en
Feedback
Jafer Books 📚

Jafer Books 📚

Open in Telegram

የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !! አድራሻችን ለገሃር ተወልደ ህንጻ አራት ኪሎ ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ ውስጥ ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ሳሪስ አዲሱ ሰፈር ጀሞ ለቴሌግራም https://t.me/Jafbok ለፌስቡክ https://www.facebook.com/jaferbookshop?mibextid=ZbWKwL ለዌብሳይት www.jaferbooks.com

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Jafer Books 📚

Channel Jafer Books 📚 (@jafbok) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 32 821 subscribers, ranking 888 in the Books category and 1 022 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 32 821 subscribers.

According to the latest data from 02 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 736 over the last 30 days and by 31 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 11.14%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 7.80% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 3 657 views. Within the first day, a publication typically gains 2 558 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 14.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !! አድራሻችን ለገሃር ተወልደ ህንጻ አራት ኪሎ ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ ውስጥ ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ሳሪስ አዲሱ ሰፈር ጀሞ ለቴሌግራም https://t.me/Jafbok ለፌስቡክ https://www.facebook.com/jaferbookshop?mibextid=ZbWKwL ለዌብሳይት www.jaferbook...

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 03 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Books category.

32 821
Subscribers
+3124 hours
+2127 days
+73630 days
Posts Archive
New arrival books 🎉🎉 Call us 0911932088 0911125324
+9
New arrival books 🎉🎉 Call us 0911932088 0911125324

“የሌንጮ ለታ “ትግልሂወቱ በዙፋን ኡርጋ 2እትም በመደብራችን ያገኙታል
“የሌንጮ ለታ “ትግልሂወቱ በዙፋን ኡርጋ 2እትም በመደብራችን ያገኙታል

ዉድ ደንበኞቻችን እንኮን ደስ አላችሁ 🎉🎉🎉🎉በተደጋጋሚ ስትጠይቁን የነበረዉ ሰኔ 29 ሊዘጋጅ የነበረዉ የመፀሀፍት ባዛር በተጨማሪም መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ስር በሚገኘዉ ቅርንጫፋችን ከ ሰኔ
ዉድ ደንበኞቻችን እንኮን ደስ አላችሁ 🎉🎉🎉🎉በተደጋጋሚ ስትጠይቁን የነበረዉ ሰኔ 29 ሊዘጋጅ የነበረዉ የመፀሀፍት ባዛር በተጨማሪም መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ስር በሚገኘዉ ቅርንጫፋችን ከ ሰኔ 29 እስከ ሀምሌ 5 በ2 ዋና ዋና ቅርንጫፋችን የመጸሐፍት ባዛሩ እንደሚቀጥል ስንነግራቹ በደስታ ነዉ 🎉🎉መጸሐፍትን📚 አንዱን በ30 ብር አራቱን በ 100 ብር በቅናሽ ይሸምቱ ። የመጸሐፍት አዉደ ርዕዩ ሚካሄድበት ቅርንጫፍ አድራሻ 📍ለገሀር ኖክ ማደያ አጠገብ እና 📍መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ግራዉድ ስር ያገኙናል።🎉🎉🎉 ሰኔ 29 በ2 ቅርንጫፎቻችን አይቀርም

ሕይወት እምሻው

በ1953 ዓ.ም በነጄኔራል መንግስቱ ንዋይ እቅድና ክንዋኔ የተሞከረው መፈንቅለ መንግስት ከከሸፈበት ጊዜ አንስቶ እስከ 1963 ዓ.ም ድረስ ቀስ በቀስ እየጋመ ሄዶ የፀረ ዘውድ ትግሉ የደረሰበትን ደረ
በ1953 ዓ.ም በነጄኔራል መንግስቱ ንዋይ እቅድና ክንዋኔ የተሞከረው መፈንቅለ መንግስት ከከሸፈበት ጊዜ አንስቶ እስከ 1963 ዓ.ም ድረስ ቀስ በቀስ እየጋመ ሄዶ የፀረ ዘውድ ትግሉ የደረሰበትን ደረጃ በሚገባ ያውቃል። ይህንንም እንቅስቃሴ በተመለከተ ከዘባሲል ጋር ጥልቅ ውይይቶችን ያደርጉበት ነበር።ዘባሲልም በማንበብ ካገኘው እውቀት በተጨማሪ ሻምበል ታደለ በጥንቃቄ ያሳውቀው በነበረው መረጃ በተለያዩ የውጭ የፖለቲካ አካላት ድጋፍ ተፈልፍለው በህቡዕ ተደራጅተውና ተዋቅረው ይንቀሳቀሱ ስለነበሩት የዘመኑ የአገር ውስጥ ቡድኖች ማንነትና ዓላማ ደህና እውቀት ነበረው። ከ1962 ዓ.ም ጀምሮ ውስጥ ውስጡን ሲጠናከር የነበረውን የፖለቲካ ቡድኖች የአባላትን ምልመላ ሂደት ለመከታተል ሻምበል ታደለም ምስጢራዊ የስለላ መረቡን በዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ውስጥ ዘርግቶ ነበር።......

የክረምት ሥነ ጽሑፍ ስልጠና !
የክረምት ሥነ ጽሑፍ ስልጠና !

በገብረጻድቃን ገብረትንሳይ የተዘጋጀው " የትግራይ ፖለቲካ አስተዳደር እና የመሪነት ሚና " የተሰኘው መጽሐፍ በአማርኛ እና በትግርኛ የታተሙት ዕትሞች በመደብሮቻችን ሽያጭ ላይ ነው !
በገብረጻድቃን ገብረትንሳይ የተዘጋጀው " የትግራይ ፖለቲካ አስተዳደር እና የመሪነት ሚና " የተሰኘው መጽሐፍ በአማርኛ እና በትግርኛ የታተሙት ዕትሞች በመደብሮቻችን ሽያጭ ላይ ነው !

በናሙና ገ/እየሱስ እና በኅሩይ አብዱ አዘጋጅነት የታተመው " ግብር እና ማዕድ ታሪካዊ መዝገበ ቃላት " ክፍል አንድ መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል :: መጽሐፉንም በሁሉም መደብሮቻችን ያገኙታል !
በናሙና ገ/እየሱስ እና በኅሩይ አብዱ አዘጋጅነት የታተመው " ግብር እና ማዕድ ታሪካዊ መዝገበ ቃላት " ክፍል አንድ መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል :: መጽሐፉንም በሁሉም መደብሮቻችን ያገኙታል !

በኦሮምኛ ቋንቋ የተጻፈ አዲስ የልቦለድ መጽሐፍ ለንባብ በቃ !
በኦሮምኛ ቋንቋ የተጻፈ አዲስ የልቦለድ መጽሐፍ ለንባብ በቃ !

ለካ... "ከቤተስኪያን" ወንበር ካህን ሲናገሩ ልማር ተቀምጬ፣ የነፍስና ስጋ ብርቱ ጸብ ላስታርቅ ሳሐሁ ተመስጬ፣ እርግማን አተረፍሁ የአንዲቱን ነጠላ ሳላውቅ ረግጬ። እዚያው ደግሞ ፊቴ ከወንበሩ ጀር
ለካ...       "ከቤተስኪያን" ወንበር            ካህን ሲናገሩ ልማር ተቀምጬ፣                    የነፍስና ስጋ             ብርቱ ጸብ ላስታርቅ ሳሐሁ ተመስጬ፣          እርግማን አተረፍሁ                የአንዲቱን ነጠላ ሳላውቅ ረግጬ።          እዚያው ደግሞ ፊቴ ከወንበሩ ጀርባ፣             (ኪስ መሳይ ነገር ውስጥ)           አገኘሁኝ መጥሪያ የአንዲት እናት አርባ።                "በዚህ ቀን አረፈች። በዚህ ቀን ተወልዳ፣                  ትግሏን ጨርሳ ነው            ወደ አምላክ የሄደች የለባትም ዕዳ"።             የሚል አጭር መልዕክት በአጭሩ ታሪኳ፣         ተጽፎላት አየሁ በፈገግታ ፎቶ በጎራዳ መልኮ              እንደ ሰጪው ሳይሆን እንደ ተቀባይ ነው                             ሕይወት የሚለካ፣           ከኗሪ ስንጠብቅ ከሟች ሰው ይገኛል                               ልብን የሚነካ።

Repost from Esubalew Abera N.
💥 Readers Feedback | 03 የእውነት ነው የምልህ “ጠይም ትውስታዎችን” አንዴ ከጀመርኩት በኋላ ከተቀመጥኩት መነሣት ነው ያቃተኝ። እያንዳንዱ ታሪክ ውስጥ ያለሁ፣ ያለሁ እንደመሠለኝ ነው
💥 Readers Feedback | 03 የእውነት ነው የምልህ “ጠይም ትውስታዎችን” አንዴ ከጀመርኩት በኋላ ከተቀመጥኩት መነሣት ነው ያቃተኝ። እያንዳንዱ ታሪክ ውስጥ ያለሁ፣ ያለሁ እንደመሠለኝ ነው የጨረስኩት። ምናልባትም አለሁ፣ አለንበት ይሆናል። ሁኔታና መቼቱ ይለያይ እንጂ ሁላችን አንድ ነን፤ ትውስታችን የጋራ ነው። ጠይም ትውስታዎቼ ውስጥ ተገኝቻለሁ እኔ። ምን እላለሁ ሌላ? cheers 😊 - Meaza Solomon

ባለፉት የቀደሙ ዘመናት ጠጅ የክብር መጠጥ ነበር። በነገሥታትና በጨዋዎች ጉሮሮ የሚንቆረቆር። በመሣፍንት ፊት የሚቀዳ። የሚጠጣውም በብርሌ ነው። ብርሌ ውብ እቃ ነች የጠጅና የብርሌ ነገር- ጠጅ በብር
ባለፉት የቀደሙ ዘመናት ጠጅ የክብር መጠጥ ነበር። በነገሥታትና በጨዋዎች ጉሮሮ የሚንቆረቆር። በመሣፍንት ፊት የሚቀዳ። የሚጠጣውም በብርሌ ነው። ብርሌ ውብ እቃ ነች የጠጅና የብርሌ ነገር- ጠጅ በብርሌ ነገር በምሳሌ ሲሉ አባቶቻችን ተቀኝተውበታል። ብርሌ ቁጥብ ነች ከወደ አፏ ሰፋ ብላ አአንገቷ የጠበበች። ያማረች ኢትዮጵያዊት እቃ። ብርሌ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያም ብርሌ ነች። "ብርሌ ከነቃ አይሆንም እቃ" ተብሎላታል። ይህ የተባለው ያለምክንያት አይደለም። ኢትዮጵያም እንዲሁ ነች።.....

አንዳንዴ እንዲህ አይነት ነገር አለብኝ በእውነትና በሕልም መሃል ያለውን ቀጭን መስመር ይዛነቅብኛል። በሕልሜ ያየሁት የመሰለኝ ታሪክ የእውነት የኖርኩት ሲሆን ብዙ ጊዜ አጋጥሞኛል። የእውነት መስሎኝ
አንዳንዴ እንዲህ አይነት ነገር አለብኝ በእውነትና በሕልም መሃል ያለውን ቀጭን መስመር ይዛነቅብኛል። በሕልሜ ያየሁት የመሰለኝ ታሪክ የእውነት የኖርኩት ሲሆን ብዙ ጊዜ አጋጥሞኛል። የእውነት መስሎኝ በሰዎች ጉባዔ መሃል እየተረኩት እያለ ደግሞ ሕልምነቱ ይታሰበኛል። እንዲህ እንዱህ እየሆነብኝ አንድን ወሬ ለመጀመር "እውነት ነው ወይስ ሕልም?" የሚለውን ለማጣራት ደቂቃዎች እወስዳለሁ። ይህንን የማይረዱት ቤቶቼ "እርሱኮ ይዘገያል"ይሉኛል። የመስመሩ መዛነቅ ሳያሳስበኝ እንደመጣልኝ ብናገር "እርሱኮ ወፈፎ ያደርገዋል" ማለታቸው እንደማይቀር አውቃለሁ።...

የመጽሐፍ ፊርማ ስነስርአት በተስፋዬ ኃይለማርያም የተደረሰው " የባሻዬ ውጎች " የተሰኘው መጽሐፍ የፊታችን ቅዳሜ ለፊርማ ስነስርአት ቀጠሮ ይዘናል ::
የመጽሐፍ ፊርማ ስነስርአት በተስፋዬ ኃይለማርያም የተደረሰው " የባሻዬ ውጎች " የተሰኘው መጽሐፍ የፊታችን ቅዳሜ ለፊርማ ስነስርአት ቀጠሮ ይዘናል ::

በሀገር ውስጥ በጥራት የታተሙና በተመጣጣኝ ዋጋ ለገበያ የቀረቡ በአለም ተወዳጅነትን ያተረፉ በእንግሊዝኛ የተጻፉ መጻሕፍት ለንባብ አብቅተናል ! በሁሉም መደብሮቻችን ያገኙታል !
+8
በሀገር ውስጥ በጥራት የታተሙና በተመጣጣኝ ዋጋ ለገበያ የቀረቡ በአለም ተወዳጅነትን ያተረፉ በእንግሊዝኛ የተጻፉ መጻሕፍት ለንባብ አብቅተናል ! በሁሉም መደብሮቻችን ያገኙታል !

ዉድ ደንበኞቻችን እንኮን ደስ አላችሁ 🎉🎉🎉🎉በተደጋጋሚ ስትጠይቁን የነበረዉ ሰኔ 29 ሊዘጋጅ የነበረዉ የመፀሀፍት ባዛር በተጨማሪም መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ስር በሚገኘዉ ቅርንጫፋችን ከ ሰኔ
ዉድ ደንበኞቻችን እንኮን ደስ አላችሁ 🎉🎉🎉🎉በተደጋጋሚ ስትጠይቁን የነበረዉ ሰኔ 29 ሊዘጋጅ የነበረዉ የመፀሀፍት ባዛር በተጨማሪም መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ስር በሚገኘዉ ቅርንጫፋችን ከ ሰኔ 29 እስከ ሀምሌ 5 በ2 ዋና ዋና ቅርንጫፋችን የመጸሐፍት ባዛሩ እንደሚቀጥል ስንነግራቹ በደስታ ነዉ 🎉🎉መጸሐፍትን📚 አንዱን በ30 ብር አራቱን በ 100 ብር በቅናሽ ይሸምቱ ። የመጸሐፍት አዉደ ርዕዩ ሚካሄድበት ቅርንጫፍ አድራሻ 📍ለገሀር ኖክ ማደያ አጠገብ እና 📍መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ግራዉድ ስር ያገኙናል።🎉🎉🎉 ሰኔ 29 በ2 ቅርንጫፎቻችን አይቀርም

“ጥሪ ወደ ሞት “ በ “አህመድ ሁስ”/ሻድ/ 4እትም ለሽያጭ ቀርቧል አድራሻችን 📍4Killo ብርሀን እና ሰላም ማተምያ ፊት ለፊት 📍መገናኛ መሠረት ደፋር ህንፃ ስር 📍Mexico ደብረወርቅ ህንፃ ንግድ ባንክ አጠገብ 📍ጀሞ ሚካኤል መብራቱ ጋር ሚናሞል ፊት ለፊት 📍4Killo አብርሆት ግቢ ውስጥ 📍ለገሀር ኖክ

+2
የዛሬ የምሽት ድባብ ይሄን ይመስላል ።ነገ ቅዳሜደሞ በተለየ ቅናሽ እንጠብቃቹሀለን። 📍4Killo ብርሀን እና ሰላም ማተምያ ፊት ለፊት 📍መገናኛ መሠረት ደፋር ህንፃ ስር 📍Mexico ደብረወርቅ ህንፃ ንግድ ባንክ አጠገብ 📍ጀሞ ሚካኤል መብራቱ ጋር ሚናሞል ፊት ለፊት 📍4Killo አብርሆት ግቢ ውስጥ 📍ለገሀር ኖክ ማደያ አጠገብ

የዛሬ የምሽት ድባብ ይሄን ይመስላል ።ነገ ቅዳሜደሞ በተለየ ቅናሽ እንጠብቃቹሀለን። 📍4Killo ብርሀን እና ሰላም ማተምያ ፊት ለፊት 📍መገናኛ መሠረት ደፋር ህንፃ ስር 📍Mexico ደብረወርቅ
+1
የዛሬ የምሽት ድባብ ይሄን ይመስላል ።ነገ ቅዳሜደሞ በተለየ ቅናሽ እንጠብቃቹሀለን። 📍4Killo ብርሀን እና ሰላም ማተምያ ፊት ለፊት 📍መገናኛ መሠረት ደፋር ህንፃ ስር 📍Mexico ደብረወርቅ ህንፃ ንግድ ባንክ አጠገብ 📍ጀሞ ሚካኤል መብራቱ ጋር ሚናሞል ፊት ለፊት 📍4Killo አብርሆት ግቢ ውስጥ 📍ለገሀር ኖክ ማደያ አጠገብ

ለቅዳሜ ሸመታቹ🎉🎉🎉 ጃዕፈር መጸሐፍት
+7
ለቅዳሜ ሸመታቹ🎉🎉🎉 ጃዕፈር መጸሐፍት