en
Feedback
Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

Open in Telegram

እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

Channel Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ (@wasulife) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 242 067 subscribers, ranking 95 in the Business category and 48 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 242 067 subscribers.

According to the latest data from 01 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 10 819 over the last 30 days and by -206 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 12.08%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 10.43% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 29 246 views. Within the first day, a publication typically gains 25 245 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 135.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 02 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Business category.

242 067
Subscribers
-20624 hours
+2927 days
+10 81930 days
Posts Archive
"የ100 ሀገራት ባለስልጣናት በአያቶላህ ካሜኒ የቀብር ስነ-ስርዓት ይገኛሉ"ኢራን ​የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፣ የሀገሪቱ የበላይ መሪ የአያቶላህ ሰይድ አሊ ካሜኒን የቀብር ስነ-ስር
+2
"የ100 ሀገራት ባለስልጣናት በአያቶላህ ካሜኒ የቀብር ስነ-ስርዓት ይገኛሉ"ኢራን ​የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፣ የሀገሪቱ የበላይ መሪ የአያቶላህ ሰይድ አሊ ካሜኒን የቀብር ስነ-ስርዓት ለመታደም ከ100 በላይ ሀገራት የተውጣጡ የሀገር መሪዎች፣ የፓርላማ አፈ-ጉባኤዎች እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ቴህራን ይገኛሉ። ​በሌላ በኩል፣ ኢንዲያ ቱደይ (India Today) በህንድ የኢራን ተወካይ ሀኪም ኤላሂን ጠቅሶ እንደዘገበው፤ የሟቹ መሪ ልጅ ሞጅታባ ካሜኔይ የቀብር ጸሎቱን በኢማምነት ለመምራት ቢፈልጉም፣ የደህንነት አካላት “ከፍተኛ የህይወት አደጋ ስላለበት ዋስትና አንሰጥም” በማለታቸው በስነ-ስርዓቱ ላይ በህዝብ ፊት ላይታዩ እንደሚችሉ ተገልጿል።

ጋና በደቡብ አፍሪካ የሚፈጸመውን ፀረ-አፍሪካውያን ጥቃት አወገዘች‼ ​በደቡብ አፍሪካ እየተባባሰ የመጣውን የውጭ ዜጎች ጥላቻና ጥቃት ተከትሎ የጋና መንግስት ድርጊቱን በጽኑ አወገዘ። የአንድ ጋናዊ ዜ
ጋና በደቡብ አፍሪካ የሚፈጸመውን ፀረ-አፍሪካውያን ጥቃት አወገዘች‼ ​በደቡብ አፍሪካ እየተባባሰ የመጣውን የውጭ ዜጎች ጥላቻና ጥቃት ተከትሎ የጋና መንግስት ድርጊቱን በጽኑ አወገዘ። የአንድ ጋናዊ ዜጋ መገደልን ተከትሎ የወጣው ይፋዊ መግለጫ ወንጀለኞቹ በአስቸኳይ ለፍርድ እንዲቀርቡ ጠይቋል። ​የጋና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሙኤል ኦኩዴቶ እንዳሉት፤ የደቡብ አፍሪካ መንግስት ጥቃቱን ለመፍታት ቁርጠኝነት የለውም። ድርጊቱ የአፍሪካን ውህደትና የአህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና (AfCFTA) ጉዞን አደጋ ላይ የሚጥል በመሆኑ፣ የአፍሪካ ሕብረት በአስቸኳይ ጣልቃ ገብቶ ጠንካራ አህጉራዊ እርምጃ እንዲወስድ ጋና ጠይቃለች።

የሚከራይ ወይም የሚሸጥ ቤት አለዎት? ዘመናዊውን መንገድ ይጠቀሙ! 🚀 በአሮጌው አሰራር ጊዜዎንና ገንዘብዎን አያባክኑ። ፉልቤክ (Fulbek) ያለምንም ኮሚሽን በቀጥታ ከትክክለኛ ገዢዎች እና ተከራዮ
የሚከራይ ወይም የሚሸጥ ቤት አለዎት? ዘመናዊውን መንገድ ይጠቀሙ! 🚀 በአሮጌው አሰራር ጊዜዎንና ገንዘብዎን አያባክኑ። ፉልቤክ (Fulbek) ያለምንም ኮሚሽን በቀጥታ ከትክክለኛ ገዢዎች እና ተከራዮች ጋር ፊት-ለፊት ያገናኝዎታል። ፎቶ ያንሱ 📸፣ ዋጋ ያስገቡ 💰፣ ዛሬውኑ በነፃ ፖስት ያድርጉ! ማስታወቂያዎ ወዲያውኑ ለብዙ ሺዎች ይደርሳል፤ ስልክዎ ሲጠራ ብቻ ይጠብቁ! 📲 👇 አሁኑኑ ፖስት ለማድረግ፦ 🤖 ቴሌግራም፡ @fulbekbot 🌐 ድህረ-ገጽ፡ fulbek.com 🤖 ማብራሪያ ለመመልከት፡ https://vt.tiktok.com/ZSQrUbU24/

የቅዱስ ላሊበላ ገዳም ጽሕፈት ቤት በስም ማጥፋት ድርጊት ላይ ማስጠንቀቂያ ሰጠ‼ የቅዱስ ላሊበላ ገዳም ዓለም አቀፍ ቅርስ አስተዳደር ጽሕፈት ቤት ባወጣው መግለጫ፤ በአንዳንድ ማኅበራዊ ሚዲያዎች፣ አር
የቅዱስ ላሊበላ ገዳም ጽሕፈት ቤት በስም ማጥፋት ድርጊት ላይ ማስጠንቀቂያ ሰጠ‼ የቅዱስ ላሊበላ ገዳም ዓለም አቀፍ ቅርስ አስተዳደር ጽሕፈት ቤት ባወጣው መግለጫ፤ በአንዳንድ ማኅበራዊ ሚዲያዎች፣ አርቲስቶችና አዝማሪዎች አካባቢ ለዕይታ (views) ማሳደጊያ ሲባል የቅዱስ ላሊበላን ስም ካልዋለበት በማዋል የታሪክ መዛባት እየተፈጠረ መሆኑን ገልጿል። ጽሕፈት ቤቱ "ሃሚና" ወይም "አባ ውዴ" በመባል ለሚታወቁና በየቤቱ ዞረው በዘፈን ለሚለምኑ የኅብረተሰብ ክፍሎች የቅዱስ ላሊበላን ስም መስጠት የታሪክ ፍልሰትና አሳፋሪ ተግባር ነው ብሏል። እነዚህ ወገኖች በላሊበላም ሆነ በዙሪያዋ ባሉ አካባቢዎች በታሪክም ሆነ በጂኦግራፊ የማይታወቁ መሆናቸውን በመጥቀስ፤ የላሊበላ ሕዝብ ልመናን የሚጸየፍና ታታሪ ማኅበረሰብ መሆኑን አስታውቋል። ይህ ድርጊት በሕግ የሚያስጠይቅ ከባድ ወንጀል መሆኑን የገለጸው ጽሕፈት ቤቱ፤ ስም ያጠለሹ አካላት በአስቸኳይ ከድርጊታቸው ታቅበው በአደባባይ ይቅርታ እንዲጠይቁ፣ ካልሆነ ግን ጉዳዩን በሕግ አግባብ እስከ መጨረሻው እንደሚገፋበት በጥብቅ አሳስቧል።

ከከሚሴ - ደሴ መስመር በተሳፋሪዎች ላይ የሚፈጸም ሕገወጥ የታሪፍ ጭማሪ ቅሬታ አስነሳ‼ ​አማራ ክልል ከከሚሴ - ደሴ መስመር ላይ የሚንቀሳቀሱ አንዳንድ አሽከርካሪዎች ከመንገድ ትራንስፖርት ሰራተኞች
+3
ከከሚሴ - ደሴ መስመር በተሳፋሪዎች ላይ የሚፈጸም ሕገወጥ የታሪፍ ጭማሪ ቅሬታ አስነሳ‼ ​አማራ ክልል ከከሚሴ - ደሴ መስመር ላይ የሚንቀሳቀሱ አንዳንድ አሽከርካሪዎች ከመንገድ ትራንስፖርት ሰራተኞች ጋር በመመሳጠር ከተደነገገው ታሪፍ በላይ ከፍተኛ ክፍያ እየጠየቁ ነው ሲሉ ተጓዦች በተደጋጋሚ በላኳቸው መልዕክቶች አማረዋል። ​እንደ ተሳፋሪዎች ገለጻ፣ የመደበኛው የጉዞ ትኬት ዋጋ 257 ብር ሆኖ እየተቆረጠ በተግባር ግን እስከ 700 ብር እንዲከፍሉ ይገደዳሉ። በትኬቱ ላይ ያለውን ህጋዊ ዋጋ ብቻ እንከፍላለን የሚሉ ዜጎችም ከመኪና እንዲወርዱ እየተደረገ መሆኑንና ይህም ድርጊት ምዝበራ መሆኑን ገልጸዋል። በመንገዱ ላይ የነበረው ሕገወጥ የፍተሻ ኬላ ክፍያ መስተካከሉ የሚበረታታ ቢሆንም፣ አሁን ደግሞ በታሪፍ ረገድ የተጀመረው ሕገወጥ አሰራር በአፋጣኝ እንዲቆም ተጓዦች ለሚመለከታቸው አካላት ጥሪ አቅርበዋል።

ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ ከፍተኛ ጥራት ያለው አገልግሎትን አለም አቀፍ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎችና ቲክኖሎጂ የደረሰበትን ማሸኖችን በመጠቀም የ
ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ ከፍተኛ ጥራት ያለው አገልግሎትን አለም አቀፍ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎችና ቲክኖሎጂ የደረሰበትን ማሸኖችን በመጠቀም የተለያዩ የውበት አገልግሎቶችን የሚሰጥ ማእከል ነው።በውስጡም :-  👉 ከ 10 አመት በላይ ልምድ ባላቸው የቱርክ ባለሙያዎች አጠቃላይ የፀጉር ንቅለ ተከላ እና ለጸጉር መሳሳትና መርገፍ የPRP ህክምና 👉አጠቃላይ የቆዳ ህክምናና እንክብካቤ እና የጸረ እርጅና ህክምና (facial, HydraFacial, different anti-aging therapies)   👉 ከቱርክ በመጡ ባለሙያዎች እና በዘመናዊ ማሽኖች ያለምንም ሰርጀሪ አላስፈላጊ ስብን/ውፍረትን ማጥፋትና የሰውነት ቅርጽን ማስተካከል እንዲሁም በህክምና የታገዘ የአመጋገብ ምክር 👉የዋግምት (Blood cupping) ህክምና   👉 ያለእድሜ የሚመጣን እርጅናን፤ አይን አካባቢ ያሉ መሸብሸቦችን፤ የግንባር መጨማደድን ማስተካከል   👉 የፊትና የከንፈር ቅርጽን ማስተካከል   👉 የBotox እንዲሁም የFiller አገልግሎት 👉 የጠባሳ ህክምና     👉 በሀይፉ ማሽን የፊትን ቆዳ መወጠር ወይንም አንገት ላይ የሚመጣን ውፍረት ማስተካከል   👉 እንዲሁም የተለያዩ የ ሜዞቴራፒ ትሪትመንቶችን ማግኘት ትችላላችሁ   👉 ለቆዳ ተስማሚ የሆኑ ሜዲካል ግሬድ የቆዳ ፕሮዳክቶች  እስከ ምሽቱ 2፡00 እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ሙሉ ቀን ይገኙናል፡፡    አድራሻ:- ወሎ ሰፈር ጋራድ ህንፃ 7ተኛ ፎቅ   ስልክ:-  0966969696            0972939393  አስተማማኝ የመኪና ማቆሚያ አለን      

ትምህርት መስከረም 5 ይጀመራል‼ የትምህርት ሚኒስቴር በመላው ሀገሪቱ ወጥነት ያለው የማስተማር ሂደት እንዲኖር ለማስቻል ያዘጋጀውን የ2019 ዓ.ም አጠቃላይ የትምህርት ዘመን ዓመታዊ የጊዜ ሰሌዳ (ካ
+5
ትምህርት መስከረም 5 ይጀመራል‼ የትምህርት ሚኒስቴር በመላው ሀገሪቱ ወጥነት ያለው የማስተማር ሂደት እንዲኖር ለማስቻል ያዘጋጀውን የ2019 ዓ.ም አጠቃላይ የትምህርት ዘመን ዓመታዊ የጊዜ ሰሌዳ (ካላንደር) ለክልሎች እና ለከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች አስተላልፏል። ​በወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት፦ 📌​የተማሪዎች ምዝገባ፦ ከነሐሴ 26 እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ይከናወናል። 📌​የትምህርት መጀመሪያ፦ መስከረም 5 ቀን 2019 ዓ.ም በይፋ ትምህርት ይጀምራል።

📢ሳር ቤት አደባባይ ፊት ለፊት ወይም አዳምስ አጠገብ (7th -23th floor) 📣ከ ወለድ ነፃ ‼️‼️ 🔊🕐30% discount ✅ ባለ 1 መኝታ ቤት ➡️76 ካሬ ሙሉ ክፍያ - 9,120,00
📢ሳር ቤት አደባባይ ፊት ለፊት    ወይም አዳምስ አጠገብ  (7th -23th floor) 📣ከ ወለድ ነፃ ‼️‼️ 🔊🕐30% discount ✅ ባለ 1 መኝታ ቤት ➡️76 ካሬ ሙሉ ክፍያ - 9,120,000 ብር 20%- 1,824,000 ብር ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ 🔸70%-  6,384,000 ብር ✅ ባለ 2 መኝታ ቤት ➡️99ካሬ ሙሉ ክፍያ - 12,375,000 ብር 20%- 2,475,000 ብር ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ 🔸70%- 8,662,500 ብር ➡️100 ካሬ ሙሉ ክፍያ - 12,000,000 ብር 20%- 2,400,000 ብር ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ 🔸70%- 8,400,000 ብር ✅ባለ 3 መኝታ ቤት ➡️136 ካሬ ሙሉ ክፍያ - 16,320,000 ብር 20%- 3,264,000 ብር ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ 🔸70%- 11,424,000 ብር ➡️144 ካሬ ሙሉ ክፍያ - 17,280,000 ብር 20%- 3,456,000 ብር ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ 🔸70%- 12,096,000 ብር ➡️149 ካሬ ሙሉ ክፍያ - 17,880,000 ብር 20%- 3,576,000 ብር ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ 🔸70%- 12,516,000 ብር ➡️151 ካሬ ሙሉ ክፍያ - 18,120,000 ብር 20%- 3,624,000 ብር ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ 🔸70%- 12,684,000 ብር የማስረከቢያ ግዜ 36 ወራት። ♦️በ ካሬ ከ 120 - 135 ብር ☎️ 09-11-48-56-60 ☎️ 09-83-85-83-82 What's up https://wa.me/qr/D7IRNHWKFP2IA1 TEMER PROPERTIES Create | Construct | Deliver

የዓለም የነዳጅ ዋጋ ቀነሰ‼ ​አሜሪካና ኢራን በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ዙሪያ በዶሃ ያደረጉት ውይይት አዎንታዊ መሻሻል ማሳየቱን ተከትሎ፣ የአቅርቦት መቋረጥ ስጋት በመቀነሱ የዓለም የነዳጅ ዋጋ ለተከ
የዓለም የነዳጅ ዋጋ ቀነሰ‼ ​አሜሪካና ኢራን በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ዙሪያ በዶሃ ያደረጉት ውይይት አዎንታዊ መሻሻል ማሳየቱን ተከትሎ፣ የአቅርቦት መቋረጥ ስጋት በመቀነሱ የዓለም የነዳጅ ዋጋ ለተከታታይ ሦስት ቀናት ቅናሽ አሳይቷል። ​በዚህም መሠረት የብሬንት ድፍድፍ ነዳጅ በ0.92 በመቶ ቀንሶ በባሬል 70.91 ዶላር የደረሰ ሲሆን፣ የዩናይትድ ስቴትስ ዌስት ቴክሳስ ኢንተርሚዲየት (WTI) ደግሞ በ0.86 በመቶ ቅናሽ በባሬል 67.99 ዶላር ሆኗል። ይህም ካለፈው የካቲት ወር ወዲህ የታየው ዝቅተኛው የዋጋ ደረጃ መሆኑን ሮይተርስ ዘግቧል። ​የኳታር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ውይይቱ መሻሻል ማሳየቱን ቢገልጽም፣ በሁለቱ ወገኖች መካከል ዘላቂ ሰላም ለመፍጠር የሚያስችል ፍንጭ እስካሁን አልታየም። የሁለቱ ሀገራት ቀጣይ ስብሰባ ከሐምሌ 9 ቀን 2018 ዓ.ም. በኋላ እንደሚካሄድ ታውቋል።

አሁንም እድሉ እንዳያመልጦ 🎯 📍 በለቡ መብራት #በ30% ቅናሽ! (100% ለሚከፍሉ) እንዲሁም በግንባታ ሂደት ለሚከፍሉ #በ10% ቅድመ ክፍያ 🔥እንዲሁም የንግድ ሱቆችን ከ 27ካሬ ጀምሮ ያገኛሉ
አሁንም እድሉ እንዳያመልጦ 🎯 📍 በለቡ መብራት #በ30% ቅናሽ! (100% ለሚከፍሉ) እንዲሁም በግንባታ ሂደት ለሚከፍሉ #በ10% ቅድመ ክፍያ 🔥እንዲሁም የንግድ ሱቆችን ከ 27ካሬ ጀምሮ ያገኛሉ ▶️ቅድመ ክፍያ 15% ▶️ 50 % የባንክ አማራጭ  👉 59ካሬ መኖሪያ አፓርትመንት      ቅድመ ክፍያ 10%= 520,000 ብር 👉 75 ካሬ ባለ አንድ መኝታ ቅድመ ክፍያ 10%= 661,000 ብር 👉 111ካሬ ባለ ሁለት መኝታ   ቅድመ ክፍያ 10%= 979,530 ብር 👉155 ካሬ ባለ ሶስት መኝታ   ቅድመ ክፍያ 10%=1.3 ሚሊ 👉176 ካሬ ባለ አራት መኝታ ቅድመ ክፍያ=1.5 ሚሊ ⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት። 🎯አሊያም 30% ግንባታው እስኪጠናቀቅ ከፍላችሁ 60% በባንክ ረጅም አመት በሚከፈል 💥ማራኪ የቤት ዲዛይኖቻችን ለሁሉም የሚስማሙ, ሁሉም ቤቶቻችን ተጨማሪ የሰራተኛ ክፍል እና ስቶር  እንዲሁም ላውንደሪ ክፍል ያላቸው! ⩩25% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፤ ከከፈሉት ላይ ከ13 -30% ቅናሽ አዘጋጅተናል። ለበለጠ መረጃ በ📞  +251973050545                                          +251949780807 WhatsApp : https://wa.me/+251949780807?text=I%20am%20interested%20on%20some%20more%20information Telegram : https://t.me/simu0545?text=I%20want%20more%20info%20on%20this

በማደያ አሳሳቢ ደረጃ ላይ የደረሰው የነዳጅ ቅሸባ‼ ​በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች በሚገኙ የነዳጅ ማደያዎች ላይ የሚፈጸመው የሊትር ቅሸባና የማሽን ጥምዘዛ ስርቆት እጅግ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱ
በማደያ አሳሳቢ ደረጃ ላይ የደረሰው የነዳጅ ቅሸባ‼ ​በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች በሚገኙ የነዳጅ ማደያዎች ላይ የሚፈጸመው የሊትር ቅሸባና የማሽን ጥምዘዛ ስርቆት እጅግ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን ተገለጠ። ስርቆቱ የማሽኖችን የካሌብሬሽን (የሚዛን) ስሌት በማዛባት የሚፈጸም ሲሆን፣ ለምሳሌ ያህል 100 ሊትር በሚይዝ ተሽከርካሪ ላይ 130 ሊትር እንደተቀዳ በማሳየት ከፍተኛ ማጭበርበር እየተካሄደ መሆኑ ተመልክቷል። ​ጉዳዩ በአሽከርካሪዎችና በባለቤቶች መካከል አለመተማመንን እየፈጠረ ከመሆኑም በላይ፣ ድርጊቱ የሚፈጸመው አንዳንድ የማደያ ባለቤቶች ከንግድና ትራንስፖርት ሚዛን ሰሪ ባለሙያዎች ጋር በመመሳጠር መሆኑ ተጠቁሟል። ይህ የሌብነት ተግባር በአፋር ክልልና በአዲስ አበባ ማደያዎች ላይ በሰፊው እየታየ በመሆኑ፣ መንግሥት አስቸኳይና ጥብቅ ቁጥጥር ካላደረገ ችግሩ ከቁጥጥር ውጪ ሊሆን እንደሚችል ተጠቅሷል።

❇️ከኛ ኦሪጅናል #የበረሮ እና #የአይጥ ማጥፊያ እንዲሁም ባለፈሳሹን #የቢንቢ ማጥፊያ የወሰዱ ተገላግለዋል እርሶስ🫵ምን ይጠብቃሉ! ‼️ ጥቂት ፍሬዎች አሉን ፈጥነዉ ይደዉሉልን‼️ 📞095463390
+2
❇️ከኛ ኦሪጅናል #የበረሮ እና #የአይጥ ማጥፊያ እንዲሁም ባለፈሳሹን #የቢንቢ ማጥፊያ የወሰዱ ተገላግለዋል እርሶስ🫵ምን ይጠብቃሉ! ‼️ ጥቂት ፍሬዎች አሉን    ፈጥነዉ ይደዉሉልን‼️ 📞0954633900 📞0954633900 📞0954633900 🙏አያስቡ #ሙሉ_ዋስትና የምንሰጥባቸዉን የተረጋገጡ የቢንቢ እና የበረሮ_የአይጥ ማጥፊያ ባሉበት ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ  እናደርሳለን። 1⃣ ባለ ፈሳሽ የቢንቢ ማጥፊያ 👉ሽታም ሆነ ድምፅ የሌለው። 👉ቢንቢን በፍጥነት የሚያጠፋ። 👉side effect )የሌለዉ። 👉ለማንኛውም ቦታ የሚሆን። 💰ዋጋ 1,650 ብር ብቻ😱       ፈሳሹ ብቻ 650 ብር😱 2⃣የበረሮ እና አይጥ ማጥፊያ 👉በሳይርን ቴክኖሎጂ የሚሰራ 👉💯% የሚያጠፋ አስተማማኝ 👉ምንም side effect የሌለዉ 💰ዋጋ 1699 ብር ብቻ😱 📍#አዲስ_አበባ    📍#ባህርዳር 📍#ደሴ                📍#ኮምቦልቻ   🚚 ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በ 30 ደቂቃ ያሉበት ስናደርስ በሌሎች ከተማዎች በፖስታ ቤት እንልካለን! ‼️ ከመጨረሳችን በፊት    ፈጥነዉ ይደዉሉልን‼️ 📞0954633900 📞0954633900 ✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን በ👉@dubaitera_shop ላይ 🌐 ዕቃዎቹን በደንብ ለማየት @Dubai_tera2 ን   👆👆👆join ይበሉ!

ማኑዋል መኪና መንዳት የአንጎልን ብቃት እንደሚያሳድግ አዲስ ጥናት አመለከተ‼ ማኑዋል መኪና መንዳት ለአእምሮ ጤና ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው በጃፓን የተደረገ አዲስ ጥናት ጠቆመ። ጥናቱ እንደሚያመለክተ
+2
ማኑዋል መኪና መንዳት የአንጎልን ብቃት እንደሚያሳድግ አዲስ ጥናት አመለከተ‼ ማኑዋል መኪና መንዳት ለአእምሮ ጤና ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው በጃፓን የተደረገ አዲስ ጥናት ጠቆመ። ጥናቱ እንደሚያመለክተው ማኑዋል መኪናዎችን ማዘወር ለአውቶማቲክ መኪናዎች ከሚሰጠው ትኩረት ይልቅ የአንጎልን የማስታወስ፣ ትኩረት የመሰብሰብ እና ውሳኔ የመስጠት ብቃት በከፍተኛ ሁኔታ ያነቃቃል። ይህንን ግኝት ይፋ ያደረጉት በቶሆኩ ዩኒቨርሲቲ ታዋቂው የነርቭ ሳይንቲስት ፕሮፌሰር ርዩታ ካዋሺማ ናቸው። በምርምራቸው መሠረት፤ ማኑዋል መኪና በሚነዳበት ወቅት የሚፈለጉት እንደ ክላች መርገጥ፣ ማርሽ መቀየር፣ የነዳጅ መቆጣጠሪያን ማስተካከልና የትራፊክ ፍሰትን በአንድ ላይ ማቀናጀት ያሉ ተከታታይ ተግባራት ከፍተኛ የእውቀት ሥራዎችን የሚያከናውነውን የአንጎል የፊት ክፍል ያነቃቁታል። ይህ በአንድ ጊዜ በርካታ ሥራዎችን የማስተናገድ ሂደት አእምሮ ያለማቋረጥ ንቁ ሆኖ መረጃዎችን እንዲያሰላስል የሚያስገድደው በመሆኑ፣ ለአንጎል ታላቅ የዕለት ተዕለት የስፖርት እንቅስቃሴ ሆኖ ያገለግላል ተብሏል። #WasuMohammed video 👇Like + Follow👇 https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr ==================== ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ  የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4

ሱቅ ሽያጭ ከ23 ካሬሜትር ጀምሮ 🏢 በካዛንቺስ እምብርት የሱቅ ሽያጭ! ከ29 ካሬ ሜትር ጀምሮ — ጥንቅቅ ብሎ የተገነባ የአዲስ አበባ የንግድ ማዕከል በሆነው ካዛንቺስ ሲቲ ሴንተር፣ ለንግድዎ ወይም
ሱቅ ሽያጭ ከ23 ካሬሜትር ጀምሮ 🏢 በካዛንቺስ እምብርት የሱቅ ሽያጭ! ከ29 ካሬ ሜትር ጀምሮ — ጥንቅቅ ብሎ የተገነባ የአዲስ አበባ የንግድ ማዕከል በሆነው ካዛንቺስ ሲቲ ሴንተር፣ ለንግድዎ ወይም ለኢንቨስትመንትዎ የሚሆን እጅግ አትራፊ ሱቆችን በተመጣጣኝ ዋጋ አቅርበናል። 💰 የዋጋ ዝርዝር (በካሬ ሜትር) መሬት ላይ (Ground Floor)፦ 350,000 ብር 1ኛ ፎቅ ላይ፦ 300,000 ብር 2ኛ ፎቅ ላይ፦ 250,000 ብር 3ኛ ፎቅ ላይ፦ 200,000 ብር 💳 ምቹ የክፍያ አማራጭ ቅድመ ክፍያ፦ 40% 2ኛ ክፍያ፦ 30% 3ኛ ክፍያ፦ 30%
ለምን ካዛንቺስ? ከፍተኛ የሰዎች ፍሰት ያለበት፣ አስተማማኝ የገበያ ቀጠና እና የኢንቨስትመንትዎ ዋጋ በየቀኑ የሚጨምርበት ስትራቴጂካዊ ቦታ በመሆኑ!
📞 አሁኑኑ ይደውሉና የቦታው ባለቤት ይሁኑ፡ 0940438843 ተመስገን ጥላሁን የሽያጭ አማካሪ

"የእስራኤል ‘የግዛት ማስፋፋት ፖሊሲ’ ለመካከለኛው ምሥራቅ ትርምስ ነው" ቱርኪዬ የቱርኪዬ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃካን ፊዳን እስራኤል በጋዛ፣ ሊባኖስና ሶሪያ ላይ የምታደርገው ወታደራዊ ግፊትና “የ
+4
"የእስራኤል ‘የግዛት ማስፋፋት ፖሊሲ’ ለመካከለኛው ምሥራቅ ትርምስ ነው" ቱርኪዬ የቱርኪዬ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃካን ፊዳን እስራኤል በጋዛ፣ ሊባኖስና ሶሪያ ላይ የምታደርገው ወታደራዊ ግፊትና “የግዛት ማስፋፋት ፖሊሲ” ለመካከለኛው ምሥራቅ ትርምስና ውድመት እያመጣ ነው ሲሉ ከሰሱ። አንካራ ይህንን ወታደራዊ ግፊት ለመግታት ከአጋሮቿ ጋር እየሰራች መሆኑንም ገልጸዋል። በሌላ በኩል፣ በአሜሪካና በኢራን መካከል የኒውክሌር ጉዳይን እና የታገዱ የፋይናንስ መልቀቅን ያካተተ "ቴክኒካዊ" ድርድር በኳታር ዶሃ እየተካሄደ ነው። የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር የሚደረገው ውይይት “በጣም ጥሩ በሆነ መልኩ” እየተካሄደ መሆኑን አስታውቀዋል።

Update "በቃጠሎው 53 መኖሪያ ቤቶችና አንድ መስጂድ ወድመዋል" ወረዳው በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ 023 ቀጅማ ቀበሌ (ቀሰማ ጎጥ) ህፃናት እሳት አያይዘው ሲጫወቱ በተነሳ አደጋ ከ53 በላይ
+4
Update "በቃጠሎው 53 መኖሪያ ቤቶችና አንድ መስጂድ ወድመዋል" ወረዳው በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ 023 ቀጅማ ቀበሌ (ቀሰማ ጎጥ) ህፃናት እሳት አያይዘው ሲጫወቱ በተነሳ አደጋ ከ53 በላይ ቤቶች እና አንድ መስጂድ ሙሉ በሙሉ መውደማቸውን ወረዳው አስታውቋል። በአደጋው 54 አባወራና እማወራዎችን ያቀፉ 163 የቤተሰብ አባላት ተጎጂ ሆነዋል። የወረዳው ከፍተኛ አመራሮች ጉዳቱን በአካል ተገኝተው የጎበኙ ሲሆን፣ የተጎጂዎችን የጉዳት መጠን በትክክል አጥንቶ በዘላቂነት ለማቋቋም የሚያስችል የቴክኒክ ቡድን ተዋቅሮ ወደ ስራ መግባቱን ገልፀዋል። የሀብሩ ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ተስፋዬ ደምሌ ለመንግስት ድጋፍ ጎን ለጎን በጎ አድራጊዎች፣ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እንዲሁም ግብረሰናይ ድርጅቶች ለተጎጂዎቹ አስቸኳይ ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።

አነጋጋሪው ኢትዮጵያዊ ‼ በደቡብ አፍሪካ ራሱን ለመከላከል ከባድ መሳሪያ የታጠቀው ኢትዮጵያዊ መነጋገሪያ ሆነ‼ ​በደቡብ አፍሪካ የተቀሰቀሰውን የመጤ ጠል (Xenophobic) ጥቃት ለመከላከል፣ አንድ
አነጋጋሪው ኢትዮጵያዊ ‼ በደቡብ አፍሪካ ራሱን ለመከላከል ከባድ መሳሪያ የታጠቀው ኢትዮጵያዊ መነጋገሪያ ሆነ‼ ​በደቡብ አፍሪካ የተቀሰቀሰውን የመጤ ጠል (Xenophobic) ጥቃት ለመከላከል፣ አንድ ኢትዮጵያዊ ነው የተባለ ግለሰብ ከባድ የጦር መሳሪያና ውሾችን ይዞ መታየቱ በማህበራዊ ሚዲያ ከፍተኛ ክርክር አስነስቷል። ​በርካታ ደቡብ አፍሪካውያን ድርጊቱን "የሽብርተኝነት ተግባር" በማለት ግለሰቡ በአስቸኳይ እንዲታሰርና ከሀገር እንዲባረር እየጠየቁ ይገኛሉ። በአንጻሩ የሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ዜጎች ግለሰቡ ንብረቱንና ህይወቱን የመከላከል ሙሉ መብት እንዳለው በመጥቀስ ድርጊቱን ደግፈውታል። ​በአሁኑ ወቅት በደቡብ አፍሪካ በተቀሰቀሰው ሰሞነኛ ሁከት የሁለት ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ የበርካታ ስደተኞች ህይወት ማለፉና ንብረት መውደሙ ይታወቃል። #WasuMohammed video 👇Like + Follow👇 https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr ==================== ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ  የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4

አነጋጋሪው ኢትዮጵያዊ ‼ በደቡብ አፍሪካ ራሱን ለመከላከል ከባድ መሳሪያ የታጠቀው ኢትዮጵያዊ መነጋገሪያ ሆነ‼ ​በደቡብ አፍሪካ የተቀሰቀሰውን የመጤ ጠል (Xenophobic) ጥቃት ለመከላከል፣ አንድ
አነጋጋሪው ኢትዮጵያዊ ‼ በደቡብ አፍሪካ ራሱን ለመከላከል ከባድ መሳሪያ የታጠቀው ኢትዮጵያዊ መነጋገሪያ ሆነ‼ ​በደቡብ አፍሪካ የተቀሰቀሰውን የመጤ ጠል (Xenophobic) ጥቃት ለመከላከል፣ አንድ ኢትዮጵያዊ ነው የተባለ ግለሰብ ከባድ የጦር መሳሪያና ውሾችን ይዞ መታየቱ በማህበራዊ ሚዲያ ከፍተኛ ክርክር አስነስቷል። ​በርካታ ደቡብ አፍሪካውያን ድርጊቱን "የሽብርተኝነት ተግባር" በማለት ግለሰቡ በአስቸኳይ እንዲታሰርና ከሀገር እንዲባረር እየጠየቁ ይገኛሉ። በአንጻሩ የሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ዜጎች ግለሰቡ ንብረቱንና ህይወቱን የመከላከል ሙሉ መብት እንዳለው በመጥቀስ ድርጊቱን ደግፈውታል። ​በአሁኑ ወቅት በደቡብ አፍሪካ በተቀሰቀሰው ሰሞነኛ ሁከት የሁለት ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ የበርካታ ስደተኞች ህይወት ማለፉና ንብረት መውደሙ ይታወቃል።

🔥 ለደላላ ሳይከፍሉ፣ እቃዎን ዛሬውኑ በነፃ ይሽጡ! 🔥 የፈለጉትን ለመሸጥም ሆነ ለመግዛት ምቹና ፈጣን ፕላትፎረም — Fulbek ሥራ ጀምሯል! 🎉 በመካከል ሰው የለም፣ ኮሚሽን የለብዎትም! 100
🔥 ለደላላ ሳይከፍሉ፣ እቃዎን ዛሬውኑ በነፃ ይሽጡ! 🔥 የፈለጉትን ለመሸጥም ሆነ ለመግዛት ምቹና ፈጣን ፕላትፎረም — Fulbek ሥራ ጀምሯል! 🎉 በመካከል ሰው የለም፣ ኮሚሽን የለብዎትም! 100% በነፃ በቀጥታ ከገዢ ወይም ከሻጭ ጋር ይገናኙ። 📱 ስልክ፣ ላፕቶፕ፣ ቲቪ 🚗 መኪና እና ሞተር 🏠 ቤት እና ቦታ (ኪራይ/ሽያጭ) 👗 ፋሽን እና የቤት እቃዎች ⚡️ ለምን ፉልቤክ? • እቃ ለመለጠፍ 1 ደቂቃ ብቻ ነው የሚፈጅብዎት። • በቀጥታ ከገዢ ወይም ከሻጭ ጋር ይደዋወላሉ። • 0% ኮሚሽን! ገንዘብዎን አያባክኑ። 👇 አሁኑኑ ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት መግበያየት ይጀምሩ! 🤖 በቴሌግራም ለመጀመር፡ 👉 @FulbekBot 🌐 በድረ-ገጽ ለመጠቀም፡ 👉 Fulbek.com 📢 የቴሌግራም ቻናላችን፡ 👉 @Fulbek 🎬 የቲቶክ ቪዲዮ ማብራሪያ ለመመልከት፡ 👇 👇 👇 🔗 https://vt.tiktok.com/ZSxT3aEYF/

ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ሜላት ኪሮስ በአሜሪካ ኮንግረስ ዕጩነት ታሪካዊ ድል አስመዘገበች‼ የ29 ዓመቷ ትውልደ ኢትዮጵያዊትና የሕግ ባለሙያ ሜላት አስፋውወሰን ኪሮስ፣ በኮሎራዶ ግዛት በተካሄደው የዲሞክራ
+3
ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ሜላት ኪሮስ በአሜሪካ ኮንግረስ ዕጩነት ታሪካዊ ድል አስመዘገበች‼ የ29 ዓመቷ ትውልደ ኢትዮጵያዊትና የሕግ ባለሙያ ሜላት አስፋውወሰን ኪሮስ፣ በኮሎራዶ ግዛት በተካሄደው የዲሞክራቲክ ፓርቲ የመጀመሪያ ደረጃ የኮንግረስ ዕጩነት ምርጫ የ15 ዘመን ተመራጩን አንጋፋ ፖለቲከኛ በማሸነፍ ታሪካዊ ድል አስመዝግባለች። ዲስትሪክቱ ሙሉ በሙሉ የፓርቲው ጠንካራ ይዞታ በመሆኑ፣ ሜላት በመጪው ምርጫ አሸንፋ የአሜሪካ ኮንግረስን የምትቀላቀል የመጀመሪያዋ የጄን ዜድ (Gen Z) ትውልድ ሴት ተመራጭ እንደምትሆን በእርግጠኝነት ይጠበቃል። ግራ ዘመሟ ዲሞክራቲክ ሶሻሊስቷ ሜላት፣ ለአይሁድ መንግሥት የሚሰጠውን የአሜሪካ ወታደራዊ እርዳታ ማቆምን ጨምሮ ጠንካራ የፖሊሲ አቋሞችን ታራምዳለች።