cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

በዚህ ቻናል የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ትምህርቶች እና የአበው ቀደምት የተናገሯቸው መንፈሳዊ ንግግሮች እንዲሁም ልዩ ልዩ ሐይማኖታዊ ትምህርቶችና መልዕክቶች ይተላለፉበታል፡፡

Show more
Advertising posts
30 711
Subscribers
+5224 hours
+837 days
+54230 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

“በፊትህስ ሞገስ አግኝቼ እንደ ሆነ ባሪያህን አትለፈኝ!” ዘፍ. 18፥3 - #በመምህር_ተውህቦ_ጸጋ #Subscribe, #Like and #Share https://youtu.be/dK1ugbHhIKM?si=fZV3quVdt49zVg7e https://yt.psee.ly/66x6rp https://yt.psee.ly/66x6rp https://youtu.be/dK1ugbHhIKM?si=fZV3quVdt49zVg7e https://yt.psee.ly/66x6rp https://yt.psee.ly/66x6rp
Show all...
“በፊትህስ ሞገስ አግኝቼ እንደ ሆነ ባሪያህን አትለፈኝ!” ዘፍ. 18፥3 - #በመምህር_ተውህቦ_ጸጋ

18👍 1
የቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ቴሌግራም ቻናል ቤተሰቦች፦ ሁለት ኩላሊቶቹ መስራት ላቆሙበት #ለሙሴ_አሻግሬ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ህክምና የሚያግዝ #የ100_ብር ቻሌንጅ ይቀላቀሉ....              በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ                    ፍሩታ አሻግሬ               1000629004045 ለበለጠ መረጃ ➛ ፍሩታ አሻግሬ - 0969886929 ➛ ደህንነት አሻግሬ - 0925009689 (በዚህ መልካም ተግባር የተሳተፋችሁ ወደባንክ ገቢ ያደረጋችሁበትን @natansolo በውስጥ ያስቀምጡልኝ)
Show all...
👍 15🙏 8
#አባ_ጊዮርጊስ_ዘጋስጫ (#ሐምሌ_7) ሐምሌ ሰባት በዚች ዕለት ኢትዮጵያዊው ቄርሎስ በመባል የሚታወቀው፣ በድርሰቱ ከቅዱስ ያሬድ ቀጥሎ ስሙ የሚነሣ ታላቁ አባታችን ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ የአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ልደቱና ዕረፍቱ ነው፡፡ ሙሉ ታራኩን ለማንበብ መስፈንጠሪያውን ይንኩ https://www.facebook.com/share/p/mQZhwXXvJ3MqZFSn/?mibextid=oFDknk
Show all...
48👍 4
"የተራበውን ማብላት፥ የተጠማውንም ሰው ማጠጣት የሞተ ሰውን ከማስነሣት ይበልጣል፡፡" ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
Show all...
134👍 3
#100_ብር_ለሙሴ #challenge ሁለት ኩላሊቶቹ መስራት ላቆሙበት #ለሙሴ_አሻግሬ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ህክምና የሚያግዝ #የ100_ብር ቻሌንጅ ይቀላቀሉ.... እህቱ ፍሩታ አሻግሬ ከአረብ ሀገር ሳትሰስት ኩላሊቷን ለወንድሟ ለመስጠት ኢትዮጵያ ገብታለች፤ እኛም 100 በመለገስ የሙሴን ሕይወት እናተርፍ ዘንድ በእግዚአብሔር ስም ጥሪዬን አስተላልፋለሁ። በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፍሩታ አሻግሬ 1000629004045 ለበለጠ መረጃ ➛ ፍሩታ አሻግሬ - 0969886929 ➛ ደህንነት አሻግሬ - 0925009689 (በዚህ መልካም ተግባር የተሳተፋችሁ ወደባንክ ገቢ ያደረጋችሁበትን @natansolo በውስጥ ያስቀምጡልኝ)
Show all...
6
Photo unavailableShow in Telegram
45👍 4🙏 1
#ቅድስት_ሥላሴ - (#ሐምሌ_7) ሐምሌ ሰባት በዚች ቀን ሥሉስ ቅዱስ በአብርሃም ቤት የተገለጡበት ነው፡፡ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በስም በአካል በግብር ሦስትነት በባሕርይ በሕልውናና በፈቃድ አንድነት የጸኑ ናቸው፡፡ በዚህ ጊዜ ተገኙ፣ በዚህ ጊዜ ያልፋሉ አይባሉም መጀመሪያም መጨረሻም እነርሱ ናቸውና፡፡ ርሕሩሐን ናቸውና በእናት ሥርዓት ‹‹ቅድስት ሥላሴ›› እንላቸዋለን፡፡ የሚጠላቸው (የማያምንባቸውን) አይጠሉም፡፡ የሚወዳቸውን ግን እጽፍ ድርብ ይወዱታል፣ በቤቱም መጥተው ያድራሉ፡፡ ከፍጥረታት ወገን ከእመቤታችን ቀጥሎ የአብርሃምን ያህል በሥላሴ ዘንድ የተወደደ ፍጡር የለም፡፡ አባታችን ቅዱስ አብርሃም የደግነት ሁሉ አባት ነውና በኬብሮን በመምሬ ዛፍ ሥር ሥላሴን ተቀብሎ አስተናግዷል፡፡ አባታችን አብርሃም በ99 ዓመቱ እናታችን ሣራ በ89 ዓመቷ ሥላሴን በድንኳናቸው አስተናገዱ፡፡ አብርሃም እግራቸውን አጠበ፡፡ በጀርባውም አዘላቸው፡፡ ምሳቸውንም አቀረበላቸው፡፡ እነርሱም እንደሚበሉ ሆኑለት፡፡ በዚያው ዕለትም የይስሃቅን መወለድ አበሠሩት፡፡ አብርሃም ከደግነቱና እንግዳ ከመውደዱ የተነሣ በተመሳቀለ ጎዳና ላይ ድንኳን ሠርቶ የወጣ የመረደውን፣ የመጣ የሄደውን ሁሉ እየተቀበለ እግዚአብሔርን እያገለገለ የሚኖር ጻድቅ ነበር፡፡ ለዚህም ነው አብርሃም በወይራ ግራር (በመምሬ) ዛፍ ሥር ተቀምጦ ሳለ እግዚአብሔር አንድነቱን ሦስትነቱን የገለጠለት፡፡ ዘፍ 18፡1-25፣ ሮሜ 4፡-3፡፡ ቀትር ሰዓት ላይ በድንኳኑ ደጅ ተቀምጦ እንግዳ ሲጠብቅ እግዚአብሔር ታየው ተነጋገረው፡፡ አንገቱን ቀና አድርጎ ዐይኑን አራምዶ በተመለከተ ጊዜ እነሆ ሦስት ሰዎች ከበላዩ ባለ ተራራ ላይ ቆመው አያቸው፣ ወደ እርሱም ሲወርዱ አይቶ ፈጥኖ ሄዶ ከሰግደላቸው በኋላ ‹‹አቤቱ በፊትህስ ሞገስ አግኝቼ እንደሆነ ባሪያህን አትለፈኝ ብዬ እለምናለሁ፤ ጥቂት ውኃ ይምጣላችሁ እግራችሁን ታጠቡ…›› እያለ በትሕትና በመጋበዝ ወደ ድንኳኑ አስገብቶ በሚገባ ጋበዛቸው፡፡ ‹‹በፊትህስ ሞገስ አግኝቼ›› ብሎ አንድነታቸውን፣ ‹‹ጥቂት ውኃ ይምጣላችሁ እግራችሁን ታጠቡ›› ብሎ የሦስትነታቸውን ምስጢር ገልጾአል፡፡ ያች ሥላሴ የገቡባት የአብርሃም ድንኳን የእመቤታችን ምሳሌ ናት፡፡ ሥላሴ ወደ አብርሃም ድንኳን እንደገቡ ሁሉ በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያምም አብ ለአጽንዖ፣ መንፈስ ቅዱስ ለአንጽሖ፣ ወልድ በተለየ አካሉ ሥጋዋን ለመዋሐድ የማደራቸው ምሳሌ በመሆኑ አማናዊቷ የሥላሴ ማደሪያ የአብርሃም ድንኳን እመቤታችን ናት፡፡ ሉቃ 1፡35፡፡ እግዚአብሔርም አብርሃምን የዛሬ ዓመት ልጅ እንደሚወልድ ነግሮት በዓመቱ ይስሐቅን ወልዷል፡፡ ሁለቱ ሰዎች ከአብርሃም ድንኳን ወጥተው ወደ ሰዶም ወደ ገሞራ ሄዱ፣ አብርሃምም ይሸኛቸው ዘንድ አብሯቸው ሄደ፡፡ የሄዱትም ሁለቱ ሰዎች አብና መንፈስ ቅዱስ ናቸው፡፡ ነገር ግን አንዱ ወልድ በአብርሃም ቤት ቀርቷል ይኸውም ከቤተ አብርሃም ሰው እንደሚሆን ለማጠየቅ ነው፡፡ አብርሃምም ተመልሶ በእግዚአብሔር ፊት ቆመ፡፡ እግዚአብሔርም የሚሠራውን ሁሉ ከአብርሃም አይሠውርም ነበርና የሰዶምን የገሞራን ጥፋት ነገረው፡፡ አብርሃምም ይቅር እንዲላቸው አብዝቶ ለመነላቸው፡፡ ሥሉስ ቅዱስን የአብርሃሙ ሥላሴን በምግባር በሃይማኖት ሆነን እናገለግል ዘንድ የቅዱሳኑ ጸሎት ይርዳን! (ስንክሳር ዘተዋሕዶ ፌስቡክ ገጽ የተወሰደ )
Show all...
52🙏 13👍 9
#100_ብር_ለሙሴ #challenge ሁለት ኩላሊቶቹ መስራት ላቆሙበት #ለሙሴ_አሻግሬ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ህክምና የሚያግዝ #የ100_ብር ቻሌንጅ ይቀላቀሉ.... እህቱ ፍሩታ አሻግሬ ከአረብ ሀገር ሳትሰስት ኩላሊቷን ለወንድሟ ለመስጠት ኢትዮጵያ ገብታለች፤ እኛም 100 በመለገስ የሙሴን ሕይወት እናተርፍ ዘንድ በእግዚአብሔር ስም ጥሪዬን አስተላልፋለሁ። በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፍሩታ አሻግሬ 1000629004045 ለበለጠ መረጃ ➛ ፍሩታ አሻግሬ - 0969886929 ➛ ደህንነት አሻግሬ - 0925009689 (በዚህ መልካም ተግባር የተሳተፋችሁ ወደባንክ ገቢ ያደረጋችሁበትን @natansolo በውስጥ ያስቀምጡልኝ)
Show all...
👍 17🙏 9
ምጽዋት የፊት መብራት ናት "ምጽዋት የፊት መብራት ናት፡፡ አንድ ሰው በጨለማ ሲጓዝ ከኋላው መብራት ቢያበሩለትም እንኳ ከፊቱ የሚቀድመው የገዛ የአካሉ ጥላ እንቅፋት እየሆነበት ይጥለዋል፡፡ ወደ ፊት ያለውን መንገድ አጥርቶ እያየ ያለ ስጋት ለመሄድ እንዲችል የግድ የፊት መብራት ያስፈልገዋል፡፡ ጾም፣ ጸሎት እና ሌሎች መንፈሳዊ ትሩፋት እንደ ኋላ መብራት ናቸው፡፡ የፊት መብራት የተሰኘች ምጽዋት ካልታከለችባቸው እነዚህ ብቻቸውን ዋጋን አያሰጡንም፡፡ ከምጽዋት በላይ ታላቅ ነገር እንደሌለ ልንረዳ ይገባል፡፡ ዓለም ሁሉ ከነበረበት የበደል ዕዳ የዳነው ቸር እረኛ በሆነው በመድኃኔ ዓለም በአካሉ ምጽዋትነት (በሥጋው በደሙ መሰጠት) ነውና!" #አባ_ጊዮርጊስ_ዘጋስጫ ######## ሁለት ኩላሊቶቹ መስራት ላቆሙበት #ለሙሴ_አሻግሬ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ህክምና የሚያግዝ #የ100_ብር ቻሌንጅ ይቀላቀሉ....              በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ                    ፍሩታ አሻግሬ               1000629004045 ለበለጠ መረጃ ➛ ፍሩታ አሻግሬ - 0969886929 ➛ ደህንነት አሻግሬ - 0925009689 (በዚህ መልካም ተግባር የተሳተፋችሁ ወደባንክ ገቢ ያደረጋችሁበትን @natansolo በውስጥ ያስቀምጡልኝ)
Show all...
👍 16 8
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.