en
Feedback
ዲያቆን ሚካኤል እሸቱ

ዲያቆን ሚካኤል እሸቱ

Open in Telegram

ይህ የዲያቆን ሚካኤል እሸቱ ይፋዊ ገጽ ነው። ለጥያቄዎችና ለአስተያየት @Dnmichael12

Show more
1 814
Subscribers
+324 hours
-127 days
+4230 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+21
in 0 channels
August '26
+115
in 0 channels
Get PRO
July '26
+87
in 1 channels
Get PRO
June '26
+73
in 0 channels
Get PRO
May '26
+70
in 0 channels
Get PRO
April '26
+55
in 1 channels
Get PRO
March '26
+30
in 0 channels
Get PRO
February '26
+17
in 0 channels
Get PRO
January '26
+30
in 0 channels
Get PRO
December '25
+23
in 0 channels
Get PRO
November '25
+36
in 0 channels
Get PRO
October '25
+47
in 1 channels
Get PRO
September '25
+45
in 0 channels
Get PRO
August '25
+57
in 0 channels
Get PRO
July '25
+54
in 0 channels
Get PRO
June '25
+38
in 0 channels
Get PRO
May '25
+59
in 1 channels
Get PRO
April '25
+46
in 1 channels
Get PRO
March '25
+79
in 0 channels
Get PRO
February '25
+116
in 1 channels
Get PRO
January '25
+139
in 0 channels
Get PRO
December '24
+153
in 1 channels
Get PRO
November '24
+132
in 0 channels
Get PRO
October '24
+179
in 0 channels
Get PRO
September '24
+28
in 1 channels
Get PRO
August '24
+49
in 0 channels
Get PRO
July '24
+35
in 0 channels
Get PRO
June '24
+19
in 0 channels
Get PRO
May '24
+31
in 0 channels
Get PRO
April '24
+29
in 0 channels
Get PRO
March '24
+19
in 0 channels
Get PRO
February '24
+20
in 0 channels
Get PRO
January '24
+20
in 0 channels
Get PRO
December '23
+17
in 0 channels
Get PRO
November '23
+31
in 0 channels
Get PRO
October '23
+25
in 0 channels
Get PRO
September '23
+17
in 0 channels
Get PRO
August '23
+21
in 0 channels
Get PRO
July '23
+35
in 0 channels
Get PRO
June '23
+32
in 0 channels
Get PRO
May '23
+36
in 0 channels
Get PRO
April '23
+26
in 0 channels
Get PRO
March '23
+12
in 0 channels
Get PRO
February '23
+13
in 0 channels
Get PRO
January '23
+26
in 0 channels
Get PRO
December '22
+35
in 0 channels
Get PRO
November '22
+32
in 0 channels
Get PRO
October '22
+34
in 0 channels
Get PRO
September '22
+45
in 0 channels
Get PRO
August '22
+43
in 0 channels
Get PRO
July '22
+25
in 0 channels
Get PRO
June '22
+40
in 0 channels
Get PRO
May '22
+36
in 0 channels
Get PRO
April '22
+38
in 0 channels
Get PRO
March '22
+62
in 0 channels
Get PRO
February '22
+27
in 0 channels
Get PRO
January '22
+61
in 0 channels
Get PRO
December '21
+131
in 0 channels
Get PRO
November '21
+17
in 0 channels
Get PRO
October '21
+12
in 0 channels
Get PRO
September '21
+40
in 0 channels
Get PRO
August '21
+23
in 0 channels
Get PRO
July '21
+39
in 0 channels
Get PRO
June '21
+50
in 0 channels
Get PRO
May '21
+438
in 0 channels
Get PRO
April '21
+818
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
07 September+2
06 September+3
05 September+5
04 September+3
03 September+1
02 September+5
01 September+2
Channel Posts
"ለኛ በጎ ነገርን ያደረገ ይቅር ባይ እግዚአብሔርን እናመሰግነዋለን ፤ ይቅር ባይ የጌታችን የአምላካችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባት ፤ ሰውሮናልና ፤ ረድቶናልና ፤ ጠብቆ አቅርቦናልና፤
"ለኛ በጎ ነገርን ያደረገ ይቅር ባይ እግዚአብሔርን እናመሰግነዋለን ፤ ይቅር ባይ የጌታችን የአምላካችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባት ፤ ሰውሮናልና ፤ ረድቶናልና ፤ ጠብቆ አቅርቦናልና፤ ወደርሱ ተቀብሎናልና፤ አጽንቶ ጠብቆናልና፤ እስከዚህችም ሰአት አድርሶናልና..." ጸሎተ አኮቴት

2
የአብርሃም አምላክ ፣ የይስሐቅ አምላክ ፣የያዕቆብ አምላክ ማረን
የአብርሃም አምላክ ፣ የይስሐቅ አምላክ ፣የያዕቆብ አምላክ ማረን
369
3
“እመቤቴ ማርያም ጠጅ እያማረሽ ፣ ማር አትይውም ወይ ? ሲቆርጥ ልጅሽ።”
486
4
"... ቅዱስ አምላክ ፤ መሐሪ አምላክ ፤ ይቅር ባይ አምላክ ፤ መዓትህ የራቀ ምህረትህ የበዛ ፤ እውነተኛ ፤ ጥንት የሌለህ አምላካችን ፤ ፍፃሜ የሌለህ መድኃኒታችን አንተ ነህ ..." ቅዳሴ ጎርጎር
"... ቅዱስ አምላክ ፤ መሐሪ አምላክ ፤ ይቅር ባይ አምላክ ፤ መዓትህ የራቀ ምህረትህ የበዛ ፤ እውነተኛ  ፤ ጥንት የሌለህ አምላካችን ፤ ፍፃሜ የሌለህ መድኃኒታችን አንተ ነህ ..." ቅዳሴ ጎርጎርዮስ
658
5
ቅዱስ ኒፎን ማነው? | ዲያቆን ሄኖክ ሃይሌ
ቅዱስ ኒፎን ማነው? | ዲያቆን ሄኖክ ሃይሌ
755
6
ጀምረናል ገቡ
188
7
👆🏾ከላይ ያለው ሊንክ የቀጥታ ስርጭት የቄዳር ሚዲያ ነው ገባ ገባ በሉ ለሌሎችም በፍጥነት አጋሩ
1
8
https://vt.tiktok.com/ZS9ktfU6o8hXt-2ncoR/
189
9
ነገ ማታ 2:00 ጀምሮ በዚሁ ቴሌግራም ቻናል የመጀመሪያውን ቀጥታ ሥርጭት እናደርጋለን። የሰ/ት/ቤት ፍቅር እና ትዝታ ያለባችሁ የነገዋ ቤተክርስቲያን ህልውና የሚሳስባችሁ ነገ ማታ 2:00
ነገ ማታ 2:00 ጀምሮ በዚሁ ቴሌግራም ቻናል የመጀመሪያውን ቀጥታ ሥርጭት እናደርጋለን። የሰ/ት/ቤት ፍቅር እና ትዝታ ያለባችሁ የነገዋ ቤተክርስቲያን ህልውና የሚሳስባችሁ ነገ ማታ 2:00
253
10
"... የማይደፈር ግሩም ነው ፤ በእኛ ዘንድ ግን ትሑት ነው ፤ የማይገኝ ልዑል ነው ፤ በእኛ ዘንድ ግን የባሪያን መልክ ነሣ ፤ የማይዳሰስ እሳት ነው ፤ እኛ ግን አየነው ዳሰስነው ከርሱም ጋራ በላ
"... የማይደፈር ግሩም ነው ፤ በእኛ ዘንድ ግን ትሑት ነው ፤ የማይገኝ ልዑል ነው ፤ በእኛ ዘንድ ግን የባሪያን መልክ ነሣ ፤ የማይዳሰስ እሳት ነው ፤ እኛ ግን አየነው ዳሰስነው ከርሱም ጋራ በላን ጠጣን ..." ቅዳሴ ማርያም ❤ @amlake_birhan @waaqa_ifaa
1 058
11
No text...
845
12
No text...
794
13
"መፍቀሬ ሰብእ አቅረበነ ኀቤሁ - ሰውን የሚወድ ሰው የሚወደው እርሱ ከአባቱ ጋራ አስታረቀን። " ከራድዮን የሚባል ፀዓዳ ዖፍ አለ ከነገሥታቱ ቤት ይኖራል። ሰው ሲታመም አምጥተው ከፊቱ ያኖሩታል። የ
   "መፍቀሬ ሰብእ አቅረበነ ኀቤሁ - ሰውን የሚወድ ሰው የሚወደው እርሱ ከአባቱ ጋራ አስታረቀን። "    ከራድዮን የሚባል ፀዓዳ ዖፍ አለ ከነገሥታቱ ቤት ይኖራል። ሰው ሲታመም አምጥተው ከፊቱ ያኖሩታል። የሚሞት እንደሆነ ፊቱን ይመልስበታል የሚድን እንደሆነ ቀርቦ አፉን ከአፉ አድርጎ አስተንፋሱን ይቀበለዋል ነጭ የነበረው ይጠቁራል። ዋዕይ ፀሐይ ሲሻ ወደ ዓየር ይወጣል፤ ፫ት ሰዓት ዋዕየ ፀሐይ ተመቶ ወደ ባሕር ይወርዳል። ፫ት መዓልት ፫ት ሌሊት በከርሠ ባሕር አድሮ የ ቀደመ ጠጉሩን መልጦ ታድሶ ይወጣል። ዖፍ ፀዓዳ የተባለ ጌታ ነው ፀዓዳ በመለኮቱ እንዲለው። ድውይ የተባለ አዳም ነው ቀርቦ አስተንፋሱን እንደመቀበል ባሕርዩን ባሕርይ አድርጓል ደዌ በእስትንፋሱን ወደሱ እንደተመለሰ የአዳም ባሕርይ ባሕርይ ቢያደርግ በአዳም የተፈረደውን መከራ ተቀብሏል። ወቦአ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ውስተ ኩሉ ፀዋትወ መከራ እንተ ባቲ አመከረነ ጸላኢ እንዲል። ወደ አየር እንደ መውጣት ወደ መስቀል መውጣት ነው። ዋዕየ ፀሐይ ሲሰማው ወደ ባሕር እንደ መውረድ ወደ መቃብር መውረድ ነው። ፫ት መዓልት ፫ት ሌሊት በከርሠ ባሕር አድሮ የቀደመ ጠጉሩን መልጦ ታድሶ እንደ መውጣት ፫ት መዓልት ፫ት ሌሊት በከርሠ መቃብር ኑሮ ፭ ወገን ሁኖ ለመነሣቱ ምሳሌ። ሰውን የሚወድ ሰውም ከሚወደው ልጅሽ ድንግል እመቤታችን፤ ጸጋውን ክብሩን እንዳይነሣን ለምኚልን።      ከዓርብ ውዳሴ ማርያም ትርጓሜ የተወሰደ
847
14
መልሺው ስለእያንዳንዱ ነገር ከማመስገን ርቆ ዘወትር የሚያማርረውን ሥርዓተ ቤተክርስቲያንን ትቶ በራሱ ሕግ የሚመራውን ቤቱ የሆነች ቤተክርስቲያንን ትቶ በባዕድ አገር የተሰደደውን ሕይወት የሚሆን መብል
መልሺው ስለእያንዳንዱ ነገር ከማመስገን ርቆ ዘወትር የሚያማርረውን ሥርዓተ ቤተክርስቲያንን ትቶ በራሱ ሕግ የሚመራውን ቤቱ የሆነች ቤተክርስቲያንን ትቶ በባዕድ አገር የተሰደደውን ሕይወት የሚሆን መብል ትቶ ከሞት መዓድ የሚቋረሰውን ወዳጅ ዘመድ የሆነውን ልጅሽን ርቆ ወደ ጠላት የሔደውን እመብርሃን እመአምላክ እናታችን ከተቀደሰው ሁሉ ርቆ የሔደውን ልጅሽን መልሺው🙏 ✨✨✨ሠናይ ቀን ✨✨✨
914
15
+++ "እግዚአብሔር የጣላት እሳት" +++ በደብተራ ኦሪት በመሠዊያው ላይ የሚነደውና መሥዋዕቱ ይቃጠልበት የነበረው እሳት ከሰማይ የወረደ ነበር። ይህም እሳት ዘወትር እንዳይጠፋ የአሮን ልጆች (ካህናቱ) ማለዳ ማለዳ እንጨት እየጨመሩ እንዲያቀጣጥሉና እንዲያነዱት እግዚአብሔር አዝዟቸዋል።(ዘሌዋ 6፥12) ከማዕጠንት ጀምሮ እስከ እንስሳት በድንኳኑ የሚቀርቡ ማናቸውም የሚቃጠሉ መሥዋዕቶች ሁሉ የሚበሉት ከሰማይ በወረደው በዚህ "የእግዚአብሔር እሳት" ነው። ታዲያ ከእለታት በአንዱ ቀን የአሮን ልጆች ናዳብና አብዩድ እንዲህ አደረጉ። ለእግዚአብሔር የእጣን መሥዋዕት ማቅረብ ፈልገው ለየራሳው ጥናውን (ማዕጠንት) አነሡ። ነገር ግን በጥናው ውስጥ ያደረጉት ከሰማይ የወረደውን "የእግዚአብሔር እሳት" ሳይሆን፣ ከመንደር ጭረው ያመጡትን ወይም ራሳቸው ያቀጣጠሉትን "ሌላ እሳት" ነበር። በዚህም እግዚአብሔር ያላዘዛቸውን ሌላ እሳት ስላቀረቡ አምላክ ተቆጣ። በፊቱም እሳት ወጥቶ እንዲበላቸው አደረገ። እነርሱም ወዲያው ሞቱ።(ዘሌ 10፥1-3) ሊቀ ካህናቱ አሮንን እየተከተሉ እንዲያገለግሉ የተመረጡት ሁለቱ ልጆቹ ገና አገልግሎታቸውን በቅጡ ሳይጀምሩ ተቀሰፋ። ለመሆኑ እነዚህ ሁለት የኦሪት ወጣት ካህናት የተቀጡበት "የሌላ እሳት" ታሪክ ለሐዲስ ኪዳኑ ዘመን ምን ምሳሌ ይኖረው ይሆን? እግዚአብሔር በኦሪቱ ድንኳን እሳትን እንዳወረደ፣ በሐዲስ ኪዳንም የሰውን ልጅ ለማዳን ከሰማይ ሲወርድ ይዞልን የመጣው እሳት አለ። "እሳተ አምጻእኩ ለብሔር፤ ወምንተ እፈቅድ ዘእንበለ አንድዶታ" - "በምድር ላይ እሳት ልጥል መጣሁ፥ አሁንም የነደደ ከሆነ ዘንድ ምን እፈልጋለሁ?" እንዳለን።(ሉቃ 12፥49) ይህ መድኃኒታችን በምድር ላይ የጣለው እሳት ምንድር ነው? አገልግሎቱስ እንዴት ነው? ጌታችን በምድር የጣላት እሳት "ወንጌል" ትባላለች። ሰው ሰውነቱን ንጹሕና የተቀደሰ ሕያውም መሥዋዕት አድርጎ የሚያቀርብባት "የእግዚአብሔር እሳት" ወንጌል ነች። ይህች ወንጌል ጌታ አንድ ጊዜ በምድር የጣላት፣ እኛ ደግሞ ለዘወትር እንዳትጠፉ የምናቀጣጥላትና የምናነዳት እሳት ነች። የማቀጣጠያው እንጨቶችም ቃለ እግዚአብሔርን መስማት እና ማንበብ ናቸው። ያለ ወንጌል እሳትነት ምንም መሥዋዕት እንድናቀርብ አልተፈቀደልንም። ነገር ግን እንደ አሮን ልጆች ናዳብና አብዩድ ከመንደር ቆስቁሰን ወይም ራሳችን አቀጣጥለን የምናመጣቸው "ሌላ እሳት" የተባሉ ከንቱ ፍልስፍናዎችና እንግዳ ትምህርቶች የእግዚአብሔርን ቁጣ ይቀሰቅሱብናል። ዳግመኛም እሳት የተባለው በጥምቀት ጊዜ በሁላችንም ላይ የወረደው ጸጋ እግዚአብሔር ነው። ይህም ጸጋ ለመዳናችን ዓይነተኛ ሚና አለው። ይሁን እንጂ ልክ በደብተራ ኦሪት እንደ ወረደው እሳት ካልተንከባከብነው እና ካላቀጣጠልነው ሊዳፈን እና የሌለ ሊመስል ይችላል። ለዚህም ነው ቅዱስ ጳውሎስ ለመንፈስ ልጁ ጢሞቴዎስ "እሳት እንደሚያቀጣጥል ሰው...በአንተ ያለውን የእግዚአብሔርን ሥጦታ እንድታነሣሣ አሳስብሃለሁ" በማለት የሚመክረው።(2ኛ ጢሞ 1፥6) እግዚአብሔር ለሰጠን ጸጋ ማቀጣጠያዎቹ ደግሞ ጾም፣ ጸሎትና መንፈሳዊ ትሩፋት ሁሉ ናቸው። እርሱ የሰጠህን የጸጋ እሳት ከማቀጣጠል ይልቅ "ሌላ እሳት" ላምጣ ያልህ ቀን ግን ታላቅ ጥፋት ያገኝሃል። ዲያቆን አቤል ካሳሁን abelzebahiran@gmail.com
784
16
ከአእላፋት ወርቅና ብር ይልቅ የአፍህ ሕግ ይሻለኛል። መዝሙረ ዳዊት 119፥72
772
17
አቤቱ በዋጋ የገዛኸው የሰው ልጅ በነጻ ሲሞት ዝም አትበል ! መርጦ ሳይወለድ ተመርጦ ለተገደለው ጌታ ሆይ እዘን !
አቤቱ በዋጋ የገዛኸው የሰው ልጅ በነጻ ሲሞት ዝም አትበል ! መርጦ ሳይወለድ ተመርጦ ለተገደለው ጌታ ሆይ እዘን !
860
18
No text...
214
19
አዎን አቤቱ የሁሉ አምላክ ነህ። አዎን አቤቱ የሁሉ ንጉስ ነህ። አዎን አቤቱ ሁሉን የያዝክ ነህ። አዎን አቤቱ ሁሉን የምትገዛ ነህ። አዎን አቤቱ ሁሉን የምታድን ነህ። አዎን አቤቱ የሁሉ ገዥ ነህ።
አዎን አቤቱ የሁሉ አምላክ ነህ። አዎን አቤቱ የሁሉ ንጉስ ነህ። አዎን አቤቱ ሁሉን የያዝክ ነህ። አዎን አቤቱ ሁሉን የምትገዛ ነህ። አዎን አቤቱ ሁሉን የምታድን ነህ። አዎን አቤቱ የሁሉ ገዥ ነህ። አዎን አቤቱ የሁሉ መድኃኒት ነህ። አዎን አቤቱ ሁሉን የምትመግብ ነህ።   ቅዳሴ ዲዮስቆሮስ
745
20
"... ዓይነ ልቡናችንን ወዳንተ እናንጋጥጣለን ፤ ክሣደ ልቡናችንን ወዳንተ እናዘነብላለን ፤ ላንተ መገዛት ይገባል ፤ ለመንግሥትህም ምስጋና ይገባል ፤ ከሊቃነ መላዕክት ጋራ ንጹሕ እጣንን እናቀርብል
"... ዓይነ ልቡናችንን ወዳንተ እናንጋጥጣለን ፤ ክሣደ ልቡናችንን ወዳንተ እናዘነብላለን ፤ ላንተ መገዛት ይገባል ፤ ለመንግሥትህም ምስጋና ይገባል ፤ ከሊቃነ መላዕክት ጋራ ንጹሕ እጣንን እናቀርብልሃለን ..." ቅዳሴ ጎርጎርዮስ
697