DW Amharic
ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።
Больше📈 Аналитический обзор Telegram-канала DW Amharic
Канал DW Amharic (@dw_amharic) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 55 598 подписчиков, занимая 4 720 место в категории Новости и СМИ и 593 место в регионе Эфиопия.
📊 Показатели аудитории и динамика
С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 55 598 подписчиков.
Согласно последним данным от 05 сентября, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 423, а за последние 24 часа — -6, при этом общий охват остаётся высоким.
- Статус верификации: Верифицирован (официально подтверждён Telegram)
- Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 9.13%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 6.46% реакций от общего числа подписчиков.
- Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 5 076 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 3 590 просмотров.
- Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 0.
📝 Описание и контентная политика
Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
“ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።”
Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 06 сентября, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Новости и СМИ.
Загрузка данных...
| Дата | Привлечение подписчиков | Упоминания | Каналы | |
| 06 сентября | +2 | |||
| 05 сентября | +11 | |||
| 04 сентября | +15 | |||
| 03 сентября | +22 | |||
| 02 сентября | +27 | |||
| 01 сентября | +11 |
| 2 | https://tinyurl.com/2tzn722c | 2 781 |
| 3 | https://tinyurl.com/3fcpamdf | 486 |
| 4 | https://tinyurl.com/3fcpamdf | 2 234 |
| 5 | https://p.dw.com/p/5LfmX | 1 |
| 6 | https://tinyurl.com/2ja8cdkc | 1 |
| 7 | https://tinyurl.com/2ja8cdkc | 2 245 |
| 8 | https://tinyurl.com/4z7f7kzd | 2 302 |
| 9 | https://p.dw.com/p/5LgIn?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 2 302 |
| 10 | አሜሪካ በፋርስ ባሕረ ሰላጤ ሲቀዝፉ የነበሩ 3 የኢራን ነዳጅ ጫኝ መርከቦችን መትታ ማውደሟን የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ አስታወቀ። ዕዙ እንዳለው ጥቃቱ ኢራን በአካባቢው ባሉ የአሜሪካ የጦር መርከቦች ላይ ለፈጸመችው ጥቃት አጸፋ ነው።
የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ በመግለጫው ኢራን በአሜሪካ የአውሮፕላን ተሸካሚና «ዲስትሮየር» የተባሉ የጦር መርከቦች ላይ ተደጋጋሚ የሚሳይሎች ጥቃት ብትፈፅምም በሰው ሕይወት ላይ የደረሰ ጉዳት የለም። በመርከቦቹ ላይ ጉዳት ስለመድረስ አለመድረሱ ግን ዜናው ያለው ነገር የለም።
መርከቦቹ የጫኑት ነዳጅ ለኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ የገቢ ምንጭ ሊሆን ታስቦ እንደነበረ ዕዙ ማከሉን አሶሽየትድ ፕረስ ዘግቧል። | 2 953 |
| 11 | የጀርመን መራሔ መንግስትፍሬደሪሽ ሜርስ «ለሩስያ ግልፅ መልዕክት አስተላልፈናል» አሉ
የጀርመን መራሄ መንግስት ፍሬደሪሽ ሜርስ መንግስታቸው ለድርጊቱ ሩስያን ተጠያቂ ማድረጉ፤ ሩስያ ከአሁን በኋላ በእንዲህ አይነት ተግባራት እንዳትቀጥል ግልጽ መልዕክት ያስተላለፈ ነው ብለዋል።
https://tinyurl.com/y5yj483n | 3 248 |
| 12 | የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ የአፍሪካን አህጉር ትክክለኛ ስፋት የሚያሳይ አዲስ የዓለም ካርታ ጥቅም ላይ እንዲውል የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ አፀደቀ።
በቶጎ አቅራቢነት እና በአፍሪካ ህብረት ደጋፊነት የቀረበውን ይህንን የውሳኔ ሀሳብ በ164 ሀገራት ድጋፍ ሲጸድቅ ፣አሜሪካ ብቸኛ ተቃዋሚ ሀገር ሆና ተመዝግባለች። 6 ሀገራት ደግሞ በዉሳኔው ላይ ድምፅ ከመስጠት ተቆጥበዋል።
እስካሁን ጥቅም ላይ ሲውል የነበረው የመርኬተር ካርታ ከምድር ወገብ ርቀው የሚገኙ ሀገራትን አጉልቶ የሚያሳይ በመሆኑ የአህጉራትን እውነተኛ መጠን ያዛባ ነበር።
በነባሩ ካርታ ላይ ግሪንላንድ እና አፍሪካ እኩል ተደርገው ቢሳሉም፣ በእውነታው ግን አፍሪካ ከግሪንላንድ በ14 እጥፍ ያህል መብለጧ በጉባኤው ላይ በማሳያነት ቀርቧል።
ጉዳዩን በማነሳሳት ለጉባኤው እንዲቀርብ ያደረገችው የቶጎ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሮበርት ዱሴ ውሳኔውን "ታሪካዊ" ሲሉ አወድሰዉታል። ጉዳዩ «የካርታ ስራ ብቻ ሳይሆን የፍትህ፣ የክብር እና የእኩልነት» ጉዳይ መሆኑን ገልፀዋል።
አዲሱ የውሳኔ ሀሳብ ነባሩን ካርታ ሙሉ በሙሉ የሚያግድ ባይሆንም፣ ትምህርት ቤቶች፣ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች በ2018 የተሰራውን እና ለችግሩ ምላሽ ይሰጣል የተባለውን የ"ኢኳል ኤርዝ" ካርታ እንዲጠቀሙ ጥሪ አቅርቧል።
የአፍሪካ ህብረት በበኩሉ ነባሩ የተዛባ ካርታ በትምህርት፣ በሚዲያ እና በፖለቲካ አስተሳሰብ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ሲያሳድር መቆየቱን በመግለፅ አዲሱን ውሳኔ ደግፎታል። | 3 428 |
| 13 | በደቡብ ሱዳን ሰሜናዊ ምስራቅ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት 20 ሰዎች ተገደሉ ። አስራ ስድስቱ ወታደሮች እና ፖሊሶች ናቸው ። ጥቃቱ በድርቅ ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለማወጅ የተገደ,ደችውን ሀገር ከፊት ለፊት በሚጠብቃት ምርጫ ላይ ብርቱ ፈተና ሳይደቅንባት አይቀርም ተብሏል።
የትናንት አርብ ጥቃት በጎሳዎች መካከል የሚደረግ የከብቶች ዘረፋን ተከትሎ የበቀል እርምጃ ሳይሆን እንዳልቀረ የሀገሪቱ የኢንፎርሜሽን ሚንስትር ዊልያም ዴንግ ቮል ተናግረዋል። እንደዚያም ሆኖ ግን ታጣቂዎቹ ጥቃቱን በአካባቢው በሚገኘው ወታደራዊ የጦር ሰፈር ላይ ለምን እንደፈጸሙ የታወቀ ነገር እንደሌለ ነው ሚንስትሩ የገለጹት።
የጎርጎርሳውያኑ አቆጣጠር በ 2018 በፕሬዚደንት ሳልቫኪር እና ሪክ ማቻር መካከል የተደረገው የስልጣን ክፍፍል ስምምነት በሀገሪቱ ሰላምን አምጥቶ የነበረ ቢሆንም ዘላቂ ሊሆን አልቻለም። በሀገር ክህደት ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት ሪክ ማቻር በእስራት ላይ ይገኛሉ ። በዚህም የሁለቱን ወገን ደጋፊ ኃይሎች በተደጋጋሚ ደም አፋሳሽ ግጭቶች ውስጥ እንዲገቡ ምክንያት ሆኗቸዋል።
ባለፈው ወር በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተሾመው የደቡብ ሱዳን የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ የነበረው ምርጫ አዲስ ግጭትን ሊቀሰቅስ እና በጭካኔ የተሞሉ ድርጊቶች የመፈጸም እድል ሊያባብስ ይችላል ብሏል። ኮሚሽኑ በዚህ ሳምንት ሌላ ተጨማሪ የመረጃ ማሰባሰብ ተልዕኮ ያካሂዳል ተብሎ ይጠበቃል። | 3 419 |
| 14 | የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዩክሬን ያለውን ጦርነት ለማስቆም ልዩ መልዕክተኞቻቸውን ወደ ሞስኮ እና ኪዬቭ ሊልኩ ነው። የትራምፕ ልዑካን ጃሬድ ኩሽነር እና ስቲቭ ዊትኮፍ ጉዞ ከተሳካ ወደ ኪዬቭ ሲጓዙ የመጀመሪያው ይሆናል።
ዶናልድ ትራምፕ ልዑካናቸው ወደ ሃገራቱ ይዘውት ስለሚሄዱት የሰላም ዕቅድ ዝርዝር መረጃ ከመስጠት ቢቆጠቡም፣ "ለሰላም የሚሆን ጥሩ ሀሳብ አለን" ብለዋል።
የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘሌንስኪ ልዑካኑ በሞስኮ ከሚያደርጉት ውይይት በኋላ ነገ እሁድ ወደ ኪየቭ እንደሚመጡ አረጋግጠዋል።
ዘሌንስኪ ድርድሩ በሰላም እንዲካሄድ ሲባል ዩክሬን በእነዚህ ቀናት የምታደርገውን የአየር ጥቃት እንደምታቆም ገልጸው፣ ሩሲያም ተመሳሳይ እርምጃ እንድትወስድ ጠይቀዋል።
በሌላ በኩል የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፓስኮቭ የአሜሪካ መልዕክተኞች ወደ ሞስኮ ስለመጣታቸው እስካሁን ማረጋገጫ አልሰጡም።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቪላድሚር ፑቲን በቅርቡ በሰጡት አስተያየት ከዩክሬን ጋር የሚደረገው የሰላም ውይይት መቆሙን ተናግረው ነበር ። | 3 395 |
| 15 | https://p.dw.com/p/5KWeb?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 4 213 |
| 16 | https://p.dw.com/p/5LdP?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 3 940 |
| 17 | https://p.dw.com/p/5LVfj | 3 544 |
| 18 | https://p.dw.com/p/5Lbmq | 3 400 |
| 19 | https://tinyurl.com/5d26swa9 | 2 835 |
| 20 | https://p.dw.com/p/5LTKm | 3 231 |
