en
Feedback
DW Amharic

DW Amharic

Open in Telegram

ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel DW Amharic

Channel DW Amharic (@dw_amharic) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 55 572 subscribers, ranking 4 723 in the News & Media category and 592 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 55 572 subscribers.

According to the latest data from 06 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 392 over the last 30 days and by -10 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Verified (Officially confirmed by Telegram)
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 9.12%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 6.39% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 5 072 views. Within the first day, a publication typically gains 3 554 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 07 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the News & Media category.

55 572
Subscribers
-1024 hours
+57 days
+39230 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
September '26
September '26
+100
in 0 channels
August '26
+901
in 0 channels
Get PRO
July '26
+513
in 1 channels
Get PRO
June '26
+518
in 1 channels
Get PRO
May '26
+518
in 0 channels
Get PRO
April '26
+504
in 0 channels
Get PRO
March '26
+458
in 0 channels
Get PRO
February '26
+444
in 1 channels
Get PRO
January '26
+245
in 1 channels
Get PRO
December '25
+209
in 1 channels
Get PRO
November '25
+392
in 3 channels
Get PRO
October '25
+282
in 1 channels
Get PRO
September '25
+197
in 1 channels
Get PRO
August '25
+315
in 3 channels
Get PRO
July '25
+332
in 5 channels
Get PRO
June '25
+450
in 1 channels
Get PRO
May '25
+409
in 2 channels
Get PRO
April '25
+377
in 1 channels
Get PRO
March '25
+625
in 4 channels
Get PRO
February '25
+490
in 4 channels
Get PRO
January '25
+1 321
in 5 channels
Get PRO
December '24
+2 034
in 1 channels
Get PRO
November '24
+2 493
in 3 channels
Get PRO
October '24
+2 687
in 5 channels
Get PRO
September '24
+2 163
in 2 channels
Get PRO
August '24
+2 474
in 5 channels
Get PRO
July '24
+1 057
in 2 channels
Get PRO
June '24
+772
in 1 channels
Get PRO
May '24
+1 232
in 2 channels
Get PRO
April '24
+1 653
in 2 channels
Get PRO
March '24
+1 542
in 0 channels
Get PRO
February '24
+1 155
in 5 channels
Get PRO
January '24
+1 571
in 1 channels
Get PRO
December '23
+1 082
in 2 channels
Get PRO
November '23
+429
in 1 channels
Get PRO
October '23
+450
in 0 channels
Get PRO
September '23
+308
in 0 channels
Get PRO
August '23
+543
in 0 channels
Get PRO
July '23
+384
in 0 channels
Get PRO
June '23
+456
in 0 channels
Get PRO
May '23
+285
in 0 channels
Get PRO
April '23
+573
in 0 channels
Get PRO
March '23
+308
in 0 channels
Get PRO
February '23
+369
in 0 channels
Get PRO
January '23
+543
in 0 channels
Get PRO
December '22
+298
in 0 channels
Get PRO
November '22
+369
in 0 channels
Get PRO
October '22
+471
in 0 channels
Get PRO
September '22
+636
in 0 channels
Get PRO
August '22
+880
in 0 channels
Get PRO
July '22
+375
in 0 channels
Get PRO
June '22
+444
in 0 channels
Get PRO
May '22
+368
in 0 channels
Get PRO
April '22
+318
in 0 channels
Get PRO
March '22
+375
in 0 channels
Get PRO
February '22
+284
in 0 channels
Get PRO
January '22
+238
in 0 channels
Get PRO
December '21
+217
in 0 channels
Get PRO
November '21
+715
in 0 channels
Get PRO
October '21
+1 169
in 0 channels
Get PRO
September '21
+530
in 0 channels
Get PRO
August '21
+1 200
in 0 channels
Get PRO
July '21
+1 782
in 0 channels
Get PRO
June '21
+517
in 0 channels
Get PRO
May '21
+400
in 0 channels
Get PRO
April '21
+328
in 0 channels
Get PRO
March '21
+224
in 0 channels
Get PRO
February '21
+4 483
in 0 channels
Get PRO
January '21
+2 577
in 0 channels
Get PRO
December '20
+33 479
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
07 September+2
06 September+12
05 September+11
04 September+15
03 September+22
02 September+27
01 September+11
Channel Posts
የጳጉሜ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. የዶቼቬለ ስርጭት ማስታወቂያ ጤና ይስጥልኝ የዝግጅታችን ተከታታዮች ሰላምታችን በያላችሁበት ይድረስ! በዛሬው የአንድ ሰዓት ቆይታችን የዓለም ዜናን በሚከተለው የዜና መጽ
የጳጉሜ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. የዶቼቬለ ስርጭት ማስታወቂያ ጤና ይስጥልኝ የዝግጅታችን ተከታታዮች ሰላምታችን በያላችሁበት ይድረስ! በዛሬው የአንድ ሰዓት ቆይታችን የዓለም ዜናን በሚከተለው የዜና መጽሔት የትግራይ ክልል በኦባሳንጆ የአሸማጋይነት ሚና ላይ የገለልተኝነት ጥያቄን ማንሳቱ ፤ ፖሊስ የዋስትና መብት በተፈቀደላቸው የኢሕአፓ አመራሮች ላይ ዳግም ይግባኝ መጠየቁ ፣ ቻይና በአባይ ወንዝ እና በቀይ ባህር ላይ የግብጽን አቋም መያዟ ለኢትዮጵያ ስጋት ይሆን? እንዲሁም በሶማሌ ክልል የኤልኒኞ ክስተት ተፅዕኖ ማስጋቱን ይቃኛል። ሳማንታዊዉ ማኅደረ ዜና በጀርመኑ የዛክሰን አንሀልት ምርጫና አንድምታው ላይ ያተኩራል። ስፖርትም ከሳምንቱ መጨረሻ ውድድሮችና ሌሎች ስፖርት-ነክ ዘገባዎች ጋር ይጠብቀናል። ቀጠሮአችሁ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ላይ ከሚጀምረው የዶቼቬለ ቀጥታ ስርጭት ጋር ይሁን?

2
No text...
949
3
የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ለ8 መቶ 40 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት መጪውን አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ ለ8 መቶ 40 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ፡፡ የክልሉ ፍትህ ቢሮ ሃላፊ አቶ ሙሉቀን ታደሰ ለዶቼ ቬለ እንደገለጹት ታራሚዎቹ ይቅርታውን ያገኙት በማረሚያ ቤት ቆይታቸው ባሳዩት መልካም ሥነ-ምግባር እና በሕግ የተደነገገውን የይቅርታ መስፈርት አሟልተው በመገኘታቸው ነው ፡፡ በተጨማሪም በጤና ችግር፤ በዕድሜ መግፋትና ከሕጻናት ጋር አብረዉ የታሰሩ እንደነበሩ የጠቀሱት አቶ ሙሉቀን ከተፈረደባቸው ሲሶ እና ከግማሽ በላይ የፍርድ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁ መሆናቸውን ተናግረዋል ፡፡ተራሚዎቹ ይቅርታውን ያገኙት በይቅርታ አሰጣጥ ሥነ-ሥርዓት አዋጅ መሠረት ጉዳያቸው ለክልሉ መንግስት የይቅርታ ቦርድ ቀርቦ ተቀባይነት በማግኘቱ መሆኑን የቢሮው ሃላፊ ገልጸዋል ፡፡ የይቅርታው ተጠቃሚ የሆኑ የሕግ ታራሚዎች የይቅርታን እሴት ተላብሰው ሰላም ወዳድ፣ ለሕግ ተገዥና አምራች ዜጋ በመሆን የበደሉትን ህብረተሰብ በማገልግል በልማት ሊክሱ እንደሚገባ መልዕክታቸውን ያስተላለፉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ “ ህብረተሰቡም ይቅርታ የተደረገላቸው የህግ ታራሚዎች በፈፀሙት ጥፋት የተፀፀቱና በአግባቡ ታርመው የወጡ መሆኑን በመረዳት መልካምና አምራች ዜጋ እንዲሆኑ አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርግላቸው ጥሪዬን አቀርባለሁ “ ብለዋል ፡፡ ፎቶ፡ ከደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፍትህ ቢሮ የተወሰደ
958
4
በምስራቅ ጀርመንዋ ፌደራዊ ግዛት ዛክሰን አንሀልት ትናንት እሁድ በተካሄደው የምክር ቤት ምርጫ በስፋት እንደተገመተው አማራጭ ለጀርመን በጀርመንኛው ምህጻሩ AfD እጅግ የላቀ ድምጽ በማሸነፍ ከፍተኛ
በምስራቅ ጀርመንዋ ፌደራዊ ግዛት ዛክሰን አንሀልት ትናንት እሁድ በተካሄደው የምክር ቤት ምርጫ በስፋት እንደተገመተው አማራጭ ለጀርመን በጀርመንኛው ምህጻሩ AfD እጅግ የላቀ ድምጽ በማሸነፍ ከፍተኛ ድል ተቀዳጅቷል። በሀገር አቀፍ ብቻ ሳይሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ ትኩረት ስቦ በቆየው በዚህ ምርጫ የጀርመን የሕገ መንግሥት ደኅንነት አስከባሪ መስሪያ ቤት ቀኝ ጽንፈኛ ብሎ የፈረጀው AfD በመጀመሪያ ደረጃ ውጤት 43.8 በመቶ ድምጽ ማሸነፉ ተረጋግጧል። በዚሁ መሠረት ፓርቲው ከግዛቲቱ ምክር ቤት 83 መቀመጫዎች 39ኙን በማሸነፍ የዛክሰን አንሀልት ጠቅላይ ሚኒስትር የመሆን እድሉን በእጁ ያስገባ መስሎ ነበር። ይሁንና ከግዛቲቱ ምክር ቤት መቀመጫዎች ከ50 በመቶ የሚበልጡትን ባለማግኘቱ ይህ አይሆንለትም። በዚህ ምክንያትም ፓርቲው ተጣማሪ ማግኘት ይኖርበታል። ሁለቱ ጀርመኖች የዛሬ 36 ዓመት እንደተዋሀዱ ለአራት ዓመታት ፤ከ8 ዓመት በኋላ ደግሞ እንደገና ለተከታታይ 25 ዓመታት ግዛቲቱን የመራው ወግ አጥባቂው የክርስቲያን ዴሞክራት ኅብረት ፓርቲ በጀርመንኛው ምህጻር CDU በምርጫው ከተጠበቀውም እጅግ አሽቆልቁሎ 17 በመቶ ድምጽ ብቻ ማግኘቱ አስደንግጧል። ከCDU ጋር ተጣምረው ግዛቲቱን ሲያስተዳድሩ ከነበሩት ፓርቲዎች አንዱ አንጋፋው SPD ፣9.3 በመቶ ድምጽ ብቻ ሲያገኝ ሌላው ተጣማሪ የነጻ ዴሞክራቶቹ ፓርቲ ደግሞ 2.6 በመቶ ድምጽ ብቻ በማሸነፍ በግዛቲቱ ፓርላማ ውስጥ እንኳን መቀመጫ ማግኘት የማይችል ፓርቲ ሆኗል። የጀርመን ነባር ፓርቲዎች ከAfD ጋር ለመስራት ፈቃደኛ ባለመሆናቸው ፓርቲው እስከዛሬ በ16ቱ የጀርመን ፌደራል ግዛቶች በጥምር መንግስት ውስጥ ተሳትፎ የለውም። ከአሁኑ ምርጫ ውጤት በኃላም እስካሁን ከፓርቲው ጋር ተጣምሮ መስራት እንደሚፈልግ የገለጸ ፓርቲ አልተገኘም።
2 710
5
በዛክሰን አንሃልት ግዛት በተካሔደው ምክር ቤታዊ ምርጫ ቀኝ አክራሪው አማራጭ ለጀርመን ከ44% በላይ ድምጽ በማግኘት እንደሚያሸንፍ መራጮች ድምጽ ሰጥተው ሲወጡ የተሰበሰበ አስተያየት አሳይቷል። የመራኄ መንግሥት ፍሬድሪሽ ሜርስ ክርስቲያን ዴሞክራት ኅብረት (CDU) በምርጫው ከተሰጡ ድምጾች 18.5% እንደሚያገኝ ይፋዊ ያልሆነው ውጤት አሳይቷል። https://tinyurl.com/4ttmy3s3
3 966
6
የጳጉሜ 1 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና በየመን መንግስት ኃይሎችና «በኢራን ይደገፋሉ» የሚባሉት የሑቲ ደፈጣ ተዋጊዎች መካከል ትላንት አገርሽቶ እስከ ዛሬ በተካሄደ ውግያ ከሁለቱም ወገን ከ140
የጳጉሜ 1 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና በየመን መንግስት ኃይሎችና «በኢራን ይደገፋሉ» የሚባሉት የሑቲ ደፈጣ ተዋጊዎች መካከል ትላንት አገርሽቶ እስከ ዛሬ በተካሄደ ውግያ ከሁለቱም ወገን ከ140 በላይ ወታደሮች መገደላቸውን ተሰማ። ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ሰላማዊ ሰዎችም ተገድለዋል ነው የተባለው። በምሥራቅ ጀርመን በምትገኘው የዛክሰን አንሃልት ግዛት የአካባቢ ምርጫ እየተካሄደ ነው። የግዛቲቱ ምክር ቤት አባላት በሚመረጡበት ምርጫ እስካሁን ድምጽ የሰጡ መራጮች ቁጥር ከአምስት ዓመታት በፊት ከነበረው ከፍተኛ ብልጫ ያለው እንደሆነ የጀርመን ዜና አገልግሎት ዘግቧል ። በኔፓልና በቻይናዋ ቲቤት ድንበር በደረሰው የቅፅበታዊ ጎርፍ አደጋ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 1,400 ገደማ መድረሱን የየሐገራቱ ባለስልጣናት ዛሬ አስታወቁ። ደብዛቸው ያልታወቀ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በመኖራቸው የሟቾች ቁጥር ከዚህ ሊያሻቅብ እንደሚችልም ተነግሯ ል። የአሜሪካው ፕረዚደንትዶናልድ ትራምፕ የሰላም መልዕክተኞች ዛሬ ክዬቭ ገብቷል። የልኡካንቡድኑ ወደ ዩክሬይን ያቀኑት ትላንት ከሩስያው ፕረዚደንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ከተነጋገሩ በኋላ ነው። ይህ በእንዲህ እንዳለ ሩስያበጥቁር ባሕር ትቀዝፍ የነበረች አንዲት የዩክሬይን ዕቃ ጫኝ መርከብ መምታቷን አስታውቃለች። መርከቧ ከምዕራባውያን ሐገራት ለዩክሬይን የተላከ የጦር መሳሪ ጭና ነበር ተብሏል። https://pepurl.com/p/5Lmku?at_medium=Messenger&at_campaign=Telegram&at_channel=DW_Amharic&at_dw_language=am
4 141
7
በኢትዮጵያ ሰላም ለምን እውን መሆን አልቻለም? የትግራዩ ክልሉ ጦርነት በውጪ ኃይሎች ፖለቲካዊ ተፅዕኖና በአፍሪቃ ሕብረት ሽምገላ በፕሪቶሪያ ውል ቢቋጭም ግጭት ጦርነቱ ግን በአማራ ክልል በሌላ መልኩ ቀጠለ:: ኦሮሚያም ሰላም ከራቃቸው ክልሎች ቀዳሚው ነው። በርከት ባሉ መደበኛና ኢመደበኛ ታጣቂና አማጻያን ፍልሚያ የሲቪሉ ማኀበረሰብ ኑሮ ለሰቀቀን ከተዳረገ ከርሟል። https://pepurl.com/p/5LdKy?at_medium=Messenger&at_campaign=Telegram&at_channel=DW_Amharic&at_dw_language=am
3 619
8
ከፍተኛ ጫና ውስጥ የሚገኙት የፊፋ ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ዓለም አቀፉን የእግር ኳስ አስተዳዳሪ ለመምራት በሚቀጥለው ዓመት በሚካሔደው ምርጫ ዳግም እንደሚወዳደሩ የተቋሙ ቃል አቀባይ አስታወቁ።
ከፍተኛ ጫና ውስጥ የሚገኙት የፊፋ ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ዓለም አቀፉን የእግር ኳስ አስተዳዳሪ ለመምራት በሚቀጥለው ዓመት በሚካሔደው ምርጫ ዳግም እንደሚወዳደሩ የተቋሙ ቃል አቀባይ አስታወቁ። ፕሬዝዳንቱ በጎርጎሮሳዊው 2027 በሚካሔደው ምርጫ በድጋሚ እንደሚወዳደሩ በሚያዝያ ወር ማስታወቃቸውን ያስታወሱት የፊፋ ቃል አቀባይ “ምንም የተቀየረ ነገር የለም። ኢንፋኒቲኖ በድጋሚ ለመመረጥ ይቀርባሉ” ብለዋል። ፊፋ የ56 ዓመቱ ስዊትዘርላንዳዊ በድጋሚ ለፕሬዝደንትነት እንደሚወዳደሩ ያረጋገጠው ከፍተኛ ተቃውሞ የቀሰቀሰ ዕቅድ ካቀረቡ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው። ኢንፋንቲኖ በፊፋ መርሐ-ግብሮች የግል ኢንቨስትመንት ለማካተት “ፊፋ ፎርዋርድ ኢንተርፕራይዝ” የተባለ ተቋም ለማቋቋም የጀመሩት ውጥን ከፍተኛ ተቃውሞ አስነስቶባቸው ነበር። ተሳክቶላቸው በድጋሚ ከተመረጡ እስከ ጎርጎሮሳዊው 2031 ፊፋን በፕሬዝደንትነት ይመራሉ።
3 585
9
በየመን መንግስት ኃይሎችና «በኢራን ይደገፋሉ» የሚባሉት የሑቲ ደፈጣ ተዋጊዎች መካከል ትላንት አገርሽቶ እስከ ዛሬ በተካሄደ ውግያ ከሁለቱም ወገን ከ140 በላይ ወታደሮች መገደላቸውን ተሰማ። ቁጥራቸ
በየመን መንግስት ኃይሎችና «በኢራን ይደገፋሉ» የሚባሉት የሑቲ ደፈጣ ተዋጊዎች መካከል ትላንት አገርሽቶ እስከ ዛሬ በተካሄደ ውግያ ከሁለቱም ወገን ከ140 በላይ ወታደሮች መገደላቸውን ተሰማ። ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ሰላማዊ ሰዎችም ተገድለዋል ነው የተባለው። ትላንት ከሰዓት በኋላ በደቡብ ምዕራብ የሀገሪቱ ክፍል የሑቲ አማፅያን የባብ አል መንደብን ለመቆጣጠር የሚያስችሏቸውን ስልታዊ ቦታዎች መቆጣጠራቸውን ታውቋል። የሑቲ አማፅያኑን ግስጋሴን ለመግታት ሳውዲ ዓረብያ የየመን መንግስት ወታደሮችን በመደገፍ በሑቲዎች ላይ ከባድ የተባለለት የአየር ድብደባ ማካሄዷን መረጃዎች ያመላክታሉ። እስከዛሬ በዘለቀው ውግያ ከመንግስት ወታደሮች 84፤ ከሑቲ አማፅያን ደግሞ 57ወታደሮች መገደላቸውን የሁለቱም ወገኖች የሚመለከታቸው ባለስልጣናት እንዳረጋገጡለት የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ዘግቧል።
3 601
10
በዛክሰን አንሃልት ግዛት እየተካሔደ በሚገኘው ምክር ቤታዊ ምርጫ 1.7 ሚሊዮን ገደማ ዜጎች ድምጽ የሚሰጡ ሲሆን መላው ጀርመንና የተቀረው ዓለም በዐይነ ቁራኛ የሚከታተሉት ነው። ምርጫውን ቀኝ አክራሪው አማራጭ ለጀርመን (AFD) ፓርቲ ሊያሸንፍ እንደሚችል ይጠበቃል። https://tinyurl.com/mtpp3e7
3 513
11
ትኩረት በአፍሪካ፤ የኒጀር ወቅታዊ ሁኔታ፤ የዛምቢያ የዴሞክራሲ እሴቶች መሸርሸር « ፕሬዝደንቱ ወደፊት መራመድ አለባቸው። ወደፊት በሚጓዙበት ጊዜ በምርጫው ወቅት የገቡትን ቃል ኪዳን መተግበር አለባቸው። ይህ ማለት ድምፁን ለሳቸው የሰጣቸውም ያልሰጣቸውም ሁላችንም እኩል ነን። የሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ድምፅችን የሚደመጥበት በተለይ ወጣቶች ደግሞ ልዩ ትኩረት የሚያገኙበት እንዲሆን እፈልጋለሁ።» https://p.dw.com/p/5LfK5?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
4 644
12
https://tinyurl.com/2tzn722c
4 091
13
https://tinyurl.com/3fcpamdf
486
14
https://tinyurl.com/3fcpamdf
3 541
15
https://p.dw.com/p/5LfmX
1
16
https://tinyurl.com/2ja8cdkc
1
17
https://tinyurl.com/2ja8cdkc
3 356
18
https://tinyurl.com/4z7f7kzd
3 411
19
https://p.dw.com/p/5LgIn?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
3 611
20
አሜሪካ በፋርስ ባሕረ ሰላጤ ሲቀዝፉ የነበሩ 3 የኢራን ነዳጅ ጫኝ መርከቦችን መትታ ማውደሟን የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ አስታወቀ። ዕዙ እንዳለው ጥቃቱ ኢራን በአካባቢው ባሉ የአሜሪካ የጦር መርከቦች ላ
አሜሪካ በፋርስ ባሕረ ሰላጤ ሲቀዝፉ የነበሩ 3 የኢራን ነዳጅ ጫኝ መርከቦችን መትታ ማውደሟን የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ አስታወቀ። ዕዙ እንዳለው ጥቃቱ ኢራን በአካባቢው ባሉ የአሜሪካ የጦር መርከቦች ላይ ለፈጸመችው ጥቃት አጸፋ ነው። የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ በመግለጫው ኢራን በአሜሪካ የአውሮፕላን ተሸካሚና «ዲስትሮየር» የተባሉ የጦር መርከቦች ላይ ተደጋጋሚ የሚሳይሎች ጥቃት ብትፈፅምም በሰው ሕይወት ላይ የደረሰ ጉዳት የለም። በመርከቦቹ ላይ ጉዳት ስለመድረስ አለመድረሱ ግን ዜናው ያለው ነገር የለም። መርከቦቹ የጫኑት ነዳጅ ለኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ የገቢ ምንጭ ሊሆን ታስቦ እንደነበረ ዕዙ ማከሉን አሶሽየትድ ፕረስ ዘግቧል።
4 131