Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
کانال Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ (@wasulife) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 242 120 مشترک است و جایگاه 95 را در دسته تجارت و رتبه 48 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 242 120 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 01 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 10 819 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -206 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 12.08% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 10.43% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 29 246 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 25 245 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 135 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“እንኳን ደህና መጡ‼
📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed
📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife
ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 02 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته تجارت تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 02 ژوئیه | 0 | |||
| 01 ژوئیه | 0 |
| 2 | Update
"በቃጠሎው 53 መኖሪያ ቤቶችና አንድ መስጂድ ወድመዋል" ወረዳው
በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ 023 ቀጅማ ቀበሌ (ቀሰማ ጎጥ) ህፃናት እሳት አያይዘው ሲጫወቱ በተነሳ አደጋ ከ53 በላይ ቤቶች እና አንድ መስጂድ ሙሉ በሙሉ መውደማቸውን ወረዳው አስታውቋል።
በአደጋው 54 አባወራና እማወራዎችን ያቀፉ 163 የቤተሰብ አባላት ተጎጂ ሆነዋል።
የወረዳው ከፍተኛ አመራሮች ጉዳቱን በአካል ተገኝተው የጎበኙ ሲሆን፣ የተጎጂዎችን የጉዳት መጠን በትክክል አጥንቶ በዘላቂነት ለማቋቋም የሚያስችል የቴክኒክ ቡድን ተዋቅሮ ወደ ስራ መግባቱን ገልፀዋል።
የሀብሩ ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ተስፋዬ ደምሌ ለመንግስት ድጋፍ ጎን ለጎን በጎ አድራጊዎች፣ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እንዲሁም ግብረሰናይ ድርጅቶች ለተጎጂዎቹ አስቸኳይ ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል። | 20 235 |
| 3 | አነጋጋሪው ኢትዮጵያዊ ‼
በደቡብ አፍሪካ ራሱን ለመከላከል ከባድ መሳሪያ የታጠቀው ኢትዮጵያዊ መነጋገሪያ ሆነ‼
በደቡብ አፍሪካ የተቀሰቀሰውን የመጤ ጠል (Xenophobic) ጥቃት ለመከላከል፣ አንድ ኢትዮጵያዊ ነው የተባለ ግለሰብ ከባድ የጦር መሳሪያና ውሾችን ይዞ መታየቱ በማህበራዊ ሚዲያ ከፍተኛ ክርክር አስነስቷል።
በርካታ ደቡብ አፍሪካውያን ድርጊቱን "የሽብርተኝነት ተግባር" በማለት ግለሰቡ በአስቸኳይ እንዲታሰርና ከሀገር እንዲባረር እየጠየቁ ይገኛሉ። በአንጻሩ የሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ዜጎች ግለሰቡ ንብረቱንና ህይወቱን የመከላከል ሙሉ መብት እንዳለው በመጥቀስ ድርጊቱን ደግፈውታል።
በአሁኑ ወቅት በደቡብ አፍሪካ በተቀሰቀሰው ሰሞነኛ ሁከት የሁለት ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ የበርካታ ስደተኞች ህይወት ማለፉና ንብረት መውደሙ ይታወቃል።
#WasuMohammed
video 👇Like + Follow👇
https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr
====================
ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
| 22 816 |
| 4 | አነጋጋሪው ኢትዮጵያዊ ‼
በደቡብ አፍሪካ ራሱን ለመከላከል ከባድ መሳሪያ የታጠቀው ኢትዮጵያዊ መነጋገሪያ ሆነ‼
በደቡብ አፍሪካ የተቀሰቀሰውን የመጤ ጠል (Xenophobic) ጥቃት ለመከላከል፣ አንድ ኢትዮጵያዊ ነው የተባለ ግለሰብ ከባድ የጦር መሳሪያና ውሾችን ይዞ መታየቱ በማህበራዊ ሚዲያ ከፍተኛ ክርክር አስነስቷል።
በርካታ ደቡብ አፍሪካውያን ድርጊቱን "የሽብርተኝነት ተግባር" በማለት ግለሰቡ በአስቸኳይ እንዲታሰርና ከሀገር እንዲባረር እየጠየቁ ይገኛሉ። በአንጻሩ የሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ዜጎች ግለሰቡ ንብረቱንና ህይወቱን የመከላከል ሙሉ መብት እንዳለው በመጥቀስ ድርጊቱን ደግፈውታል።
በአሁኑ ወቅት በደቡብ አፍሪካ በተቀሰቀሰው ሰሞነኛ ሁከት የሁለት ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ የበርካታ ስደተኞች ህይወት ማለፉና ንብረት መውደሙ ይታወቃል። | 1 |
| 5 | 🔥 ለደላላ ሳይከፍሉ፣ እቃዎን ዛሬውኑ በነፃ ይሽጡ! 🔥
የፈለጉትን ለመሸጥም ሆነ ለመግዛት ምቹና ፈጣን ፕላትፎረም — Fulbek ሥራ ጀምሯል! 🎉
በመካከል ሰው የለም፣ ኮሚሽን የለብዎትም! 100% በነፃ በቀጥታ ከገዢ ወይም ከሻጭ ጋር ይገናኙ።
📱 ስልክ፣ ላፕቶፕ፣ ቲቪ
🚗 መኪና እና ሞተር
🏠 ቤት እና ቦታ (ኪራይ/ሽያጭ)
👗 ፋሽን እና የቤት እቃዎች
⚡️ ለምን ፉልቤክ?
• እቃ ለመለጠፍ 1 ደቂቃ ብቻ ነው የሚፈጅብዎት።
• በቀጥታ ከገዢ ወይም ከሻጭ ጋር ይደዋወላሉ።
• 0% ኮሚሽን! ገንዘብዎን አያባክኑ።
👇 አሁኑኑ ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት መግበያየት ይጀምሩ!
🤖 በቴሌግራም ለመጀመር፡ 👉 @FulbekBot
🌐 በድረ-ገጽ ለመጠቀም፡ 👉 Fulbek.com
📢 የቴሌግራም ቻናላችን፡ 👉 @Fulbek
🎬 የቲቶክ ቪዲዮ ማብራሪያ ለመመልከት፡
👇 👇 👇
🔗 https://vt.tiktok.com/ZSxT3aEYF/ | 21 551 |
| 6 | ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ሜላት ኪሮስ በአሜሪካ ኮንግረስ ዕጩነት ታሪካዊ ድል አስመዘገበች‼
የ29 ዓመቷ ትውልደ ኢትዮጵያዊትና የሕግ ባለሙያ ሜላት አስፋውወሰን ኪሮስ፣ በኮሎራዶ ግዛት በተካሄደው የዲሞክራቲክ ፓርቲ የመጀመሪያ ደረጃ የኮንግረስ ዕጩነት ምርጫ የ15 ዘመን ተመራጩን አንጋፋ ፖለቲከኛ በማሸነፍ ታሪካዊ ድል አስመዝግባለች።
ዲስትሪክቱ ሙሉ በሙሉ የፓርቲው ጠንካራ ይዞታ በመሆኑ፣ ሜላት በመጪው ምርጫ አሸንፋ የአሜሪካ ኮንግረስን የምትቀላቀል የመጀመሪያዋ የጄን ዜድ (Gen Z) ትውልድ ሴት ተመራጭ እንደምትሆን በእርግጠኝነት ይጠበቃል።
ግራ ዘመሟ ዲሞክራቲክ ሶሻሊስቷ ሜላት፣ ለአይሁድ መንግሥት የሚሰጠውን የአሜሪካ ወታደራዊ እርዳታ ማቆምን ጨምሮ ጠንካራ የፖሊሲ አቋሞችን ታራምዳለች። | 23 276 |
| 7 | 🔻🔻🔻🔻0914974280🔻🔻🔻🔻
⭕️👌ኑረድን ጅብሰም ባለሞያ👌
🏘ቤትዎን በዘመናዊ
🏢ጂብሰም ቦርድ ዲኮር
📞ማሠራትና ማስዋብ ከፈለጉ ባሉበት ሆነው ይደውሉ‼️
⭕️👌 አድራሻችን‼️
👇👇👇👇👇👇👇👇
📞 ስልክ 0914974280 📞📞📞📞
📞call 0953528723 📞📞📞📞
📞 ስልክ 0919599394 📞📞📞📞
ቴሌጎራም መስመር
🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻
@abuanesnuredin53
🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺
ወደ ቻናላችን ለመቀላቀል
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/abuanesnuredin22
https://t.me/abuanesnuredin22
https://t.me/abuanesnuredin22 | 22 700 |
| 8 | ሰበር ዜና፡ ኤርትራውያን በእጃቸው ያለውን ገንዘብ በሙሉ ወደ ባንክ እንዲያስገቡ ተወሰነ‼
የኤርትራ ማዕከላዊ ባንክ ባወጣው ጥብቅ መመሪያ፤ በአገሪቱ ውስጥ በግለሰቦች እና በተቋማት እጅ የሚገኝ ማንኛውም የናቅፋ ጥሬ ገንዘብ በሙሉ እስከ ሐምሌ መጨረሻ ድረስ ወደ ባንክ እንዲገባ አዘዘ።
ከተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውጪ ገንዘብን በእጅ ማቆየት ሕገ-ወጥ መሆኑንና መመሪያውን በማያከብሩት ላይ ጥብቅ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ ባንኩ አስጠንቅቋል።
ይህ አዲስ መመሪያ መንግሥት በሀገሪቱ ምጣኔ ሀብትና የገንዘብ ዝውውር ላይ ያለውን ጥብቅ ቁጥጥር ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ እንደሆነ ይታመናል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።
video 👇Like + Follow👇
Wasu Mohammed - Video
ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
| 23 580 |
| 9 | 📢ሳር ቤት አደባባይ ፊት ለፊት
ወይም አዳምስ አጠገብ (7th -23th floor)
📣ከ ወለድ ነፃ ‼️‼️
🔊🕐30% discount
✅ ባለ 1 መኝታ ቤት
➡️76 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 9,120,000 ብር
20%- 1,824,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 6,384,000 ብር
✅ ባለ 2 መኝታ ቤት
➡️99ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 12,375,000 ብር
20%- 2,475,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 8,662,500 ብር
➡️100 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 12,000,000 ብር
20%- 2,400,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 8,400,000 ብር
✅ባለ 3 መኝታ ቤት
➡️136 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 16,320,000 ብር
20%- 3,264,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 11,424,000 ብር
➡️144 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 17,280,000 ብር
20%- 3,456,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 12,096,000 ብር
➡️149 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 17,880,000 ብር
20%- 3,576,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 12,516,000 ብር
➡️151 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 18,120,000 ብር
20%- 3,624,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 12,684,000 ብር
የማስረከቢያ ግዜ 36 ወራት።
♦️በ ካሬ ከ 120 - 135 ብር
☎️ 09-11-48-56-60
☎️ 09-83-85-83-82
What's up https://wa.me/qr/D7IRNHWKFP2IA1
TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver | 21 904 |
| 10 | 📌“ድርድሩ ከተሳካ የተለወጠች ኢራንን ታያላችሁ” ጄዲ ቫንስ
📌"አየናችሁ ምንም አታመጡም" ኢራን
የአሜሪካው ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ከፎክስ ኒውስ ጋር ባደረጉት ቃል ምልልስ፥ አሜሪካ ከኢራን ጋር በጥሩ ግንኙነት ላይ እንደምትገኝ ገለጹ።
ከሀገሪቱ ጋር የሚደረጉ ድርድሮች ከተሳኩ ኢራን ቀጣናዊ ሽብርን መደገፍ እንደምታቆምና የኒውክሌር ፍላጎቷን በዘላቂነት እንደምትሰርዝ ተናግረዋል።
በዚህም ምክንያት የዓለም ምጣኔ ሀብት ዳግመኛ እንደሚቀበላትና ይህም ለአሜሪካና ለቀጣናው ጥሩ ውጤት እንዳለው ጠቁመዋል።
ሆኖም ኢራን የሚፈለገውን ለውጥ ካላመጣች የኒውክሌር መርሃ ግብሯና ወታደራዊ አቅሟ እንደሚወድም አስጠንቅቀዋል።
መኸር አንድ የኢራንን ተወካይ አናግሮ "ኢራን ግን በማንም ሳትበገር በብርቱ ክንዷ እንዳበረከከቻቸው አለም ያውቃል።ኢራን የምታዘገየው ካልሆነ በስተቀር የምታቋርጠው ኑክሌር መርሃግብር የላትም።ከነበረበት የሚቀየር የለም።ወደዳችሁም ጠላችሁም የምታመጡት የለም።አየናችሁ የምታመጡት የለም።"በማለት ዛቻ የተቀላቀለበት ምላሽ እንደሰጡት ጠቁሟል። | 23 177 |
| 11 | 📢 አስደሳች ዜና!
ከዳሩል ዒልም የቁርአን ሒፍዝ
እና የተርቢያ መዕከል
💎 ዳሩል ዒልም መርከዝ ለመጪዉ ክረምትና በጋ በአዳሪ መርሃግብር ተማሪዎችን ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቆ በምዝገባ ላይ ይገኛል።
☑️ የመመዝገቢያ መስፈርቶች፦
📍ጾታ፦ ለወንዶች ብቻ (አዳሪ)
📍 እድሜ፦ ከ10 - 20 ዓመት
📍 ጤንነት፦ ከማንኛውም በሽታ ነፃ የሆነ
📍 ስነ-ምግባር፦ለመርከዙ ህግና ደንቦች ተገዢ የሆነ
📍 ፍላጎት፦ ለመቅራት ከፍተኛ ፍላጎት ያለው
📍ክፍያ፦ ወርሃዊ ክፍያን መክፈል የሚችል
☑️ የሚሰጡ የትምህርት አይነቶች፦
📌 የቁርአን ሒፍዝ (በቃል መያዝ)
📌 የቁርአን ነዘር (ንባብ) እና ሙራጀዓ (ክለሳ)
📌 ቃዒደቱን ኑራኒያ እና የተጅዊድ ትምህርቶች
📌 የተለያዩ የዲን ኪታቦች
☎️ ለምዝገባ እና ለበለጠ መረጃ፡
+251911171786 | +251910034682
+251947224231 | +251970092357
በቴሌግራም ለመመዝገብ ይህን ይጫኑ👈
በዋትስ አፕ ለመመዝገብ ይህን ይጫኑ👈
የቴሌግራም አድራሻ፡
🔗https://t.me/darulilmmerkezofficial
🔗https://t.me/darulilmmerkezofficial
🏢 አድራሻ: አንፎ 105 ከዘቢዳር ሆቴል ጀርባ | 21 920 |
| 12 | ደሴ ከተማ በፈነዳ ቦምብ የአንድ ህጻን ህይወት አለፈ፤ ሌላኛው በከባድ ሁኔታ ቆሰለ‼
ትናንት ከሰዓት በኋላ 8:00 ሰዓት ገደማ በደሴ ከተማ ወሎ ዩኒቨርሲቲ ማዶ "ጎረጀርሳ" በተባለ አካባቢ ህጻናት መጫወቻ መስሏቸው የያዙት ቦምብ ፈንድቶ የአንድ የ6 ዓመት ህጻን ህይወት አልፏል።
የሟቹ ህጻን ሥነ-ስርዓተ ቀብር ዛሬ የተፈጸመ ሲሆን፣ በቦምብ ፍንዳታው ክፉኛ የቆሰለው ሌላኛው ህጻን ደግሞ በሆስፒታል በጽኑ ታማሚዎች ክፍል ውስጥ ይገኛል።
የሰሜኑ ጦርነት ትቶት የሄደው ይህ አደገኛ ጠባሳ አሁንም በህጻናት ላይ አደጋ እያደረሰ በመሆኑ፣ ወላጆች እና ቤተሰቦች የልጆቻቸውን ውሎና መጫወቻ ቁሳቁስ በትጋት ሊከታተሉ እንደሚገባ መልዕክት ተላልፏል።ለሟች ቤተሰቦች መፅናናትን እመኛለሁ። | 24 786 |
| 13 | አሁንም እድሉ እንዳያመልጦ 🎯
📍 በለቡ መብራት
#በ30% ቅናሽ! (100% ለሚከፍሉ)
እንዲሁም በግንባታ ሂደት ለሚከፍሉ
#በ10% ቅድመ ክፍያ
🔥እንዲሁም የንግድ ሱቆችን ከ 27ካሬ ጀምሮ ያገኛሉ
▶️ቅድመ ክፍያ 15%
▶️ 50 % የባንክ አማራጭ
👉 59ካሬ መኖሪያ አፓርትመንት
ቅድመ ክፍያ 10%= 520,000 ብር
👉 75 ካሬ ባለ አንድ መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%= 661,000 ብር
👉 111ካሬ ባለ ሁለት መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%= 979,530 ብር
👉155 ካሬ ባለ ሶስት መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%=1.3 ሚሊ
👉176 ካሬ ባለ አራት መኝታ
ቅድመ ክፍያ=1.5 ሚሊ
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
🎯አሊያም 30% ግንባታው እስኪጠናቀቅ ከፍላችሁ 60% በባንክ ረጅም አመት በሚከፈል
💥ማራኪ የቤት ዲዛይኖቻችን ለሁሉም የሚስማሙ, ሁሉም ቤቶቻችን ተጨማሪ የሰራተኛ ክፍል እና ስቶር እንዲሁም ላውንደሪ ክፍል ያላቸው!
⩩25% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፤ ከከፈሉት ላይ ከ13 -30% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
ለበለጠ መረጃ በ📞 +251973050545 +251949780807
WhatsApp :
https://wa.me/+251949780807?text=I%20am%20interested%20on%20some%20more%20information
Telegram :
https://t.me/simu0545?text=I%20want%20more%20info%20on%20this | 23 873 |
| 14 | ግብፅ በሕዳሴው ግድብ ድርድር ላይ የጣለችውን እገዳ እንደማታነሳ አስታወቀች‼
ግብፅ የውሃ ዋስትናዋን የሚያረጋግጥ “ሕጋዊ አስገዳጅ ስምምነት” ላይ ለመድረስ ካልሆነ በስተቀር ወደ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ (ታሕግ) ድርድር እንደማትመለስ በድጋሚ ገለጸች።
የሀገሪቱ የውሃ ሀብትና መስኖ ሚኒስትር ሃኒ ስዊለም እንደተናገሩት፥ ግብፅ እ.ኤ.አ. በታህሳስ 2023 ድርድሩን ለማቋረጥ የወሰነችው ውሳኔ አይቀየርም። ሚኒስትሩ አክለውም የናስር ሐይቅ የውሃ ክምችት በአሁኑ ወቅት አስተማማኝ ደረጃ ላይ እንደሚገኝና ለሀገር ውስጥ ፍጆታና ለኃይል ማመንጫነት በአግባቡ እየተመራ መሆኑን ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ በበኩሏ ግድቡ ለልማቷ ወሳኝ መሆኑን በመግለጽ፣ በዓባይ ወንዝ ላይ ያለባትን ሉዓላዊ መብት የሚገድብ ማንኛውንም ስምምነት ውድቅ በማድረግ ፕሮጀክቱን የማንቀሳቀስ መብቷን ስታስከብር ቆይታለች። የአፍሪካ ኅብረትና ዓለም አቀፍ አካላት ለዓመታት ጥረት ቢያደርጉም በሦስቱ ሀገራት መካከል እስካሁን አጠቃላይ ስምምነት ላይ መድረስ አልተቻለም።
#WasuMohammed
video 👇Like + Follow👇
https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr
====================
ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
| 23 812 |
| 15 | ⚠️ምን አስቸገርዎት❓
🌟#ከበረሮ🪳 እና #አይጥ🐀 💯% የሚገላግል ምርጥ መሳሪያ❓
🌟ወይስ ከዚህ ክረምት #ቢንቢ🦗 የሚከላከልዎ ማሽን❓
🙏አያስቡ #ሙሉ_ዋስትና የምንሰጥባቸዉን የተረጋገጡ የቢንቢ እና የበረሮ_የአይጥ ማጥፊያ ባሉበት ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ እናደርሳለን።
1⃣ ባለ ፈሳሽ የቢንቢ ማጥፊያ
👉ሽታም ሆነ ድምፅ የሌለው።
👉ቢንቢን በፍጥነት የሚያጠፋ።
👉side effect )የሌለዉ።
👉ለማንኛውም ቦታ የሚሆን።
💰ዋጋ 1,650 ብር ብቻ😱
ፈሳሹ ብቻ 650 ብር😱
2⃣የበረሮ እና አይጥ ማጥፊያ
👉በሳይርን ቴክኖሎጂ የሚሰራ
👉💯% የሚያጠፋ አስተማማኝ
👉ምንም side effect የሌለዉ
💰ዋጋ 1699 ብር ብቻ😱
📍#አዲስ_አበባ 📍#ባህርዳር
📍#ደሴ 📍#ኮምቦልቻ
🚚 ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በ 30 ደቂቃ ያሉበት ስናደርስ በሌሎች ከተማዎች በፖስታ ቤት እንልካለን!
‼️ ከመጨረሳችን በፊት
ፈጥነዉ ይደዉሉልን‼️
📞0954633900
📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን። | 25 759 |
| 16 | በከሰል ውስ ነዳጅ‼
የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ከሰል የጫነ በመምሰል፣ ከስር በጀሪካን ነዳጅ ደብቆ ለማለፍ የሞከረን ተሽከርካሪ ከአሽከርካሪው ጋር በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል።
ፖሊስ ሰሞኑን በሕገ-ወጥ የነዳጅ ዝውውር ላይ እየወሰደ ያለው የማያዳግም እርምጃ የሚበረታታና የሚደገፍ ተግባር በመሆኑ ሊመሰገን ይገባዋል።የማደያ ውውጥ ቅሸባ መላ ሊባል ይገባል።
ዛሬ በከሰል ውስጥ እንደዚህ ተሰርቷል ቀጣይ ከሰል ጭነህ ከቦታ ቦታ የምትንቀሳቀስ በየኬላው ታወርዳለህ ትጭናለህ።ያማል።እንደት ሰው የእንጀራ ገመዱን በዚህ ልክ ያሳጥራል?
#WasuMohammed
video 👇Like + Follow👇
https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr
====================
ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
| 23 006 |
| 17 | ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ
ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ ከፍተኛ ጥራት ያለው አገልግሎትን አለም አቀፍ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎችና ቲክኖሎጂ የደረሰበትን ማሸኖችን በመጠቀም የተለያዩ የውበት አገልግሎቶችን የሚሰጥ ማእከል ነው።በውስጡም :-
👉 ከ 10 አመት በላይ ልምድ ባላቸው የቱርክ ባለሙያዎች አጠቃላይ የፀጉር ንቅለ ተከላ እና ለጸጉር መሳሳትና መርገፍ የPRP ህክምና
👉አጠቃላይ የቆዳ ህክምናና እንክብካቤ እና የጸረ እርጅና ህክምና (facial, HydraFacial, different anti-aging therapies)
👉 ከቱርክ በመጡ ባለሙያዎች እና በዘመናዊ ማሽኖች ያለምንም ሰርጀሪ አላስፈላጊ ስብን/ውፍረትን ማጥፋትና የሰውነት ቅርጽን ማስተካከል እንዲሁም በህክምና የታገዘ የአመጋገብ ምክር
👉የዋግምት (Blood cupping) ህክምና
👉 ያለእድሜ የሚመጣን እርጅናን፤ አይን አካባቢ ያሉ መሸብሸቦችን፤ የግንባር መጨማደድን ማስተካከል
👉 የፊትና የከንፈር ቅርጽን ማስተካከል
👉 የBotox እንዲሁም የFiller አገልግሎት
👉 የጠባሳ ህክምና
👉 በሀይፉ ማሽን የፊትን ቆዳ መወጠር ወይንም አንገት ላይ የሚመጣን ውፍረት ማስተካከል
👉 እንዲሁም የተለያዩ የ ሜዞቴራፒ ትሪትመንቶችን ማግኘት ትችላላችሁ
👉 ለቆዳ ተስማሚ የሆኑ ሜዲካል ግሬድ የቆዳ ፕሮዳክቶች
እስከ ምሽቱ 2፡00 እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ሙሉ ቀን ይገኙናል፡፡
አድራሻ:- ወሎ ሰፈር ጋራድ ህንፃ 7ተኛ ፎቅ
ስልክ:- 0966969696
0972939393
አስተማማኝ የመኪና ማቆሚያ አለን
| 24 098 |
| 18 | በድንገተኛ የእሳት አደጋ ከ50 በላይ የመኖሪያ ቤቶች ወደሙ‼
በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ "ሰዶማ" (ድሬ ሮቃ) አካባቢ በሚገኘው ቀስማ ጎጥ (ቀበሌ 23) ትላንት በደረሰ ድንገተኛ የእሳት አደጋ ከ50 ያላነሱ የአርሶ አደር መኖሪያ ቤቶች ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ተገለጸ። የእሳቱ መነሻ መንስኤ እስካሁን በውል አልታወቀም።
እነዚህ ተጎጂ ወገኖች ሀገር በፈለገቻቸው ጊዜ ሁሉ ግንባር ቀደም ሆነው የጸኑና ባለውለታ መሆናቸው የተገለጸ ሲሆን፣ በአደጋው ሳቢያ ክፉኛ ለተጎዱት ወገኖች በአስቸኳይ መልሶ ለማቋቋም ይቻል ዘንድ መላው ህብረተሰብና የሚመለከታቸው አካላት አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል።
#WasuMohammed
video 👇Like + Follow👇
https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr
====================
ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 | 22 110 |
| 19 | ጃዕፈሩ ጦያር የሂፍዝ እና የተርቢያ ማዕከል
ማዕከላችን በ2018 ዓ.ል የክረምትና በ2019 ዓ.ል አዲስ ዓመት የሴቶች የአዳሪ ሂፍዝ እና ነዞር እንዲሁም የተርቢያ ትምህርት ፕሮግራም ብቃት እና ልምድ ባላቸው ሴት ኡስታዛዎች በአዲስ እና በልዩ መልኩ ለመስጠት ተዘጋጅቶ ስለመጣ ሴት ልጅዎን ፈጥነው ያስመዝግቡ።
*የምዝገባ ግዜ ሰኔ 1--ሰኔ 25/2018
*ስልክ ፡0961 101071 / 0909 888095 / 0921 214330
*አድራሻ ፡ፉሪ
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ጃዕፈሩ ጦያር ኢስላማዊ ፋውንዴሽን ማህበራዊ ሚዲያዎቻችን ጋር ቤተሰብ በመሆን ይወዳጁ!
youtube***
https://www.youtube.com/@merkezjaiferutoyar
facebook ***
https://www.facebook.com/share/18DLaCU544/
Telgram***
http://t.me/Jaiferu_Toyar
Tiktok***
tiktok.com/@jaferutayarislamicfawund
#ጃዕፈሩ_ጦያር_ኢስላማዊ_ፋውንዴሽን
#መርከዝ
#መርከዝ_ጃዕፈሩ_ጦያር
#ጃዕፈሩ_ጦያር | 22 704 |
| 20 | መገንጠል‼
"የራሳችንን እድል በራሳችን መወሰን ነው የምንፈልገው"
📌"የሕወሃት አመራር ወደ አዲስ አበባም ሆነ
ከኢትዮጵያ ውጭ የመጓዝ ፍላጎት የለውም!" ሞንጀሪኖ
የፌዴራል መንግሥቱ በአሁኑ ወቅት ወታደሮቹን ከምዕራብ ትግራይ ወደ ምስራቅ ትግራይ እያሠማራ መሆኑን የሕወሃት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሔር በዛሬው ማምሻ ጋዜጣዊ መግለጫቸው አስታውቀዋል።
በትግራይ ቴሌቪዥን በተላለፈው በዚህ መግለጫ ላይ ኃላፊዋ አሜሪካ በ"አክራሪ" የሕወሃት አመራሮችና አባላት ላይ የጣለችውን የቪዛ እገዳ አስመልክተው የተናገሩ ሲሆን፥ እገዳው በግለሰቦች ላይ ሳይሆን በሕወሃት "መርሆች" ላይ ያነጣጠረ ነው ብለዋል። ይሁን እንጂ ሕወሃት በመሠረታዊ መርሆዎቹ ላይ ፈጽሞ እንደማይደራደር አጽንዖት ሰጥተዋል።
ፈትለወርቅ አክለውም፥ የሕወሃት አመራር ወደ አዲስ አበባም ሆነ ከኢትዮጵያ ውጭ የመጓዝ ፍላጎት እንደሌለው ለአሜሪካ ማሳወቃቸውን ገልጸዋል።
የትግራይ ሕዝብና የድርጅቱ ጥያቄ ራስን በራስ የማስተዳደርና የራስን ዕጣ ፈንታ በራስ የመወሰን መሆኑን የጠቀሱት ኃላፊዋ፥ የአሜሪካ ጥቅም ሊረጋገጥ የሚችለው ሕወሃትን በማስፈራራት ሳይሆን አብሮ በመስራት ብቻ እንደሆነ አስገንዝበዋል።
#WasuMohammed
video 👇Like + Follow👇
https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr
====================
ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 | 22 353 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
