Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
تُعد قناة Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ (@wasulife) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 232 411 مشتركاً، محتلاً المرتبة 104 في فئة الأعمال والمرتبة 55 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 232 411 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 11 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -5 826، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -446، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 12.45%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 11.10% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 28 939 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 25 813 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 122.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“እንኳን ደህና መጡ‼
📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed
📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife
ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 12 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الأعمال.
جاري تحميل البيانات...
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 12 يونيو | 0 | |||
| 11 يونيو | 0 | |||
| 10 يونيو | 0 | |||
| 09 يونيو | 0 | |||
| 08 يونيو | +1 | |||
| 07 يونيو | 0 | |||
| 06 يونيو | +13 | |||
| 05 يونيو | 0 | |||
| 04 يونيو | +2 | |||
| 03 يونيو | 0 | |||
| 02 يونيو | +5 887 | |||
| 01 يونيو | +7 |
| 2 | 💥ካሁን በሁዋላ #አይጥ🐀 ፣ #በረሮ እና #ቢምቢ🕷 በፍፁም አታዩም!
🎁 በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥራት ማረጋገጫ ያለዉ ኦሪጅናል Ultrasonic pest repeller አስገብተናል🙏
❇️በፈለጉት ቦታ ላይ በመሰካት ብቻ
👉አይጦችን🐀
👉የወባ ትንኝ(ቢምቢ)🕷
👉ጉንዳን እና በረሮ🪳
👉ማንኛዉንምበራሪ ነፍሳት ላይ
☠ሊቋቋሙት የማይችሉትን frequency በመልቀቅ
ላይመለሱ እሰከ መጨረሻዉ ይሸኛቸዋል!
#ሰዎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት የሌለዉ ሲሆን ወጥመድ ልግዛ አይጥ ልጎትት ሳይሉ አይጦችን 100 ሜትር የሚያርቅ ድንቅ የዘመኑ ዉጤት👏👏
😱 በ 1699 ብር ብቻ ይገላገሉ።
‼️ጥቂት ፍሬዎች ሰላስገባን
ሳንጨረስ ፈጥነዉ ይዘዉን‼️
👇👇👇👇👇👇
👉📞0954633900
👉📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
🚚አዲስ አበባ ላይ ያሉበት በነፃ ስናደርስ ክፍለ ሀገር በፖስታ ቤት እንልካለን።
#ሙሉዋስትና ያለዉ ሲሆን ሰክተዉ አይጥ ወይም ተህዋስ ፎቶ ማንሳት ከቻሉ ሽልማት አሎት!(አይችሉም እንጂ)
🌐ሌሎች ዕቃዎችን ለማየት
@Dubai_tera2 ን
👆👆👆join ይበሉ! | 1 990 |
| 3 | መንግስት 1.8 ትሪሊዮን ብር ገቢ ለመሰብሰብ አቅዷል‼
የፌደራል መንግስት በ2019 በጀት ዓመት የውጭ እርዳታን ጨምሮ 1.8 ትሪሊዮን ብር ጠቅላላ ገቢ ለመሰብሰብ ማቀዱን የገቢ በጀት ረቂቅ ሰነድ አመለከተ።
ይህ ገቢ ከ2018 በጀት ዓመት የ17.4 በመቶ ዕድገት ያሳየ ሲሆን፣ 1.5 ትሪሊዮን ብር (82 በመቶ) የሚሆነው ከታክስ ገቢ የሚሰበሰብ ነው።
በሌላ በኩል የ2019 ጠቅላላ የወጪ በጀት 2.3 ትሪሊዮን ብር ሆኖ የተረቀቀ ሲሆን፣ ይህም የ21.3 በመቶ ጭማሪ አለው።ከወጪው ውስጥ ከፍተኛውን ድርሻ (52.9 በመቶ) የያዘው ለመደበኛ ወጪ የተመደበው 1.2 ትሪሊዮን ብር ሲሆን፣ ለካፒታል ወጪ ደግሞ 568 ቢሊዮን ብር ተመድቧል።
ከመደበኛ ወጪው ውስጥ 542.1 ቢሊዮን ብሩ ለሀገር ውስጥና ውጭ ሀገር ዕዳ ክፍያ፣ እንዲሁም 236.4 ቢሊዮን ብሩ ለማዳበሪያና ነዳጅ ድጎማ የሚውል ነው።
የበጀቱ ማሟያ የሚሆነውና 308.6 ቢሊዮን ብር የደረሰው የተጣራ የበጀት ጉድለት፤ 302.9 ቢሊዮን ብሩ ከሀገር ውስጥ እና 5.7 ቢሊዮን ብሩ ከውጭ ብድር እንደሚሸፈን ታውቋል። ይህ ጉድለት ከአጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት (GDP) አንጻር 1.4 በመቶ ድርሻ አለው። | 6 419 |
| 4 | 👉ከ 450 ሸህ ብር ጀምሮ ሱቅ እና መኖሪያ
👉 ገራዶ መነሀሪያ
ለአጭር ጊዜ (እስከ ግንቦት 26) ብቻ የሚቆይ ልዩ ቅናሽ
ከ ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት - ደሴ
ስልክ 0937411111
0938411111
0914053853
ሊንክ:
https://t.me/+ACPCPoXDK4JlMjA0 | 5 968 |
| 5 | የዓለም ስጋት የነበረው የኢራን ጥቃት ታገደ፤ "የኢስላማባድ ስምምነት" ይፋ ሆነ‼
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትናንት ምሽት በኢራን ላይ ሊሰነዘር ታቅዶ የነበረው መጠነ-ሰፊ የቦምብና የሚሳኤል ጥቃት ትዕዛዝ ሙሉ በሙሉ የተሰረዘበትን ምክንያት አብራሩ።
ውሳኔው የተላለፈው አሜሪካ ከኢራን ከፍተኛ አመራሮች ጋር ባደረገችው አስቸኳይ ውይይት ሲሆን፣ ለ60 ቀናት የሚቆይ ጊዜያዊ የሰላም ስምምነት (MoU) ተደርሷል።
በኳታር እና በፓኪስታን አደራዳሪነት የተመቻቸውና "የኢስላማባድ ስምምነት" የተባለው ይህ ታሪካዊ ሰነድ፣ ሳውዲ አረቢያ፣ ቱርክና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ጭምር የተሳተፉበት አጠቃላይ የክልላዊ ሰላም ማዕቀፍ ነው። ምንም እንኳን እስራኤል ስምምነቱን በጽኑ ብትቃወመውም፣ የአሜሪካው ምክትል ፕሬዚዳንት ጄዲ ቫንስ ሰነዱን በጄኔቫ ለመፈረም ተንቀሳቅሰዋል።
📌 ኢራን ያለ ምንም ማዕቀብ ነዳጇን እንድትሸጥ ይፈቀድላታል።
📌 በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ የንግድ መርከቦች በነፃነት እንዲንቀሳቀሱ እና አሜሪካ የጣለችውን እገዳ እንድታነሳ ያዝዛል።
ይህ ዓለምን ከከፍተኛ ጦርነት የታደገው ስምምነት ሙሉ በሙሉ የሚፈረምበት የቦታና የሰዓት ዝርዝር በቅርቡ ይፋ እንደሚደረግ ፕሬዚዳንት ትራምፕ ገልጸዋል። | 7 201 |
| 6 | ⏰3 ቀን ብቻ ቀረው!
🏷 የ🌌🌌% ቅናሽ 3 ቀናት ብቻ ይቀሩታል!
🖋 Telwin Design Camp | የተሟላ የ 2 ወር የግራፊክ ዲዛይን ኮርስ
🗓 ከሰኔ 22 - ነሐሴ 20/2018
🔖 ወደ ግራፊክ ዲዛይኑ አለም ለመቀላቀል የሚያስፈልጉንን Skills, Tools & Technics አንድ ላይ አጣምሮ የያዘ ፤ ጊዜና አቅም ሳይባክን በአጭር ጊዜ Skill መጨበጥ የሚቻልበት የተሟላ ኮርስ።
🏷 በዚህ ኮርስ የምንማራቸው Technical & Conceptual Skills
✔😄 Adobe Photoshop & 😆 Adobe Illustrator
✔ Graphic design fundamentals
✔Graphic design principles
✔Layout & Composition
✔Color theory
✔Typography
✔Inspiration
✔Mood board
✔Brain storming
🏷በኮርሱ ተግባራዊ ምሳሌዎችና ልምምዶች ላይ የምንሰራቸው ፕሮጀክቶች
✔Social media posters
✔Printing designs
✔Logo & Brand identity designs
🏷በተጨማሪም እንደ ዲዛይነር የሚያስፈልጉንን
✔Client Communication Skills
✔Portfolio building
✔Income opportunities ... እናያለን
🏷 የኮርሱ አሰጣጥ
✔ኮርሱ የሚሰጠው በonline 🔴Live ነው
✔የኮርሱ ክፍለ ጊዜ በሳምንት 3 ቀን ነው
✔የትምህርቱ Video record ከእያንዳንዱ ክፍለጊዜ በኋላ ይደርሳችኋል
❓ መጭውን የክረምት የእረፍት ጊዜ የሚጠቅማችሁን Skill በመማር ማሳለፍ የምትፈልጉ ተማሪዎች ከሆናችሁ
❓ስራ ላይ ያላችሁ ፤ ነገር ግን ተጨማሪ ገቢ የምታገኙበትን Tangible skill ለመጨበጥ እያሰባችሁ ካላችሁ፣
❓ የግራፊክ ዲዛይን ዝንባሌ እያላችሁ እንዴትና በምን መልኩ ወደ ዲዛይኑ ዓለም መቀላቀል እንዳለባችሁ ግራ ከገባችሁ
✅ ይህ ኮርስ ለእናንተ ነው!
🗓 እስከ ሰኔ 7 ድረስ የሚቆየውን የ🌌🌌% Discount ተጠቀሙ
➡️ telwincreative.com ላይ በመግባት ተመዝገቡ!
📥 ኮርሱን በተመለከተ ለሚኖራችሁ ማነኛውም ጥያቄ Inbox @TelwinConnect ላይ አናግሩኝ
🌐 Telegram Channel @TelwinCreative | 6 634 |
| 7 | ህውሃት በቅርብ ቀናት ጦርነት ይከፍታል ተባለ‼
"ኢትዮጵያ ዳግም ወደ ጦርነት መግባት የለባትም" አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እና አቶ ጌታቸው ረዳ
ህወሓት ከኤርትራ መንግሥት ጋር በፈጠረው ስውር ጥምረት በሚቀጥሉት ቀናት በፌደራል መንግሥቱ ላይ ጥቃት ለመሰንዘር መወሰኑን የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እና የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ጌታቸው ረዳ አስጠነቀቁ።
ባለሥልጣናቱ በአልጀዚራ ላይ በጋራ ባስነበቡት ጽሑፍ፤ በአስመራ፣ በመቀሌና በሱዳን በምስጢር የተደራጀው "ጽምዶ" የተሰኘው ጥምረት የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት በመጣስ ወደ ማጥቃት ለመሸጋገር መዘጋጀቱን ገልጸዋል።
ህወሓት የትግራይ ሕዝብ የጦርነት አጀንዳውን በግልጽ ውድቅ ቢያደርግበትም፣ የኤርትራን ቀጥተኛ ድጋፍ በመጠቀም ከፍተኛ ተዋጊ ኃይል ማሰልጠንና ማስታጠቅ መቀጠሉን ጠቁመዋል።
ኢትዮጵያ ዳግም ወደ አስከፊ ቀጠናዊ ቀውስና ጦርነት እንዳትገባ፣ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በጥምረቱ ላይ አስቸኳይና ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ተጽዕኖ እንዲያደርግ ባለሥልጣናቱ ጥሪ አቅርበዋል። | 24 687 |
| 8 | ኦባሳንጆ በመቀሌ ምን ተወያዩ‼
ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ከአፍሪካ ህብረት የምስራቅ አፍሪካ ልዩ መልዕክተኛ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ ጋር ዛሬ በመቀሌ ውይይት አድርገዋል።
በውይይቱ ላይ የተሳተፉት አምባሳደር አዲስዓለም ባሌማ እንደገለጹት፤ ለትግራይ ቲቪ ሲናገሩ በትግራይ በኩል ህዝብን የሚያድን ፈጣንና ተግባራዊ እንቅስቃሴ እንዲደረግ ፍላጎት እንዳለ ለልዩ መልዕክተኛው ተገልጾላቸዋል ብለዋል።
አምባሳደሩ አክለውም፣ በትግራይ በኩል ችግሮች በውይይትና በድርድር እንዲፈቱ ፍላጎት ቢኖርም፣ የፌዴራል መንግስቱ ግን የፕሪቶሪያውን ስምምነት በመጣስ በትግራይ ላይ ከበባና ጥቃት እያደረሰ መሆኑን ለልዩ መልዕክተኛው ማስረዳታቸውን ገልጸዋል። በዚህም ምክንያት የተፈናቀለው ህዝብ በበሽታና በረሃብ እያለቀ መሆኑንና በወራሪ ኃይሎች ስር ያለው ህዝብም እየተሰቃየ እንደሚገኝ አብራርተዋል።
የአፍሪካ ህብረት ልዩ መልዕክተኛ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ በበኩላቸው፣ ከዶ/ር ደብረጽዮን ጋር ያደረጉት ውይይት መልካም የነበረ መሆኑን ጠቅሰው፤ የውይይቱ ዋና ዓላማ አሁን ያለውን ውጥረት ማርገብና ዘላቂ ሰላም የሚመጣበትን ሁኔታ ማመቻቸት እንደሆነ አስታውቀዋል። | 26 409 |
| 9 | መኪናዎን እየሸጡ ነው? እንግዲያውስ የራስዎን ትርፍ ለሶስተኛ ወገን አሳልፈው አይስጡ!
ከዚህ በኋላ እኛ ጋር ኮሚሽን መክፈል ቀርቷል! በፉልቤክ ያለምንም መካከለኛ ሰው፣ በዜሮ ፐርሰንት ኮሚሽን፣ መኪናዎን በቀጥታ ለትክክለኛ ገዢ መሸጥ ይችላሉ፤ አዎ፣ መቶ በመቶ በነፃ! ጊዜም አይፈጅብዎትም፤ ቴሌግራም ላይ @fulbekbot ብለው ይፈልጉ ወይም fulbek.com ይግቡ፣ እቃ ይለጥፉ የሚለውን ተጭነው የመኪናዎን ምርጥ ፎቶዎች እና ዋጋ በማስገባት በአንድ ደቂቃ ውስጥ ፖስት ያድርጉት።
ወዲያውኑ ማስታወቂያዎ ለሺዎች ይደርሳል፤ ገዢዎችም በቀጥታ ስልክዎ ላይ ይደውሉልዎታል! የራስዎን ገንዘብ ለሌላ አይስጡ፤ ዛሬውኑ በነፃ መገበያየት ይጀምሩ!
🤖ማብራሪያ ለመመልከት፡
👇 👇 👇
🔗 https://vt.tiktok.com/ZSQrUbU24/ | 24 119 |
| 10 | "እሳቱን ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር ማዋል አዳጋች ሆኗል" አፋር ክልል
በአፋር ክልል ኪልበቲ ረሱ ዞን በራህሌ ወረዳ ከቀኑ 6 ሰዓት የተከሰተው ሰደድ እሳት እስከ ምሽት 5 ሰዓት ባለመጥፋቱ ገና ለመቆጣጠር ጥረት እየተደረገ መሆኑን አስታወቀ።
በወረዳው ሃሌጉቢ ቀበሌ በሚገኝ የአፋዓዶና ዔሊ ገረብ አካባቢ ድንገተኛ የሰደድ እሳት ተከስቷል ሲል የክልሉ ኮሚዩኒኬሽን አስታውቋል።
እሳቱ የተከሰተው ዛሬ ሰኔ 03 ቀን 2018 ከቀኑ 6፡20 ገደማ ሲሆን፣ እንደተከሰተ የአካባቢው ማህበረሰብ እና የወረዳው አመራር በጋራ ሆነው ለመቆጣጠር ከፍተኛ ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ ብሏል።
"እስካሁን ባለው ሂደት ምንም እንኳን በሰው ህይወት፣ በእንስሳት እና በንብረት ላይ የደረሰ ጉዳት ባይኖርም፣ እሳቱን ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር ማዋል አዳጋች ሆኗል" ሲልም ገልጿል።
አካባቢው ጥቅጥቅ ያለና ጥብቅ የደን ሽፋን (ዴሶ) ያለው መሆኑ፣ የአየር ሁኔታው ከፍተኛ ሙቀትና ደረቅነት ማሳየቱ፣ መልክዓ ምድሩ ተራራማና አስቸጋሪ በመሆኑ የእሳት አደጋ መከላከያ ተሽከርካሪዎች ወደ ስፍራው መድረስ አለመቻሉ ተገልጿል።
"እነዚህ ተግዳሮቶች ሰደድ እሳቱ ወደ ሌሎች አካባቢዎች እንዳይዛመት ለመከላከል እየተደረገ ያለውን ጥረት ፈታኝ አድርገውታል" ተብሏል። | 24 321 |
| 11 | #ቴምር ጥራት ካለው ህንጻ ባሻገር እምነትን ይገነባል!
ለዚህም ምስክር ጥንቅቅ አድርገን በጥራት ሰርተን ያሰረከብናቸው 8 ሳይቶች ናቸው።
#ቴምርሪልስቴት
አዋሬ (ቤተ-መንግስት ጀርባ)
👉 3መኝታ = 121ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 13.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.6ሚሊዮን)
👉 3መኝታ = 157ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.4ሚሊዮን)
💥 የንግድ ሱቆች
⨳ #ቡልጋሪያ ላይ ከ900ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣
⨳ #ፒያሳ ላይ ከ1.4ሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣
⨳ #ቃሊቲገላን ላይ ከ500ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ።
💥ቡልጋሪያ(አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት)
👉 1 መኝታ (68 ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 7,820,000ብር
ቅድመ ክፍያ (20%) = 1,564,000ብር
👉2 መኝታ (81ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 9,315,000ብር
ቅድመ ክፍያ (20%) = 1,863,000ብር
👉 3 መኝታ (121 ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 13,915,000ብር
ቅድመ ክፍያ (20%) = 2,783,000ብር
⨳ 30% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ ከ15% - 35% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
👉ቢሮ ለመምጣት ሳይት ለመጎብኘት ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177 | 21 959 |
| 12 | ሰበር:-በሳዑዲ የታሰሩ 1,655 ኢትዮጵያውያን ምህረት ተደረገላቸው‼
በሳዑዲ አረቢያ ለእስር ተዳርገው የነበሩ 1,655 ኢትዮጵያውያን የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ የምህረት አዋጅ እንደተሰጣቸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
📌 ምህረቱ ሊገኝ የቻለው ሚኒስቴሩ በሪያድ ኤምባሲና በጂዳ ቆንስላ በኩል ባደረገው ከፍተኛ የዲፕሎማሲ ጥረትና መንግስት ለዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ በሰጠው ትኩረት መሆኑ ተገልጿል።በተመሳሳይ ሁኔታ ላይ ባሉ ሌሎች ዜጎች ዙሪያም ክትትል እየተደረገ ይገኛል።
📌 መንግስት ህገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች በማህበራዊ ሚዲያ ከሚያሰራጩት ሀሰተኛ ማታለያ ህብረተሰቡ ራሱን እንዲጠብቅ ያሳሰበ ሲሆን፣ ደላሎችን ለህግ የማቅረቡ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል። | 23 852 |
| 13 | #ማስታወቂያ
#የመጀመሪያ ዙር ምዝገባ ላይ ነን
🎉 🎊 🎉 #ቪዛ_በነፃ_ልንሸልማቹ_ነው‼
🕋✨ በአዲሱ የሂጅሪ አመት 1448 ልዩ የኡምራ ጉዞ ✨ ከሀምሌ 1-12
🌙
#አዲሱን_አመት_በአላህ_ቤት_ይጀምሩ!
ከዱንያ ጭንቀት ወጥተው… ወደ መካና መዲና መንፈሳዊ ጉዞ ይጓዙ!
#በኡስታዝ_ባህሩ_ኡመር መሪነት
በወንድም #ኡስማን_አብዱ አስተባባሪነት
በሆሊዴይስ ትራቭል የተዘጋጀ 14ኛ ዙር ልዩ የኡምራ ፕሮግራም!
🕋 7 ቀናትን በመካ
▪️ ኡምራን በሙሉ ምቾት
▪️ ሐረም አቅራቢያ ምቹ ሆቴል
▪️ ጀበለ ኑር፣ ጋሩ ሂራ፣ አረፋ፣ ሚና፣ ሙዝደሊፋ ጉብኝት
📍 ፓኬጁ የሚያካትተው
🕌 4 ቀን በመዲና
▪️ መስጂደል ነበዊ ዝያራ
▪️ ቁባ መስጂድ
▪️ ቁብለተይን
▪️ የኡሁድ ታሪካዊ ቦታዎች ጉብኝት
🛍️ በተጨማሪ በጅዳ ከተማ
✨ ሾፒንግ
✨ ሽርሽር
በቡድን መሪው ሙሉ እገዛ ይከናወናል።
▼ ከዚህም በተጨማሪ ለዚኛው ዙር ደንበኞቻችን ያዘጋጀነው ልዩ ሽልማት አለ።
ለእድለኛ ተጓዥ #ነፃ_የቪዛ አገልግሎት እንሰጣለን። ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ አሁኑኑ ይመዝገቡ
ልብዎን የሚያረጋጋ የኡምራ ጉዞ ከእኛ ጋር ያድርጉ !”
📞 ለምዝገባና ለተጨማሪ መረጃ
0992 232323
0984 777775
📍 አድራሻ፦
ቤተል ፋሚሊ ታወር
3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 305
🏢 #ሆሊዴይስ_ትራቭል
#ኡምራ1448 #መካ #መዲና #ዝያራ #መንፈሳዊ_ጉዞ #Umrah1448
በቴሌግራም ለመመዝገብ @Holidays_Travel
ሆሊዴይስ ትራቭል | 22 600 |
| 14 | አዲሱ ሰሌዳ 59,000 ብር ዋጋ ተቆርጦለታል
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ዝርዝሩን አሳውቋል።
አዲስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ (ታርጋ) መሸጫ ዋጋ እስከ 56000 ብር ዋጋ ተቆርጦለታል ይላል ሰነዱ። የቀረቡት ዋጋዎች የፊትና የኋላ ሰሌዳዎችን እንዲሁም ቫትን (VAT) ያካተቱ መሆናቸውም ተጠቁሟል።
ለግል መገልገያ (የቤት)፣ ለንግድ፣ ለዲፕሎማት፣ ለዕርዳታ ድርጅቶች፣ ለዓለም አቀፍ ተቋማት እና ለልዩ ተንቀሳቃሽ ተሽከርካሪዎች፦
📌በነዳጅ የሚሰሩ ከሆነ፦ 56,000 ብር
📌 በኤሌክትሪክ እና በተፈጥሮ ጋዝ የሚሰሩ ከሆነ፦ 44,500 ብር
ለድንበር ተሻጋሪ የጭነት ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች፦
📌 በነዳጅ የሚሰሩ ከሆነ፦ 28,500 ብር
📌 በኤሌክትሪክ እና በተፈጥሮ ጋዝ የሚሰሩ ከሆነ፦ 15,200 ብር
ለሕዝብ ታክሲ ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች፦
📌 በነዳጅ የሚሰሩ ከሆነ፦ 11,700 ብር
📌በኤሌክትሪክ እና በተፈጥሮ ጋዝ የሚሰሩ ከሆነ፦ 9,400 ብር
ለከተማና የሀገር አቋራጭ አውቶቡስ፣ ለመንግሥት፣ ለአካል ጉዳተኛ (PD) እና ለባለሦስት እግር (ባጃጅ) ተሽከርካሪዎች፦
📌በነዳጅ የሚሰሩ ከሆነ፦ 9,400 ብር
📌 በኤሌክትሪክ እና በተፈጥሮ ጋዝ የሚሰሩ ከሆነ፦ 7,100 ብር
ለባለሁለት እግር (ሞተርሳይክል) ተሽከርካሪዎች፦
📌 በነዳጅ የሚሰሩ ከሆነ፦ 4,700 ብር
📌 በኤሌክትሪክ እና በተፈጥሮ ጋዝ የሚሰሩ ከሆነ፦ 3,550 ብር ሆኗል። | 27 494 |
| 15 | 🔑 ዲ.ኤም.ሲ ሪልስቴት በጥራት አይደራደርም!
✅ እስከ 30% ቅናሽ ዝቅተኛ ወለልን ጨምሮ ጥራታቸውን የጠበቁ ቤቶችን ከስቱዲዮ እስከ ባለ 4 መኝታ በተለያየ የካሬ አማራጭ እየሸጥን ነው።
▶️ 57 ካሬ 10%= 491,603ብር
▶️ 77ካሬ 10%= 664,095 ብር
▶️ 157ካሬ 10%=1,354,063ብር
▶️ 202 ካሬ 10%=1,734,408 ብር
✅ ከ1አመት እስከ 3አመት ውስጥ ምናስረክባቸው ግንባታቸው 65%, 40% እና 20% የደረሱ አፓርትመንት ቤቶች ሸጠን ልንጨርስ የቀሩን ጥቂት ቤቶች ናቸው:-
✨ ሊኖሩበት ቢፈልጉ ሰላማዊ መንደር
🔹ሊያከራዮት ቢፈልጉ በጥሩ ዋጋ($) እና መልሰው ቢሸጡት በደንብ የሚያተርፉበት ቤቶችን በ 10% 💵 ቅድመ ክፍያ ብቻ አቅርበንሎታል!
💵 60% Bank(ባንክ) አማራጭ
💵 በተጨማሪም ከ15% - እስከ 30% እንደየ አከፋፈሎ ቅናሽ ይደረግሎታል !
💥 እንዲሁም የንግድ ሱቅ ከ29 ካሬ ጀምሮ ለሽያጭ አቅርበንሎታል!
▶️ ቅድመ ክፍያ 15%
▶️ 50 % የባንክ አማራጭ
ፈጥነው ይመዝገቡ!
🏢 ዲ.ኤም.ሲ ሪል እስቴት
ደስታዎ እዚህ ይጀምራል
ለበለጠ መረጃ በ📞 0973050545
0949780807
WhatsApp :
https://wa.me/+251949780807?text=I%20am%20interested%20on%20some%20more%20information
Telegram :
https://t.me/simu0545?text=I%20want%20more%20info%20on%20this | 24 996 |
| 16 | ኩዌት ከኢትዮጵያን ጨምሮ ከ10 ሀገራት ብቻ የቤት ሰራተኞችን ለመቅጠር ወሰነች‼
የኩዌት የሀገር ውስጥ ሚኒስቴር የቤት ሰራተኞች ቅጥርን ለመቆጣጠር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሰረት፣ ቅጥር የሚፈቀደው ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ቤኒን፣ ፊሊፒንስ፣ ስሪላንካ፣ ሕንድ፣ ቬትናም፣ ኔፓል እና ሴኔጋልን (ለወንዶች ብቻ) ጨምሮ ከ10 ሀገራት ብቻ እንዲሆን ገድቧል።
በተቃራኒው ኬንያ፣ ኡጋንዳ እና ናይጄሪያን ጨምሮ በ27 ሀገራት ላይ የቅጥር እገዳ ጥሏል። ይህ በጥብቅ የመንግሥት ስምምነት ላይ ብቻ የተመሰረተው አዲስ አቅጣጫ በዘርፉ የሚታዩ የቁጥጥር ክፍተቶችን ለመሙላት ያለመ መሆኑ ተገልጿል። | 24 479 |
| 17 | 💥ካሁን በሁዋላ #አይጥ🐀 ፣ #በረሮ እና #ቢምቢ🕷 በፍፁም አታዩም!
🎁 በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥራት ማረጋገጫ ያለዉ ኦሪጅናል Ultrasonic pest repeller አስገብተናል🙏
❇️በፈለጉት ቦታ ላይ በመሰካት ብቻ
👉አይጦችን🐀
👉የወባ ትንኝ(ቢምቢ)🕷
👉ጉንዳን እና በረሮ🪳
👉ማንኛዉንምበራሪ ነፍሳት ላይ
☠ሊቋቋሙት የማይችሉትን frequency በመልቀቅ
ላይመለሱ እሰከ መጨረሻዉ ይሸኛቸዋል!
#ሰዎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት የሌለዉ ሲሆን ወጥመድ ልግዛ አይጥ ልጎትት ሳይሉ አይጦችን 100 ሜትር የሚያርቅ ድንቅ የዘመኑ ዉጤት👏👏
😱 በ 1699 ብር ብቻ ይገላገሉ።
‼️ጥቂት ፍሬዎች ሰላስገባን
ሳንጨረስ ፈጥነዉ ይዘዉን‼️
👇👇👇👇👇👇
👉📞0954633900
👉📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
🚚አዲስ አበባ ላይ ያሉበት በነፃ ስናደርስ ክፍለ ሀገር በፖስታ ቤት እንልካለን።
#ሙሉዋስትና ያለዉ ሲሆን ሰክተዉ አይጥ ወይም ተህዋስ ፎቶ ማንሳት ከቻሉ ሽልማት አሎት!(አይችሉም እንጂ)
🌐ሌሎች ዕቃዎችን ለማየት
@Dubai_tera2 ን
👆👆👆join ይበሉ! | 22 918 |
| 18 | ኦባሳንጆ መቐለ ገቡ‼
የፕሪቶሪያው ስምምነት ዋና አደራዳሪ ኦሊሴንጎ ኦባሳንጆ የአውስትራሊያና የእንግሊዝ ተወካዮችን ያካተተ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በመምራት መቐለ ገብተዋል። ልዑኩ ከትግራይ ክልላዊ መንግሥት አመራሮች ጋር በወቅታዊና በስምምነቱ አፈጻጸም ጉዳዮች ላይ ይመክራል ተብሎ ይጠበቃል። | 22 838 |
| 19 | 🖋 Telwin Design Camp | የተሟላ የ 2 ወር የግራፊክ ዲዛይን ኮርስ
🗓 ከሰኔ 22 - ነሐሴ 20/2018
🔖 ወደ ግራፊክ ዲዛይኑ አለም ለመቀላቀል የሚያስፈልጉንን Skills, Tools & Technics አንድ ላይ አጣምሮ የያዘ ፤ ጊዜና አቅም ሳይባክን በአጭር ጊዜ Skill መጨበጥ የሚቻልበት የተሟላ ኮርስ።
🏷 በዚህ ኮርስ የምንማራቸው Technical & Conceptual Skills
✔😄 Adobe Photoshop & 😆 Adobe Illustrator
✔ Graphic design fundamentals
✔Graphic design principles
✔Layout & Composition
✔Color theory
✔Typography
✔Inspiration
✔Mood board
✔Brain storming
🏷በኮርሱ ተግባራዊ ምሳሌዎችና ልምምዶች ላይ የምንሰራቸው ፕሮጀክቶች
✔Social media posters
✔Printing designs
✔Logo & Brand identity designs
🏷በተጨማሪም እንደ ዲዛይነር የሚያስፈልጉንን
✔Client Communication Skills
✔Portfolio building
✔Income opportunities ... እናያለን
🏷 የኮርሱ አሰጣጥ
✔ኮርሱ የሚሰጠው በonline 🔴Live ነው
✔የኮርሱ ክፍለ ጊዜ በሳምንት 3 ቀን ነው
✔የትምህርቱ Video record ከእያንዳንዱ ክፍለጊዜ በኋላ ይደርሳችኋል
❓ መጭውን የክረምት የእረፍት ጊዜ የሚጠቅማችሁን Skill በመማር ማሳለፍ የምትፈልጉ ተማሪዎች ከሆናችሁ
❓ስራ ላይ ያላችሁ ፤ ነገር ግን ተጨማሪ ገቢ የምታገኙበትን Tangible skill ለመጨበጥ እያሰባችሁ ካላችሁ፣
❓ የግራፊክ ዲዛይን ዝንባሌ እያላችሁ እንዴትና በምን መልኩ ወደ ዲዛይኑ ዓለም መቀላቀል እንዳለባችሁ ግራ ከገባችሁ
✅ ይህ ኮርስ ለእናንተ ነው!
🗓 እስከ ሰኔ 7 ድረስ የሚቆየውን የ🌌🌌% Discount ተጠቀሙ
➡️ telwincreative.com ላይ በመግባት ተመዝገቡ!
📥 ኮርሱን በተመለከተ ለሚኖራችሁ ማነኛውም ጥያቄ Inbox @TelwinConnect ላይ አናግሩኝ | 22 916 |
| 20 | ሰበር - አዲሱ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ከዛሬ ጀምሮ መስጠት ተጀመረ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን አሁን እየሰጠ ባለው መግለጫ ከዛሬ ጀምሮ አዲሱን ሰሌዳ መውሰድ ይቻላል ብሏል።ዋጋውን በተመለከተ ከላይ የቀረበው ሊሆን እንደሚችል ይጠበቃል። | 23 702 |
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
