Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
کانال Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ (@wasulife) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 239 414 مشترک است و جایگاه 100 را در دسته تجارت و رتبه 53 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 239 414 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 21 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -8 352 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -1 500 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 12.72% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 10.89% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 30 065 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 25 761 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 132 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“እንኳን ደህና መጡ‼
📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed
📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife
ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 22 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته تجارت تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 22 ژوئیه | +3 285 | |||
| 21 ژوئیه | +423 | |||
| 20 ژوئیه | 0 | |||
| 19 ژوئیه | 0 | |||
| 18 ژوئیه | 0 | |||
| 17 ژوئیه | 0 | |||
| 16 ژوئیه | 0 | |||
| 15 ژوئیه | +5 | |||
| 14 ژوئیه | 0 | |||
| 13 ژوئیه | 0 | |||
| 12 ژوئیه | 0 | |||
| 11 ژوئیه | +4 847 | |||
| 10 ژوئیه | +93 | |||
| 09 ژوئیه | 0 | |||
| 08 ژوئیه | 0 | |||
| 07 ژوئیه | 0 | |||
| 06 ژوئیه | 0 | |||
| 05 ژوئیه | +1 | |||
| 04 ژوئیه | 0 | |||
| 03 ژوئیه | 0 | |||
| 02 ژوئیه | +9 | |||
| 01 ژوئیه | 0 |
| 2 | "በህዝብ ደም መቃብር ላይ የሚገነባ የፖለቲካ ጥምረት ውስጥ አንገባም" ኦነግ-ኦነሰ
የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት (OLA) ከፍተኛ ኮማንድ ባወጣው መግለጫ፣ ህወሓት በኦሮሞ ሕዝብ መካከል መከፋፈልንና ጥርጣሬን ለመፍጠር እያደረገ ነው ያለውን እንቅስቃሴ በጥብቅ እንደሚቃወም አስታወቀ።
ስራዊቱ በቅርቡ እየተሰራጩ ስላሉ የጥምረትና የትስስር ወሬዎች በሰጠው ምላሽ፡
📌ማንንም ተሸክሞ ወደ ስልጣን እንደማያወጣ እና የኦሮሞ ሕዝብ ትግል የራሱን እጣ ፈንታ በራሱ የመወሰን እንጂ የሌሎች ኃይሎች መጠቀሚያ አለመሆኑን ገልጿል።
📌 የህወሓት አመራሮች "ከፋፍለህ ግዛ" በሚል የኦሮሞን ሕዝብ እርስ በርሱና ከሌሎች ወንድም ሕዝቦች ጋር ለማጋጨት የሚያደርጉት ጥረት "ርካሽና የተጋለጠ ሴራ" ነው ብሎታል።
📌 የሕዝቦችን ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥሉ የጥፋት ጂኦፖለቲካዊ ተንኮሎችንና አጋጣሚ ጠባቂ (opportunist) አካሄዶችን በመቃወም፣ የሕዝቡን ሰላምና መብት ለማስከበር እንደሚታገል አረጋግጧል።
በሌላ በኩል
"አዲስ ጦርነት እንዳይቀሰቀስና የትግራይ ህዝብ ጥያቄዎች እንዲመለሱ" — ሳልሳይ ወያነ ትግራይ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ደብዳቤ ላከ
የሳልሳይ ወያነ ትግራይ ፓርቲ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በጻፈው ክፍት ደብዳቤ፣ በፌደራል መንግስትና በህወሓት መካከል አዲስ የጦርነት ደመና እያንዣበበ መሆኑን ገልጾ አስቸኳይ የሰላም ጥሪ አቀረበ።
ፓርቲው በደብዳቤው የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች አጽንኦት ሰጥቷል፦
ጦርነት ይቁም፦ ዳግም ሊቀሰቀስ የሚችል ጦርነት ሀገሪቱንና ቀጠናውን ለከፋ ውድመት ስለሚዳርግ የጦርነት ቅስቀሳዎች በአስቸኳይ እንዲቆሙና የሰላም ውይይት እንዲጀመር፣
ህገ-መንግስታዊ ግዛትና ተፈናቃዮች፦ የትግራይ ህገ-መንግስታዊ ወሰን ተከብሮ ከጦርነቱ በኋላ የተተከሉ ህገ-ወጥ መዋቅሮች እንዲፈርሱ እንዲሁም ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ፣
📌መሰረታዊ አገልግሎቶች፦ የፍትሃዊ በጀት ክፍፍልን ጨምሮ መሰረታዊ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲለቀቁ፣
📌ጥያቄዎች ከህወሓት አይያያዙ፦ የትግራይ ህዝብ ህጋዊና ፖለቲካዊ ጥያቄዎች ከህወሓት ጋር ሳይያያዙ በራሳቸው መንገድ አወንታዊ ምላሽ እንዲያገኙ ጠይቋል። | 11 709 |
| 3 | 👉ከ 465 ሸህ ብር ጀምሮ እንደ አቅምዎ ሱቅ እና መኖሪያ
👉 ገራዶ መነሀሪያ
👉 መሠረተ ልማት የተሟላለት
ለአጭር ጊዜ (እስከ ሰኔ 30 ) ብቻ የሚቆይ ልዩ
ቅናሽ
👉 በአካል ስራችንን እና ሳይታችንን ጎብኝተው ሲመርጡን ብቻ ይቀላቀሉ።
ከ ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት - ደሴ
ስልክ 0937411111
0938411111
0914053853
ሊንክ:
https://t.me/CyMSa4WStw84YTM0 | 11 185 |
| 4 | የወረቀት ሳሙና ለገበያ ያቀረበችው ወጣት‼
የባቲ ከተማ ነዋሪዋ ወጣት ኢክራም ሙሐመድ ለአያያዝ ምቹ እና በግል ለመጠቀም የሚያስችል «ገንደዳዩ» የተሰኘ የወረቀት ሳሙና ፈጥራ ለገበያ አቅርባለች።
ወጣቷ ለፈጠራዋ መነሻ የሆነው በተለያዩ ቦታዎች ስትንቀሳቀስ የእጅ መታጠቢያ ሳሙና አለማግኘቷ እንደሆነ ገልጻ፤ ምርቱንም በአካባቢዋ በሚገኙ ጥሬ ዕቃዎች እና እጅን በማይጎዱ ኬሚካሎች እንዳዘጋጀች አሚኮ ዘግቧል።
የአባቷ እገዛ ያልተለያት ኢክራም፤ ምርቷን በባዛሮች በመሸጥ ከደንበኞች በጎ ምላሽ ማግኘቷንና በቀጣይም በብዛትና በጥራት ለማምረት እየሰራች መሆኑን ተናግራለች።በርች ብለናል። | 17 144 |
| 5 | 📜 አስተማማኝ ባለቤትነት፦ ካርታ እና ቁልፍ የተዘጋጀለት፣ ያለምንም ሥጋት ወዲያውኑ የሚረከቡት!
🏢 ከ2ኛ ፎቅ ጀምሮ፦ እንደ ምርጫዎ የሚመርጧቸው ማራኪ እይታ ያላቸው ክፍሎች።
📐 ሰፊ የቤት አማራጮች፦ በ 153 እና 174 ካሬ ሜትር ሰፊ ስፋት ያላቸው አማራጮች።
🛗 ዘመናዊ ሊፍት (አሳንሰር)፦ አስተማማኝና ዘመናዊ አሳንሰር የተገጠመለት።
🌅 ሰፊ በረንዳ (Balcony)፦ ንጹሕ አየርና የከተማዋን ውብ እይታ የሚያጣጥሙበት።
🚨 የአደጋ ጊዜ መውጫ፦ ለደህንነትዎ ቅድሚያ የሰጠ አስተማማኝ የድንገተኛ ጊዜ መውጫ ደረጃ ያለው።
🔒 ለደህንነት የተከለለ ግቢ፦ ጥበቃ የሚደረግለትና ለአእምሮ እረፍት ምቹ የሆነ ማህበረሰብ።
🛣️ ሰፊ የመንገድ አማራጭ፦ የትራፊክ መጨናነቅ የሌለበትና በቀላሉ ተደራሽ የሆነ አካባቢ።
✨ አሁኑኑ ይደውሉ፣ ይመልከቱ፣ የቅንጦት ቤትዎ ባለቤት ይሁኑ!
ዘነበ ፍሬው ሪል እስቴት
📞 ለበለጠ መረጃ፡ +251960777779 | 16 018 |
| 6 | የኒው ዮርክ ከንቲባ ቤንጃሚን ኔታንያሁን "የጦር ወንጀለኛ» ሲሉ ከሰሱ‼
የኒው ዮርክ ከተማ ከንቲባ ዞህራን ማምዳኒ፣ የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ በፍልስጤማዊያን ላይ ለተፈጸሙት ጭፍጨፋ ተጠያቂ በመሆናቸው «የጦር ወንጀለኛ» ሲሉ በይፋ ከሰዋል።
ማምዳኒ፤ ኔታንያሁ ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ስብሰባ ወደ ኒው ዮርክ በሚመጡበት ወቅት በሕግ ቁጥጥር ሥር እንዲውሉ የሚስችል ህግ ቢኖር ተፈፃሚ ሊያደርጉት ይችሉ እንደነበር ገልፀዋል።
የፖለቲካ ተንታኞች ይህ የከንቲባው አቋም በአሜሪካ ሕዝብ ዘንድ ስለ እስራኤል መሪዎች ያለው አመለካከት እየተቀየረ መምጣቱንና ለወደፊቱ በትልልቅ የፖለቲካ ሥልጣኖች ላይ ጭምር ከፍተኛ ተጽዕኖ እንደሚያሳድር አመልክተዋል። | 17 630 |
| 7 | #ቴምርሪልስቴት #ቴምርፕሮፐርቲስ
👉Studio 32ካሬ 1 መኝታ 60ካሬ ጀምሮ 2 መኝታ 90ካሬ ጀምሮ እና 3 መኝታ ከ 118ካሬ ጀምሮ
👉40% ለምትከፍሉ 10% ቅናሽ ቀሪውን 60% ቤቱን ስትረከቡ የምትከፍሉት
👉100% ለሚከፍሉ እስከ 35% ቅናሽ
👉20% ከፍለው ቀሪውን በ 16 ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
👉 በመገናኛ ዲያስፖራ አደባባይ ፊት ለፊት(የካ ክፍለ ከተማ ጀርባ) ከቴምር ሪልስቴት
👉በተጨማሪም በቡልጋሪያ ነጃሺ ኢስላማዊ ማዕከል እና መስጂድ ፊት ለፊት እና በአዋሬ(ቤተመንግስት አጠገብ) አፓርትመንቶች አሉን
💥 የንግድ ሱቆች
#ቡልጋሪያ ላይ ከ900ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣
#ፒያሳ ላይ ከ1.4ሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣
#ቃሊቲገላን ላይ ከ500ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ።
#ሳር ቤት አዳምስ አጠገብ ከ 900ሺ ብር ቅድመ ክፍያ
🎯ልብይበሉ
# ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት ነው
#ቴምርሪልስቴት #ቴምርፕሮፐርቲስ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
Telegram :@KalTemerRealEstate | 16 412 |
| 8 | አዲስ አበባ 4 አማራጭ ቀለበላት‼
በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ሰባተኛ ቀን (ሐምሌ 14 ቀን 2018 ዓ.ም) ተመካካሪዎች በአዲስ አበባ ሕጋዊ አቋም ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።
በኮሚሽኑ የቀረበው የውይይት ሰነድ አዲስ አበባን
📌«ሲቲ ስቴት (ራስ ገዝ)»፣
📌 «የፌደራል አካል»፣
📌 «ራሷን የቻለች ክልል» ወይም
📌 «የኦሮሚያ አካል» ማድረግ የሚሉ አራት ዋና ዋና አማራጮችን ያካተተ ነው።
በተጨማሪም የከተማዋ ወሰን፣ የስራ ቋንቋ፣ የበጀት ድርሻ፣ የፖሊስና ፍርድ ቤት ጉዳይ እንዲሁም ከኦሮሚያ ክልል ጋር ያላት ግንኙነት በንዑስ አጀንዳነት የቀረቡ ቢሆንም፤ የከተማዋ በፌደሬሽን ምክር ቤት እና በፌደራል መንግስት ላይ የሚኖራት ውክልና ግን ሳይካተት ቀርቷል። ተመካካሪዎች አጀንዳዎቹን ገምግመው የምክረ ሀሳብ ሰነድ ያዘጋጃሉ ተብሎ ይጠበቃል። | 19 471 |
| 9 | ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ
ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ ከፍተኛ ጥራት ያለው አገልግሎትን አለም አቀፍ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎችና ቲክኖሎጂ የደረሰበትን ማሸኖችን በመጠቀም የተለያዩ የውበት አገልግሎቶችን የሚሰጥ ማእከል ነው።በውስጡም :-
👉 ከ 10 አመት በላይ ልምድ ባላቸው የቱርክ ባለሙያዎች አጠቃላይ የፀጉር ንቅለ ተከላ እና ለጸጉር መሳሳትና መርገፍ የPRP ህክምና
👉አጠቃላይ የቆዳ ህክምናና እንክብካቤ እና የጸረ እርጅና ህክምና (facial, HydraFacial, different anti-aging therapies)
👉 ከቱርክ በመጡ ባለሙያዎች እና በዘመናዊ ማሽኖች ያለምንም ሰርጀሪ አላስፈላጊ ስብን/ውፍረትን ማጥፋትና የሰውነት ቅርጽን ማስተካከል እንዲሁም በህክምና የታገዘ የአመጋገብ ምክር
👉የዋግምት (Blood cupping) ህክምና
👉 ያለእድሜ የሚመጣን እርጅናን፤ አይን አካባቢ ያሉ መሸብሸቦችን፤ የግንባር መጨማደድን ማስተካከል
👉 የፊትና የከንፈር ቅርጽን ማስተካከል
👉 የBotox እንዲሁም የFiller አገልግሎት
👉 የጠባሳ ህክምና
👉 በሀይፉ ማሽን የፊትን ቆዳ መወጠር ወይንም አንገት ላይ የሚመጣን ውፍረት ማስተካከል
👉 እንዲሁም የተለያዩ የ ሜዞቴራፒ ትሪትመንቶችን ማግኘት ትችላላችሁ
👉 ለቆዳ ተስማሚ የሆኑ ሜዲካል ግሬድ የቆዳ ፕሮዳክቶች
እስከ ምሽቱ 2፡00 እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ሙሉ ቀን ይገኙናል፡፡
አድራሻ:- ወሎ ሰፈር ጋራድ ህንፃ 7ተኛ ፎቅ
ስልክ:- 0966969696
0972939393
አስተማማኝ የመኪና ማቆሚያ አለን
| 19 098 |
| 10 | መመሪያው በፍርድ ቤት ውድቅ ተደረገ‼
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የትምህርት ሚኒስቴር ያወጣውን «የአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ የትምህርት ቤቶች ፈቃድ አሰጣጥ እና እድሳት መመሪያ ቁጥር 992/2016» ውድቅ አደረገ።
የሦስት ዳኞች ችሎት መመሪያው «ሕጋዊ ሥነ-ሥርዓት ሳይከተል የወጣ፣ ከሚኒስቴሩ ሥልጣን በላይ የሆነና ከበላይ ሕጎች ጋር የሚጋጭ» ሲል ብይን ሰጥቷል።
ክሱ የተመሠረተው በሳንፎርድ ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት 132 ተማሪ ወላጆች ሲሆን፤ ትምህርት ቤቱ መመሪያውን ለመደበኛ ያልሆነ የክፍያ ጭማሪ እንደ ሕጋዊ መሣሪያ ተጠቅሞበታል ብለዋል።
የወጣው መመሪያ በሀገር ውስጥና በውጭ ባለሀብቶች እንዲሁም የማኅበረሰብ ትምህርት ቤቶች ፈቃድና እድሳትን ለመደንገግ ያለመ እንደነበር የሚንበር ዘገባ አመልክቷል። | 18 705 |
| 11 | 🌟 በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ!
በአዲስ አበባ እምብርት ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በሚያማምሩ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣ ምንም አይነት የመሰረተ ልማት (የውሃ፣ የመብራት፣ የመንገድ) ስጋት የሌለበት ድንቅ የመኖሪያ መንደር!
✅ (70/30) እየገነባን ያለነውን ይህንን እጅግ ዘመናዊ አፓርታማ ከ2 ዓመት ባነሰ ጊዜ ውስጥ እናስረክባለን።
✨ ልዩ ጥቅሞች፦
Fixed Rate፦ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ወይም የወለድ ክፍያ የለውም!
ምቹ አከፋፈል፦ በሂደት የሚከፈል ማራኪ የክፍያ ስልት።
ታማኝነት፦ በኩባንያው ቀጥተኛ የሽያጭ ባለሙያ የሚስተናገዱበት አስተማማኝ እድል።
📐 ያሉን የአማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (15% ቅድመ ክፍያ ብቻ)
🛏 ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 5,830,385 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 874,557 ብር
🛏 ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,272,084 ብር
🛏 ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,510,600 ብር
🛏 ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 2,544,168 ብር
📞 አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ!
እድሉ ሳያመልጥዎት ቀጠሮ ለመያዝ እና ዝርዝር መረጃ ለማግኘት በታማኝነት እና በሃላፊነት እጠብቆታለሁ።
📱 ስልክ፦ +251971703939| +251965860651
👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪ ፦
💬 Telegram: @ayaterealestatheadoffice
🟢 | 19 978 |
| 12 | አሜሪካ በኢራን ጦርነት 48.5 ቢሊዮ ዶላር ከሰረች‼
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለጦርነቱ ተጨማሪ 87.6 ቢሊዮን ዶላር መጠየቃቸውን ተከትሎ ሴኔቱ ማብራሪያ ጠይቋል።
የአሜሪካ የመከላከያ ቢሮ ኃላፊ ፔት ሄግስት የፕሬዜዳንት ትራምፕን የድጋፍ ፈንድ በተመለከተ ለሰረኔቱ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ሄግስት እስካሁን በጦርነቱ አሜሪካ 48.5 ሚሊዮን ዶላር መክሰሯን ተናግረዋል። ይህን በገለጹበት ወቅት ከፍተኛ ተቃውሞ አስተናግደዋል።
ገና የመግቢያ ንግግር ሲያደርጉ በየመሀሉ የውግዘት እና የረብሻ ድምፆች መሰማታቸው ተገልጿል።
ትራምፕ በኢራን የጀመሩትን ጦርነት እንዲያቆሙ ከአሜሪካ ሴኔት በተደጋጋሚ ጫና እየደረሰባቸው ቢገኝም ሁለቱ ሀገራት አሁንም ግጭት ውስጥ ናቸው።
በበይነ መረብ የታገዘ ስምምነት ከፈፀሙ በኋላ የጀመሩት ጦርነት 11ኛ ቀኑ ላይ ይገኛል።via:ቲቃህ | 20 477 |
| 13 | ማስታወቂያ:-
የማህበራዊ ሚዲያ ቻናሎችን በተመጣጣኝና አስተማማኝ ዋጋ እንገዛለን!
የምንገዛቸው፦
🎬 YouTube: ሞኒታይዝ የሆኑ ቻናሎች
🚀 Telegram: ከ 100k+ አባላት በላይ
📱 TikTok: ከ 200k+ ተከታዮች በላይ
🌐 Facebook: ከ 250k+ ላይክ/ፎሎወርስ በላይ
⚠️ መሟላት ያለበት መስፈርት፦
አካውንቶቹ ከማንኛውም የኮፒራይት፣ የቆይታ እገዳ (Strike/Ban) እና ከማንኛውም ሕገ-ወጥ ነገር ነፃ መሆን አለባቸው።
👉 አሁኑኑ ያነጋግሩን፦ https://t.me/nebaaddis
⚡ ፈጣን እና ታማኝ አገልግሎት! | 20 515 |
| 14 | ነዳጅ ከኤርትራ ወደ ትግራይ‼
በትግራይ ክልል «በኤርትራ በኩል አስገብተነዋል» የተባለው ነዳጅ ለህዝብና ለአስተዳደራዊ አገልግሎት ሳይሆን ለወታደራዊ አላማ ብቻ እንዲውል ስምሪት መሠጠቱ ተሰምቷል።
ይህ ውሳኔ ህውሃት ለአዲስ ጦርነት እየተዘጋጀ መሆኑን የሚያሳይ እንደሆነ የትግራይ መረጃዎች ጠቁመዋል። የነዳጁ በኤርትራ በኩል መግባት ደግሞ በሁለቱ ወገኖች መካከል በግልፅ አዲስ የፖለቲካና የጥቅም ጥምረት (Tactical Alliance) መፈጠሩን መረጃው አመልክቷል።
ይህም ቀጠናውን ወደ አዲስ የደም መፋሰስና የህዝብ መከራ የሚያስገባ አደገኛ ሁኔታ እንደሆነ ተንታኞች ምልከታቸውን አስቀምጠዋል። | 22 643 |
| 15 | بدون متن... | 1 |
| 16 | ነዳጅ ከኤርትራ ወደ ትግራይ‼
በትግራይ ክልል «በኤርትራ በኩል አስገብተነዋል» የተባለው ነዳጅ ለህዝብና ለአስተዳደራዊ አገልግሎት ሳይሆን ለወታደራዊ አላማ ብቻ እንዲውል ስምሪት መሠጠቱ ተሰምቷል።
ይህ ውሳኔ ህውሃት ለአዲስ ጦርነት እየተዘጋጀ መሆኑን የሚያሳይ እንደሆነ የትግራይ መረጃዎች ጠቁመዋል። የነዳጁ በኤርትራ በኩል መግባት ደግሞ በሁለቱ ወገኖች መካከል በግልፅ አዲስ የፖለቲካና የጥቅም ጥምረት (Tactical Alliance) መፈጠሩን መረጃው አመልክቷል።
ይህም ቀጠናውን ወደ አዲስ የደም መፋሰስና የህዝብ መከራ የሚያስገባ አደገኛ ሁኔታ እንደሆነ ተንታኞች ምልከታቸውን አስቀምጠዋል። | 1 |
| 17 | እድሉ እንዳያመልጦ 🎯
📍 በለቡ መብራት
#በ30% ቅናሽ! (100% ለሚከፍሉ)
እንዲሁም በግንባታ ሂደት ለሚከፍሉ
#በ10% ቅድመ ክፍያ
🔥እንዲሁም የንግድ ሱቆችን ከ 27ካሬ ጀምሮ ያገኛሉ
▶️ቅድመ ክፍያ 15%
▶️ 50 % የባንክ አማራጭ
👉 59ካሬ መኖሪያ አፓርትመንት
ቅድመ ክፍያ 10%= 490,000 ብር
👉 77 ካሬ ባለ አንድ መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%= 640,000 ብር
👉 116 ካሬ ባለ ሁለት መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%= 960,000ብር
👉150 ካሬ ባለ ሶስት መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%=1.2 ሚሊ
👉176 ካሬ ባለ አራት መኝታ
ቅድመ ክፍያ=1.5 ሚሊ
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
🎯አሊያም 30% ግንባታው እስኪጠናቀቅ ከፍላችሁ 60% በባንክ ረጅም አመት በሚከፈል
💥ማራኪ የቤት ዲዛይኖቻችን ለሁሉም የሚስማሙ, ሁሉም ቤቶቻችን ተጨማሪ የሰራተኛ ክፍል እና ስቶር እንዲሁም ላውንደሪ ክፍል ያላቸው!
⩩25% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፤ ከከፈሉት ላይ ከ13 -30% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
ለበለጠ መረጃ በ📞 +251997398676
+251997248676 | 22 854 |
| 18 | መንግስት የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎችን ወጪ 100% ሊሸፍን ነው‼
የኬንያ መንግስት ከሚቀጥለው መስከረም 2026 ጀምሮ ወደ ዩኒቨርሲቲዎችና ኮሌጆች የሚገቡ ሁሉንም ተማሪዎች ወጪ ሙሉ በሙሉ በመንግስት በጀት ለመሸፈን መወሰኑን ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ አስታወቁ።
አዲሱ አሰራር ትምህርትን በውጤት ላይ ብቻ የተመሰረተ የሚያደርግና የደከሙ ቤተሰቦችን የክፍያ ጫና የሚያስቀር ሲሆን፣ ቀደም ሲል ይሰራበት የነበረው የፋይናንስ ሥርዓት (Band System) ሙሉ በሙሉ መሻሩ ተገልጿል። | 29 340 |
| 19 | ኤርፖርቱ በረጅም ወረፋ መጨናነቁ ተሰማ‼
በትግራይ ክልል ከሚካሄደው የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ ለማምለጥ የየብስ መንገዶችን ለመጠቀም የሞከሩ በርካታ ወጣቶች በኬላዎች ጥብቅ ቁጥጥር ምክንያት መውጣት አልቻሉም።
ይህንን ተከትሎ የአየር ትራንስፖርት ፍላጎት በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ፣ ከመቀሌ ራስ አሉላ አባ ነጋ አየር ማረፊያ ወደ አዲስ አበባ ለመጓዝ ቲኬት የቆረጡ መንገደኞች እስከ ሁለት እና ሦስት ሳምንታት የሚደርስ ረጅም ወረፋ ለመጠበቅ መገደዳቸው ተነግሯል። | 31 209 |
| 20 | “ሐሰተኛ ሪፖርት ማቅረብ ከሌብነት እኩል ያስጠይቃል” ከንቲባ አዳነች አቤቤ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በ2018 በጀት ዓመት የስትራቴጂክ ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ ማቅረብ ከሌብነት ጋር በተመሳሳይ የሚያስጠይቅ መሆኑን አስረግጠው ተናገሩ።
ተመሳሳይ በጀትና የሰው ኃይል በተመደበላቸው ተቋማት መካከል ሰፊ የአፈጻጸም ልዩነት መታየቱ የሚያስጠይቅ መሆኑን የጠቀሱት ከንቲባዋ፤ ወደፊት የሚቀርቡ ሪፖርቶች በሕዝብ ሕይወት ላይ ያመጡትን ለውጥ በግልጽ ማሳየት እንዳለባቸው አሳስበዋል።
በተጨማሪም ከንቲባ አዳነች፦
📌 የፅዳት ሥራ የነዋሪው የዕለት ተዕለት ባህል ሊሆን እንደሚገባ፣
📌 የኑሮ ውድነትን የመከላከል፣ የሥራ ዕድል ፈጠራ እና የቤት ልማት ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ፣
📌ለመሠረተ ልማቶች ከፍተኛ በጀት መመደቡን ገልጸው፣ ለተመዘገቡት ስኬቶች የሕዝብና የልማት አጋሮች ተሳትፎ የጎላ እንደነበር ጠቁመዋል። | 32 432 |
