ፦ ተመስገን ጥላሁን
💬 Telegram: @Tom45201
🟢 WhatsApp: https://wa.me/message/4RYVH5NQNAV2I1?src=qr | 22 043 |
| 16 | አሜሪካና ኢራን ግጭቱን የሚያስቆም ጊዜያዊ የሰላም ስምምነት ተፈራረሙ‼
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የኢራኑ ፕሬዚዳንት መሱድ ፔዜሽኪያን ጦርነቱን የሚያስቆም የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት ተፈራርመዋል።
የአያቶላ አሊ ኻሚኒ መገደልና የሆርሙዝ ወሽመጥ መዘጋትን ተከትሎ የተከሰተውን ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ቀውስ ለማርገብ የተደረገው ይህ ስምምነት የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች አካቷል፦
📌 የሆርሙዝ ወሽመጥ ለ60 ቀናት ክፍት እንዲሆን እና ሊባኖስን ጨምሮ በሁሉም ግንባሮች ወታደራዊ ዘመቻዎች እንዲቆሙ ተስማምተዋል።
📌አሜሪካ የጣለቻቸውን ማዕቀቦች የምታነሳ ሲሆን፣ የኢራን የራሷ የሆነውና የታገደው 300 ቢሊየን ዶላር ለሀገሪቱ መልሶ ግንባታ ይለቀቃል።
📌 በኢራን የኒውክሌር መርሃ ግብር ጉዳይ ላይ በሚቀጥሉት 60 ቀናት ውስጥ ድርድር ይደረጋል።
📌 ፕሬዚዳንት ትራምፕ ስምምነቱ ሊከሰት የነበረውን “የኢኮኖሚ ጥፋት” የሚያስቀር መሆኑን ቢገልጹም፣ የተሟላ የመጨረሻ ስምምነት ላይ መድረስ ካልተቻለ ግን አሜሪካ ኢራንን በቦምብ እንደምትደበድብ አስጠንቅቀዋል። | 23 155 |
| 17 | 🏠በቤታችሁ ያሉ #በረሮ🪳 እና #አይጥ🐀 ማብቂያቸዉ ደርሶል!
📍#አዲስ_አበባ 📍#ባህርዳር
📍#ደሴ 📍#ደ_ብረሀን
📍#ኮምቦልቻ
🚚 ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በ 30 ደቂቃ ያሉበት ስናደርስ በሌሎች ከተማዎች በፖስታ ቤት እንልካለን!
‼️ ከመጨረሳችን በፊት
ፈጥነዉ ይደዉሉልን‼️
📞0954633900
📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
✅በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥራት ማረጋገጫ ያለዉ ኦሪጅናል Ultrasonic pest repeller 🙏
❇️በፈለጉት ቦታ ላይ በመሰካት ብቻ
👉አይጦችን🐀
👉የወባ ትንኝ(ቢምቢ)🕷
👉 በረሮ 🪳 እና ጉንዳን
👉ማንኛዉንምበራሪ ነፍሳት ላይ
☠ሊቋቋሙት የማይችሉትን frequency በመልቀቅ
ላይመለሱ እሰከ መጨረሻዉ ይሸኛቸዋል!
#ሰዎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት የሌለዉ ሲሆን ወጥመድ ልግዛ አይጥ ልጎትት ሳይሉ አይጦችን እንዲሁም በረሮን 100 ሜትር የሚያርቅ ድንቅ የዘመኑ ዉጤት👏👏
😱 በ 1699 ብር ብቻ ይገላገሉ።
‼️ጥቂት ፍሬዎች ሰላስገባን
ሳንጨረስ ፈጥነዉ ይዘዙን‼️
👇👇👇👇👇👇
👉📞0954633900
👉📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
🚚አዲስ አበባ እና ጠበጠቀስናቸዉ ከተሞች ላይ ያሉበት በነፃ ስናደርስ ለሌሎች ከተሞች በፖስታ ቤት እንልካለን።
#ሙሉዋስትና ያለዉ ሲሆን ሰክተዉ አይጥ ወይም ተህዋስ ፎቶ ማንሳት ከቻሉ ሽልማት አሎት!(አይችሉም እንጂ)
🌐ሌሎች ዕቃዎችን ለማየት
@Dubai_tera2 ን
👆👆👆join ይበሉ! | 23 906 |
| 18 | በጭፍራ - ሚሌ መንገድ ላይ የሽፍቶች ጥቃትና ዝርፊያ መባባሱ ተገለጠ‼
በአፋር ክልል በጭፍራ እና ሚሌ መካከል ባለው የመንገድ መስመር ላይ በተደጋጋሚ የሚፈጸመው የሽፍቶች ጥቃትና ዝርፊያ በአሽከርካሪዎች ላይ ከፍተኛ ስጋት መፍጠሩ ተሰማ።
ዛሬ ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም. ከጠዋቱ 1:30 ላይ በተሰነዘረ ጥቃት በጥቃቅን መሣሪያዎችና በድንጋይ ጭምር በአራት ተሽከርካሪዎች ላይ ከባድ ጉዳት መድረሱና በርካታ አሽከርካሪዎች መዘረፋቸው ታውቋል።
📌በጥቅሱ የመንገድ ክፍል ላይ በየቀኑ በሚባል ደረጃ መኪናዎችን በማስቆም፣ ንብረት በማውደም እና በአሽከርካሪዎች ላይ የአካል ጉዳት በማድረስ የዝርፊያ ወንጀል እየተፈጸመ ይገኛል።
📌 ጉዳዩ በተደጋጋሚ ለሚመለከተው አካል ቢቀርብም፣ የክልሉና የዞኑ ፖሊስ ኮሚሽን እስካሁን ድረስ ዘላቂ መፍትሔ ሊሰጥ አልቻለም።
📌 የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን በማኅበራዊ ሚዲያ (ቲክቶክ) ላይ ከሚያደርገው የገጽታ ግንባታ ሩጫ ወጥቶ፣ ትክክለኛውን የሕግ ማስከበር ሥራ በመሥራት መንገዱን ከሽፍቶች ነፃ የማድረግ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ግፊት እየተደረገ ነው። | 25 270 |
| 19 | 📍ፒያሳ አራዳ ፓርክ እና ወዳጅነት ፓርክ መሃል
🔥 ለ 5 ቤቶች ብቻ 🔥
🏠 ባለ 2 መኝታ ቤት በ 30% ታላቅ ቅናሽ (3 ሚሊየን ብር ቅናሽ)
✅ ማለትም በ 7,000,000 ብር ሙሉ ክፍያ
✅ባለ 1 መኝታ በ 4,287,500 ብር ሙሉ ክፍያ
📉 ወይም ከ 10% ቅድመ ክፍያ ጀምሮ ባለው አማራጭ የቤት ባለቤት ይሁኑ።
🏪 እንዲሁም ሱቆች
📍በተክለሃይማኖት (መርካቶ) ሳይት በ 1 ዓመት ርክክብ ከ 3.5 ሚሊዮን ብር ሙሉ ክፍያ ጀምሮ
📐22 እና 32 ካሬ አማራጮች
ሱቆቻችን በ Net Area ናቸው (ውስን ሱቆች ቀርተውናል)
ጥራትና መታመን መለያችን ነው!
☎️ ይደውሉ፡- 0900025097
#meritrealestate #meritproperties #merit #shopinmercato #greenvillage #mercato #investinaddis #investinethiopia #teklehaymanot #apartment #piyassa #apartmentforsell | 23 834 |
| 20 | ሰነዱ ይፋ ሆነ‼
በአሜሪካና ኢራን መካከል የሚደረሰው የሰላም ስምምነት ባለ 14 ነጥብ ረቂቅ ይፋ ሆነ።
"በአሜሪካ ዩናይትድ ስቴትስ እና በኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ መካከል የተደረገ የኢስላማባድ የመግባቢያ ሰነድ" በሚል የተነበበው ባለ 14 ነጥብ ረቂቅ ምን ይዟል?
📌 የተፋላሚዎቹ ሀገራት አጋሮች በሊባኖስም ሆነ በሁሉም ግንባሮች ጦርነትና ወታደራዊ ጥቃቶችን በአስቸኳይና በቋሚነት ለማቆም፣ ዳግም ጥቃት ላለመሰንዘር፣ እንዲሁም የሊባኖስን ሉዓላዊነት ለማክበር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል።
📌 ሁለቱ ሀገራት የሌላኛውን ወገን ሉዓላዊነትና የግዛት አንድነት ለማክበር፣ እርስ በእርስ በውስጥ ጉዳዮች ጣልቃ ከመግባት ለመቆጠብ ቃል ይገባሉ።
📌 በጋራ ስምምነት ሊራዘም በሚችል ቢበዛ በ60 ቀናት ውስጥ ለመደራደርና የመጨረሻውን ስምምነት ለማሳካት ቁርጠኝነታቸውን ይገልጻሉ።
📌 አሜሪካ ስምምነቱ በተፈረመ በ30 ቀናት ውስጥ በኢራን ላይ የጣለችውን የባሕር ላይ ከበባ ሙሉ በሙሉ ለማንሳትና የመጨረሻው ስምምነት ሲደረስ ጦሯን ከኢራን አቅራቢያ ለማስወጣት ቃል ትገባለች።
📌 ኢራን ለንግድ መርከቦች ለ60 ቀናት ነፃና ደህንነቱ የተጠበቀ የባሕር ላይ ጉዞ በማመቻቸት፣ ፈንጂዎችንና እንቅፋቶችን በማስወገድ በ30 ቀናት ውስጥ እንቅስቃሴውን ወደነበረበት ትመልሳለች፤ ስለ ሆርሙዝ ወሽመጥ የወደፊት አስተዳደር ከኦማንና አጎራባች ሀገራት ጋር ትመክራለች።
📌 አሜሪካ ለኢራን መልሶ ግንባታና የኢኮኖሚ ልማት የሚውል 300 ቢሊዮን ዶላር ከቀጠናው አጋሮች ጋር ለማዘጋጀትና አስፈላጊ የሆኑ የፋይናንስ ፈቃዶችን በመስጠት አተገባበሩን በ60 ቀናት ውስጥ አጠናቃ ተግባራዊ ለማድረግ ቃል ገብታለች።
📌 አሜሪካ በኢራን ላይ የተጣሉትን ሁሉንም አይነት ማዕቀቦች (የተመድን እና የራሷን ጨምሮ) በተስማሙበት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ሙሉ በሙሉ ለማንሳት ቃል ስትገባ፤ ሁለቱም ሀገራት ይህንን ጉዳይ በድርድሩ ቅድሚያ ሰጥተው በአስቸኳይ ለመፍታት ተስማምተዋል።
📌 ኢራን የኑክሌር መሳሪያ ላለማምረት በድጋሚ ስታረጋግጥ፤ ሁለቱ ሀገራት የተከማቸውን የበለጸገ የኑክሌር ማዕድን በዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ቁጥጥር ስር ለማቅለጥና ስለወደፊቱ የኢራን የኑክሌር ማበልጸግ ፍላጎቶች ዙሪያ በጋራ ለመወያየት ተስማምተዋል።
📌 የመጨረሻው ስምምነት እስኪደረስ ድረስ ሁለቱም ሀገራት ነባራዊ ሁኔታቸውን ለመጠበቅ ተስማምተዋል፤ በዚህም ኢራን የኑክሌር ፕሮግራሟን አሁን ባለበት የምታቆይ ሲሆን፣ አሜሪካ ደግሞ አዲስ ማዕቀብ ላለመጣልና በቀጠናው ተጨማሪ ጦር ላለማሰማራት ተስማምታለች።
📌 አሜሪካ ማዕቀቦቹ ሙሉ በሙሉ እስኪነሱ ድረስ፤ ለኢራን የነዳጅ ምርቶች ኤክስፖርት እንዲሁም ለተያያዥ የባንክ፣ የኢንሹራንስና የትራንስፖርት አገልግሎቶች ከቅጣት ነፃ የሚያደርጉ ፈቃዶችን ለመስጠት ቃል ትገባለች።
📌 አሜሪካ የታገዱ የኢራን ገንዘቦችና ንብረቶች ሙሉ በሙሉ ተለቅቀው በኢራን ማዕከላዊ ባንክ አማካኝነት ለተፈለገው አገልግሎት (ክፍያ) እንዲውሉ አስፈላጊውን ፈቃድ ሁሉ ለመስጠት ቃል ገብታለች።
📌አሜሪካና ኢራን የስምምነቱን አፈፃፀምና የቀጣይነት ተገዢነት የሚከታተል አስፈፃሚ አካል (አሠራር) ለማቋቋም ተስማምተዋል።
📌 አንቀጽ 1፣ 4፣ 5፣ 10 እና 11 በተግባር ላይ መዋል ሲጀምሩ፤ አሜሪካና ኢራን በቀሪዎቹ አንቀጾች ላይ ብቻ በማተኮር የመጨረሻውን ስምምነት ድርድር ይጀምራሉ።
📌 የመጨረሻው ስምምነት አስገዳጅ በኾነ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ውሳኔ ይጸድቃል:: | 24 166 |
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
