fa
Feedback
DW Amharic

DW Amharic

رفتن به کانال در Telegram

ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام DW Amharic

کانال DW Amharic (@dw_amharic) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 54 886 مشترک است و جایگاه 4 859 را در دسته اخبار و رسانه‌ها و رتبه 578 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 54 886 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 29 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 123 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -7 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید شده (به صورت رسمی توسط تلگرام)
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 7.91% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 5.57% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 4 340 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 3 056 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 30 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اخبار و رسانه‌ها تبدیل کرده‌اند.

54 886
مشترکین
-724 ساعت
+417 روز
+12330 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+473
در 1 کانال‌ها
ژوئن '26
+518
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+518
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+504
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+458
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+444
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+245
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+209
در 1 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+392
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+282
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+197
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+315
در 3 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+332
در 5 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+450
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+409
در 2 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+377
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+625
در 4 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+490
در 4 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+1 321
در 5 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+2 034
در 1 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+2 493
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+2 687
در 5 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+2 163
در 2 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+2 474
در 5 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+1 057
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+772
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+1 232
در 2 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+1 653
در 2 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+1 542
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+1 155
در 5 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+1 571
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+1 082
در 2 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+429
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+450
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+308
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+543
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+384
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+456
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+285
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+573
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+308
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+369
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+543
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+298
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+369
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+471
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+636
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+880
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+375
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+444
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+368
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+318
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+375
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+284
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+238
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+217
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+715
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+1 169
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+530
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+1 200
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+1 782
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+517
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+400
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+328
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '21
+224
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '21
+4 483
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '21
+2 577
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '20
+33 479
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
30 ژوئیه+3
29 ژوئیه+10
28 ژوئیه+21
27 ژوئیه+19
26 ژوئیه+11
25 ژوئیه+14
24 ژوئیه+28
23 ژوئیه+33
22 ژوئیه+19
21 ژوئیه+13
20 ژوئیه+8
19 ژوئیه+24
18 ژوئیه+24
17 ژوئیه+19
16 ژوئیه+12
15 ژوئیه+22
14 ژوئیه+15
13 ژوئیه+19
12 ژوئیه+22
11 ژوئیه+12
10 ژوئیه+22
09 ژوئیه+9
08 ژوئیه+9
07 ژوئیه+5
06 ژوئیه+18
05 ژوئیه+10
04 ژوئیه+19
03 ژوئیه+12
02 ژوئیه+20
01 ژوئیه+1
پست‌های کانال
2
https://pepurl.com/p/5HyPg?maca=WhatsApp-Channel&at_number=DW_Amharic&at_dw_language=am
2 313
3
https://pepurl.com/p/5HxrN?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 807
4
https://pepurl.com/p/5Hy7R?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 699
5
https://pepurl.com/p/5Hwyw?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 543
6
https://pepurl.com/p/5Hxw8?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 498
7
https://pepurl.com/p/5HxSI?maca=amh-Facebook-dw
1
8
https://pepurl.com/p/5HxSI?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 537
9
https://pepurl.com/p/5Hx6W?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 631
10
አሜሪካ በአፍሪካ ቀንድ በምታደርገው ዲፕሎማሲያዊ እንቅስቃሴ ወደ “ጸረ-ኢትዮጵያ ጥምረት” እንዳጋደለች የሚጠቁሙ ዘገባዎችን “ሐሰተኛና አሳሳች” በማለት በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የመካከለኛው
አሜሪካ በአፍሪካ ቀንድ በምታደርገው ዲፕሎማሲያዊ እንቅስቃሴ ወደ “ጸረ-ኢትዮጵያ ጥምረት” እንዳጋደለች የሚጠቁሙ ዘገባዎችን “ሐሰተኛና አሳሳች” በማለት በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የመካከለኛው ምሥራቅና አፍሪካ ጉዳዮች ከፍተኛ አማካሪ ማሳድ ቡሎስ አጣጣሉ። ቡሎስ የትኛው መገናኛ ብዙኃን እንዲህ ዐይነት ዘገባ እንዳቀረበ በግልጽ ባይጠቅሱም “የተሳሳተና አላስፈላጊ ውጥረት የሚፈጥር” እንደሆነ ተችተዋል። ቡሎስ “ዩናይትድ ስቴትስ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን የጋራ ጉዳዮች ወደፊት ለማራመድ ከኢትዮጵያ እንዲሁም በመላው የአፍሪካ ቀንድ እና ሰፊው የቀይ ባሕር አካባቢ ከሚገኙ ሀገራት ሁሉ ጋር አብራ ትሠራለች” ሲሉ በኤክስ ባሠፈሩት ጽሁፍ ገልጸዋል። የአሜሪካ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ አማች የሆኑት ማሳድ ቡሎስ ከአንድ ሣምንት ገደማ በፊት በካይሮ ከግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብደልላቲ፣ ከኤርትራ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳሌሕ እና ከሶማሊያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አብዲሳላም አብዲ አሊ ጋር ተገናኝተው ነበር። ከሦስቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ባደረጉት ውይይት አገራቱ ከአሜሪካ ጋር ካላቸው ግንኙነት ባሻገር የአፍሪካ ቀንድን የተመለከቱ ጉዳዮች ትኩረት እንደተሰጣቸው ቡሎስ በኤክስ ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል። በቀጠናው ከፍተኛ ውጥረት በተፈጠረበት ወቅት ከሦስቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር በካይሮ ያደረጉት ውይይት ከፍተኛ ትኩረት ስቧል። ቡሎስ ግን አገራቸው የምትከተለው ዲፕሎማሲ “ተቀናቃኝ የሃገራት ጎራ የመፍጠርና ክፍፍልን ከማባባስ” ይልቅ ከሁሉም አጋሮች ጋር “ግጭትን በመከላከል ዘላቂ ሰላም እና ጸጥታ ማበረታታት” ላይ ያተኮረ እንደሆነ ተከላክለዋል። የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ አሜሪካ ከኤርትራ ጋር የነበራትን ግንኙነት ለማረቅ ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛል።
1 944
11
የሐምሌ 22፣ 2018 ዓ/ም የቀጥታ ስርጭት ማስታወቂያ · ግድያና ጥቃትን የተመለከቱ የምርመራ ውጤቶች ትኩረት አግኝተዋልን? ሲል የሚጠይቀው ቀዳሚ ዘገባ ነው። · ከ90 ሺህ በላይ ተፈናቃዮች በ4 ጣ
የሐምሌ 22፣ 2018 ዓ/ም የቀጥታ ስርጭት ማስታወቂያ ·         ግድያና ጥቃትን የተመለከቱ የምርመራ ውጤቶች ትኩረት አግኝተዋልን? ሲል የሚጠይቀው ቀዳሚ ዘገባ ነው። ·         ከ90 ሺህ በላይ ተፈናቃዮች በ4 ጣቢያዎች ለብርቱ ዝናምና ጎርፍ ተጋልጠዋል መባሉ፤ ·         የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዓመቱ ስኬቶች እና ያጋጠሙት ፈተናዎች፤ ·         IOM ምስራቅ አፍሪቃውያን በዓለም አቀፍ ወንጀል እንዲሳተፉ እየተገደዱ ነው ማለቱ ·         እንዲሁም የሰው ሠራሽ አደጋ በማጃንግ ዞን ጥብቅ ደን ላይ አደጋ ደቅኗል የሚሉ ዘገባዎች በቅደም ተከተል ይቀርባሉ።    ሳምንታዊዎቹ ከኤኮኖሚው ዓለም «የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ኩባንያዎች በካፒታል ገበያ እንዲያስመዘግቡ ግፊት እያደረጉ ነው» በሚል ርእስ እንዲሁም ሣይንስና ቴክኖሎጂ፦ «ዓለምን ሥጋት ላይ የጣለው በAI የሚፈፀም ጠለፋ እና ማጭበርበር» በሚል ትንታኔ ቀርቦበታል ። ሥርጭታችን በሳተላይት ለምትከታተሉ፣ በኢትዮ-ሳት ወይንም (NSS-12) በ10985,0 ሜጋ ኸርዝ፣ ሆሪዞንታል፣ DW-08 ላይም ማድመጥ ይቻላል ። ትራንስፖንደሩ፦ MEH01 ወይንም EAH01 ነው ። ፈልጉን ። በኢንተርኔት DW Amharic በተባለው መተግበሪያ በተንቀሳቃሽ ስልክ እና ታብሌትም ልትከታተሉን ትችላላችሁ ። በፌስ ቡክ DW Amharic ዝግጅታችን በቀጥታ ሲሰራጭ ማድመጥ አስተያየት መስጠትም ትችላላችሁ ።
2 271
12
...67 ቡድናትን የሚያስተናብረዉ ንቅናቄ እንዳስታወቀዉ የዩናይትድ ስቴትስና የሳዑዲ አረቢያ ጦር ኃይላት ዛሬ በኢራቅ ሰባት አዉራጃዎች ዉስጥ በከፈቱት ጥቃት 20 ተዋጊዎቹን ገድለዋል።ሌሎች 32 አቁስለዋል።ንቅናቄዉ የሟች ጓዶቹን ደም ለመበቀል የአሜሪካና የሳዑዲ አረቢያን ጥቅሞች ለማጥቃት ዝቷልም።ዘገቦች እንደጠቆሙት ንቅናቄዉ በኢራቅ፣ በኢራንና በአሜሪካኖች ድጋፍ እንደ ግሪጎሪያኑ አቆጣጠር በ2014 እስላማዊ መንግሥትን ለመዉጋት የተመሰረተ ነዉ።
2 110
13
የአሜሪካ እና የኢራን ጦርነት ሳዑዲ አረቢያንም ቀስ በቀስ እያስገባ ነዉ። ባለፈዉ ሳምንት በኢራን ይደገፋሉ ከሚባሉት ከየመን ሁቲዎች ጋር ስትቀጣቀጥ የነበረችዉ ሳዑዲ አረቢያ ዛሬ ደግሞ ከዩናይትድ ስ
የአሜሪካ እና የኢራን ጦርነት ሳዑዲ አረቢያንም ቀስ በቀስ እያስገባ ነዉ። ባለፈዉ ሳምንት በኢራን ይደገፋሉ ከሚባሉት ከየመን ሁቲዎች ጋር ስትቀጣቀጥ የነበረችዉ ሳዑዲ አረቢያ ዛሬ ደግሞ ከዩናይትድ ስቴትስ ጎን ተሰልፋ ኢራቅን ደብድባለች።የሪያድ ገዢዎች ጦራቸዉ አሜሪካኖችን ተከትሎ ኢራቅን ለመደብደቡ የሰጡት ምክንያት ከኢራን ጋር ግንኙነት አለዉ የሚባለዉ የኢራቅ ሕዝባዊ ንቅናቄ ኃይላት የተባለዉ ንቅናቄ ሳዑዲ አረቢያን በድሮን መትቷል የሚል ነዉ።67 ቡድናትን የሚያስተናብረዉ ንቅናቄ እንዳስታወቀዉ የዩናይትድ ስቴትስና የሳዑዲ አረቢያ ጦር ኃይላት ዛሬ በኢራቅ ሰባት አዉራጃዎች ዉስጥ በከፈቱት ጥቃት 20 ተዋጊዎቹን ገድለዋል።ሌሎች 32 አቁስለዋል።ንቅናቄዉ የሟች ጓዶቹን ደም ለመበቀል የአሜሪካና የሳዑዲ አረቢያን ጥቅሞች ለማጥቃት ዝቷል።ባግዳድ-የአሜሪካና የኢራን ዉጊያ አድማሱን እያሰፋ ነዉ ዩናይትድ ስቴትስ ከኢራን ጋር በገጠመችዉ ጦርነት ሳዑዲ አረቢያም ቀስ በቀስ እየገባችበት ነዉ።ባለፈዉ ሳምንት በኢራን ይደገፋሉ ከሚባሉት ከየመን ሁቲዎች ጋር ስትቀጣቀጥ የነበረችዉ ሳዑዲ አረቢያ ዛሬ ደግሞ ከዩናይትድ ስቴትስ ጎን ተሰልፋ ኢራቅን ደብድባለች።የሪያድ ገዢዎች ጦራቸዉ አሜሪካኖችን ተከትሎ ኢራቅን ለመደብደቡ የሰጡት ምክንያት ከኢራን ጋር ግንኙነት አለዉ የሚባለዉ የኢራቅ ሕዝባዊ ንቅናቄ ኃይላት የተባለዉ ንቅናቄ ሳዑዲ አረቢያን በድሮን መትቷል የሚል ነዉ።...
2 073
14
...የፊፋ ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ለ211 አባል ፌዴሬሽኖች በጻፉት እስከ የፊታችን መስከረም 9 ቀን 2019 ዓ/ም ድረስ የፊፋን እቅድ የሚደግፉ ከሆነ እያንዳንዳቸው 40 ሚሊዮን ዶላር እንደሚደርሳቸውን እና ከዚህ ውስጥ "የመጀመሪያ ክፍያውን 20 ሚሊዮን ዶላር እንደሚያገኙ "ጠቅሰዋል፤ ተብሏል። ፈርመው የማይቀበሉት ግን አሁን ባለው ዓለም አቀፍ የክፍፍል ስርዓት መሠረት 2.7 ሚሊዮን ዶላር ብቻ ያገኛሉ።
2 380
15
የጀርመን እግር ኳስ ፌዴሬሽን ኃላፊዎች ፊፋ (FIFA) የዓለም ዋንጫን ጨምሮ የውድድሮች ድርሻን ለግል ባለሀብቶች ለመሸጥ ያቀረበውን እቅድ ዛሬ (ረቡዕ) በጽኑ ኮነኑ። ሲናገሩ፦ "በአውሮፓ እግር ኳስ
የጀርመን እግር ኳስ ፌዴሬሽን ኃላፊዎች ፊፋ (FIFA) የዓለም ዋንጫን ጨምሮ የውድድሮች ድርሻን ለግል ባለሀብቶች ለመሸጥ ያቀረበውን እቅድ ዛሬ (ረቡዕ) በጽኑ ኮነኑ። ሲናገሩ፦ "በአውሮፓ እግር ኳስ ውስጥ የሚገኙ በርካታ አካላት የፊፋን እቅድ በእግር ኳስ ላይ እንደተሰነዘረ ቀጥተኛ ጥቃት አድርገው እንደሚመለከቱት የጀርመን እግር ኳስ ፌዴሬሽን ምክትል ፕሬዝዳንት እና የአውሮጳ እግር ኳስ ማሕበር ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ምክትል ፕሬዝዳንት ሀንስ ዮአኪም ኪከር ለተሰኘ የስፖርት መጽሔት ተናግረዋል። በአባል ማህበራት መካከል "ድንበር የመጣሱ" ሰፊ ስምምነት እንዳለ ከአህጉሪቱ የእግር ኳስ ማህበር ፕሬዚዳንትን ጨምሮ ከሌሎች ባለስልጣናት ጋር ከተነጋገሩ በኋላ መረዳታቸውን ዮአኪም ተናግረዋል። በዓለም ዋንጫው ስድስት የአውሮጳ ቡድኖች ሩብ ፍፃሜ ሲደርሱ ሦስቱ ደግሞ ግማሽ ፍፃሜ ገብተዋል። የአውሮጳ እግር ኳስ ማህበር እነዚህን የፊፋን ዕቅዶች በመቃወም አንድ ሆኖ ከተቆመ ትልቅ ተፅዕኖ ሊኖረው እንደሚችልም አመልክተዋል። ዓለማቀፉ የእግር ኳስ ማሕበር ፊፋ ትናንት ማክሰኞ እንዳለው ለፊፋ ከፍተኛ ገቢ የሚያስገኘውን የዓለም ዋንጫ ጨምሮ የውድድሮቹን የንግድ መብቶች ሽያጭ ከውድድሮች አደረጃጀት ጋር ለማጣመር (FFE) የተሰኘ ኢንተርፕራይዝ ለማቋቋም አልሟል። ኢንተርፕራይዙን ለግል ባለሀብቶች አነስተኛ የባለቤትነት ድርሻ ለመሸጥ ክፍት እንደሚሆን የጠቆመው ፊፋ የድራሻውም ዋጋ 20 ቢሊዮን ዶላር እንደሆነ ገልጿል።...
2 516
16
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የእርሻ ትራክተር ተገልብጦ የሦስት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ አሥራ አራት ሰዎች ቆሰሉ ፡፡ አደጋው ትናንት የደረሰው በክልሉ ቤንች ሸኮ ዞን ደቡብ ቤንች ወረዳ በበቃ ቀበሌ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የእርሻ ትራክተር ተገልብጦ የሦስት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ አሥራ አራት ሰዎች ቆሰሉ ፡፡ አደጋው ትናንት የደረሰው በክልሉ ቤንች ሸኮ ዞን ደቡብ ቤንች ወረዳ በበቃ ቀበሌ አብይ 01 በተባለ መንደር ውስጥ ነው ፡፡ ትራክተሩ የተገለበጠው በተጎታች ጋሪ ላይ ሰዎችን ጭኖ በእርሻ ማሳ ውስጥ በመጓዝ ላይ ባለበት ወቅት መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኢንስፔክተር ደጀኔ አሰፋ ለዶቼ ቬለ ገልጸዋል ፡፡ በክልሉ ከተለመደው ውጪ በትራክተር አደጋ ሲደርስ የመጀመሪያው መሆኑን የተናገሩት ኢንስፔክተሩ፡ ሐምሌ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ከአርሻ ማሳ ወደየቤታቸው በመጓዝ ላይ እያሉ ምክንያቱ ባልታወቀ ትራክተሩ ተገልብጦ የሦስት ሰዎች ህይወት አልፏል ፡፡ በስምንት ሰዎች ላይ ደግሞ ቀላል የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል ። በአደጋው ከባድ እና ቀላል የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች በሚዛን ቴፒ ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው እንደሚገኝ የህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተሩ ተናግረዋል ፡፡ የአደጋው መንስኤ በትራፊክ ቴክኒክ መርማሪዎች በመጣራት ላይ እንደሚገኝም ጨምረው ገልጸዋል ፡፡
2 944
17
... የአይ ኦ ኤም ዋና ዳይሬክተር ኤሚ ፖፕ ትናንት ማክሰኞ ጄኔቫ ውስጥ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ "አሁን በርካታ መሰል ጉዳዮች በስፋት ሲከሰቱ እያየን ነው" ብለዋል። ዳይሬክተሩ አክለውም "ከ80 በላይ ከሚሆኑ ልዩ ልዩ ሀገራት የመጡ ተጎጂዎች ወደነዚህ የማጭበርበር ድርጊቶች በሕገ-ወጥ መንገድ እየተነዱ " ይገኛሉ። "ብዙ ጊዜ እንግሊዝኛ በጣም በጥሩ ሁኔታ የሚናገሩ፣ የከፍተኛ ትምህርት ዲግሪ ያላቸውና የተወሰነ የትምህርት ደረጃ ያላቸውን ሰዎች እየመለመሉ ነው" ያሉት ዳይሬክተሩ ጉዳዩ "በተለይም በእስያ አህጉር ውስጥ በስፋት እየተካሄደ " እንደሚገኝ አጽንዖት ሰጥተዋል። የተባበሩት መንግሥታት የዕፅ እና የወንጀል መከላከል ጽሕፈት ቤት (UNODC) ግምት ጠቅሶ ዓለማቀፉ የፍልስተኞች ጉዳይ እንደሚለው ፣ ባለፈው ዓመት በምስራቅ እስያ፣ አውስትራሊያ እና ኒውዚላንድ ብቻ የደረሰው የገንዘብ ኪሳራ እስከ 114 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል። እንዲሁም በቀጣናው የሚገኙ "የማጭበርበሪያ ግቢዎች" በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ በሕገ-ወጥ መንገድ የተወሰዱ ሠራተኞችን አፍነው ይዘው ሊሆኑ እንደሚችሉም ገልጿል። እንደ አይ ኦ ኤም ከሆነ በጎርጎርሳዉያኑ 2022 እና 2025 መካከል ከ40 ሀገራት የመጡና በእንደዚህ ዓይነት አስገዳጅ ወንጀሎች ውስጥ የወደቁ ከ3,500 በላይ ተጎጂዎችን ረድቷል። ከእነዚህም መካከል ከኢንዶኔዢያ፣ ሕንድ፣ ስሪላንካ፣ ኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ባንግላዴሽ የመጡ ፍልሰተኞች በቅደም ተከተል ከፍተኛውን ጉዳት ያስተናገዱ ናቸው ብሏል።
3 098
18
የወንጀለኛ መረቦች በሐሰት የሥራ ማስታወቂያ እየሸነገሉ ከየሐገሩ አስኮብልለዉ በአምደ-መረብ (Online) እንዲያጭበረብሩ የሚያስገድዷቸዉ ሰዎች ብዛት በመቶ ሺሕ እንደሚቆጠር የተባበሩት መንግሥታት ድ
የወንጀለኛ መረቦች በሐሰት የሥራ ማስታወቂያ እየሸነገሉ ከየሐገሩ አስኮብልለዉ በአምደ-መረብ (Online) እንዲያጭበረብሩ የሚያስገድዷቸዉ ሰዎች ብዛት በመቶ ሺሕ እንደሚቆጠር የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታወቀ።የዓለም የፍልሰተኞች ድርጅት IOM እንደሚለዉ ከአጭበርባሪዎቹ ወጥመድ የሚገቡት አብዛኞቹ የተማሩ፣እንግሊዝኛ የሚናገሩና ወጣቶች ናቸዉ። ዓለማቀፉ ድርጅት እንዳለው ተጎጂዎች ብዙውን ጊዜ በውጭ ሀገርራት "የሥራ ዕድል አለ " በሚል የሚወጡ የሐሰት ማስታወቂያዎች በዋናነት የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች የሚወጡ ናቸው። በተጠቀሰው የስራ ቦታ ሲደርሱ እስራት እንደሚጠብቃቸው ያመለከተው ድርጅቱ ፍልሰተኞቹ መታወቂያዎቻቸውና የጉዞ ሰነዶቻቸው እንደሚወሰድባቸው እና በኃይል፣ በዛቻ እና "በዕዳ እገታ" አማካኝነት በኦንላይን ማጭበርበር ወንጀሎች ላይ እንዲሳተፉ ይገደዳሉ፤ ብሏል።...
2 790
19
...በተጨማሪም በዚህ ዓመት በጥር እና ሐምሌ ወራት መካከል በርካታ ቦይንግ 727 እና ኢሊዩሺን አውሮፕላኖች በምሽት በኒያላ አውሮፕላን ማረፊያ ማረፋቸውን ሪፖርቱ ያመላክታል። የሮይተርስ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ከእነዚህ አውሮፕላኖች መካከል አንዱ ቦይንግ 737 ባለፈው ዓመት ግንቦት ወር ሲወድም የቡድኑን ተዋጊዎችን አሳፍሮ የነበረ ቢሆንም፣ ስቲቨን ሻውሊስ ወይም ኩባንያዎቹ በምንም ዓይነት ወንጀል ወይም ማዕቀብ መከሰሳቸውን የሚያሳይ ማስረጃ አልተገኘም። የቻድ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን አውሮፕላኖቹ ከሀገሪቱ የመብረር ፈቃድ እንዳልነበራቸው አስታውቋል። እንደዚያም ሆኖ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አብዱላይ ሳብሬ ፋዱል ጉዳዩ ከሀገር መከላከያ ምስጢር ጋር የተያያዘ መሆኑን ግን አልሸሸጉም ።
2 840
20
ከአሜሪካ ወታደራዊ ቁሳቁስ ማጓጓዣ ድርጅት ጋር ግንኙነት ያላቸው ቦይንግ 727 አውሮፕላኖች ለሱዳኑ የፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች (RSF) ድሮኖች እና የጦር መሣሪያዎችን ሲያጓጉዙ መገኘታቸውን የተባበሩት መ
ከአሜሪካ ወታደራዊ ቁሳቁስ ማጓጓዣ ድርጅት ጋር ግንኙነት ያላቸው ቦይንግ 727 አውሮፕላኖች ለሱዳኑ የፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች (RSF) ድሮኖች እና የጦር መሣሪያዎችን ሲያጓጉዙ መገኘታቸውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ባለሙያዎች በሚስጥር ያዘጋጁት ረቂቅ ሪፖርት አመለከተ። የፊታችን መስከረም ወር ይፋ ይደረጋል የተባለው ሪፖርቱ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መርማሪዎች በዳርፉር ክልል የዘር ማጥፋት ወንጀል ፈጽሟል ተብሎ ለተከሰሰው ለፈጥኖ ደራሹ ቡድን አውሮፕላኖቹ ያደረጉትን ድጋፍ በዝርዝር ያቀርባል ተብሎ ይጠበቃል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የባለሙያዎች ቡድን መረጃውን ሁለት ሃገራትን ጨምሮ በዳርፉር ከሚገኘው የቡድኑ ዋነኛ ወታደራዊ ማዕከል ከሆነችው ኒያላ ከተማ ካሰባሰባቸው የአይን ምስክሮች ማሰባሰቡብ ገልጿል። ሮይተርስ የዜና ወኪል ከሁለት ሳምንት በፊት ይፋ አድርጎ በነበረው የምርመራ ዘገባው የቀድሞ የአሜሪካ ልዩ ኃይል አባል እና የረጅም ጊዜ የመንግሥት ተዋዋይ ከሆኑት ከስቲቨን ሻውሊስ ጋር የተያያዙ ኩባንያዎች የሚያንቀሳቅሷቸውን ሶስት አሮጌ የቦይንግ አውሮፕላኖች ከቻድ አውሮፕላን ማረፊያ ተነስተው በሱዳን፣ ሊቢያ እና ሶማሊያ ወደሚገኙ የፈጥኖ ደራሹ ኃይል ማዕከላት ሲበሩ መከታተሉን ይፋ ማድረጉ ይታወሳል። አውሮፕላኖቹ በቻድ ንጃሜና አውሮፕላን ማረፊያ ወታደራዊ ግቢ ውስጥ ከጎርጎሪዮሱ መስከረም 2024 ጀምሮ መታየት መጀመራቸውን ያመለከተው ዘገባው በበረራ ወቅት ክትትል እንዳይደረግባቸው አስቀድሞ የታሰበበት ጥንቃቄ ያደርጉ እንደነበርም ተጠቅሷል።...
2 883