Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
تُعد قناة Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ (@wasulife) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 249 869 مشتركاً، محتلاً المرتبة 87 في فئة الأعمال والمرتبة 47 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 249 869 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 15 سبتمبر, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 4 873، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -486، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 13.31%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 11.31% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 33 266 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 28 269 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 144.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“እንኳን ደህና መጡ‼
📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed
📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife
ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 16 سبتمبر, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الأعمال.
جاري تحميل البيانات...
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 16 سبتمبر | 0 | |||
| 15 سبتمبر | 0 | |||
| 14 سبتمبر | 0 | |||
| 13 سبتمبر | 0 | |||
| 12 سبتمبر | 0 | |||
| 11 سبتمبر | +3 065 | |||
| 10 سبتمبر | 0 | |||
| 09 سبتمبر | +3 043 | |||
| 08 سبتمبر | +1 675 | |||
| 07 سبتمبر | 0 | |||
| 06 سبتمبر | +37 | |||
| 05 سبتمبر | +4 860 | |||
| 04 سبتمبر | +3 300 | |||
| 03 سبتمبر | +456 | |||
| 02 سبتمبر | +2 095 | |||
| 01 سبتمبر | +2 280 |
| 2 | 🌟 በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ!
✅በአዲስ አበባ prime location ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣
✅ ምንም አይነት የመሰረተ ልማት (የውሃ፣ የመብራት፣ የመንገድ) ስጋት የሌለበት ድንቅ የመኖሪያ መንደር!
✅ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ጋር በጋራ (70/30) በፍጥነት እየተገነባ ያለ እጅግ ዘመናዊ compound አፓርታማ
✨ ልዩ ጥቅሞች፦
✅Fixed Rate፦ ቤቱን እስኪረከቡ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ወይም የወለድ ክፍያ የለውም!
ምቹ አከፋፈል፦ በሂደት (progress )የሚከፈል
ታማኝነት፦ በኩባንያው ቀጥተኛ የሽያጭ ባለሙያ በኃላፊነት የሚስተናገዱበት
🚪 ያሉን የአማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (15% ቅድመ ክፍያ ብቻ)
🛏 ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 5,830,385 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 874,557 ብር
🛏 ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,272,084 ብር
🛏 ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,510,600 ብር
🛏 ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 2,544,168 ብር
💥ዛሬ ነገ እያሉ እድሉ እንዳያመልጥዎት
❗️አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ!
📱 ስልክ፦ +251911636790
👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪና ኃላፊ
📲👇በ WhatsApp ማግኘት ከፈለጉ
https://wa.me/251777636790
📲Channel:
https://t.me/https://t.me/addis_home_finder
📲Telegram : @kassu23 | 3 375 |
| 3 | "ኢራን 57 የጦር ጀት: ሄሊኮፍተርና ድሮኖች አውድማብናለች" አሜሪካ
ከኢራን ጋር በተያያዘ በተካሄደው "Epic Fury" በተሰኘው ወታደራዊ ዘመቻ የአሜሪካ አየር ኃይል ከፍተኛ ውድመት እንደደረሰበት ይፋ ተደርጓል።
42 የጦር ጄቶች፣ ሄሊኮፕተሮች እና ድሮኖች ሙሉ በሙሉ ወድመዋል።
15 ተጨማሪ የጦር ጄቶች እና ሄሊኮፕተሮች በኢራን ጥቃት እና በስህተት (Friendly Fire) ከፍተኛ ጉዳት (Damage) አስተናግደዋል።
የአሜሪካ መንግሥት ዝርዝር ጉዳቱን የያዘ ባለ 14 ገጽ መረጃ ይፋ ያደረገ ሲሆን፣ ጦርነቱ በመቀጠሉ ምክንያት የጉዳቱ መጠን ሊጨምር እንደሚችል ተገልጿል | 20 884 |
| 4 | የኢትዮጵያ ፓስፖርት የዓለም አቀፍና አህጉራዊ ደረጃ ይፋ ሆነ‼
የኢትዮጵያ ፓስፖርት በዓለም አቀፍ ደረጃ 173ኛ፣ በአፍሪካ ደግሞ 49ኛ ደረጃን ይዟል።የፓስፖርቱ ቁልፍ መረጃዎች፡-
📌የኢትዮጵያ ፓስፖርት ባለቤቶች ወደ 51 ሀገራት (ከዓለም አቀፍ መዳረሻዎች 25%) ያለ ቅድመ ቪዛ መጓዝ ይችላሉ።
📌11 ሀገራት (ቤኒን፣ ጋምቢያ፣ ኬንያ፣ ሩዋንዳ እና ቶጎን ጨምሮ)። በሩዋንዳና ቶጎ ለ30 ቀናት፣ በሌሎቹ ለ90 ቀናት መቆየት ይቻላል።
📌በመድረሻ ቪዛ (Visa on Arrival)፡ 34 ሀገራት (20 የሚሆኑት በአፍሪካ እንደ ኮሞሮስና ሶማሊያ ያሉ)።
📌 በኢ-ቪዛ (e-Visa) / የኤሌክትሮኒክስ ፈቃድ፡ 4 ሀገራት።
📌ኢትዮጵያ የሌሎች ሀገራት ዜጎችን በማስተናገድ ረገድ ከ199 ሀገራት 24ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠች ሲሆን፣ የ146 ሀገራት ዜጎች ያለ ቅድመ ቪዛ ወደ ሀገሪቱ መግባት ይችላሉ። | 26 069 |
| 5 | AI የሰውን ልጅ ሊገድል ይችላል?
ከፍተኛ አቅም ያለው AI ከሰው ቁጥጥር ውጭ ከሆነ ለሰው ልጅ ህልውና አደጋ ሊሆን እንደሚችል ተመራማሪዎች እያስጠነቀቁ ነው። የአንትሮፒክ (Anthropic) ተመራማሪዎች እስከ እ.ኤ.አ 2030 ድረስ AI የሰውን ልጅ የማጥፋት ዕድሉ ከ10% በላይ ነው ሲሉ፣ ሌሎች ባለሙያዎች ደግሞ አደጋውን ከኑክሌር መሣሪያዎች ጋር ያነጻጽሩታል።
በተቃራኒው፣ እንደ ፕሮፌሰር ኬት ዴቭሊን ያሉ አሳቢዎች ይህ የላቀ "ሱፐር ኢንተሊጀንት" AI እስካሁን ስላልተፈጠረ ስጋቱ የተረጋገጠ እውነታ ሳይሆን ግምት ነው ይላሉ።
ከዚህ ባሻገር የሐሰት መረጃ፣ የሳይበር ጥቃት፣ የሥራ እድል መቀነስ እና የሳይበር ደህንነት አሁኑኑ እየታዩ ያሉ አደጋዎች በመሆናቸው፤ ዋናው ትኩረት AIን መቆጣጠሪያ ሕጎችና ደህንነት ላይ ሊሆን እንደሚገባ ተጠቁሟል። | 27 437 |
| 6 | 🌟 በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ!
✅በአዲስ አበባ prime location ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣
✅ ምንም አይነት የመሰረተ ልማት (የውሃ፣ የመብራት፣ የመንገድ) ስጋት የሌለበት ድንቅ የመኖሪያ መንደር!
✅ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ጋር በጋራ (70/30) በፍጥነት እየተገነባ ያለ እጅግ ዘመናዊ compound አፓርታማ
✨ ልዩ ጥቅሞች፦
✅Fixed Rate፦ ቤቱን እስኪረከቡ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ወይም የወለድ ክፍያ የለውም!
ምቹ አከፋፈል፦ በሂደት (progress )የሚከፈል
ታማኝነት፦ በኩባንያው ቀጥተኛ የሽያጭ ባለሙያ በኃላፊነት የሚስተናገዱበት
🚪 ያሉን የአማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (15% ቅድመ ክፍያ ብቻ)
🛏 ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 5,830,385 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 874,557 ብር
🛏 ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,272,084 ብር
🛏 ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,510,600 ብር
🛏 ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 2,544,168 ብር
💥ዛሬ ነገ እያሉ እድሉ እንዳያመልጥዎት
❗️አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ!
📱 ስልክ፦ +251911636790
👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪና ኃላፊ
📲👇በ WhatsApp ማግኘት ከፈለጉ
https://wa.me/251777636790
📲Channel:
https://t.me/https://t.me/addis_home_finder
📲Telegram : @kassu23 | 26 695 |
| 7 | መካ ላይ ጥቃት‼
በመካ አል-ሙከረማ የአየር ጥቃት ማስጠንቀቂያ ተላለፈ‼
በሳውዲ አረቢያ በሚገኘው የመካ አል-ሙከረማ ከተማ የብሔራዊ የድንገተኛ አደጋ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ስርዓት የጠላት የአየር ጥቃት ስጋት እንዳለ የሚያሳስብ አስቸኳይ ማስጠንቀቂያ አስተላልፏል።
ለህዝብ የተላለፈ መመሪያ፦
📌 ህዝቡ ረጋ ብሎ እንዲቆይ
📌 ከቤት ወይም ከአስተማማኝ ቦታ ሳይወጡ እንዲቆዩ
📌 መስኮቶችና ደጃፎች አቅራቢያ ከመቆም እንዲቆጠቡ
📌የሲቪል ጥበቃ (Civil Defense) መመሪያዎችን በጥብቅ እንዲከተሉ ታዟል።
ሁቲዎች ሳውዲን ማስጨነቃቸውን ቀጥለዋል። | 29 648 |
| 8 | 🔥 ነጋዴዎች ነን… እነዚህን ችግሮች እኛም አልፈንበታል።
በየቀኑ ሽያጭ እናደርጋለን፣ እቃ እንገዛለን፣ እንሸጣለን፣ ዱቤም እንሰጣለን። 💰📦
ነገር ግን ቀኑ ሲያልቅ…
“ዛሬ ስንት ሸጥን?” 💰
“ስንት እቃ ቀረ?” 📦
“ገቢና ወጪያችንስ?”
“የደንበኛው ዕዳስ?” 👤
ደብተር እንፈልጋለን፣ እንቆጥራለን፣ እንደገና እናሰላለን። 📒🧮
ከዚያ ደግሞ የንግድ መረጃችን በትክክል ካልተያዘ፣ በግብርና በጉምሩክ ጉዳዮች ላይ ችግር ሊፈጠርብን ይችላል።
ሽያጫችንን፣ ስቶካችንን፣ ገቢና ወጪያችንን፣ የደንበኛ ዕዳና ክፍያችንን አንድ ቦታ ላይ እንያዝ።
የፋይል መጥፋት አይኖርም፣ ሁሉም መረጃችን በአስተማማኝ ሁኔታ ይጠበቃል። 🔒💾
ችግሩን እናውቀዋለን መፍትሄውንም አመጣን። 🚀
Zemenflow — ንግዳችንን በቀላሉ እንቆጣጠር።
🌐 ድረ-ገጽ፦
https://zemenflow.com
📱 የመተግበሪያ ማገናኛ፦
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.zemenflow.app
https://apps.apple.com/app/id6803034767
🤖 የቴሌግራም ቦት፦
https://t.me/zemenflowbot
📢 የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/zemenflowchannel
👉 ዛሬውኑ ይጀምሩ!
ለበለጠ መረጃ:0940168913 | 27 708 |
| 9 | ጊዜያዊ ዝውውሩ ሊፈፀም ነው‼
በትግራይ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ሲማሩ የነበሩ ተማሪዎች፤ ከዚህ በፊት ሲማሩበት የነበረውን ፦
📌 ዩኒቨርሲቲ፣
📌 የትምህርት ዘመን፣
📌 የትምህርት ፕሮግራም እና ሌሎችንም አስፈላጊ መረጃዎች በመሙላት በሌሎች የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በጊዜያዊነት ለመመደብ በ https://student.ethernet.edu.et/university-transfer/ ድረ-ገጽ በመግባት የራሳቸውን ፋይዳ (የመለያ ቁጥር) በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ እስከ መስከረም 8/2019 ዓ.ም ድረስ ማመልከት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
በወረቀት ማመልከቻ ያስገቡ ተማሪዎችም በዚሁ ድህረ ገጽ አማካኝነት በድጋሚ ማመልከት እንደሚጠበቅባቸው ተገልጿል። | 28 775 |
| 10 | 🌼 የ አዲስ አመት ልዩ ቅናሽ ለ 50 ቤቶች ብቻ 🌼
🌼ዲ ኤም ሲ ሪልእስቴት እንኳን ለ 2019 አዲስ አመት በሰላም አደረሳችሁ እያለ ለ ውድ ደንበኞቹ
📍ለቡ መብራት በሚገኘው ዘመናዊ መንደር ውስጥ የመኖሪያ አፓርትመንቶችና የንግድ ሱቆች ላይ ልዩ ቅናሽ ማድረጉን ሲገልፅ በታላቅ ደስታ ነው
⛔️ በ ካሬ 10,000 ብር ቅናሽ የተደረገባቸው ቤቶች. ⤵️
🌼 ባለ 1 መኝታ ከ 982,700 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🌼 ባለ 2 መኝታ ከ 1,589,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🌼 ባለ 3 መኝታ ከ 1,960,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🌼 ባለ 4 መኝታ ከ 2,385,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
⛔️ እንዲሁም በ ካሬ 100,000 ብር ቅናሽ የተደረገባቸው ⤵️
🌼 የንግድ ሱቆችን ከ 1 ሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🌼 ቅድመ ክፍያዎን ከፍ አድርገው ሲከፍሉ እስከ 30% የሚደርስ የ እንቁጣጣሽ ስጦታ ቅናሽ ያገኛሉ🌼
🌼 ታዲያ ይህ ልዩ ቅናሽ ሳያመልጦት ይደውሉ ቀጠሮ ያሲዙ
📞 +251996575157
🔴 ያስተውሉ ይህ ቅናሽ የሚቆየው እስከ ጳጉሜ 5 ብቻ ነው‼️
WhatsApp
https://wa.me/+251996575157?text=I%20am%20interested%20on%20some%20more%20information
Telegram
https://t.me/Re22Dmc?text=I%20want%20more%20info%20on%20this | 27 088 |
| 11 | የሁቲዎች ጥቃት በሳውዲ የነዳጅ መሰረተ ልማት መቱ‼
የሁቲ አማፂያን ሳውዲ አረቢያ ነዳጅ ወደ ቀይ ባሕር ለማስተላለፍ የምትጠቀምበትን የነዳጅ ማገፊያ ጣቢያ (Pumping Station) ላይ ጥቃት ማድረሳቸውን ተከትሎ፣ የመሰረተ ልማቱን ጠግኖ ወደ ሥራ ለመመለስ እስከ ወር ሊወስድ እንደሚችል ተገልጿል።
ሁቲዎች ከሳውዲ አረቢያ ጋር ግንኙነት ያላቸው መርከቦች በባብ ኤል-መንደብ በኩል እንዳያልፉ እገዳ ማድረጋቸውን ተከትሎ በቀይ ባሕር አካባቢ ያለው ውጥረት አይሏል።
ኢትዮጵያ በዓመት ከ1 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን በላይ የነዳጅ ምርቶችን በጂቡቲ በኩል የምታስገባ ሲሆን፣ ጂቡቲ ደግሞ አብዛኛውን ነዳጅ የምታስመጣው ከሳውዲ አረቢያ ነው። የሳውዲ ነዳጅ አቅርቦት መስተጓጎል እና የነዳጅ ዋጋ መጨመር በኢትዮጵያ አቅርቦት ላይ ተፅዕኖ ሊያሳድር ይችላል።
| 25 538 |
| 12 | ‼️እኛ እያለን #አይጥ እና #በረሮዎች ከእርሶ ጋር በ አዲሱ ዓመት አብረዉ አይዘልቁም !
💯% አስተማማኝ
የሆነ #የበረሮ እና #የአይጥ ማጥፊያ ባሉበት ይቀበሉ!
📍#አዲስ_አበባ 📍#ደሴ
📍#ኮምቦልቻ
🚚 ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በ 30 ደቂቃ ያሉበት ስናደርስ በሌሎች ከተማዎች በፖስታ ቤት እንልካለን!
‼️ ከመጨረሳችን በፊት
ፈጥነዉ ይደዉሉልን‼️
📞0954633900
📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
✅በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥራት ማረጋገጫ ያለዉ ኦሪጅናል Ultrasonic pest repeller 🙏
❇️በፈለጉት ቦታ ላይ በመሰካት ብቻ
👉አይጦችን🐀
👉 በረሮ 🪳 እና ጉንዳን
👉የወባ ትንኝ(ቢምቢ)🕷
👉ማንኛዉንምበራሪ ነፍሳት ላይ
☠ሊቋቋሙት የማይችሉትን frequency በመልቀቅ
ላይመለሱ እሰከ መጨረሻዉ ይሸኛቸዋል!
#ሰዎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት የሌለዉ ሲሆን ወጥመድ ልግዛ አይጥ ልጎትት ሳይሉ አይጦችን እንዲሁም በረሮን 100 ሜትር የሚያርቅ ድንቅ የዘመኑ ዉጤት👏👏
😱 በ 1699 ብር ብቻ ይገላገሉ።
‼️ጥቂት ፍሬዎች ሰላስገባን
ሳንጨረስ ፈጥነዉ ይዘዙን‼️
👇👇👇👇👇👇
👉📞0954633900
👉📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
🚚አዲስ አበባ እና ጠበጠቀስናቸዉ ከተሞች ላይ ያሉበት በነፃ ስናደርስ ለሌሎች ከተሞች በፖስታ ቤት እንልካለን።
#ሙሉዋስትና ያለዉ ሲሆን ሰክተዉ አይጥ ወይም ተህዋስ ፎቶ ማንሳት ከቻሉ ሽልማት አሎት!(አይችሉም እንጂ)
🌐ሌሎች ዕቃዎችን ለማየት
@Dubai_tera2 ን
👆👆👆join ይበሉ! | 25 078 |
| 13 | ከ11 ዓመታት በፊት በወንድቹ ተገድሎ በሽንት ቤት የተቀበረው ግለሰብ‼
በ2007 ዓ.ም. በሕዳር ወር በገዛ ወንድሞቹ ተገድሎ በሽንት ቤት ተቀብሮ የቆየው የዴታሞ ኤርጉዶ አጽም ከተቀበረበት ሥፍራ በመውጣት በፎሬንሲክ ዶክተሮች የምርመራ ሥራ ተከናውኗል።
የወንጀሉ ዝርዝር መረጃዎችና የምርመራው ሂደት እንደሚከተለው ተጠቃልሏል፡የወንጀሉ አፈጻጸምና የምርመራ ሂደት:-
📌 ወንጀሉ የተፈጸመው በድሮው አጠራር ግቤ ወረዳ፣ ሃሊልቾ ቤሮ ቀበሌ (ላይኛው ጌምቤ) ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በሆመቾ ከተማ አስተዳደር ሰሜን ሆመቾ ቀበሌ፣ ልዩ ስሙ ላይኛው ጌምቤ በመባል በሚታወቀው አካባቢ ነው።
📌ከተጠርጣሪዎቹ አንዱና የሟች ወንድም የሆነው ወጣት አገዘ ኤርጉዶ በወ/መ/ህ/ሥ/ሥ/ቁ. 35 መሠረት የእምነት ቃሉን በፍርድ ቤት አስመዝግቧል።
📌 ከንግስት ኢሌን መሐመድ መታሰቢያ ሪፈራል አጠቃላይ ሆስፒታል የመጡ የፎሬንሲክ ዶክተሮች በአጽሙ ላይ የምርመራ ሥራ ያከናወኑ ሲሆን፣ ውጤቱ እንደደረሰ በመዝገቡ ተካቶ ለፍርድ ቤት ይቀርባል።
📌 የምርመራ መዝገቡና ተጠርጣሪዎቹ በሥልጣን ለሚመለከተው ለሀዲያ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ለሀዲያ ዞን ፖሊስ ይተላለፋሉ።
📌በጉዳዩ ላይ ሰባት ተጠርጣሪዎች የተለዩ ሲሆን፣ ስድስቱ በሕግ ቁጥጥር ሥር ውለዋል፡
* ወጣት አገዘ ኤርጉዶ (በቁጥጥር ሥር)
* ወጣት ለጌ (ኤርጫዕሞ) ኤርጉዶ (በቁጥጥር ሥር)
* አቶ ደመቀ ኤርጉዶ (በቁጥጥር ሥር)
* አቶ ኤርጌቦ ሊረንሶ (በቁጥጥር ሥር)
* አቶ ታደለ ሊራንሶ (በቁጥጥር ሥር)
* ወ/ሮ አዳነች ኤርጉዶ (በቁጥጥር ሥር)
* ወጣት ጫኮሮ ኤርጉዶ (ወደ ደቡብ አፍሪካ በመሄዱ እስካሁን በቁጥጥር ሥር አልዋለም)
የሆመቾ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ም/ኢ/ር አዲሱ ዘኪዎስ «ወንጀል ተፈጽሞ ሊደበቅ ይችላል እንጂ ከሕግና ከማኅበረሰብ ዕይታ ለዘላለም ሊሰወር አይችልም» ሲሉ ገልጸው፣ ማኅበረሰቡ አጠራጣሪ ድርጊቶችን በወቅቱ ለሕግ አካላት በማሳወቅ የሕግ የበላይነትን እንዲያስከብር ጥሪ አቅርበዋል።መረጃው የሆመቾ ከተማ ኮሙኒኬሽን ነው። | 28 123 |
| 14 | በአሚባራ ሞል ቢዝነስዎ ሰዎች የሚሸምቱበት ብቻ ሳይሆን የሚዝናኑበትም መዳረሻ መሀል ይሆናል!
ይምጡ ለንግድዎ የሚሆን ቦታን በካሬ ከ200,000 ብር ጀምሮ ይያዙ!
+251901616161
+251969363636
Amibara Properties
Built Different. | 27 545 |
| 15 | መቀሌ ዩኒቨርሲቲ ወታደር አስወጥቻለሁ - ተማሪዎችን እቀበላለሁ ብሏል‼
መቀሌ ዩኒቨርሲቲ ለትምህርት ሚኒስቴር በላከው ደብዳቤ፣ የኩሓ መለስ ቴክኖሎጂ ካምፓስ በጦርነቱ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች መልሶ ማቋቋሚያ እና ለተዋጊዎች ትጥቅ መፍታት (DDR) ፕሮግራም አገልግሎት ሲውል በመቆየቱ ላለፉት አምስት ዓመታት ለመማር ማስተማር አገልግሎት እንዳልዋለ አስታውቋል።
ዩኒቨርሲቲው ካምፓሱን ሙሉ በሙሉ አስለቅቆ ወደ ነባር ይዞታው ለመመለስ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ንግግር እያደረገ መሆኑን ገልጾ፣ ትምህርት ሚኒስቴር ባሉት ሌሎች 6 ካምፓሶች ያለውን የመቀበል አቅም እና ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሁኔታ ግምት ውስጥ በማስገባት የተመደቡለትን ተማሪዎች እንዲልካለት ጠይቋል።
ዛሬ ት/ሚንስቴር በትግራይ ክልል ዩኒቨርስቲዎች የሚማሩ ተማሪዎች ወደ ሌሎች ዩኒቨርስቲዎች እንደሚመድብ ማስታወቁ ይታወሳል። | 32 728 |
| 16 | አስቸኳይ መረጃ - ለትግራይ ክልል ዩኒቨርሲቲዎች ነባር ተማሪዎች‼
በትግራይ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ተመድበው ሲማሩ የነበሩና ወደ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ለመዛወር ጥያቄ ያቀረቡ በሺዎች የሚቆጠሩ ተማሪዎች በዛሬው ዕለት በትምህርት ሚኒስቴር ቅጥር ግቢ ተገኝተው ከትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ጋር ውይይት አድርገዋል።
ትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ተማሪዎቹ ምዝገባ አካሂደው በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች እንደሚመደቡ ገልጸዋል።
📌 ከትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የተሰጡ ዋና ዋና ነጥቦች፦
📌 ተማሪዎች ዛሬ በሚለቀቀው ኦንላይን ፕላትፎርም (በይነመረብ) ላይ መረጃቸውን መመዝገብ ይኖርባቸዋል።
📌 ከምዝገባ በኋላ ተማሪዎች ትምህርታቸውን በሰላምና በደህና ሁኔታ እንዲከታተሉ የትምህርት ፕሮግራማቸው ባላቸው ዩኒቨርሲቲዎች በዘፈቀደ (Randomly) ይመደባሉ።
📌 በጊዚያዊነት የሚደረገው ይህ ምደባ ችግሩ እስካለ ድረስ ወይም ለአንድ ዓመት ያህል ሊቆይ ይችላል።
📌 ተማሪዎች በስምምነቱ መሠረት ከ50% በላይ የትምህርት ክሬዲት አወር (Credit hour) በወሰዱበት ዩኒቨርሲቲ ስም ዲግሪያቸውን የሚቀበሉ ይሆናል።
የውሳኔው ዋና ዓላማ ተማሪዎች ካሉበት እንግልትና መከራ በመውጣት ባሉበት ቦታ ሆነው ትምህርታቸውን በሰላም እንዲከታተሉ ማስቻል መሆኑ ተገልጻል። | 34 310 |
| 17 | አዲስ ብራንድ እየገነቡም ሆነ ንግድዎን እያስፋፉ - ቀጣዩ የንግድ ጉዞዎ እዚህ ይጀምራል!
በካሬ ከ200,000 ብር ጀምሮ - ከፍተኛ እይታን እንዲሁም በቀላሉ ተደራሽ በሚሆኑበት የአሚባራ የገበያ ማዕከል ዛሬውኑ ሱቆዎን ይያዙ!
+251901616161
+251969363636
Amibara Properties
Built Different. | 31 874 |
| 18 | "አቶ ክርስቲያን ታደለን ጨምሮ ከ600 በላይ እስረኞች የተፈቱት ራሳቸው ባቀረቡት ጥያቄ ነው"ኢሰመኮ
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጳጉሜን 5 ቀን 2018 ዓ.ም. ከእስር የተፈቱት አቶ ክርስቲያን ታደለ፣ ዶ/ር ጫኔ ከበደ እና ዶ/ር ካሳ ተሻገርን ጨምሮ ከ600 በላይ ታራሚዎች ነፃ የወጡት ራሳቸው በኮሚሽኑ በኩል ባቀረቡት ጥያቄ መሆኑን ገለጸ።
📌 ዋና ኮሚሽነር አቶ ብርሃኑ አዴሎ እንደገለጹት፤ እስረኞቹ በፍትሕ ሚኒስቴር በኩል በቅድመ ሁኔታ ላይ የተመሠረተ የክስ ማቋረጥ ውሳኔን በፊርማ ጠይቀው የተለቀቁ ናቸው።
📌 በተመሳሳይ መዝገብ ክስ ከቀረበባቸው ውስጥ 28 ሰዎች የይቅርታ ጥያቄ ባለማቅረባቸው ጉዳያቸው እንዳልታየ ተገልጿል።
📌 በፌዴራል ደረጃ ከተፈቱት በተጨማሪ በአማራ ክልል 70፣ በኦሮሚያ ክልል ደግሞ ከ250 በላይ እስረኞች በዚሁ ልዩ ሁኔታ ተፈትተዋል። (ይህ አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ የሚደረገውን መደበኛ ይቅርታ አይጨምርም)።
📌 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እስረኞቹ የተፈቱት የአገራዊ ምክክር ተሳታፊዎች ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት መሆኑን መናገራቸውን ጠቅሶ ሪፖርተር አስነብቧል። | 32 393 |
| 19 | 🔥 ነጋዴዎች ነን… እነዚህን ችግሮች እኛም አልፈንበታል።
በየቀኑ ሽያጭ እናደርጋለን፣ እቃ እንገዛለን፣ እንሸጣለን፣ ዱቤም እንሰጣለን። 💰📦
ነገር ግን ቀኑ ሲያልቅ…
“ዛሬ ስንት ሸጥን?” 💰
“ስንት እቃ ቀረ?” 📦
“ገቢና ወጪያችንስ?”
“የደንበኛው ዕዳስ?” 👤
ደብተር እንፈልጋለን፣ እንቆጥራለን፣ እንደገና እናሰላለን። 📒🧮
ከዚያ ደግሞ የንግድ መረጃችን በትክክል ካልተያዘ፣ በግብርና በጉምሩክ ጉዳዮች ላይ ችግር ሊፈጠርብን ይችላል።
ሽያጫችንን፣ ስቶካችንን፣ ገቢና ወጪያችንን፣ የደንበኛ ዕዳና ክፍያችንን አንድ ቦታ ላይ እንያዝ።
የፋይል መጥፋት አይኖርም፣ ሁሉም መረጃችን በአስተማማኝ ሁኔታ ይጠበቃል። 🔒💾
ችግሩን እናውቀዋለን መፍትሄውንም አመጣን። 🚀
Zemenflow — ንግዳችንን በቀላሉ እንቆጣጠር።
🌐 ድረ-ገጽ፦
https://zemenflow.com
📱 የመተግበሪያ ማገናኛ፦
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.zemenflow.app
https://apps.apple.com/app/id6803034767
🤖 የቴሌግራም ቦት፦
https://t.me/zemenflowbot
📢 የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/zemenflowchannel
👉 ዛሬውኑ ይጀምሩ!
ለበለጠ መረጃ:0940168913 | 31 786 |
| 20 | "ሐዘናችንን የበለጠ አክብዶታል" — በሳዑዲ የሞት ቅጣት የተፈጸመባቸው ቤተሰቦች
በሳዑዲ አረቢያ ከአደንዛዥ ዕፅ ጋር በተያያዘ የሞት ቅጣት ከተፈጸመባቸው አምስት ኢትዮጵያውያን መካከል የክብሮም ክንፈ (25) እና የጽጋቡ ገብረማሪያም (26) ወላጆች የልጆቻቸውን አስከሬን ተረክበው መቅበር ባለመቻላቸው ከፍተኛ ሐዘን ላይ ይገኛሉ።
📌 ወጣቶቹ ከጦርነትና ከድህነት በመሸሽ ወደ ሳዑዲ ቢገቡም በቁጥጥር ሥር ውለው የሞት ፍርድ ተፈርዶባቸዋል።
ግድያው የተፈጸመው ለቤተሰብም ሆነ ለሟቾች ምንም ዓይነት ቅድመ መረጃ ሳይሰጥ ነው። •
አስከሬኖቹ በመከልከላቸው ቤተሰቦቻቸው በባህላቸውና በሃይማኖታቸው መሠረት መቅበርና እርማቸውን ማውጣት አልቻሉም።
የተመድ ተወካዮች አስከሬን መከልከሉን "ማሰቃየትና ማዋረድ" ሲሉ ኮንነዉታል። | 29 393 |
