cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

Wasu Mohammed(ዋሱ መሀመድ)

እንኳን ደህና መጡ‼ ✔ማስታወቂያ ለማሰራት እና ጥቆማ ለመስጠት በዚህ ይጠቀሙ ☞https://t.me/WasuMohammed ✔ ቻናሉን ለመቀላቀል Join ☞http://t.me/Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏

Ko'proq ko'rsatish
Advertising posts
203 575Obunachilar
-32024 soatlar
-2 2737 kunlar
-2 02230 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Обуначиларнинг ўсиш даражаси

Ma'lumot yuklanmoqda...

በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ✔አንጾኪያ፣ ✔ኤፍራታና ግድም፣ ✔ቀዎት በተባሉ ወረዳዎች እና 👉በኦሮሞ ልዩ ዞን፣ በመጋቢት ወር 2016 ዓ/ም ታጣቂዎች ከፍተውት በነበረው ጥቃት የደረሰውን ጉዳት የተመድ የሰብዓዊ እርዳታ ማስተባበሪያ በሪፓርት ይፋ አድርጓል።በሪፓርቱ መሠረት፦ 👉በክልሉ ኦሮሞ ልዩ ዞን 36, 450 በላይ ወገኖች በግጭቱ ተጎድተው አስቸኳይ እርዳታ ይሻሉ። 👉በክልሉ ሰሜን ሸዋ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች 18,000 ነዋሪዎች ከቤታቸው ሲፈናቀሉ፣ 290 መኖሪያ ቤቶች ተቃጥለዋል። 👉በክልሉ 4,178 ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል።
Hammasini ko'rsatish...
👍 31💔 8 6😱 6🕊 6🔥 1🥰 1
ADVERTISMENT እናመሰግናለን🙏 አብዝሃኛው የእጣ ሽያጭ እተጠናቀቀ ነው።በቀሩት ጥቂት ቀናት ብቻ ቀሪ የቅይጥ ንግድ ቦታ እጣው በቀረበው ልዩ የቅናሽ ዋጋ እንድትገዙ ተጋብዛችኋል። ቦታው ደሴ ገራዶ ጡንጅትአምባ አደባባይ ላይ የሚገኝ እና  በ3 አቅጣጫ መንገድ የሚያገኘው ነው። አንድ እጣ ለሚገዛ አባል የሚደርሰው፡ አንድ ሱቅ፤ አንድ ባለ ሁለት መኝታ አፓርታማ እና 1 የጋራ ፍሎር ነው። ዋጋ 150 ሽህ ብር ብቻ ነው። ➡ የግንባታ ወጭ በአባላት የጋራ መዋጮ ይሆናል። 🙏የሌለንን ስለማንሸጥ ከእኛ ጋር በመስራት ራስዎን ከአጭበርባሪዎች ይጠበቁ። ለበለጠ መረጃ በማህበሩ ስልኮች:— 0937411111 ወይም 0938411111 ይደውሉ። ታማኝነት መገለጫችን ነው። ዶ/ር አብዱ፣ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት የማልማትና የማከፋፈል ህ/ሽ/ማ
Hammasini ko'rsatish...
👍 7 2😱 1
በስህተት በአካውንቱ ውስጥ የገባውን 2 ሚሊዮን ብር ለ1 ወር ያህል ጠብቆ ለባለቤቱ የመለሰው የባቱ ነዋሪ። በአሰሪ እና ሰራተኛ አገናኝ እንዲሁም በድለላ ስራ ቤተሰቡን የሚያስተዳደር የባቱ ከተማ ነዋሪ የሆነው አቶ ቱፋ ሰለሞን የተለመደውን ስራ ለመስራት የእለት እንጀራውን ለማግኝት በስራው ላይ እያለ ባጋጣሚ ወደ ባንክ አካውንቱ 2,000,000 ብር ይገባል። የዚህን ጊዜ ከየት የመጣ በረከት ነው ብሎ ብሩን አውጥቶ ለመጠቀም አይደልም ያሰበው ከየት እንደመጣ ለማውቅ ነው የቸኩለው በስህተትም ይሆናል ብሎ አስቦ ነበር። ፈላጊው እስኪገኝ ድረስ ለ1 ወር ያክል ገንዘቡን ሳይነካ ባለቤቱ እስኪመጣ ሲጠባበቅ ነበር። በመጨረሻም ከ1 ወር ቆይታ በኃላ አብነት ግርማ የተባለች የአዲስ አበባ ነዋሪ በስህተት ወደ ቱፋ ሰለሞን አካውንት ማስገባቷ ከተረጋገጠ በኃላ አቶ ቱፋ ሰለሞን ገንዘቡን ለባለቤቷ በመመለስ ታማኝነታቸውን አሳይተዋል። ( ከፋስት መረጃ የተገኘ ነው)
Hammasini ko'rsatish...
👍 84 20👏 15🤣 7🔥 2
ፈተናው በኦላይን ይሰጣል ተብሏል የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦን ላይን ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን ተገልጿል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ምክክር መድረክ ላይ ባደረጉት ንግግር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን ገልፀዋል ። የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በሁሉም ክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን ተናግረዋል። በዚህም በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን የሚወስዱ ሲሆን ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን ይወስዳሉም ብለዋል። የሀገር አቀፍ ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር (ዶ/ር) እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፈተናውን በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ መሆኑን ገልፀዋል። ተማሪዎች የሙከራ ፈተና የሚለቀቅላቸው ሲሆን ደጋግመው እንዲሞክሩና እንዲለማመዱ ይደረጋልም ከሚኒስቴሩ የተገኘው መረጃ ያመላክታል። ለዚህም እንዲረዳ የአሰልጣኞች ስልጠና በመሥጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሠጣቸውም ዋና ዳይሬክተሩ ገልፀዋል። ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት እንደሚጀምርም በመድረኩ ተገልጿል።
Hammasini ko'rsatish...
Update ዛሬ በአመት አንድ ጊዜ በሚውለው እነዋሬ የሆሳዕና ገበያ 650ሺህ እና 550ሺህ ተብሎ ዋጋ ሲጠራላቸው የነበሩት ሰንጋዎች ገዥ አለማገኘታቸው ተሰምቷል።በዚሁ ገበያ የተጋነነ ዋጋ ይጠራ እንጅ በጥሩ ቅናሽና ተመጣጣኝ በሆነ ዋጋ ግብይቱ ሲካሄድ መዋሉን ከስፍራው የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል። የሰሜን ሸዋ ዞን የሞረትና ጅሩ እንስሳት ሀብት ተጠሪ ፅህፈት ቤት ዛሬ ሚያዚያ 19/2016 ለዋለው የሆሳዕና በዓል ገበያ:— ✔የዳልጋ ከብት 15ሺህ 500 ✔በግ 23ሺህ 910 እና ✔ፍየል 16ሺህ 750 ለገበያ ማቅረብ ተችሏል ተብሏል።ይህ በእነዋሪ በከተማ አስተዳደ እና በሞረትና ጅሩ ወረዳ አማካኝነት የቀረበ ነው ተብሏል።ቁጥሩ የታወቀው ከቀረጥ ደረሰኝ እንደሆነም ተሰምቷል።
Hammasini ko'rsatish...
👍 28😁 6 2👏 2🙏 2
አላማጣ እና ኮረም ከተሞችን በተመለከተ ባለፈው ሳምንት መጀመሪያ የመንግሥት ኃላፊዎች ከአላማጣ መውጣታቸውን ተከትሎ በመንግሥት ተቋማት ደረጃ የሚሰጡ አገልግሎቶች እስካሁን ድረስ እንደቆሙ መሆኑን ሦስት ነዋሪዎች ገልጸዋል። የከተማዋ አስተዳደር መሥሪያ ቤቶች፣ ትምህርት ቤቶች እና የጤና ተቋማት አገልግሎት እየሰጡ እንዳልሆነም ጠቅሰዋል። አንድ የከተማዋ ነዋሪ*፤ የጤና አገልግሎት የለም ማለት ይቻላል። አሁን በቅርብ አንዲት ወላድ ነበረች፤ ደም ያስፈልጋል ተብላ ወደ ወልዲያ ሄዳለች። ምንም ዓይነት አገልግሎት የለም። በጣም ተቸግራ እዚህ ያሉ ዶክተሮች በግል ተባበሯት፤ …ወደ ቆቦ በትራንስፖርት ሄዳ፣ ከቆቦ ወደ ወልዲያ ወሰዷት” ሲል በከተማዋ ላለው ሁኔታ ማሳያ ጠቅሷል። በኮረም ከተማም በተመሳሳይ የመንግሥት አገልግሎት ሰጪ መሥሪያ ቤቶች ዝግ መሆናቸውን ሦስት የከተማዋ ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናግረዋል።
Hammasini ko'rsatish...
👍 53 5👏 4😱 3🔥 1
ህውሃት በዝግ ካደረኩት የ60 ቀናት ስብሰባ መረጃ ያወጡ የነበሩትን ለመለየት ኮሜቴ አቋቁሚያለው ማለቱ ተሰምቷል። ከዝግ ስብሰባው ላይ መረጃዎችን የሚያጋሩ ጋዜጠኞች እና አክቲቪስቶች ማስፈራሪያ እና ዛቻ እየደረሰባቸው ነው ተብሏል። ህወሓት በቅርቡ ያካሄደውን 60 ቀን የፈጀ ዝግ ስብሰባን ጨምሮ በሌሎች ስብሰባዎች የተነሱ ጉዳዮችን በተመለከተ ከውስጥ መረጃ ለጋዜጠኞችና ለአክቲቪስቶች ማን ነው አሳልፎ እየሰጠ ያለው የሚለውን ለማወቅ ያለመ ኮሚቴ በማቋቋም ምርመራ ጀምሯል። በትናንትናው ዕለት አንድ የቀድሞ የድምፂ ወያነ ጋዜጠኛና የተለያዩ ህወሓትን የተመለከቱ ጉዳዮች በማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች በማጋራት የሚታወቅ ጋዜጠኛ በዚሁ መርማሪ ኮማቴ ጥሪ ቀርቦለት በመቀለ ከተማ በመገኘት ከኮሚቴው አባላት ጋር ቆይታ ተሰምቷል። በቆይታውም በቅርቡ የተካሄደው 60 ቀናት የፈጀውን ስብሰባ ላይ የተነሱ ጉዳዮች የተመለከቱ መረጃዎች እንዴትና ከማን ነበር ስታገኝ የነበረው የሚሉ ጥያቄዎች እንደቀረቡለት የገለፀ ሲሆን ጥያቄዎቹም ከትብብር ይልቅ በማስፈራራትና ለማወጣጣት በመሞከር የተቃኙ እንደነበሩ ተናግሯል።
Hammasini ko'rsatish...
👍 54😱 11 4👏 4🥰 3💔 3🔥 1
ጅሩ… አንድ ሰንጋ 650 ሽህ ብር ተጠርቷል።ሌላው 550 ሽህ ጥሪ ተሰምቷል። በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን እነዋሬ ከተማ አስተዳደር በአመት አንድ ጊዜ የሚውለው የሆሳዕና ገበያ ዘንድሮም የተለየ ነገር ታይቶበታል። ይህ በምስሉ ላይ የሚታየው ሰንጋ 650 ሽህ ብር ተጠርቷል ።የሰንጋው ባለቤት ወጣት ሚጥዬ ታደለ ይባላል። በእነዋሪ ከተማ አስተዳደር ነዋሪ ነው።650 ሽህ ብር የተጠራው የጅሩ ሰንጋ ገና አልተሸጠም። ሌላው በዚሁ ገበያ የሞረትና ጅሩ ወረዳ የማንጉዶ ቀበሌ ነዋሪ የሆኑት አቶ አበበ በፍቃዱ ለ1 አመት ያክል እንደ ልጄ ስንከባከበው ነበር ያሉትን ሰንጋ በ550 ሽህ ብር ሲሉ ጠርተዋል ሲል የከተማ አስተዳደሩ ሚዲያ አስነብቧል።የሁለቱም ሽያጭ ገና አልተፈፀመም። =========================== ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ👇 https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 ማስታወቂያና ጥቆማ 👇መቀበያ https://t.me/wasumohammed
Hammasini ko'rsatish...
😱 1
ADVERTISMENT አፖርትመንት ላይ በአራቱም አቅጣጫ ግድግዳ share የማያደርግ ቤት አይተው ያውቃሉ ?🤔 👉DMC Real Estate ለሽያጭ ካወጣቸው ቤቶች መካከል 148 ካሬ ላይ ያረፈው ባለ ሁለት መኝታ ቤት ምንም አይነት ግድግዳ share አያደርግም። በተጨማሪ ቤቱ service quarter በሚባል የግንባታ መርህ የተሰራ ስለሆነ ከውጭ ከሚመጡ አላስፈላጊ ድምፅ ይከላከላል ከprivacy አንፃርም ተመራጭ ነው። 65,000 ካሬ ላይ ባረፈዉ ሰፊ መንደር ከstudio እስከ 4 መኝታ ድረስ በፈለጉት የካሬ አማራጭ ከምቹ አከፋፈል ጋር እንዲሁም 50/50 የባንክ አማራጮችን አዘጋጅተናል Tip:- ፈጥነው ከመጡ 2ኛ እና 3ኛ floor ላይ ማግኘት ይችላሉ! ታድያ ምን ይጠብቃሉ ቀድሞ የመጣ ቀድሞ ይስተናገዳል  እንዲሉ ዛሬ ነገ ሳይሉ አሁንኑ👇         ☎️ 0977019814                     ☎️ 0961396467 በመደወል ይመዝገቡ
Hammasini ko'rsatish...
👍 10 3👏 1
የቲክቶከሯ ግድያ አበቅየለሽ (አቢ( ትባላለች። ቲክቶክ ላይ የምትሸጣቸዉን የባሕል ልብሶች በማስተዋወቅ ትታወቅ ነበር።ጦር ሐይሎች አካባቢ ጂም ቤት ዉስጥ የሚያሠራት አሠልጣኝ በአሰቃቂ ሁኔታ በስለት እንደገደላት ተሰምቷል። የግድያዉ ምክንያት ደግሞ ለምን ቲክቶክ ላይ ጂም ቤት ዉስጥ የምትሰሪውን ቪዲዮ ለቀቅሽ የሚል ተብሏል።እናቷ የፍትሕ ያለ እያሉ ነዉ።አቢ የ5 አመት ሴት ልጅ እናት እንደነበረች ከእናቷ አንደበት ተሰምቷል።
Hammasini ko'rsatish...
😢 3