Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
تُعد قناة Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ (@wasulife) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 241 688 مشتركاً، محتلاً المرتبة 96 في فئة الأعمال والمرتبة 48 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 241 688 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 02 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 5 263، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -157، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 12.02%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 10.41% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 29 100 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 25 197 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 135.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“እንኳን ደህና መጡ‼
📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed
📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife
ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 03 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الأعمال.
جاري تحميل البيانات...
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 03 يوليو | 0 | |||
| 02 يوليو | +9 | |||
| 01 يوليو | 0 |
| 2 | ትናንት በጋምቤላ አውሮፕላን ማረፊያ ምን ተፈጠረ?
ትናንት ሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ተነስቶ ጋምቤላ ያረፈው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦምባርዲየር ዳሽ 8-Q400 (በረራ ቁጥር ET235) አውሮፕላን በማረፊያው አስፋልት መደርመስ ምክንያት የቀኝ ጎማው ሰጥሞ የመሮጫ መስመሩን ዘግቶ መዋሉ ታወቀ።
በአደጋው በተሳፋሪዎች ላይ ምንም ዓይነት ጉዳት ያልደረሰ ሲሆን፣ ከስተቱ በኋላ ሊያርፍ የነበረ ሌላ በረራ (ET151) መሬት ላይ ያለውን ጭንቀት ለመቀነስ "በፀጥታ ምክንያት" በሚል ሰበብ ወደ አዲስ አበባ እንዲመለስ ተደርጓል።
የአየር ማረፊያው የጥገና ቡድን ሌሊቱን ሙሉ ባደረገው ከፍተኛ ጥረት አውሮፕላኑን ማንሳትና አስፋልቱን መጠገን የቻለ ሲሆን፣ ዛሬ ሐምሌ 3 ቀን 2018 ዓ.ም (ጁላይ 3/2026) ጠዋት ማረፊያው መደበኛ የበረራ አገልግሎቱን ሙሉ በሙሉ መጀመሩ ተረጋግጧል። | 21 743 |
| 3 | 👉ከ 465 ሸህ ብር ጀምሮ እንደ አቅምዎ ሱቅ እና መኖሪያ
👉 ገራዶ መነሀሪያ
👉 መሠረተ ልማት የተሟላለት
ለአጭር ጊዜ (እስከ ሰኔ 30 ) ብቻ የሚቆይ ልዩ
ቅናሽ
👉 በአካል ስራችንን እና ሳይታችንን ጎብኝተው ሲመርጡን ብቻ ይቀላቀሉ።
ከ ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት - ደሴ
ስልክ 0937411111
0938411111
0914053853
ሊንክ:
https://t.me/CyMSa4WStw84YTM0 | 20 458 |
| 4 | አሳዛኝ 1,000 ቀናት በጋዛ‼
📌"ቢያንስ 21,000 ህፃናት ተገድለዋል" - ሴቭ ዘ ችልድረን
እስራኤል እና ሀማስ ግጭት ውስጥ ከገቡ 1000 ቀናት ተቆጥረዋል። ሁለቱ ወገኖች ባሳለፍነው ጥቅምት ወር ከሁለት አመት በኋላ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደርሰዋል።
ነገርግን እስራኤል ስምምነቱን በመጣስ በፈፀመቻቸው ጥቃቶች የንፁሃን ህይወት ተቀጥፏል፣ የአካል እና ንብረት ጉዳት ደርሷል።
ሴቭ ዘ ችልድረን (Save the Children) ባወጣው ሪፖርት የጦርነቱ ገፈት ቀማሾ ህፃናት መሆናቸውን ጠቁሟል።
ቢያንስ 21,000 ህፃናት መገደላቸውን የተቋሙ አሀዛዊ መረጃዎች ያመላክታሉ።
ከ800,000 በላይ ወይም 80% የሚሆኑት የጋዛ ህፃናት ደግሞ ተፈናቅለዋል ተብሏል።
7,000 በላይ ህፃናት ከቤተሰቦቻቸው መለያየታቸው ተገልጿል።
ወደ 625,000 የሚደርሱ ለትምህርት የደረሱ ህፃናት በትምህርት ገበታቸው ለመራቅ ተገደዋል።
የተኩስ አቁም ስምምነቱ ከተፈጸመበት ከባለፈው ጥቅምት ወር ወዲህ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ብቻ 275 ህፃናት በእስራኤል ጦር መገደላቸውን አመላክቷል።(ቲቃህ)
#WasuMohammed
video 👇Like + Follow👇
https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr
====================
ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 | 20 692 |
| 5 | አሳዛኝ 1,000 ቀናት በጋዛ‼
📌"ቢያንስ 21,000 ህፃናት ተገድለዋል" - ሴቭ ዘ ችልድረን
እስራኤል እና ሀማስ ግጭት ውስጥ ከገቡ 1000 ቀናት ተቆጥረዋል። ሁለቱ ወገኖች ባሳለፍነው ጥቅምት ወር ከሁለት አመት በኋላ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደርሰዋል።
ነገርግን እስራኤል ስምምነቱን በመጣስ በፈፀመቻቸው ጥቃቶች የንፁሃን ህይወት ተቀጥፏል፣ የአካል እና ንብረት ጉዳት ደርሷል።
ሴቭ ዘ ችልድረን (Save the Children) ባወጣው ሪፖርት የጦርነቱ ገፈት ቀማሾ ህፃናት መሆናቸውን ጠቁሟል።
ቢያንስ 21,000 ህፃናት መገደላቸውን የተቋሙ አሀዛዊ መረጃዎች ያመላክታሉ።
ከ800,000 በላይ ወይም 80% የሚሆኑት የጋዛ ህፃናት ደግሞ ተፈናቅለዋል ተብሏል።
7,000 በላይ ህፃናት ከቤተሰቦቻቸው መለያየታቸው ተገልጿል።
ወደ 625,000 የሚደርሱ ለትምህርት የደረሱ ህፃናት በትምህርት ገበታቸው ለመራቅ ተገደዋል።
የተኩስ አቁም ስምምነቱ ከተፈጸመበት ከባለፈው ጥቅምት ወር ወዲህ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ብቻ 275 ህፃናት በእስራኤል ጦር መገደላቸውን አመላክቷል። | 1 |
| 6 | 🔥 ታላቅ ቅናሽ ከ አልቲማ ሪል እስቴት 🔥
📍 ጋዜቦ አደባባይ 🏠
💥 አፓርትመንት እና የንግድ ሱቆች
👉 በካሬ 95,000 ብር
👉 1 መኝታ 81 ካሬ
👉 2 መኝታ ከ100 ካሬ እስከ 155 ካሬ
👉 3 መኝታ 193ካሬ እስከ 196
💫 ቅድመ ክፍያ 10% 695,466 ብር
📌 የንግድ ሱቆች
➛ ከ 8 ካሬ አጠቃላይ ክፍያ 3,264,000 ጀምሮ
➤ ቅድመ ክፍያ ከ 15% 498,358 ብር ጀምሮ
🖇 ቤቶን ያለምንም ወለድ እና ዋጋ ጭማሪ በብር ብቻ ይግዙ!
📌 ልዩ የሚያደርገን
➛ ጥራቱን የጠበቀ ግንባታ መገንባታችን
➛ የ ተመረጡ ቦታዎች ላይ በ አጭር ግዜ ማስረከባችን
➛ በቂ የሆነ የመኪና ፓርኪንግ
➛ የደህንነት ስጋት የማያሳስቦት
➛ የከርሰ ምድር ውሃ
💥ከፍለው እስኪጨርሱ በዶላርም ሆነ በግንባታ እቃዎች ግሽበት ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ አናደርግም!
💥ቶሎ ይደውሉ ለውስን ቤቶች ብቻ ነው
ከሀገር ውጪ ለምትኖሩ ባላችሁበት ሆናችሁ መግዛት የምትችሉበትን አማራጭ ይዘን ቀርበናል
ለበለጠ መረጃ በቀጥታ ወይም ዋናው ቢሮ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
☎️ 09-03-94-19-97
ወይም
09-24-02-93-43 | 18 078 |
| 7 | በመቀሌ እናቶች «የመጨረሻ» ያሉትን እርምጃ መውሰድ መጀመራቸው ተነገረ
በትግራይ ክልል መዲና መቀሌ ከተማ የሚገኙ እናቶች፣ በወጣቶች ላይ እየተፈጸመ ያለውን የግዳጅ አፈሳ ለመቃወም «የመጨረሻ» የተባለውን እርምጃ መውሰድ መጀመራቸውን ከስፍራው የወጡ መረጃዎች አመልክተዋል።
ከሰሞኑ በትግራይ ክልል የተጀመረው የወጣቶች አፈሳ አሁንም ተጠናክሮ መቀጠሉ የተገለጸ ሲሆን፣ ከመቀሌ ከተማ በርካታ ወጣቶች እየታፈሱ ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ተቋማት እየገቡ መሆናቸውን የመጡ መረጃዎች ያሳያሉ።
ይህን የግዳጅ ምልመላ ለመግታት እናቶች የመጨረሻ አቅማቸውን እየተጠቀሙ እንደሚገኙ ተነግሯል። ልጆቻቸውን በገዳጅ ወደ ወታደራዊ ተቋም ለመውሰድ የመጣውን ተሽከርካሪ እናቶች በድንጋይ ሲመቱት የተስተዋለ ሲሆን፣ ይህም «ያለን የመጨረሻ አቅም ይህ ነው» በማለት ቁርጠኝነታቸውንና ምሬታቸውን ያሳዩበት አጋጣሚ መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪም በትግራይ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች፣ አብያተ ክርስቲያናትን ሳይቀር በመፈተሽ በርካታ ወጣቶች እየተያዙ ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ተቋማት እየተወሰዱ መሆኑ ሲዘገብ የቆየ ሲሆን፣ ድርጊቱ አሁንም በከፍተኛ ሁኔታ መቀጠሉ ታውቋል።
ከዚህ አለመረጋጋት ጋር ተያይዞ፣ በአሁኑ ወቅት በክልሉ ያሉ የፖለቲካ ችግሮች በሙሉ ይበልጥ ሳይባባሱ በጠረጴዛ ዙሪያ በሰላማዊ ውይይትና ድርድር እንዲፈቱ የብዙዎች ጽኑ ፍላጎት መሆኑ ተገልጿል። | 19 328 |
| 8 | 🔥 ለደላላ ሳይከፍሉ፣ እቃዎን ዛሬውኑ በነፃ ይሽጡ! 🔥
የፈለጉትን ለመሸጥም ሆነ ለመግዛት ምቹና ፈጣን ፕላትፎረም — Fulbek ሥራ ጀምሯል! 🎉
በመካከል ሰው የለም፣ ኮሚሽን የለብዎትም! 100% በነፃ በቀጥታ ከገዢ ወይም ከሻጭ ጋር ይገናኙ።
📱 ስልክ፣ ላፕቶፕ፣ ቲቪ
🚗 መኪና እና ሞተር
🏠 ቤት እና ቦታ (ኪራይ/ሽያጭ)
👗 ፋሽን እና የቤት እቃዎች
⚡️ ለምን ፉልቤክ?
• እቃ ለመለጠፍ 1 ደቂቃ ብቻ ነው የሚፈጅብዎት።
• በቀጥታ ከገዢ ወይም ከሻጭ ጋር ይደዋወላሉ።
• 0% ኮሚሽን! ገንዘብዎን አያባክኑ።
👇 አሁኑኑ ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት መግበያየት ይጀምሩ!
🤖 በቴሌግራም ለመጀመር፡ 👉 @FulbekBot
🌐 በድረ-ገጽ ለመጠቀም፡ 👉 Fulbek.com
📢 የቴሌግራም ቻናላችን፡ 👉 @Fulbek
🎬 የቲቶክ ቪዲዮ ማብራሪያ ለመመልከት፡
👇 👇 👇
🔗 https://vt.tiktok.com/ZSxT3aEYF/ | 20 040 |
| 9 | በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ በደረሰ ጥቃት የ11 ሰዎች ሕይወት አለፈ‼
በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን አሙሩ ወረዳ አገምሳ ከተማና በዙሪያዋ ባሉ መንደሮች ሰኔ 23 ቀን ከለሊቱ 11 ሰዓት ጀምሮ በታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት የ11 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የዞኑ አስተዳደርና ነዋሪዎች ለቢበሲ ገልፀዋል።
በጥቃቱ 11 ሰዎች ሲገደሉ 17 ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸው ታውቋል። ከተገደሉት መካከል ሁለቱ ሲቪሎች ሲሆኑ፣ ቀሪዎቹ የሚሊሻ አባላት መሆናቸው ተገልጿል።
ነዋሪዎች እንደሚሉት ጥቃቱ የተፈጸመው የአገር መከላከያ ሠራዊት ከአካባቢው በድንገት መውጣቱን ተከትሎ ነው። በጥቃቱም ወቅት መንደሮች የተዘረፉ ሲሆን፣ ወደ 400 የሚጠጉ ከብቶች፣ በጎችና ፍየሎች ተዘርፈው መወሰዳቸውን ነዋሪዎቹ አክለው ገልጸዋል።
የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መረሳ ሳፊታ ጥቃቱ መፈጸሙን አረጋግጠው፣ የክልሉ ጸጥታ ኃይልና የመከላከያ ሠራዊት በጋራ በመሆን ታጣቂዎቹን መተው ከአካባቢው እንዳስወጧቸው ለቢቢሲ አስታውቀዋል። | 21 977 |
| 10 | ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ
ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ ከፍተኛ ጥራት ያለው አገልግሎትን አለም አቀፍ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎችና ቲክኖሎጂ የደረሰበትን ማሸኖችን በመጠቀም የተለያዩ የውበት አገልግሎቶችን የሚሰጥ ማእከል ነው።በውስጡም :-
👉 ከ 10 አመት በላይ ልምድ ባላቸው የቱርክ ባለሙያዎች አጠቃላይ የፀጉር ንቅለ ተከላ እና ለጸጉር መሳሳትና መርገፍ የPRP ህክምና
👉አጠቃላይ የቆዳ ህክምናና እንክብካቤ እና የጸረ እርጅና ህክምና (facial, HydraFacial, different anti-aging therapies)
👉 ከቱርክ በመጡ ባለሙያዎች እና በዘመናዊ ማሽኖች ያለምንም ሰርጀሪ አላስፈላጊ ስብን/ውፍረትን ማጥፋትና የሰውነት ቅርጽን ማስተካከል እንዲሁም በህክምና የታገዘ የአመጋገብ ምክር
👉የዋግምት (Blood cupping) ህክምና
👉 ያለእድሜ የሚመጣን እርጅናን፤ አይን አካባቢ ያሉ መሸብሸቦችን፤ የግንባር መጨማደድን ማስተካከል
👉 የፊትና የከንፈር ቅርጽን ማስተካከል
👉 የBotox እንዲሁም የFiller አገልግሎት
👉 የጠባሳ ህክምና
👉 በሀይፉ ማሽን የፊትን ቆዳ መወጠር ወይንም አንገት ላይ የሚመጣን ውፍረት ማስተካከል
👉 እንዲሁም የተለያዩ የ ሜዞቴራፒ ትሪትመንቶችን ማግኘት ትችላላችሁ
👉 ለቆዳ ተስማሚ የሆኑ ሜዲካል ግሬድ የቆዳ ፕሮዳክቶች
እስከ ምሽቱ 2፡00 እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ሙሉ ቀን ይገኙናል፡፡
አድራሻ:- ወሎ ሰፈር ጋራድ ህንፃ 7ተኛ ፎቅ
ስልክ:- 0966969696
0972939393
አስተማማኝ የመኪና ማቆሚያ አለን
| 20 702 |
| 11 | "የባንክ አካውንት መሸጥና ማከራየት እስከ 25 ዓመት እስራት ያስቀጣል"የፍትህ ሚኒስቴር
አጭበርባሪዎች ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ካሉ ሰዎችና ከጓደኞቻቸው የባንክ አካውንት እስከ 5,000 ብር በመክፈል በመግዛትና በመከራየት፣ የሞባይል ባንኪንግ መቆጣጠሪያቸውን በመውሰድ የወንጀል ገንዘብ ለማዘዋወር እየተጠቀሙበት መሆኑን የፍትህ ሚኒስቴር ገለጸ።
የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የተደራጁና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ዳይሬክቶሬት ምክትል ዳይሬክተር ወ/ሮ እጣወርቅ ተስፋዬ ለሸገር ኤፍ ኤም እንዳስታወቁት፣ ወንጀለኞቹ የሌላ ሰው አካውንት የሚጠቀሙት ራሳቸውን ከተጠያቂነት ለመደበቅ ነው።
ነገር ግን በማወቅም ሆነ ባለማወቅ አካውንቱን አሳልፎ የሰጠ ባለቤት በህግ ተጠያቂ እንደሚሆንና ድርጊቱም እስከ 25 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት እንደሚያስቀጣ አስጠንቅቀዋል። | 22 560 |
| 12 | 📢ሳር ቤት አደባባይ ፊት ለፊት
ወይም አዳምስ አጠገብ (7th -23th floor)
📣ከ ወለድ ነፃ ‼️‼️
🔊🕐30% discount
✅ ባለ 1 መኝታ ቤት
➡️76 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 9,120,000 ብር
20%- 1,824,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 6,384,000 ብር
✅ ባለ 2 መኝታ ቤት
➡️99ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 12,375,000 ብር
20%- 2,475,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 8,662,500 ብር
➡️100 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 12,000,000 ብር
20%- 2,400,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 8,400,000 ብር
✅ባለ 3 መኝታ ቤት
➡️136 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 16,320,000 ብር
20%- 3,264,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 11,424,000 ብር
➡️144 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 17,280,000 ብር
20%- 3,456,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 12,096,000 ብር
➡️149 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 17,880,000 ብር
20%- 3,576,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 12,516,000 ብር
➡️151 ካሬ
ሙሉ ክፍያ - 18,120,000 ብር
20%- 3,624,000 ብር
ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ
🔸70%- 12,684,000 ብር
የማስረከቢያ ግዜ 36 ወራት።
♦️በ ካሬ ከ 120 - 135 ብር
☎️ 09-11-48-56-60
☎️ 09-83-85-83-82
What's up https://wa.me/qr/D7IRNHWKFP2IA1
TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver | 22 078 |
| 13 | ኦሮሚያ ክልል የመዋቅር ለውጥ ሊያደርግ ነው‼
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ከዚህ ቀደም በቢሮ ደረጃ የነበሩ መዋቅሮችን በኮሚሽን፣ በኢንስቲትዩት፣ በባለሥልጣን፣ በአገልግሎት ዘርፍ እንዲሁም 5 ተቋማትን በልዩ ሁኔታ ለማደራጀት ረቂቅ ሰነድ ማዘጋጀቱ ተነግሯል።
በዚህም መሠረት:-
📌 የፐብሊክ ሰርቪስና ማረሚያ ቤቶች በኮሚሽን ደረጃ፤ የቁጥጥር፣ የኮንስትራክሽንና የገዳ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን በባለሥልጣን ደረጃ እንዲዋቀሩ ተወስኗል።
📌 የመንግሥት ኮሙኒኬሽንና የሰነዶች ምዝገባን ጨምሮ 4 መሥሪያ ቤቶች በአገልግሎት ደረጃ፣ እንዲሁም የእርሻና የኦሮሞ ባህል ጥናትና ምርምርን ጨምሮ 4 መሥሪያ ቤቶች በኢንስቲትዩት ደረጃ ተደራጅተዋል።
📌የክልሉ ዩኒቨርሲቲዎች አስተዳደር፣ ኦቢኤን፣ ቡሳ ጎኖፋ፣ ፖሊስና ሉዓላዊ ፈንድ ደግሞ በልዩ ሁኔታ የተዋቀሩ ተቋማት ሆነዋል።
📌በትምህርት፣ ጤና፣ ግብርና እና ገቢዎች ቢሮዎች የሚመሩ 21 ዋና ዋና ቢሮዎች ባሉበት የሚቀጥሉ ሲሆን፣ ሌሎች በርካታ መሥሪያ ቤቶችና ኤጀንሲዎች ግን በእነዚህ ዋና ቢሮዎች ሥር ተጠቃለው እንዲተዳደሩ በረቂቁ ተመልክቷል። | 23 117 |
| 14 | አሁንም እድሉ እንዳያመልጦ 🎯
📍 በለቡ መብራት
#በ30% ቅናሽ! (100% ለሚከፍሉ)
እንዲሁም በግንባታ ሂደት ለሚከፍሉ
#በ10% ቅድመ ክፍያ
🔥እንዲሁም የንግድ ሱቆችን ከ 27ካሬ ጀምሮ ያገኛሉ
▶️ቅድመ ክፍያ 15%
▶️ 50 % የባንክ አማራጭ
👉 59ካሬ መኖሪያ አፓርትመንት
ቅድመ ክፍያ 10%= 520,000 ብር
👉 75 ካሬ ባለ አንድ መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%= 661,000 ብር
👉 111ካሬ ባለ ሁለት መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%= 979,530 ብር
👉155 ካሬ ባለ ሶስት መኝታ
ቅድመ ክፍያ 10%=1.3 ሚሊ
👉176 ካሬ ባለ አራት መኝታ
ቅድመ ክፍያ=1.5 ሚሊ
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
🎯አሊያም 30% ግንባታው እስኪጠናቀቅ ከፍላችሁ 60% በባንክ ረጅም አመት በሚከፈል
💥ማራኪ የቤት ዲዛይኖቻችን ለሁሉም የሚስማሙ, ሁሉም ቤቶቻችን ተጨማሪ የሰራተኛ ክፍል እና ስቶር እንዲሁም ላውንደሪ ክፍል ያላቸው!
⩩25% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፤ ከከፈሉት ላይ ከ13 -30% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
ለበለጠ መረጃ በ📞 +251973050545 +251949780807
WhatsApp :
https://wa.me/+251949780807?text=I%20am%20interested%20on%20some%20more%20information
Telegram :
https://t.me/simu0545?text=I%20want%20more%20info%20on%20this | 22 452 |
| 15 | ለኢትዮጵያ ተጨማሪ 464 ሚሊዮን ዶላር ብድር ፀደቀ‼
ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) አምስተኛውን የብድር ፕሮግራም ግምገማ በማጠናቀቅ ለኢትዮጵያ የ464 ሚሊዮን ዶላር ተጨማሪ ክፍያ ፈቀደ።
ይህም ሀገሪቱ ከድርጅቱ ያገኘችውን ጠቅላላ የገንዘብ መጠን ወደ 2.647 ቢሊዮን ዶላር አሳድጎታል።
IMF የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርሙን (HGER) እና የብሔራዊ ባንክን ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲ ያደነቀ ቢሆንም፤ ሁለተኛ ዙር የዋጋ ንረት ጫና ከተከሰተ ባንኩ ፖሊሲውን ይበልጥ ለማጥበቅ ዝግጁ ሊሆን እንደሚገባ አሳስቧል።
በተጨማሪም መንግስት ድጎማዎችን ሲያነሳ ተጋላጭ ዜጎችን እንዲጠብቅ፣ ብሔራዊ ባንክ ከወርቅ ግብይት የሚወጣበትን እቅድ እንዲያወጣና የቦርድ ገለልተኝነቱን እንዲያጠናክር መግለጫው ጠቁሟል። | 22 840 |
| 16 | ‼️#ከበረሮ🪳 እና #አይጥ🐀 💯% የሚገላግል የተረጋገጠ ምርጥ መሳሪያ!
📍#አዲስ_አበባ 📍#ባህርዳር
📍#ደሴ 📍#ደ_ብረሀን
📍#ኮምቦልቻ
🚚 ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በ 30 ደቂቃ ያሉበት ስናደርስ በሌሎች ከተማዎች በፖስታ ቤት እንልካለን!
‼️ ከመጨረሳችን በፊት
ፈጥነዉ ይደዉሉልን‼️
📞0954633900
📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
✅በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥራት ማረጋገጫ ያለዉ ኦሪጅናል Ultrasonic pest repeller 🙏
❇️በፈለጉት ቦታ ላይ በመሰካት ብቻ
👉አይጦችን🐀
👉 በረሮ 🪳 እና ጉንዳን
👉የወባ ትንኝ(ቢምቢ)🕷
👉ማንኛዉንምበራሪ ነፍሳት ላይ
☠ሊቋቋሙት የማይችሉትን frequency በመልቀቅ
ላይመለሱ እሰከ መጨረሻዉ ይሸኛቸዋል!
#ሰዎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት የሌለዉ ሲሆን ወጥመድ ልግዛ አይጥ ልጎትት ሳይሉ አይጦችን እንዲሁም በረሮን 100 ሜትር የሚያርቅ ድንቅ የዘመኑ ዉጤት👏👏
😱 በ 1699 ብር ብቻ ይገላገሉ።
‼️ጥቂት ፍሬዎች ሰላስገባን
ሳንጨረስ ፈጥነዉ ይዘዙን‼️
👇👇👇👇👇👇
👉📞0954633900
👉📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
🚚አዲስ አበባ እና ጠበጠቀስናቸዉ ከተሞች ላይ ያሉበት በነፃ ስናደርስ ለሌሎች ከተሞች በፖስታ ቤት እንልካለን።
#ሙሉዋስትና ያለዉ ሲሆን ሰክተዉ አይጥ ወይም ተህዋስ ፎቶ ማንሳት ከቻሉ ሽልማት አሎት!(አይችሉም እንጂ)
🌐ሌሎች ዕቃዎችን ለማየት
@Dubai_tera2 ን
👆👆👆join ይበሉ! | 23 871 |
| 17 | "ወደ ጦርነት መሄድ አንፈልግም፤ መሞት ካለብኝም እዚሁ ግደሉኝ"ወጣቷ
በትግራይ ክልል ዋና ከተማ መቀሌ የምትገኝ አንዲት ወጣት በማህበራዊ ሚዲያ ባሰራጨችው ቪዲዮ፣ በክልሉ ውስጥ ህጻናትንና የሃይማኖት ተማሪዎችን ጨምሮ አስደንጋጭ የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ እየተካሄደ መሆኑን አጋለጠች።
ወጣቷ እንዳብራራችው፣ ታጣቂዎች ከመንገድ፣ ከቤተክርስቲያንና ከሆቴሎች ሰዎችን እያፈሱ ወደ ማሰልጠኛዎች እየወሰዱ ይገኛሉ። ከዚህም በተጨማሪ ከቤት ወደ ቤት በመዞር ቤተሰብን እያስገደዱ መሆኑን ገልጻለች።
ክልሉ በአሁኑ ወቅት በከፋ የኢኮኖሚ ቀውስ እና በምግብ እጥረት ውስጥ እንደሚገኝ የጠቀሰችው ወጣቷ፣ የጥሬ ገንዘብ እጥረት በመኖሩ ግብይት በሞባይል ባንኪንግ ብቻ እየተከናወነ በመሆኑ "ኢንተርኔት ቢቋረጥ በረሃብ እንቆርጣለን" ስትል የሁኔታውን አሳሳቢነት አስረድታለች።
ያለፈው ጦርነት ያመጣው ለውጥ አለመኖሩን የገለጸችው ወጣቷ፣ የባለስልጣናት ልጆች በውጭ ሀገር በሰላም እየኖሩ የድሃ ልጅ ለማይጠቅም ጦርነት እየተማገደ መሆኑን አጥብቃ ኮንናለች። "ወደ ጦርነት መሄድ አንፈልግም፤ መሞት ካለብኝም እዚሁ ግደሉኝ" ስትል ምሬቷን የገለጸችው ወጣቷ፣ የትግራይ ወጣቶች ወደ ጦርነት እየገቡ ያሉት በግዴታ መሆኑን ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እንዲያውቅላት ጥሪ አቅርባለች።
#WasuMohammed
video 👇Like + Follow👇
https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr
====================
ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 | 24 195 |
| 18 | ሱቅ ሽያጭ ከ23 ካሬሜትር ጀምሮ
🏢 በካዛንቺስ እምብርት የሱቅ ሽያጭ!
ከ29 ካሬ ሜትር ጀምሮ — ጥንቅቅ ብሎ የተገነባ
የአዲስ አበባ የንግድ ማዕከል በሆነው ካዛንቺስ ሲቲ ሴንተር፣ ለንግድዎ ወይም ለኢንቨስትመንትዎ የሚሆን እጅግ አትራፊ ሱቆችን በተመጣጣኝ ዋጋ አቅርበናል።
💰 የዋጋ ዝርዝር (በካሬ ሜትር)
መሬት ላይ (Ground Floor)፦ 350,000 ብር
1ኛ ፎቅ ላይ፦ 300,000 ብር
2ኛ ፎቅ ላይ፦ 250,000 ብር
3ኛ ፎቅ ላይ፦ 200,000 ብር
💳 ምቹ የክፍያ አማራጭ
ቅድመ ክፍያ፦ 40%
2ኛ ክፍያ፦ 30%
3ኛ ክፍያ፦ 30%
ለምን ካዛንቺስ? ከፍተኛ የሰዎች ፍሰት ያለበት፣ አስተማማኝ የገበያ ቀጠና እና የኢንቨስትመንትዎ ዋጋ በየቀኑ የሚጨምርበት ስትራቴጂካዊ ቦታ በመሆኑ!
📞 አሁኑኑ ይደውሉና የቦታው ባለቤት ይሁኑ፡ 0940438843 ተመስገን ጥላሁን የሽያጭ አማካሪ | 24 225 |
| 19 | ለጣሊያን ሀገር የሥራ ዕድል የምዝገባ ጥሪ ቀርቧል።
📌እንዳትታለሉ አንብቡት - ሼር
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በገባው የሁለትዮሽ ስምምነት መሰረት በህጋዊ የውጪ ሀገር ሥራ ስምሪት ፕሮግራም በጣሊያን ሀገር በሆቴልና መስተንግዶ (Hospitality) ዘርፍ የሰው ኃይል ይፈለጋል።
የዜጎችን መብት፣ ደህንነት እና ጥቅም በማስጠበቅ ህጋዊ በሆነ መንገድ ወደ ጣሊያን ሄደው መስራት የሚፈልጉ አመልካቾች እንዲያመለክቱ እናሳውቃለን።
🏨 የሥራ መደቦች፦
🔹ጸሐፊ(Commis de Rang / F&B Server) – 19 ቦታዎች
🔹 የፅዳት ሰራተኛ (Room Attendant / Housekeeping) – 20 ቦታዎች
🔹 ረዳት ሼፍ (Commis Chef) – 13 ቦታዎች
🔹 የእቃ አጣቢ (Kitchen Steward / Dishwasher) – 11 ቦታዎች
🔹 የወለል ረዳት (Floor Porter / Houseperson) – 3 ቦታዎች
🔹 የቢሮ አስተናጋጅ (Front Office Agent / Receptionist) – 4 ቦታዎች
🔹 የጥገና ቴክኒሺያን (Maintenance Technician) – 1 ቦታ
🔹 የስፓ ቴራፒስት / የማሳጅ ባለሙያ (Spa Therapist / Masseuse) – 1 ቦታ
📌 የማመልከቻ መስፈርቶች
✅ ከስራው ጋር ተያያዥ የስራ ልምድ ያላቸው ተመራጭ ናቸው።
✅ ለአብዛኛዎቹ የስራ መደቦች የእንግሊዝኛ እና/ወይም የጣሊያንኛ ቋንቋ እውቀት ያስፈልጋል።
✅ ለአንዳንድ የሙያ መደቦች ተዛማጅ የሙያ ማረጋገጫ ወይም የሆቴል እና መስተንግዶ ትምህርት ተመራጭ ነው።
📅 የሥራ ቆይታ
አብዛኛዎቹ የስራ መደቦች ለ2026/2027 የክረምት የቱሪዝም ወቅት የሚቀጠሩ ሲሆን፣ አንዳንድ የስራ መደቦች ዓመቱን ሙሉ ወይም በበጋና በክረምት ወቅት የሚሰሩ ናቸው።
✅ ለመመዝገብ
1.Labor ID ካሎት በተሰጠው የማመልከቻ ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ያመልክቱ።
2.Labor ID ከሌሎት የሚከተሉትን ሂደቶች ይከተሉ፦
1. በ lmis.gov.et ይመዝገቡ።
በአቅራቢያዎ ባለ የአንድ ማዕከል (ወረዳ ወይም ቀበሌ) በመሄድ የባዮሜትሪክስ መረጃ ይስጡ እና የሰራተኛነት መለያ ቁጥር (Labor ID) ይያዙ።
1. Labor ID ካገኙ በኋላ በተሰጠው የማመልከቻ ማስፈንጠሪያ https://forms.lmis.gov.et/italy-hotel/ ገብተው መረጃዎትን በትክክል ሞልተው ያመልክቱ።
ማሳሰቢያ
📌ምዝገባም ሆነ ስምሪቲ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ ብቻ የሚከናወን ሲሆን ሚኒስቴሩ ለየትኛውም አካል ውክልናም ሆነ ፈቃድ አለመስጠቱን እንገልፃለን።
📌ምንም አይነት ክፍያም የለውም ብሏል የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር።
#WasuMohammed
video 👇Like + Follow👇
https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr
====================
ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
| 27 370 |
| 20 | ለጣሊያን ሀገር የሥራ ዕድል የምዝገባ ጥሪ ቀርቧል።
📌እንዳትታለሉ አንብቡት
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በገባው የሁለትዮሽ ስምምነት መሰረት በህጋዊ የውጪ ሀገር ሥራ ስምሪት ፕሮግራም በጣሊያን ሀገር በሆቴልና መስተንግዶ (Hospitality) ዘርፍ የሰው ኃይል ይፈለጋል።
የዜጎችን መብት፣ ደህንነት እና ጥቅም በማስጠበቅ ህጋዊ በሆነ መንገድ ወደ ጣሊያን ሄደው መስራት የሚፈልጉ አመልካቾች እንዲያመለክቱ እናሳውቃለን።
🏨 የሥራ መደቦች፦
🔹ጸሐፊ(Commis de Rang / F&B Server) – 19 ቦታዎች
🔹 የፅዳት ሰራተኛ (Room Attendant / Housekeeping) – 20 ቦታዎች
🔹 ረዳት ሼፍ (Commis Chef) – 13 ቦታዎች
🔹 የእቃ አጣቢ (Kitchen Steward / Dishwasher) – 11 ቦታዎች
🔹 የወለል ረዳት (Floor Porter / Houseperson) – 3 ቦታዎች
🔹 የቢሮ አስተናጋጅ (Front Office Agent / Receptionist) – 4 ቦታዎች
🔹 የጥገና ቴክኒሺያን (Maintenance Technician) – 1 ቦታ
🔹 የስፓ ቴራፒስት / የማሳጅ ባለሙያ (Spa Therapist / Masseuse) – 1 ቦታ
📌 የማመልከቻ መስፈርቶች
✅ ከስራው ጋር ተያያዥ የስራ ልምድ ያላቸው ተመራጭ ናቸው።
✅ ለአብዛኛዎቹ የስራ መደቦች የእንግሊዝኛ እና/ወይም የጣሊያንኛ ቋንቋ እውቀት ያስፈልጋል።
✅ ለአንዳንድ የሙያ መደቦች ተዛማጅ የሙያ ማረጋገጫ ወይም የሆቴል እና መስተንግዶ ትምህርት ተመራጭ ነው።
📅 የሥራ ቆይታ
አብዛኛዎቹ የስራ መደቦች ለ2026/2027 የክረምት የቱሪዝም ወቅት የሚቀጠሩ ሲሆን፣ አንዳንድ የስራ መደቦች ዓመቱን ሙሉ ወይም በበጋና በክረምት ወቅት የሚሰሩ ናቸው።
✅ ለመመዝገብ
1.Labor ID ካሎት በተሰጠው የማመልከቻ ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ያመልክቱ።
2.Labor ID ከሌሎት የሚከተሉትን ሂደቶች ይከተሉ፦
1. በ lmis.gov.et ይመዝገቡ።
በአቅራቢያዎ ባለ የአንድ ማዕከል (ወረዳ ወይም ቀበሌ) በመሄድ የባዮሜትሪክስ መረጃ ይስጡ እና የሰራተኛነት መለያ ቁጥር (Labor ID) ይያዙ።
1. Labor ID ካገኙ በኋላ በተሰጠው የማመልከቻ ማስፈንጠሪያ https://forms.lmis.gov.et/italy-hotel/ ገብተው መረጃዎትን በትክክል ሞልተው ያመልክቱ።
ማሳሰቢያ
📌ምዝገባም ሆነ ስምሪቲ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ ብቻ የሚከናወን ሲሆን ሚኒስቴሩ ለየትኛውም አካል ውክልናም ሆነ ፈቃድ አለመስጠቱን እንገልፃለን።
📌ምንም አይነት ክፍያም የለውም ብሏል የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር። | 1 |
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
