Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏
Mostrar más📈 Análisis del canal de Telegram Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
El canal Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ (@wasulife) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 243 221 suscriptores, ocupando la posición 99 en la categoría Negocios y el puesto 47 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 243 221 suscriptores.
Según los últimos datos del 26 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 2 500, y en las últimas 24 horas de -305, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: No verificado
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 12.69%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 10.71% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 30 889 visualizaciones. En el primer día suele acumular 26 084 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 129.
📝 Descripción y política de contenido
El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
“እንኳን ደህና መጡ‼
📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed
📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife
ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏”
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 27 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Negocios.
Carga de datos en curso...
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 27 julio | +1 | |||
| 26 julio | +2 | |||
| 25 julio | 0 | |||
| 24 julio | 0 | |||
| 23 julio | +5 236 | |||
| 22 julio | +3 285 | |||
| 21 julio | +423 | |||
| 20 julio | 0 | |||
| 19 julio | 0 | |||
| 18 julio | 0 | |||
| 17 julio | 0 | |||
| 16 julio | 0 | |||
| 15 julio | +5 | |||
| 14 julio | 0 | |||
| 13 julio | 0 | |||
| 12 julio | 0 | |||
| 11 julio | +4 847 | |||
| 10 julio | +93 | |||
| 09 julio | 0 | |||
| 08 julio | 0 | |||
| 07 julio | 0 | |||
| 06 julio | 0 | |||
| 05 julio | +1 | |||
| 04 julio | 0 | |||
| 03 julio | 0 | |||
| 02 julio | +9 | |||
| 01 julio | 0 |
| 2 | ወደ ቆቦ አቅጣጫ‼
የህወሃት ታጣቂዎች ከአላማጣ ወደ ቆቦ በባቡሩን መንገድ እንቅስቃሴ መጀመራቸው ተሰምቷል።
ህውሃት በዚህ ክረምት ግጭት ለመቀስቀስ ተደጋጋሚ ፉከራዎች ሲያሰማ ቆይቷል።
ጠቅላይ ሚንስትር አብይ ሰኔ 30/2018 በፓርላማ ቀርበው"እኛ ስላልፈለግን እንጅ ህውሃት ወደ ጦርነት እንድንገባ በተደጋጋሚ ትንኮሳ እየፈፀመ ነው።በቂ ምክንያት ነበረን"በማለት ሂደቱን ገልፀው ነበር።
ክረምትን እየጠበቀ የሚቀሰቀሰው ግጭት ዘንድሮ ኤርትራን እንደሚጨምር ሲጠቀስ ነበር።የዛሬ የታጣቂዎቹ እንቅስቃሴ ጭፍራን ኢላማ ያደረገ ትንኮሳ ሊሆን እንደሚችል ምንጮቼ ጠቁመዋል። | 14 254 |
| 3 | ማስታወቂያ:-
የማህበራዊ ሚዲያ ቻናሎችን በተመጣጣኝና አስተማማኝ ዋጋ እንገዛለን!
የምንገዛቸው፦
🎬 YouTube: ሞኒታይዝ የሆኑ ቻናሎች
🚀 Telegram: ከ 100k+ አባላት በላይ
📱 TikTok: ከ 200k+ ተከታዮች በላይ
🌐 Facebook: ከ 250k+ ላይክ/ፎሎወርስ በላይ
⚠️ መሟላት ያለበት መስፈርት፦
አካውንቶቹ ከማንኛውም የኮፒራይት፣ የቆይታ እገዳ (Strike/Ban) እና ከማንኛውም ሕገ-ወጥ ነገር ነፃ መሆን አለባቸው።
👉 አሁኑኑ ያነጋግሩን፦ https://t.me/nebaaddis
⚡ ፈጣን እና ታማኝ አገልግሎት! | 13 741 |
| 4 | ከቦሌ ወደ ደሴ ኮምቦልቻ የሚበሩ መንገደኞች የእቃ መጥፋት ቅሬታ አነሱ‼
ከቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የሀገር ውስጥ ተርሚናል ተነስተው ወደ ወሎ ኮምቦልቻ ኤርፖርት በሚበሩ መንገደኞች ላይ ተደጋጋሚ የየእቃ መጥፋት ቅሬታ እየቀረበ ይገኛል።መንገደኞች ከሻንጣዎቻቸው ውስጥ ስልኮችና ሌሎች ውድ ንብረቶች እየጠፉባቸው መሆኑን ገልጸዋል።
አብዛኞቹ መንገደኞች ጥርጣሬያቸውን በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የሀገር ውስጥ ተርሚናል ላይ ነው። ምክንያቱም የኮምቦልቻ ኤርፖርት ጥቂት በረራዎች ብቻ የሚያስተናግድ በመሆኑ ሻንጣ ከአውሮፕላን ወጥቶ እጃቸው እስኪገባ ድረስ በቅርብ የሚከታተሉት ሲሆን፣ ቦሌ ላይ ግን በሚፈጠረው መጨናነቅ ምክንያት የሻንጣ አጫጫን ሂደቱን ለመከታተል ባለመቻላቸው ነው።
ስለሆነም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉዳዩን በአስቸኳይ ፈትሾ አስፈላጊውን ማስተካከያ እንዲያደርጉ መንገደኞች ጥሪ አቅርበዋል። | 21 383 |
| 5 | 👉ከ 470 ሸህ ብር ጀምሮ እንደ አቅምዎ ሱቅ እና መኖሪያ
👉 ገራዶ መነሀሪያ
👉 መሠረተ ልማት የተሟላለት
ለአጭር ጊዜ (እስከ ሀምሌ 15 ) ብቻ የሚቆይ ልዩ
ቅናሽ
👉 በአካል ስራችንን እና ሳይታችንን ጎብኝተው ሲመርጡን ብቻ ይቀላቀሉ።
ከ ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት - ደሴ
ስልክ 0937411111
0938411111
0914053853
ሊንክ:
https://t.me/CyMSa4WStw84YTM0 | 18 983 |
| 6 | የክፍል አለቃውን የገደለው ተማሪ‼
📌ት/ቤቶች ለቀጣዩ ዓመት ግንዛቤ ውሰዱበት።
በጅማ ከተማ ሔርማታ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የክፍል አለቃውን የገደለው ተማሪ ሙአዝ ቢላል በ15 ዓመት እስራት እንዲቀጣ የጅማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ አስተላለፈ።
ተከሳሹ ክፍሉን ሲረብሽ ቆይቶ በመስኮት ዘሎ በመውጣቱ፣ የክፍሉ አለቃ ተማሪ ሙሳብ መሀመድ ድርጊቱን በመቃወሙ ውዝግብ ተነስቷል።
በዚህም የተበሳጨው ተማሪ ሙአዝ ቢላል አስቀድሞ ደብቆ ይዞት በገባው ጩቤ የክፍሉን አለቃ ወግቶ ህይወቱ እንዲያልፍ አድርጓል።
ፖሊስ አጣርቶ ያቀረበውን መዝገብ የተመለከተው ፍርድ ቤቱ፣ በሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ባዋለው ችሎት ተከሳሹ ጥፋተኛ መሆኑን በማረጋገጥ የ15 ዓመት እስራት በይኖበታል። | 21 055 |
| 7 | 🚀 ጨረታ መፈለግ ከእንግዲህ ቀላል ነው!
Onetender ET የመንግስት፣ የግል ድርጅቶች እና NGO ጨረታዎችን ከተለያዩ ምንጮች በማሰባሰብ በአንድ ቦታ ያቀርብልዎታል።
📢 በየቀኑ 200+ አዳዲስ ጨረታዎች
✅ ፈጣን እና ቀላል ፍለጋ
✅ 50+ የጨረታ ምድቦች
✅ በክልል እና በድርጅት ማጣሪያ
✅ የመዝጊያ ቀን ማሳሰቢያ
✅ ፈጣን የጨረታ ማሳወቂያዎች
የንግድ እድሎችን እንዳያመልጥዎ!
👉 አሁን ቻናሉን ይቀላቀሉ: @OnetenderET
💬 ለተጨማሪ ድጋፍ: @OnetenderSupport
#OnetenderET #ጨረታ #Ethiopia #Tender #Procurement #Business | 19 547 |
| 8 | የመንግስት ከፍተኛ የፀጥታ አመራር ሆነው በጎን ታጣቂ ቡድን ያደራጁት ሰው‼
የቀድሞው የሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ እና የቀድሞው የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር ሽመልስ ቶማስ በጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ አስተላለፈ።
ፍርድ ቤቱ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን መዝኖ እንዳረጋገጠው፣ ተከሳሾቹ ስልጣናቸውን አላግባብ በመጠቀም "የሲዳማ ነፃነት ሠራዊት (ሲነሠ)" የተባለ ታጣቂ ቡድን በማደራጀትና ተደራራቢ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን በመፈጸማቸው ጥፋተኛ ሆነው ተግኝተዋል።
በዚህም መሰረት አቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ በ10 ዓመት ከአምስት ወር ጽኑ እስራት እና በ4,000 ብር መቀጮ፣ የቀድሞው ኮሚሽነር ሽመልስ ቶማስ ደግሞ በአንድ ዓመት ከስድስት ወር ጽኑ እስራት እና በ1,000 ብር መቀጮ እንዲቀጡ ተወስኖባቸዋል። | 19 722 |
| 9 | እድሉ እንዳያመልጦ 🎯
📍 በለቡ መብራት
#በ30% ቅናሽ! (100% ለሚከፍሉ)
እንዲሁም በግንባታ ሂደት ለሚከፍሉ
#በ10% ቅድመ ክፍያ
🔥እንዲሁም የንግድ ሱቆችን ከ 27ካሬ ጀምሮ ያገኛሉ
▶️ቅድመ ክፍያ 15%
▶️ 50 % የባንክ አማራጭ
👉 59ካሬ መኖሪያ አፓርትመንት
ቅድመ ክፍያ 10%= 490,000 ብር
👉 ባለ አንድ መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%= 640,000 ብር
👉 ባለ ሁለት መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%= 960,000ብር
👉 ባለ ሶስት መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%=1.2 ሚሊ
👉 ባለ አራት መኝታ
ቅድመ ክፍያ=1.5 ሚሊ
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
🎯አሊያም 30% ግንባታው እስኪጠናቀቅ ከፍላችሁ 60% በባንክ ረጅም አመት በሚከፈል
💥ማራኪ የቤት ዲዛይኖቻችን ለሁሉም የሚስማሙ, ሁሉም ቤቶቻችን ተጨማሪ የሰራተኛ ክፍል እና ስቶር እንዲሁም ላውንደሪ ክፍል ያላቸው!
⩩25% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፤ ከከፈሉት ላይ ከ13 -30% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
ለበለጠ መረጃ በ📞 +251997398676
+251997248676 | 19 342 |
| 10 | ተፈታኞች ወደ መቐለ ዩኒቨርሲቲ መግባት ጀመሩ‼
በትግራይ ክልል የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በወረቀት የሚወስዱ ተማሪዎች ወደ መቐለ ዩኒቨርሲቲ ግቢዎች መግባት መጀመራቸውን ዩኒቨርሲቲው አስታወቀ።
ለተፈታኞቹ እስከ ነገ ድረስ አቀባበል የሚደረግላቸው ሲሆን፣ አስፈላጊው ገለፃና ማብራሪያ ከተሰጣቸው በኋላ ከሐምሌ 22 እስከ 24 ቀን ፈተናውን እንደሚወስዱ ተገልጿል።
ህውሃት ከሳምንታት በፊት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን በራሴ ፈተና አውጥቼ እፈትናለሁ።ዩኒቨርስቲም እመድባለሁ ሲል እንደነበር ይታወሳል። | 21 132 |
| 11 | ‼️ አልቃ የነበረችዉ ተዓምረኛዋ ገላግሌ ገብታለች ፈጥነዉ ይዘዙን!
💯% አስተማማኝ
የሆነ #የበረሮ እና #የአይጥ ማጥፊያ ባሉበት ይቀበሉ!
📍#አዲስ_አበባ 📍#ባህርዳር
📍#ደሴ 📍#ደ_ብረሀን
📍#ኮምቦልቻ
🚚 ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በ 30 ደቂቃ ያሉበት ስናደርስ በሌሎች ከተማዎች በፖስታ ቤት እንልካለን!
‼️ ከመጨረሳችን በፊት
ፈጥነዉ ይደዉሉልን‼️
📞0954633900
📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
✅በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥራት ማረጋገጫ ያለዉ ኦሪጅናል Ultrasonic pest repeller 🙏
❇️በፈለጉት ቦታ ላይ በመሰካት ብቻ
👉አይጦችን🐀
👉 በረሮ 🪳 እና ጉንዳን
👉የወባ ትንኝ(ቢምቢ)🕷
👉ማንኛዉንምበራሪ ነፍሳት ላይ
☠ሊቋቋሙት የማይችሉትን frequency በመልቀቅ
ላይመለሱ እሰከ መጨረሻዉ ይሸኛቸዋል!
#ሰዎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት የሌለዉ ሲሆን ወጥመድ ልግዛ አይጥ ልጎትት ሳይሉ አይጦችን እንዲሁም በረሮን 100 ሜትር የሚያርቅ ድንቅ የዘመኑ ዉጤት👏👏
😱 በ 1699 ብር ብቻ ይገላገሉ።
‼️ጥቂት ፍሬዎች ሰላስገባን
ሳንጨረስ ፈጥነዉ ይዘዙን‼️
👇👇👇👇👇👇
👉📞0954633900
👉📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
🚚አዲስ አበባ እና ጠበጠቀስናቸዉ ከተሞች ላይ ያሉበት በነፃ ስናደርስ ለሌሎች ከተሞች በፖስታ ቤት እንልካለን።
#ሙሉዋስትና ያለዉ ሲሆን ሰክተዉ አይጥ ወይም ተህዋስ ፎቶ ማንሳት ከቻሉ ሽልማት አሎት!(አይችሉም እንጂ)
🌐ሌሎች ዕቃዎችን ለማየት
@Dubai_tera2 ን
👆👆👆join ይበሉ! | 19 660 |
| 12 | ባንኩ 18 ከፍተኛ አመራሮችን አገደ‼
ግሎባል ባንክ በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ በፍጥነት መውጣቱን ተከትሎ ወደ ከፍተኛ ትርምስ መግባቱ ተገለጸ።
የባንኩ ዳይሬክተሮች ቦርድ ከባለአክስዮኖች በተደረገ ተነሳሽነት ባካሄደው ምርመራ ፕሬዝደንቱን ዶክተር ተስፋዬ ቦሩን፣ አንድ የቦርድ አባል እና 17 የሥራ ሃላፊዎችን ጨምሮ 18 ከፍተኛ አመራሮችን አግዷል።
ፕሬዝደንቱ ከሀገር ውጭ በመሆናቸው ለሌላ አካል ሰጥተውት የነበረውን ውክልና ቦርዱ በማሻር፣ አቶ ሳህለሚካኤል መኮንንን ጊዜያዊ ፕሬዝደንት አድርጎ ሰይሟል።
ባለፈው ሐሙስ በስካይላይት ሆቴል በተካሄደውና 50 ባለአክስዮኖች በተገኙበት ስብሰባ ላይ በተተኪ አመራሮች ሰየማ ላይ ውዝግብ በመነሳቱ ያለ ስምምነት መጠናቀቁን የፎርቹን ዘገባ ያመለክታል።
ይህ ችግር የተከሰተው ባንኩ ሀብቱ በ42 ፐርሰንት አድጎ 34.43 ቢሊዮን ብር መድረሱን ባስታወቀ ማግስት ነው።
#WasuMohammed
video 👇Like + Follow👇
https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr
====================
ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 | 19 710 |
| 13 | #ቴምርሪልስቴት #ቴምርፕሮፐርቲስ
👉Studio 32ካሬ 1 መኝታ 60ካሬ ጀምሮ 2 መኝታ 90ካሬ ጀምሮ እና 3 መኝታ ከ 118ካሬ ጀምሮ
👉40% ለምትከፍሉ 10% ቅናሽ ቀሪውን 60% ቤቱን ስትረከቡ የምትከፍሉት
👉100% ለሚከፍሉ እስከ 35% ቅናሽ
👉20% ከፍለው ቀሪውን በ 16 ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
👉 በመገናኛ ዲያስፖራ አደባባይ ፊት ለፊት(የካ ክፍለ ከተማ ጀርባ) ከቴምር ሪልስቴት
👉በተጨማሪም በቡልጋሪያ ነጃሺ ኢስላማዊ ማዕከል እና መስጂድ ፊት ለፊት እና በአዋሬ(ቤተመንግስት አጠገብ) አፓርትመንቶች አሉን
💥 የንግድ ሱቆች
#ቡልጋሪያ ላይ ከ900ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣
#ፒያሳ ላይ ከ1.4ሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣
#ቃሊቲገላን ላይ ከ500ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ።
#ሳር ቤት አዳምስ አጠገብ ከ 900ሺ ብር ቅድመ ክፍያ
🎯ልብይበሉ
# ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት ነው
#ቴምርሪልስቴት #ቴምርፕሮፐርቲስ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
Telegram :@KalTemerRealEstate | 21 820 |
| 14 | "የአሸናፊዎች አሸናፊ ፍልሚያ ለማድረግ እየተዘጋጀን ነው"ፈትለወርቅ
ህውሃት ገዥው ብልፅግናን ካሸነፈ በኋላም ስለቀጠዩ ፍልሚያ እየገለፀ ይገኛል።
የህወሓት ፅ/ቤት ሃላፊ ፈትለወርቅ(ሞንጆሪኖ)
"ዋናው ነገር ብልፅግናን ለመጣል ፍላግት ያሳይ እንጂ የትኛውም ስብስብ እርስ በራሱ እሳትና ጭድ ቢሆንም እንኳን አብረን እንሰራለን። ብልፅግናን ከጣልን በኃላ ደግሞ የአሸናፊዎች አሸናፊ ለመለየት ሌላ ዙር ፍልሚያ ይኖረናል።ለዚህም እየተዘጋጀን ነው።"በማለት ስትናገር ተሰምታለች።
መጨረሻ ላይም"ከድል በኋላ" ፍልሚ እንደሚጠብቀው እያወቀ ፅምዶን የሚቀላቀል አለወይ የሚለው ጥያቄ ተዘንግቷ በሚል አስተያየት ሲሰጥ ተመልክተናል። | 29 068 |
| 15 | ይሄኛው በግል ቀርቧል‼
አደይ አበባን በኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ላይ በአርማነት እንዲቀመጥ በግል ሃሳብ ቀርቧል።
ብሩክ አበጋዝ በፌስቡክ ገፁ ይህንን አርማ ሰንደቅ ዓላማው ላይ እንዲቀመጥ ሀሳብ ሰጥቷል። ሃሳቤን ስሰጥ ከመሬት ተነስቼ ሳይሆን በምክንያት ነው። ብሎ ተከታዮቹን አስረጅ ምክንያቶች አስቀምጧል።
📌1ኛ አደይ አበባ በኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ በሁሉም አካባቢዎች በብዛት የሚበቅል አገር በቀል አበባ ነው። ሰንደቅ ዓላማ የአንድ አገር የመሬት እና የሕዝብ መገለጫ እንደመሆኑ መጠን፣ ከውጭ ከተወሰዱ ወይም ረቂቅ ከሆኑ ምስሎች ይልቅ ከገዛ ምድራችን ከበቀለ ተፈጥሯዊ ሀብት የሚመነጭ አርማ መጠቀም አገራዊ ማንነትን በተፈጥሯችን ላይ ለማፅናት ይረዳል።
📌2ኛ አደይ አበባ የሚያበበው የክረምቱ ጨለማ፣ ከባድ ዝናብ እና ጭቃ አልፎ መስከረም ሲጠባ ነው። በመሆኑም ከአስቸጋሪ እና ከጨለማ ጊዜያት በኋላ የሚመጣን ብርሃን እና ሰላም፣ አዲስ ተስፋን እና የብልፅግና ምዕራፍን እንዲሁም የኢትዮጵያን አዲስ ትንሣኤ እና የፀሐይ መውጣት ይወክላል።
📌3ኛ በኢትዮጵያ የታሪክ አጋጣሚዎች በተለያዩ ጊዜያት የመጡ አርማዎች ወይም ኮከቦች የየራሳቸው የፖለቲካ ርዕዮት ስለነበራቸው አከራካሪ ነበሩ። አደይ አበባ ግን ከተፈጥሮ ጋር የተቆራኘ በመሆኑ በሁሉም የኢትዮጵያ ብሔረሰቦች እና የእምነት ተከተዮች ዘንድ ያለ ልዩነት እኩል የሚወደድ፣ ያለምንም የፖለቲካ ወገንተኝነት ሙሉ ሕዝብን በአንድነት የሚያስተሳስር፣ የደስታ፣ የፍቅር እና የሕብረት ሁለንተናዊ መግለጫ ነው።
📌4ኛ በምስሉ ላይ ያለው አርማ የተለመደውን የአደይ አበባ ቅርፅ ብቻ ሳይሆን፣ ከባህላዊ የኢትዮጵያ የጥልፍ እና የሐረግ ጥበብ ጋር የተዋሃደ ነው። የቢጫው ሐረግ መጠላለፍ የሕዝቦችን የተሳሰረ ታሪክ፣ ወንድማማችነት እና የማይበጠስ አብሮነት ያሳያል።
ስለሆነም አደይ አበባን በአርማነት በመምረጥ አገራችንን ከተፈጥሮዋ እና ከወደፊት ተስፋዋ ጋር በማስተሳሰር፤ ከፖለቲካ ውዝግብ የፀዳ እና ሁሉንም ያቀፈ አዲስ ብሔራዊ መታወቂያ ለመፍጠር ይረዳል።ምክክሩ ባይጋብዘንም ከውጭ ሆነን ለመካሪወቹ ሀሳብ ለመስጠት አይከለክለንም።በማለት Brook Abegaz ሃሳቡን አጋርቷል። | 1 |
| 16 | 8 ዓመት‼
ኢንጂነር ስመኘው በቀለ ከዚህ ዓለም በሞት ከተለዩ ዛሬ ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም 8 ዓመት ሞላቸው።
ኢንጂነር ስመኘው ሐምሌ 19 ቀን 2010 ዓ.ም. መስቀል አደባባይ በሚገኘው መኪናቸው ውስጥ ህይወታቸው አልፎ መገኘቱ በወቅቱ ትልቅ መነጋገሪያና ከባድ ሃዘ የፈጠረ ነበር።የህዳሴ ግድቡ ሲነሳ በብዙዎች ዘንድ ስማቸው ይታወሳል።
#WasuMohammed
video 👇Like + Follow👇
https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr
====================
ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 | 29 609 |
| 17 | ማስታወቂያ:-
የማህበራዊ ሚዲያ ቻናሎችን በተመጣጣኝና አስተማማኝ ዋጋ እንገዛለን!
የምንገዛቸው፦
🎬 YouTube: ሞኒታይዝ የሆኑ ቻናሎች
🚀 Telegram: ከ 100k+ አባላት በላይ
📱 TikTok: ከ 200k+ ተከታዮች በላይ
🌐 Facebook: ከ 250k+ ላይክ/ፎሎወርስ በላይ
⚠️ መሟላት ያለበት መስፈርት፦
አካውንቶቹ ከማንኛውም የኮፒራይት፣ የቆይታ እገዳ (Strike/Ban) እና ከማንኛውም ሕገ-ወጥ ነገር ነፃ መሆን አለባቸው።
👉 አሁኑኑ ያነጋግሩን፦ https://t.me/nebaaddis
⚡ ፈጣን እና ታማኝ አገልግሎት! | 27 977 |
| 18 | 8 ዓመት‼
ኢንጂነር ስመኘው በቀለ ከዚህ ዓለም በሞት ከተለዩ ዛሬ ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም 8 ዓመት ሞላቸው።
ኢንጂነር ስመኘው ሐምሌ 19 ቀን 2010 ዓ.ም. መስቀል አደባባይ በሚገኘው መኪናቸው ውስጥ ህይወታቸው አልፎ መገኘቱ በወቅቱ ትልቅ መነጋገሪያና ከባድ ሃዘ የፈጠረ ነበር።የህዳሴ ግድቡ ሲነሳ በብዙዎች ዘንድ ስማቸው ይታወሳል። | 1 |
| 19 | ኢራን ማስጠንቀቂያ ሰጠች‼
📌 ብሪታንያ የጦር ኃይሏን በተጠንቀቅ አቆመች
ኢራን አሜሪካ የብሪታንያን የጦር ሰፈሮች ተጠቅማ በላያቸው ላይ ጥቃት ካካሄደች የዩናይትድ ኪንግደም የጦር ሰፈሮች «ህጋዊ የጥቃት ኢላማ» ይሆናሉ ስትል አሰጠነቀቀች።
ብሪታንያ በበኩሏ የኢራንን ማስጠንቀቂያ ተከትሎ አገሯን፣ ህዝቧንና ጥቅሟን ከማንኛውም ጥቃት ለመከላከል የታጠቁ ኃይሎቿ በቀን 24 ሰዓት በተጠንቀቅ ላይ እንደሚገኙ እና ከኔቶ አጋሮቿ ጋር በጥምረት ዝግጁ መሆኗን አስታውቃለች። | 27 094 |
| 20 | 🚀 ጨረታ መፈለግ ከእንግዲህ ቀላል ነው!
Onetender ET የመንግስት፣ የግል ድርጅቶች እና NGO ጨረታዎችን ከተለያዩ ምንጮች በማሰባሰብ በአንድ ቦታ ያቀርብልዎታል።
📢 በየቀኑ 200+ አዳዲስ ጨረታዎች
✅ ፈጣን እና ቀላል ፍለጋ
✅ 50+ የጨረታ ምድቦች
✅ በክልል እና በድርጅት ማጣሪያ
✅ የመዝጊያ ቀን ማሳሰቢያ
✅ ፈጣን የጨረታ ማሳወቂያዎች
የንግድ እድሎችን እንዳያመልጥዎ!
👉 አሁን ቻናሉን ይቀላቀሉ: @OnetenderET
💬 ለተጨማሪ ድጋፍ: @OnetenderSupport
#OnetenderET #ጨረታ #Ethiopia #Tender #Procurement #Business | 25 109 |
