cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"ይህ የቴሌግራም ቻናሌ ግንቦት1/2011ዓም የተከፈተ ነው። የእኔን የስልክ ወጪ ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈቅዱ ጓደኞቼ በ 👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia እና 👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል ማገዝ ትችላላችሁ። በተረፈ ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክት ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።

Show more
Advertising posts
412 636Subscribers
-24824 hours
-1 4767 days
-6 05730 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

አሜን ነው…? "…የዓድዋ ድል ሙዚየም… ሲበለጽግ ይሄን ይመስላል። አመራሩ በሙሉ ኢትዮጵያን ተረክቧል። ትግሬና ዐማራ ይቧቀሳል ይደቅቃል። ትግሬና ዐማራ ሲጠፋ በመጨረሻ የኦሮሞ እስላም እና ጴንጤ ለጠቅላይ ይፋለጣል። ከዚያ አቅም ያለው ብቻ ሳይሆን ጨካኙ ቆርጥሞት ያሸንፋል። ዕቅዱ እንደዙያ ነው። "…ጴንጤ ወይ እስላም ያልሆነ አሁን ቦታ የለውም በኢትዮጵያ። እናም አንተ ቄሱና ዲያቆኑ፣ መነኩሴውም ታገቱ፣ ተገደሉ፣ ጳጳሱ ተሰደቡ፣ ተዋረዱ፣ ምእመናን መሪጌቶች ታረዱ ብለህ ስትለፋደድብኝ አለማፈርህ። "…ይልቅ ዘመኑ "የጌታቸው ልጆች" ዘመን ነው። አሜን ነው…? ሃሌሉያ…
Show all...
👍 951😁 147💔 51 50😡 38🤔 22🔥 17🙏 13🤯 12🏆 11 7
ሃሉ… ልመጣ ነኝ…? "…በቲክቶክ ልመጣ ነኝ "…እለቱ ማክሰኞም አይደል…?… አዎ እንደተለመደው ነጭ ነጯን ለመነጋገር በቲክቶክ መንደራችን ልመጣ ነኝ። ዛሬ የጉራጌ እንግዳ ይዤ ነው የምመጣው። ሂዱ እናንተም እዚያው ሞቅ ሞቅ እያደረጋችሁ ጠብቁኝ። • እኔ ዘመዴ፣ አክሊለ ገብርኤል፣ የሥላሴ ባርያ የድንግል አሽከር፣ የምሥራቅ ኢትዮጵያው ሰው፣ የሐረርጌው መራታ ባለ ማዕተቡ እያለሁ የፋኖ ትግል አይቆምም፣ መረጃ ቲቪም ጫፉን አትነኩትም። አሳይሃለሁ። ወላዲተ አምላክ የለችማ። ጠብቁኝ እመጣለሁ። • አላችሁ አይደል…?
Show all...
👍 1357 154🙏 57😁 21🕊 18🔥 14👌 12🏆 12😡 3🤯 2
ጅማሮው ጥሩ ነው። "…የጉራጌን ጉዳይ ጀምሬዋለሁ። ጉራጌ በካርታ ላይ የት እንዳለ እንኳ የማያውቁ ሰዎች ሁላ ነው የገጠሙኝ። ጉራጌን መርካቶ፣ ታይዋን እና አትክልት ተራ እና በየ ቡቲኩ፣ በሸምሱ ሱቅ እና በየሆቴል የንግድ ሥራ ዘርፍ ላይ ብቻ ያለ የሚመስለው ሁሉ እንዳለ ነው እየታዘብኩ የመጣሁት። "…ጉራጌዎች ሳንቲም ለቀማ ላይ ብቻ የሚያተኩሩ እንጂ በእርሻ ሥራ፣ በከብት እርባታ ወዘተ የሚሳተፉ፣ መሬትም ያላቸው የማይመስላቸውም የትየለሌ መሆናቸውን ነው እየታዘብኩ ያለሁት። ስለ ዐማራ፣ ትግሬ እና ኦሮሞ ብቻ እያጮሁ በሚያወሩበት ሀገር ስለ ጉራጌ ቀስ ብሎ እንኳ ለማውራት እንኳን ሌላው ጉራጌው ራሱ ሲሽኮረመም ስታይ ትደመማለህ። "…ጉራጌ ገና ከመጀመሪያው በዘመነ ህወሓት የራሳቸው ቋንቋና ማንነት የነበራቸውን መልጋ፣ ውልባረግ እና አዘርነት በርበሬን ጨፍልቀው ወደ ስልጤ አስገቧቸው። ቀጥሎ በ7ቤት ስም ደግሞ ጌቶ፣ ሙኸር፣ እንደገኝ፣ ቸሀ፣ ኢነሞርና አዣ መወሰዳቸውን ሰምቻለሁ። ወሊሶ፣ ዓለምገና የጉራጌ፣ በሰበታ በኩልም እነ ሱተን፣ ተሬ፣ ሌመን፣ አዋሽ የሚባሉ አካባቢዎች የጉራጌ ምድር እንደነበሩም ካርታዎች ይመሰክራሉ። "…ለማንኛውም ጉራጌን እየኮረኮርኩም ቢሆን ማናገር ጀምሬአለሁ። በገጼም ላይ መወራት ተጀምሯል። በቲክቶክም፣ በመረጃ ተለቭዥንም ማውራት ማወያየት እጀምራለሁ። በእውቀት የሚመሩ ልጁቹ ሰከመጡ ደግሞ ይጠነክራል፣ ያድጋል፣ ይጎለምሳል። ይኸው ነው። ለእኔ ጅማሮው ጥሩ ነው። • እህሳ ጉራጌ ምን ትላለህ…? የመወያያ መድረኩን ላዘጋጅልህና ልክ እንደ ዐማራው ተሰብስበህ ትመክራለህ ወይስ ይቅርብህ…?
Show all...
👍 1395 97🙏 49😁 27🔥 20🤔 14🏆 11🕊 8 7🤯 3👌 3
• በመሃል ሸዋ አዲስ አበባ አፍንጫ ስር ባሚገኘው የጉራጌ ምድር ላይ ኦሮሙማው አቢይ አህመድ እና ሽመልስ አብዲሳ ከጫካ አምጥተው ያሰፈሩት የኦነግ ጦር የተቆጣጠረው የጉራጌ ክፍል የቱ ነው? "…ሰሞኑን አቢይ ጉራጌ ወልቂጤ ይቅርታ ጠይቁኝ ብሎ በሄደ ጊዜ ለአቢይ ክብር ሲባል የደም ግብር መስዋእት ተደርገው የታረዱት የትኞቹ ጉራጌዎች ናቸው። "…ቀልድ አይደለም የያዝኩት። በጣም የሚገርመው ጉራጌን ያህል ታላቅ ሕዝብ በዝምታ እንዲያል መደረጉ ነው። ኦነግ ተቆጣጥሮታል እያሉክት የሚያላግጥ እንደማየት የሚገርም ምን አለ? • የግዳችሁን መወያየት፣ መነጋገር ጀምሩ። እስላም ጉራጌዎች በሃይማኖት አንድ ነን በማለት ከኦሮሙማው ጋር በአንድ ቡታንቲ መጠቀም ከጀመሩ ቆይተዋል። ስልጤ በፊት ለወያኔ፣ አሁን ለኦነግ መገረዱን እያየህ ነው። እናም የግድህን ተናገር። "…ብዙ ጉራጌዎች በኦነግ እየታገቱ ገነዝብ እየቀፈቀፉ ነው። ጥቂቶች ከኦነግ ጋር ባላቸው መሣሪያ እየተጋደሉ ነው። ጠንከር ያሉት ጉራጌዎች እናንተማ ዐማራ ናችሁ ተብለው እየታደኑ እየታሰሩ፣ እየተገደሉም ነው። ይሄን ታውቃላችሁ…? የጉራጌን ከብት የኦነግ ሠራዊት በልቶ እየጨረሰው ነው። • እደግመዋለሁ በአሁን ሰዓት በኦነግ ሸኔ ቁጥጥር ስር ያለው ጉራጌ የቱ ክፍል ነው? አበሸጌ? ቸሀ? እኖር? ጌታ? እንደጋኝ? ጉመር? ቀቤና? ምሑር አክሊል? እዣ? ኮኪር ገደባኖ? ዶቢ? መስቃን? ማረቆ ወይስ ሶዶ? የትኛው ነው በኦነግ ሥር የገባው? የትኛው ነው ከኦነግ ጋር እየተዋደቀ ያለው? • ለምን ትፈራላችሁ? ተናገሩ እንጂ…?
Show all...
ጥያቄ ነው…? "…የምትመለከቱት ካርታ የጉራጌ ነገድ መኖሪያ ምድር ካርታ ነው። ለአዲስ አበባ ቅርብ ነው። ዙሪያው በኦሮሚያ የተከበበ፣ ስልጤና ሃዲያም በቅርቡ የሚጎራበቱት ነገድ ነው። • ልብ በሉ። "…ኦሮሙማው ታላቋን ኦሮሚያ ለመመሥረት ሥራ ላይ ነው። ትግሬም በዚያ በኩል ከዐማራና ከአፋር ምድር ወስዶ ሀገር ለመሆን አልያም ከዐማራና ከአፋር መሬት በመዝረፍ ከኤርትራ ጋር በመቀላቀል ታላቁ የአግአዚያን ምድር ለመፍጠር እየባተቱ ነው። "…ለትግሬም፣ ለኦሮሙማም ትልቁ እንቅፋት ዐማራው ሆኖ ተገኝቷል። ዐማራውን ከወልቃይት፣ ከራያ ለማጽዳት ድካም ላይ ናቸው። ከአዲስ አበባ በኃይል እያጸዱት ነው። የአዲስ አበባ ዐማራን ለማኝ የኔቢጤ እያደረጉት ነው። ጄኖሳይድ… "…አዲስ አበባን ሲውጡ ኦሮሚያን ሀገር ለማድረግ ትልቁ እንቅፈት ጉራጌ ነው። ጉራጌ ደግሞ በኢትዮጵያዊነቱ፣ በአረንጓዴ ቢጫ ቀይ ሰንደቅ ዓላማው የማይደራደር ነው። በተለይ ኦርቶዶክሱ ጉራጌ ከነ ስሙ "ግልገል ነፍጠኛ" ብለው ነው የሚገድሉት፣ የሚያግቱት፣ የሚያፈናቅሉት፣ የሚያርዱትም። ከአዲስ አበባ ተነሥቶ ወደ ጅማ ዞን ለማለፍ ከፈለግክ በጉራጌ ምድር ማለፍ ግድ ነው የሚሆነው። "…አሁን እንደሚሰማው ጉራጌን ማጽዳት ጊዜ የማይሰጠው አንገብጋቢ ጉዳይ መሆኑን ኦሮሙማዎቹ እየዶለቱ ነው። በወለጋና በጉጂ ዞን የነበረው አረመኔው ነፍሰበላ የኦነግ ጦር ተጭኖ መጥቶ በጉራጌ ዞን መስፈሩና መግደል መጀመሩም ተነግሯል። "…እኔ ጉራጌን የማንቃት፣ እንዲወያይ እንዲነጋገር፣ እንዲመካከር የማድረግ አጀንዳውን ቀርጬ እጀምረዋለሁ። እቆሰቁሰዋለሁ፣ ሳላደማ የማልቀውን አጀንዳ ጅራቱን ነክሼ እይዘዋለሁ። ዛሬ 10 ሰው ለጉዳዩ ትኩረት ከሰጠ ለእኔ ትልቅ ትርፍ ነው። ነገ ሺዎች ይከተላሉ። •በኦነግ ሸኔ ቁጥጥር ስር የገቡ የጉራጌ ወረዳዎችን እስቲ ጥቀሱልን።
Show all...
👍 1342 105🔥 31🤔 29😁 16🙏 16🤯 10🕊 8🏆 4
መልካም… "…ርዕሰ አንቀጹን እንዳነበባችሁ ተስፋ አደርጋለሁ። ምንም አዲስ ባልሆነው የህወሓት ለመበልጸግ ደጅ መጥናት ድራማን ኢግኖር ግጩትና እስቲ ስለ ጉራጌ እናውራ። ጉራጌዎች ድምጻችሁን አሰሙ። • ተንፒሱ…!
Show all...
33👍 27
"ርዕሰ አንቀጽ” "…ዘንዶው ደግሞ ለጉራጌ ምን ደግሶለት ይሆን…? እናንተን ይዘን አናፍርም ሲል ምን ማለቱ ነው? ዘንዶው ትግሬን፣ መከላከያን፣ ዐማራን፣ ትምህርትን ሰባብሮ ከቀይ ባህር ፊት አፋርን ለመዋጥ ማሰፍሰፉ ይታወቃል። አፋር ኃይሉ እንዲዳከም መጀመሪያ ከሱማሌ ጋር እያዋጋው ነው። ከዚያ ይገባለታል። በድጋሚ እጠይቃለሁ ለጉራጌ የታቀደው ምንድነው? ሰሞኑን ብቻ ቁጥራቸው በዛ ያሉ ጉራጌዎች መጨፍጨፋቸው ተነግሯል። ተሰምቷልም። እስቲ በጉራጌ አሁናዊ ስጋት ዙሪያ እንወያይ? ጉራጌዎች ሓሳብ ስጡ። በዙህ ሚልዮኖች በሚከታተሉት ፔጅ ላይ ተወያዩ። "…እንዲያውም ከተቻለ እና የጉራጌ ልጆችን ካገኘሁ በዛሬው የቲክቶክ መርሀ ግብሬ ላይ ልጋብዛቸውና ስጋታቸውን፣ በደል ጭቆናቸውን፣ ትግላቸውን ለዓለሙ ሁሉ ለማሰማት እሞክራለሁ። ጉራጌዎች በውስጥ አነጋግሩኝ። "…የዛሬው ርዕሰ አንቀጻችን ጉራጌን መስማት ነው። ዘንዶው በመጨረሻ ጉራጌን የዞረው ለምንድነው ? ለኦሮሙማ ወደ ደቡብ መስፋፋት መሃል ላይ እንደ ጋሬጣ የሚታየው የሚቆጠረውም ጉራጌስ ምን ምርጫና አማራጭ አለው? ዱሮሙ ስላልተለያዩት ስለ ህወሓት እና ብልፅግና መዘብዘቡን ተዉትና ስለ ጉራጌ ስጋት ተንፒሱ እስቲ። የአቢይ አለቃ አርከበ ነው። የብልጽግና ደራሲም አርከበ ነው። ብልጽግና እና ህወሓት የተጣሉ የመሰሉት የመለስ ዜናዊን መስመር ለማጽዳት ነው ብለን ስንጮህ ከርመን፣ አለቃው ደብረ ጽዮን አሁን ከች ቢል የምን መደንገጥ ነው። ተንፒሱ ስለ ጉራጌ? የጉራጌ እጣ ፈንታ ላይ እንወያይ… • ድርጅቱ ዘመዴ ነኝ አሸበርቲው ከራየን ወንዝ ማዶ።
Show all...
መልካም… "…እንደወትሮው ያመሰግን ዘንድ የሚጠበቀው 1ሺ አመስጋኝ ሞልቷል። ከምስጋና መርሀ ግብራችን በመቀጠል የምንሄደው በቀጥታ ወደ ርዕሰ አንቀጽ መርሀ ግብራችን ነው። "…የዛሬው መርሀ ግብራችን በቪድዮ የተደገፈ ጥያቄ ይዞ ነው የሚከሰተው። የየራሳችሁ ሓሳብ ይጠበቅበታል። በርዕሰ አንቀጹ የክፋት ሴራን እንበጣጥሰዋለን። ስንወያይም እንውላለን። • ዝግጁ ናችሁ…?
Show all...
👍 1344 144🙏 93😁 58🔥 17🏆 7 6🕊 6
"…ሰላም ሳይኖር፦ ሰላም እያሉ ሕዝቤን አታልለዋልና፤ አንዱም ሰው ቅጥር ሲሠራ፥ እነሆ፥ ገለባ በሌለበት ጭቃ ይመርጉታልና። ገለባ በሌለበት ጭቃ ለሚመርጉት ሰዎች፦ ይወድቃል በላቸው። የሚያሰጥም ዝናብ ይዘንባል፥ ታላቅም የበረዶ ድንጋይ ይወድቃል፥ ዐውሎ ነፋስም ይሰነጣጥቀዋል።" ሕዝ 13፥ 10-11 "…እንደምን አደራችሁ? "…እንደምን አረፈዳችሁ? "…እንደምን ዋላችሁ? "…እንደምን አመሻችሁ? "… መልሱ እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ ‼
Show all...
👍 1494🙏 535 165🕊 27🏆 27🔥 15👌 2😁 1
"…ኮሬ ነጌኛ፣ ጋቸነ ሲርናው ሥልጠናውን እያጧጧፈው ነው። የጎደለው መሣሪያው ነው። እርሱም ቢሆን ከዐማራ አድማ ብተናና ከዐማራ ሚሊሻ ተገፍፎ እንዲታጠቁ አቅጣጫ ወርዷል የሚሉ አንዳንድ መተርጉማን አሉ። "…ብልጡ ብልፅግና ቄሮን ከፊት አሰልፎ ሥልጣን በያገዘ ጊዜ የገባላቸውን ቃል መፈጸም አልቻለም። በተዘዋዋሪ ፈንድ 10 ነቢልዮን ብር መድቦ ጥቂት የቄሮ መሪዎችን እንደ ስኳር አልሶ አደነዘዛቸው። ገሚሶቹን ጫካ ግቡና ባንኩንና ዐማራውን ዘርፋችሁ ብሉ ብሎ አሰማራ። ገሚሱ ኦሮሚያ ልዩ ኃይል፣ መከላከያ፣ ገሚሱ ሸኔ፣ ኮሬ ነጌኛ፣ አባ ቶርቤ፣ ጋቸነ ሲርና አደረጉት። ገሚሱን አዲስ አበባ አምጥተው ከቀበሌ እስከ ክፍለከተማ፣ ከዚያም በፖሊስና በደንብ ማስከበር ሰገሰጉት። "…ይሄ ሁሉ ሆኖም የኦሮሞን ወጣት ፍላጎት ማሟላት አልተቻለም። ሞተሮቹን እነ ሃጫሉን ገድለው፣ እነ ጃዋርን አስረፍ ገርፈው፣ እነ በቀለ ገርባን አሰድደው፣ እነ ኦቦ በቴን ገድለውም፣ ገሚሱ ወደ የመን ሊቢያ፣ ሱዳን ሶማሌ፣ ኬንያ እንዲሰደድ አድርገው የቄሮን ፍላጎት ሊያስተነፍሱ፣ ሊያረኩለት አልቻሉም። "…ዩኒቨርስቲ ተዘግቷል። ትምህርት የለም። ከዘረፋ በቀር ሥራ የለም። እና ወጣቱን ምን ያድርጉት? አሁን ክፍቱ የሥራ ቦታ "የዐማራ ፋኖ ስለሚመጣ ታጥቀህ፣ ተዘጋጅተህ ጠብቅ" ተብለው እንደ ውትድርና ቢጤ መሆኑ ነው እንደ አቅሚቲ ዊኒጥ ዊኒጥ እያሉ ነው። እነዚህ ከሞቱ ጥያቄ ጠያቂ ቄሮ ቁጥሩ ይቀንሳል ማለት። • ነፍስ ይማር
Show all...