Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏
Mostrar más📈 Análisis del canal de Telegram Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
El canal Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ (@wasulife) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 232 182 suscriptores, ocupando la posición 104 en la categoría Negocios y el puesto 55 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 232 182 suscriptores.
Según los últimos datos del 11 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -5 826, y en las últimas 24 horas de -446, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: No verificado
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 12.45%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 11.10% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 28 939 visualizaciones. En el primer día suele acumular 25 813 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 122.
📝 Descripción y política de contenido
El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
“እንኳን ደህና መጡ‼
📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed
📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife
ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏”
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 12 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Negocios.
Carga de datos en curso...
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 12 junio | 0 | |||
| 11 junio | 0 | |||
| 10 junio | 0 | |||
| 09 junio | 0 | |||
| 08 junio | +1 | |||
| 07 junio | 0 | |||
| 06 junio | +13 | |||
| 05 junio | 0 | |||
| 04 junio | +2 | |||
| 03 junio | 0 | |||
| 02 junio | +5 887 | |||
| 01 junio | +7 |
| 2 | “እኔ የኢስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር እስከሆንኩ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ አታገኝም” ኔታንያሁ
የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ባወጡት መግለጫ፣ እሳቸው በስልጣን ላይ እስካሉ ድረስ ኢራን የኑክሌር ታጣቂ እንዳትሆን ለማድረግ ሕይወታቸውን እንደሰጡ አስታወቁ።
በጉዳዩ ላይ ከፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ሙሉ በሙሉ እንደሚስማሙም ገልጸዋል።
ላለፉት 30 ዓመታት የኢራንን የኑክሌር ፕሮግራም በመታገል ግንባር ቀደም መሆናቸውን የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ኢራን የአይሁድ መንግስትን ለማጥፋት እንደምትሰራና ይህ እንዳይሆን ለማገድ ቁርጠኛ መሆናቸውን አረጋግጠዋል። | 21 013 |
| 3 | ከ9:30 ጀምሮ ተቋርጦ የነበረው ፌስቡክ አሁን ተመልሷል‼ፌስቡክ በአለም አቀፍ ደረጃ 3.07 ቢሊየን ተጠቃሚዎች አሉት። | 23 907 |
| 4 | ፌስቡክ በአሁኑ ሰዓት በአለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ የመቋረጥ አደጋ (Outage) አጋጥሞታል‼
ችግሩ ተጠቃሚዎች ከፌስቡክ እና ከሜሴንጀር (Messenger) ላይ በራሱ ጊዜ "Log out" እያደረጋቸው እንደሆነና ተመልሰው ለመግባት ሲሞክሩ "unexpected error" (ያልተጠበቀ ስህተት) የሚል መልዕክት እያሳያቸው እንደሆነ ሪፖርት እያደረጉ ነው። በአፕሊኬሽኑም ሆነ በዌብሳይት ለመጠቀም አስቸጋሪ ሆኗል።
📌ችግሩ በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከዛሬ ሰኔ 5/2018 ከቀኑ 9:30 (በአውሮፓውያን 2:30 PM) አካባቢ ጀምሮ ነው በስፋት የታየው።
ችግሩ በአለም አቀፍ ደረጃ የተከሰተ ሲሆን፣ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በየደቂቃው መግባት አለመቻላቸውን ሪፖርት እያደረጉ ይገኛሉ።
ከፌስቡክ በተጨማሪ አንዳንድ የኢንስታግራም (Instagram) ክፍሎች ላይም መቆራረጥ እየታየ ነው።
ችግሩ ከፌስቡክ (Meta) ማዕከላዊ ሰርቨር ጋር የተያያዘ ስለሆነ ከእርስዎ ስልክ ወይም አካውንት ጋር የተያያዘ ችግር አይደለም።
ሜታ (Meta) ችግሩን አስተካክሎ እስኪጨርስ ድረስ የተወሰነ ጊዜ ሊወስድ ስለሚችል በትዕግስት መጠበቅ እንደሚያስፈልግ ተዘግቧል። | 24 701 |
| 5 | #ቴምርሪልስቴት የመኖሪያ አፓርትመንቶችን በቡልጋሪያ ነጃሺ ኢስላማዊ ማዕከል እና መስጂድ ፊት ለፊት በተለያዩ የክፍያ አማራጮች
ለዚህም ምስክር ጥንቅቅ አድርገን በጥራት ሰርተን ያሰረከብናቸው 8 ሳይቶች ናቸው።
📍ቡልጋሪያ
👉 1 መኝታ (68 ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 7,820,000ብር
ቅድመ ክፍያ (20%) = 1,564,000ብር
👉2 መኝታ (81ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 9,315,000ብር
ቅድመ ክፍያ (20%) = 1,863,000ብር
👉 3 መኝታ (121 ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 13,915,000ብር
ቅድመ ክፍያ (20%) = 2,783,000ብር
📍 የንግድ ሱቆች
⨳ #ቡልጋሪያ ላይ ከ900ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣
⨳ #ፒያሳ ላይ ከ1.4ሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣
⨳ #ቃሊቲገላን ላይ ከ500ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ።
📍 አዋሬ (ቤተ-መንግስት ጀርባ)
👉 3መኝታ = 121ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 13.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.6ሚሊዮን)
👉 3መኝታ = 157ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.4ሚሊዮን)
⨳ 30% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ ከ15% - 35% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177 | 22 046 |
| 6 | በዚህ ሰዓት 10:45 ፌስቡክ ተቋርጧል። | 2 747 |
| 7 | ናይጄሪያ ዜጎቿን ከደቡብ አፍሪካ እያስወጣች ነው‼
ናይጄሪያ በደቡብ አፍሪካ ውስጥ የስደተኞች ጥላቻ እየጨመረ በመምጣቱ አንዳንድ ዜጎቿን ወደ አገሯ እየመለሰች ትገኛለች።
በዚህም መሰረት 268 ናይጄሪያውያንን የያዘ አውሮፕላን ከጆሃንስበርግ ሌጎስ ገብቷል።
እንደ ናይጄሪያ ቆንስላ ጽ/ቤት ገለጻ፣ 268ቱ ሰዎች ወደ አገራቸው ለመመለስ ከተመዘገቡ 1ሺ ናይጄሪያውያን መካከል ናቸው።
የናይጄሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርም በገለጻው ይህንኑ ያረጋግጠ ሲሆን ፤ 262 ተሳፋሪዎች እና 3 የመንግስት ባለስልጣናት በበረራው ሌጎስ ደርሰዋል።
ከዚህ ቀደም ጋና፣ ዚምባብዌ እና ማላዊ ዜጎቻቸው ሳውዝ አፍሪካን ለቀው እንዲወጡ አድርገዋል። | 21 850 |
| 8 | #ማስታወቂያ
#የመጀመሪያ ዙር ምዝገባ ላይ ነን
🎉 🎊 🎉 #ቪዛ_በነፃ_ልንሸልማቹ_ነው‼
🕋✨ በአዲሱ የሂጅሪ አመት 1448 ልዩ የኡምራ ጉዞ ✨ ከሀምሌ 1-12
🌙
#አዲሱን_አመት_በአላህ_ቤት_ይጀምሩ!
ከዱንያ ጭንቀት ወጥተው… ወደ መካና መዲና መንፈሳዊ ጉዞ ይጓዙ!
#በኡስታዝ_ባህሩ_ኡመር መሪነት
በወንድም #ኡስማን_አብዱ አስተባባሪነት
በሆሊዴይስ ትራቭል የተዘጋጀ 14ኛ ዙር ልዩ የኡምራ ፕሮግራም!
🕋 7 ቀናትን በመካ
▪️ ኡምራን በሙሉ ምቾት
▪️ ሐረም አቅራቢያ ምቹ ሆቴል
▪️ ጀበለ ኑር፣ ጋሩ ሂራ፣ አረፋ፣ ሚና፣ ሙዝደሊፋ ጉብኝት
📍 ፓኬጁ የሚያካትተው
🕌 4 ቀን በመዲና
▪️ መስጂደል ነበዊ ዝያራ
▪️ ቁባ መስጂድ
▪️ ቁብለተይን
▪️ የኡሁድ ታሪካዊ ቦታዎች ጉብኝት
🛍️ በተጨማሪ በጅዳ ከተማ
✨ ሾፒንግ
✨ ሽርሽር
በቡድን መሪው ሙሉ እገዛ ይከናወናል።
▼ ከዚህም በተጨማሪ ለዚኛው ዙር ደንበኞቻችን ያዘጋጀነው ልዩ ሽልማት አለ።
ለእድለኛ ተጓዥ #ነፃ_የቪዛ አገልግሎት እንሰጣለን። ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ አሁኑኑ ይመዝገቡ
ልብዎን የሚያረጋጋ የኡምራ ጉዞ ከእኛ ጋር ያድርጉ !”
📞 ለምዝገባና ለተጨማሪ መረጃ
0992 232323
0984 777775
📍 አድራሻ፦
ቤተል ፋሚሊ ታወር
3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 305
🏢 #ሆሊዴይስ_ትራቭል
#ኡምራ1448 #መካ #መዲና #ዝያራ #መንፈሳዊ_ጉዞ #Umrah1448
በቴሌግራም ለመመዝገብ @Holidays_Travel
ሆሊዴይስ ትራቭል | 21 173 |
| 9 | ኤርትራ እስራኤልን አወገዘች‼
ፕሬዝዳንቱ በካይሮ ከግብፅ ባለስልጣናት ጋር ባደረጉት ውይይት፣ ኤርትራ እስራኤል በመካከለኛው ምስራቅ የምታደርገውን ወታደራዊ እንቅስቃሴ እንደምታወግዝ እና የግብፅን አቋም እንደምትደግፍ አስታውቃለች።
ግብፅ የእስራኤልን ወታደራዊ እርምጃ በተለይም ከጋዛ እና ፍልስጤም ጋር በተያያዘ በጽኑ የምታወግዝ ሲሆን፣ የኤርትራ ድጋፍም የሁለቱን ሀገራት ቀጠናዊ ህብረት የሚያጠናክር መሆኑ ተገልጿል።
የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገብረመስቀል በበኩላቸው፣ ሁለቱ ሀገራት በኢኮኖሚ፣ በጸጥታ እና በተለያዩ ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመስራት ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ይፋ አድርገዋል። | 24 707 |
| 10 | ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ
ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ ከፍተኛ ጥራት ያለው አገልግሎትን አለም አቀፍ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎችና ቲክኖሎጂ የደረሰበትን ማሸኖችን በመጠቀም የተለያዩ የውበት አገልግሎቶችን የሚሰጥ ማእከል ነው።በውስጡም :-
👉 ከ 10 አመት በላይ ልምድ ባላቸው የቱርክ ባለሙያዎች አጠቃላይ የፀጉር ንቅለ ተከላ እና ለጸጉር መሳሳትና መርገፍ የPRP ህክምና
👉አጠቃላይ የቆዳ ህክምናና እንክብካቤ እና የጸረ እርጅና ህክምና (facial, HydraFacial, different anti-aging therapies)
👉 ከቱርክ በመጡ ባለሙያዎች እና በዘመናዊ ማሽኖች ያለምንም ሰርጀሪ አላስፈላጊ ስብን/ውፍረትን ማጥፋትና የሰውነት ቅርጽን ማስተካከል እንዲሁም በህክምና የታገዘ የአመጋገብ ምክር
👉የዋግምት (Blood cupping) ህክምና
👉 ያለእድሜ የሚመጣን እርጅናን፤ አይን አካባቢ ያሉ መሸብሸቦችን፤ የግንባር መጨማደድን ማስተካከል
👉 የፊትና የከንፈር ቅርጽን ማስተካከል
👉 የBotox እንዲሁም የFiller አገልግሎት
👉 የጠባሳ ህክምና
👉 በሀይፉ ማሽን የፊትን ቆዳ መወጠር ወይንም አንገት ላይ የሚመጣን ውፍረት ማስተካከል
👉 እንዲሁም የተለያዩ የ ሜዞቴራፒ ትሪትመንቶችን ማግኘት ትችላላችሁ
👉 ለቆዳ ተስማሚ የሆኑ ሜዲካል ግሬድ የቆዳ ፕሮዳክቶች
እስከ ምሽቱ 2፡00 እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ሙሉ ቀን ይገኙናል፡፡
አድራሻ:- ወሎ ሰፈር ጋራድ ህንፃ 7ተኛ ፎቅ
ስልክ:- 0966969696
0972939393
አስተማማኝ የመኪና ማቆሚያ አለን
| 23 184 |
| 11 | "ድርድር የለም ሀሰት ነው"ኢራን
ትራምፕ ከኢራን ጋር ስምምነት በዚህ ሳምንት እንደሚፈረም አስታወቁ፤ ኢራን አስተባበለች‼
ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር የተደረሰው ስምምነት በዚህ ሳምንት በአንዲት የአውሮፓ ሀገር እንደሚፈረም አስታውቀዋል።
ይህን ተከትሎም የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ይቀንሳል ያሉ ሲሆን፣ የዜናውን መውጣት ተከትሎ አንድ በርሜል ድፍድፍ ነዳጅ ከ94 ዶላር ወደ 86 ዶላር ወርዷል።
በሌላ በኩል ኢራን በትራምፕ የተናገሩትን አስተባብላ "የተባለው የስምምነት ወሬ ነው፤ ጉዳዩ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ አልደረሰም" ስትል ምላሽ ሰጥታለች። | 23 725 |
| 12 | 🔑 ዲ.ኤም.ሲ ሪልስቴት በጥራት አይደራደርም!
✅ እስከ 30% ቅናሽ ዝቅተኛ ወለልን ጨምሮ ጥራታቸውን የጠበቁ ቤቶችን ከስቱዲዮ እስከ ባለ 4 መኝታ በተለያየ የካሬ አማራጭ እየሸጥን ነው።
▶️ 57 ካሬ 10%= 491,603ብር
▶️ 77ካሬ 10%= 664,095 ብር
▶️ 157ካሬ 10%=1,354,063ብር
▶️ 202 ካሬ 10%=1,734,408 ብር
✅ ከ1አመት እስከ 3አመት ውስጥ ምናስረክባቸው ግንባታቸው 65%, 40% እና 20% የደረሱ አፓርትመንት ቤቶች ሸጠን ልንጨርስ የቀሩን ጥቂት ቤቶች ናቸው:-
✨ ሊኖሩበት ቢፈልጉ ሰላማዊ መንደር
🔹ሊያከራዮት ቢፈልጉ በጥሩ ዋጋ($) እና መልሰው ቢሸጡት በደንብ የሚያተርፉበት ቤቶችን በ 10% 💵 ቅድመ ክፍያ ብቻ አቅርበንሎታል!
💵 60% Bank(ባንክ) አማራጭ
💵 በተጨማሪም ከ15% - እስከ 30% እንደየ አከፋፈሎ ቅናሽ ይደረግሎታል !
💥 እንዲሁም የንግድ ሱቅ ከ29 ካሬ ጀምሮ ለሽያጭ አቅርበንሎታል!
▶️ ቅድመ ክፍያ 15%
▶️ 50 % የባንክ አማራጭ
ፈጥነው ይመዝገቡ!
🏢 ዲ.ኤም.ሲ ሪል እስቴት
ደስታዎ እዚህ ይጀምራል
ለበለጠ መረጃ በ📞 0973050545
0949780807
WhatsApp :
https://wa.me/+251949780807?text=I%20am%20interested%20on%20some%20more%20information
Telegram :
https://t.me/simu0545?text=I%20want%20more%20info%20on%20this | 23 818 |
| 13 | አባቶቻቸው በታጣቂዎች እናቶቻቸው በፖሊስ የተያዙባቸው ልጆች ድምፅ‼
📌የታጋች ቤተሰቦችን ገንዘብ ነጥቆ ያሰረው የደገም ከተማ ፖሊስ ድርጊት ቅሬታ አስነሳ‼
በኦሮሚያ ክልል ሰላሌ ዞን ደገም ከተማ ፖሊስ፣ ታጋች ባሎቻቸውን ለማስለቀቅ ከጎጃም ገንዘብ ይዘው የመጡ ሁለት ሴቶችን ገንዘባቸውን ቀምቶ ካሰረ ሳምንት ማለፉን የሾፌሮች አንደበት አጋርቷል።
ሴቶቹ የመጡት ከጎሃ ፅዮን ወደ ገብረ ጉራቻ ሲጓዙ በታገቱት ባሎቻቸው ምትክ ለአጋቾች የሚከፈል ገንዘብ ይዘው ነበር።
በአሁኑ ወቅት የአጋቾችና የፖሊስ ሰለባ የሆኑት የእነዚሁ ቤተሰቦች ልጆች ለአስከፊ ችግር መጋለጣቸው ታውቋል።
ፖሊስ አጋቾችን መያዝ ባልቻለበት ሁኔታ፣ ለአጋች ሊከፈል የነበረን ገንዘብ ነጥቆ ሴቶቹን ማሰር "በታጋቾች ላይ የሞት ፍርድ ከመፍረድ አይተናነስም" በማለት የሰላሌ ዞን ፖሊስ መምሪያ በአስቸኳይ ጣልቃ በመግባት ሴቶቹን እንዲፈታና ገንዘቡን እንዲመልስ ከቤተሰብ ጥሪ ቀርቧል። | 25 166 |
| 14 | 💥ካሁን በሁዋላ #አይጥ🐀 ፣ #በረሮ እና #ቢምቢ🕷 በፍፁም አታዩም!
🎁 በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥራት ማረጋገጫ ያለዉ ኦሪጅናል Ultrasonic pest repeller አስገብተናል🙏
❇️በፈለጉት ቦታ ላይ በመሰካት ብቻ
👉አይጦችን🐀
👉የወባ ትንኝ(ቢምቢ)🕷
👉ጉንዳን እና በረሮ🪳
👉ማንኛዉንምበራሪ ነፍሳት ላይ
☠ሊቋቋሙት የማይችሉትን frequency በመልቀቅ
ላይመለሱ እሰከ መጨረሻዉ ይሸኛቸዋል!
#ሰዎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት የሌለዉ ሲሆን ወጥመድ ልግዛ አይጥ ልጎትት ሳይሉ አይጦችን 100 ሜትር የሚያርቅ ድንቅ የዘመኑ ዉጤት👏👏
😱 በ 1699 ብር ብቻ ይገላገሉ።
‼️ጥቂት ፍሬዎች ሰላስገባን
ሳንጨረስ ፈጥነዉ ይዘዉን‼️
👇👇👇👇👇👇
👉📞0954633900
👉📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
🚚አዲስ አበባ ላይ ያሉበት በነፃ ስናደርስ ክፍለ ሀገር በፖስታ ቤት እንልካለን።
#ሙሉዋስትና ያለዉ ሲሆን ሰክተዉ አይጥ ወይም ተህዋስ ፎቶ ማንሳት ከቻሉ ሽልማት አሎት!(አይችሉም እንጂ)
🌐ሌሎች ዕቃዎችን ለማየት
@Dubai_tera2 ን
👆👆👆join ይበሉ! | 23 968 |
| 15 | መንግስት 1.8 ትሪሊዮን ብር ገቢ ለመሰብሰብ አቅዷል‼
የፌደራል መንግስት በ2019 በጀት ዓመት የውጭ እርዳታን ጨምሮ 1.8 ትሪሊዮን ብር ጠቅላላ ገቢ ለመሰብሰብ ማቀዱን የገቢ በጀት ረቂቅ ሰነድ አመለከተ።
ይህ ገቢ ከ2018 በጀት ዓመት የ17.4 በመቶ ዕድገት ያሳየ ሲሆን፣ 1.5 ትሪሊዮን ብር (82 በመቶ) የሚሆነው ከታክስ ገቢ የሚሰበሰብ ነው።
በሌላ በኩል የ2019 ጠቅላላ የወጪ በጀት 2.3 ትሪሊዮን ብር ሆኖ የተረቀቀ ሲሆን፣ ይህም የ21.3 በመቶ ጭማሪ አለው።ከወጪው ውስጥ ከፍተኛውን ድርሻ (52.9 በመቶ) የያዘው ለመደበኛ ወጪ የተመደበው 1.2 ትሪሊዮን ብር ሲሆን፣ ለካፒታል ወጪ ደግሞ 568 ቢሊዮን ብር ተመድቧል።
ከመደበኛ ወጪው ውስጥ 542.1 ቢሊዮን ብሩ ለሀገር ውስጥና ውጭ ሀገር ዕዳ ክፍያ፣ እንዲሁም 236.4 ቢሊዮን ብሩ ለማዳበሪያና ነዳጅ ድጎማ የሚውል ነው።
የበጀቱ ማሟያ የሚሆነውና 308.6 ቢሊዮን ብር የደረሰው የተጣራ የበጀት ጉድለት፤ 302.9 ቢሊዮን ብሩ ከሀገር ውስጥ እና 5.7 ቢሊዮን ብሩ ከውጭ ብድር እንደሚሸፈን ታውቋል። ይህ ጉድለት ከአጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት (GDP) አንጻር 1.4 በመቶ ድርሻ አለው። | 23 446 |
| 16 | 👉ከ 450 ሸህ ብር ጀምሮ ሱቅ እና መኖሪያ
👉 ገራዶ መነሀሪያ
ለአጭር ጊዜ (እስከ ግንቦት 26) ብቻ የሚቆይ ልዩ ቅናሽ
ከ ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት - ደሴ
ስልክ 0937411111
0938411111
0914053853
ሊንክ:
https://t.me/+ACPCPoXDK4JlMjA0 | 22 713 |
| 17 | የዓለም ስጋት የነበረው የኢራን ጥቃት ታገደ፤ "የኢስላማባድ ስምምነት" ይፋ ሆነ‼
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትናንት ምሽት በኢራን ላይ ሊሰነዘር ታቅዶ የነበረው መጠነ-ሰፊ የቦምብና የሚሳኤል ጥቃት ትዕዛዝ ሙሉ በሙሉ የተሰረዘበትን ምክንያት አብራሩ።
ውሳኔው የተላለፈው አሜሪካ ከኢራን ከፍተኛ አመራሮች ጋር ባደረገችው አስቸኳይ ውይይት ሲሆን፣ ለ60 ቀናት የሚቆይ ጊዜያዊ የሰላም ስምምነት (MoU) ተደርሷል።
በኳታር እና በፓኪስታን አደራዳሪነት የተመቻቸውና "የኢስላማባድ ስምምነት" የተባለው ይህ ታሪካዊ ሰነድ፣ ሳውዲ አረቢያ፣ ቱርክና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ጭምር የተሳተፉበት አጠቃላይ የክልላዊ ሰላም ማዕቀፍ ነው። ምንም እንኳን እስራኤል ስምምነቱን በጽኑ ብትቃወመውም፣ የአሜሪካው ምክትል ፕሬዚዳንት ጄዲ ቫንስ ሰነዱን በጄኔቫ ለመፈረም ተንቀሳቅሰዋል።
📌 ኢራን ያለ ምንም ማዕቀብ ነዳጇን እንድትሸጥ ይፈቀድላታል።
📌 በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ የንግድ መርከቦች በነፃነት እንዲንቀሳቀሱ እና አሜሪካ የጣለችውን እገዳ እንድታነሳ ያዝዛል።
ይህ ዓለምን ከከፍተኛ ጦርነት የታደገው ስምምነት ሙሉ በሙሉ የሚፈረምበት የቦታና የሰዓት ዝርዝር በቅርቡ ይፋ እንደሚደረግ ፕሬዚዳንት ትራምፕ ገልጸዋል። | 24 185 |
| 18 | ⏰3 ቀን ብቻ ቀረው!
🏷 የ🌌🌌% ቅናሽ 3 ቀናት ብቻ ይቀሩታል!
🖋 Telwin Design Camp | የተሟላ የ 2 ወር የግራፊክ ዲዛይን ኮርስ
🗓 ከሰኔ 22 - ነሐሴ 20/2018
🔖 ወደ ግራፊክ ዲዛይኑ አለም ለመቀላቀል የሚያስፈልጉንን Skills, Tools & Technics አንድ ላይ አጣምሮ የያዘ ፤ ጊዜና አቅም ሳይባክን በአጭር ጊዜ Skill መጨበጥ የሚቻልበት የተሟላ ኮርስ።
🏷 በዚህ ኮርስ የምንማራቸው Technical & Conceptual Skills
✔😄 Adobe Photoshop & 😆 Adobe Illustrator
✔ Graphic design fundamentals
✔Graphic design principles
✔Layout & Composition
✔Color theory
✔Typography
✔Inspiration
✔Mood board
✔Brain storming
🏷በኮርሱ ተግባራዊ ምሳሌዎችና ልምምዶች ላይ የምንሰራቸው ፕሮጀክቶች
✔Social media posters
✔Printing designs
✔Logo & Brand identity designs
🏷በተጨማሪም እንደ ዲዛይነር የሚያስፈልጉንን
✔Client Communication Skills
✔Portfolio building
✔Income opportunities ... እናያለን
🏷 የኮርሱ አሰጣጥ
✔ኮርሱ የሚሰጠው በonline 🔴Live ነው
✔የኮርሱ ክፍለ ጊዜ በሳምንት 3 ቀን ነው
✔የትምህርቱ Video record ከእያንዳንዱ ክፍለጊዜ በኋላ ይደርሳችኋል
❓ መጭውን የክረምት የእረፍት ጊዜ የሚጠቅማችሁን Skill በመማር ማሳለፍ የምትፈልጉ ተማሪዎች ከሆናችሁ
❓ስራ ላይ ያላችሁ ፤ ነገር ግን ተጨማሪ ገቢ የምታገኙበትን Tangible skill ለመጨበጥ እያሰባችሁ ካላችሁ፣
❓ የግራፊክ ዲዛይን ዝንባሌ እያላችሁ እንዴትና በምን መልኩ ወደ ዲዛይኑ ዓለም መቀላቀል እንዳለባችሁ ግራ ከገባችሁ
✅ ይህ ኮርስ ለእናንተ ነው!
🗓 እስከ ሰኔ 7 ድረስ የሚቆየውን የ🌌🌌% Discount ተጠቀሙ
➡️ telwincreative.com ላይ በመግባት ተመዝገቡ!
📥 ኮርሱን በተመለከተ ለሚኖራችሁ ማነኛውም ጥያቄ Inbox @TelwinConnect ላይ አናግሩኝ
🌐 Telegram Channel @TelwinCreative | 25 916 |
| 19 | ህውሃት በቅርብ ቀናት ጦርነት ይከፍታል ተባለ‼
"ኢትዮጵያ ዳግም ወደ ጦርነት መግባት የለባትም" አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እና አቶ ጌታቸው ረዳ
ህወሓት ከኤርትራ መንግሥት ጋር በፈጠረው ስውር ጥምረት በሚቀጥሉት ቀናት በፌደራል መንግሥቱ ላይ ጥቃት ለመሰንዘር መወሰኑን የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እና የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ጌታቸው ረዳ አስጠነቀቁ።
ባለሥልጣናቱ በአልጀዚራ ላይ በጋራ ባስነበቡት ጽሑፍ፤ በአስመራ፣ በመቀሌና በሱዳን በምስጢር የተደራጀው "ጽምዶ" የተሰኘው ጥምረት የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት በመጣስ ወደ ማጥቃት ለመሸጋገር መዘጋጀቱን ገልጸዋል።
ህወሓት የትግራይ ሕዝብ የጦርነት አጀንዳውን በግልጽ ውድቅ ቢያደርግበትም፣ የኤርትራን ቀጥተኛ ድጋፍ በመጠቀም ከፍተኛ ተዋጊ ኃይል ማሰልጠንና ማስታጠቅ መቀጠሉን ጠቁመዋል።
ኢትዮጵያ ዳግም ወደ አስከፊ ቀጠናዊ ቀውስና ጦርነት እንዳትገባ፣ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በጥምረቱ ላይ አስቸኳይና ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ተጽዕኖ እንዲያደርግ ባለሥልጣናቱ ጥሪ አቅርበዋል። | 31 504 |
| 20 | ኦባሳንጆ በመቀሌ ምን ተወያዩ‼
ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ከአፍሪካ ህብረት የምስራቅ አፍሪካ ልዩ መልዕክተኛ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ ጋር ዛሬ በመቀሌ ውይይት አድርገዋል።
በውይይቱ ላይ የተሳተፉት አምባሳደር አዲስዓለም ባሌማ እንደገለጹት፤ ለትግራይ ቲቪ ሲናገሩ በትግራይ በኩል ህዝብን የሚያድን ፈጣንና ተግባራዊ እንቅስቃሴ እንዲደረግ ፍላጎት እንዳለ ለልዩ መልዕክተኛው ተገልጾላቸዋል ብለዋል።
አምባሳደሩ አክለውም፣ በትግራይ በኩል ችግሮች በውይይትና በድርድር እንዲፈቱ ፍላጎት ቢኖርም፣ የፌዴራል መንግስቱ ግን የፕሪቶሪያውን ስምምነት በመጣስ በትግራይ ላይ ከበባና ጥቃት እያደረሰ መሆኑን ለልዩ መልዕክተኛው ማስረዳታቸውን ገልጸዋል። በዚህም ምክንያት የተፈናቀለው ህዝብ በበሽታና በረሃብ እያለቀ መሆኑንና በወራሪ ኃይሎች ስር ያለው ህዝብም እየተሰቃየ እንደሚገኝ አብራርተዋል።
የአፍሪካ ህብረት ልዩ መልዕክተኛ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ በበኩላቸው፣ ከዶ/ር ደብረጽዮን ጋር ያደረጉት ውይይት መልካም የነበረ መሆኑን ጠቅሰው፤ የውይይቱ ዋና ዓላማ አሁን ያለውን ውጥረት ማርገብና ዘላቂ ሰላም የሚመጣበትን ሁኔታ ማመቻቸት እንደሆነ አስታውቀዋል። | 30 393 |
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
