The service is also available in your language. For translation, pressEnglish
Best analytics service

Add your telegram channel for

  • get advanced analytics
  • get more advertisers
  • find out the gender of subscriber
دسته بندی
زبان جغرافیایی و کانال

audience statistics DW Amharic

ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል። 
37 575+5
~4 595
~10
12.23%
رتبه کلی تلگرام
در جهان
93 352جایی
از 7 567 782
در کشور, اتیوپی 
280جایی
از 5 439
دسته بندی
1 147جایی
از 12 530

جنسیت مشترکین

می توانید بفهمید که چند زن و مرد در این کانال مشترک هستند.
?%
?%

زبان مخاطب

از توزیع مشترکین کانال بر اساس زبان مطلع شوید
روسی?%انگلیسی?%عربی?%
تعداد مشترکین
چارت سازمانیجدول
D
W
M
Y
help

بارگیری داده

طول عمر کاربر در یک کانال

بدانید مشترکین چه مدت در کانال می مانند.
Up to a week?%Old Timers?%Up to a month?%
رشد مشترکین
چارت سازمانیجدول
D
W
M
Y
help

بارگیری داده

Since the beginning of the war, more than 2000 civilians have been killed by Russian missiles, according to official data. Help us protect Ukrainians from missiles - provide max military assisstance to Ukraine #Ukraine. #StandWithUkraine
https://p.dw.com/p/4SGvC?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
የዞሊንገኑ የቀኝ ጽንፈኞች ጥቃት 30ኛ ዓመት
በቤቱ ውስጥ ተኝተው የነበሩ ሦስት ልጃገረዶችና ሁለት አዋቂ ሴቶች ተገደሉ።ጥቃቱ በመላ ጀርመን የሚገኙ ቱርካውያንን አመጽ የተቀላቀለበት ተቃውሞ አስነሳ።ድርጊቱን የተቃወሙት ቱርኮች ብቻ አልነበሩም።በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ጀርመናውያንና ሌሎችም ጭምር እንጂ።የሟቾቹ ቤተሰቦች በግፍ የተገደሉት እነዚህ ቱርኮች እንዳይረሱ የበኩላቸውን ጥረት ያደርጋሉ።
905
0
https://p.dw.com/p/4SFgt?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
የቤተእስራኤላውያን አዲስ መንደር ምስረታ
"ቡዳ ይሉናል፤ ጅብ ይሉናል፤ሌሊት ሌሊት ወደ ጅብነት የሚቀየሩ ይሉናል። 3,000 ዓመታት በኖርንበት አገር ውስጥ ፈላሻ የሚለው ስም መሬት አልባ ለማለት ነው። እዚህ አገር ላይ መሬት የላችሁም ፈልሳችሁ ነው የመጣችሁት የሚል ነው። ይህ ስም ማጠልሸት የስንቱን ትዳር ያናጋና ብዙ ማሕበራዊ ቀውስ ያመጣ ነው።"
1 621
3
https://p.dw.com/p/4SGbp?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
በውጭ የሚገኙ 26 ድርጅቶች መግለጫ
በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች የሚገኙ በርካታ የኢትዮጵያውያን ድርጅቶች በአብያተ ክርስቲያናትና መስጊዶች እንዲሁም በተከታዮቻቸው ላይ ይፈጸማል ያሉትን ጥቃት አወገዙ። በውጭ የሚገኙ 26 ድርጅቶች ሰሞኑን ባወጡት የጋራ መግለጫ፣ ጉዳዩን ዓለማቀፋዊ ወንጀል ብለውታል።
1 493
1
https://p.dw.com/p/4SGc5?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
የአሜሪካው ልዑክ በመቐለው ዝግ ስብሰባ
በፕሪቶሪያው ውል መሰረት የእስካሁኑ አፈፃፀም እና ሌሎች ጉዳዮችብ በተመለከተ የአሜሪካ የአፍሪቃ ቀንድ ልዩ ልኡክ አምባሳደር ማይክ ሐመር እና ሌሎች የአሜሪካ መንግስት ተወካዮች ከትግራይ ክልል ግዚያዊ አስተዳደር መሪዎች ጋር በትላንትናው ዕለት በመቐለ ከተማ ተወያይተዋል።
1 302
0
https://p.dw.com/p/4SG6r?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
የአብን 13 አባላት ጥሪ በአማራ ክልል
በአማራ ክልል ምክር ቤት የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) 13 አባላት “በሕግ ማስከበር ሽፋን በአማራ ላይ ተከፈተ» ያሉት ጦርነት በአፋጣኝ እንዲቆም በጋራ ባወጡት መግለጫ ጠይቀዋል ። የአማራ ክልል ከፍተኛ የፀጥታ ችግር ባለበት በአሁኑ ወቅት የክልሉን ልዩ ኃይልና ፋኖን እንዲበተን ማድረግ ተገቢ አይደለም ብለዋል ።
1 354
0
https://p.dw.com/p/4SG6r?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
የአብን 13 አባላት ጥሪ በአማራ ክልል
በአማራ ክልል ምክር ቤት የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) 13 አባላት “በሕግ ማስከበር ሽፋን በአማራ ላይ ተከፈተ» ያሉት ጦርነት በአፋጣኝ እንዲቆም በጋራ ባወጡት መግለጫ ጠይቀዋል ። የአማራ ክልል ከፍተኛ የፀጥታ ችግር ባለበት በአሁኑ ወቅት የክልሉን ልዩ ኃይልና ፋኖን እንዲበተን ማድረግ ተገቢ አይደለም ብለዋል ።
1 312
0
የሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ የሃገሪቱን የመከላከያ ሚኒስትርን እና የጦር አዛዡን ከስራ አሰናበቱ። ካጋሜ ይህን ያደረጉበት ምክንያት በውል አልታወቀም። በሁለቱ ባለስልጣናት ምትክ ሜጄ ጄኔራል ጁቬናል ማሪዛሙንዳ አዲሱ የመከላከያ ሚኒስትር ፤ ሙባረክ ሙጋንጋ ደግሞ አዲሱ የጦር አዛዥ ሆነዉ ተሾመዋል።
2 497
1
በመንግስት አካላት የሚፈጸሙ አስገድዶ የመሰወር ተግባር በአስቸኳይ እንዲቆም የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አሳሰበ። ኮሚሽኑ ባወጣው መግለጫ በተለይም ከአማራ፣ ኦሮሚያና ከአዲስ አበባ የደረሱትን ጥቆማዎች መሰረት አካሄድኩ ባለው ምርመራ ድርጊቶቹ መፈጸማቸውን ለማረጋገጥ መቻሉን በማስረጃ አስደግፎ ይፋ አድርጓል ስትል ሃና ደምሴ ከአዲስ አበባ ዘግባለች።
2 634
0
በፕሪቶሪያው ውል የእስካሁኑ አፈፃፀም እና ሌሎች ጉዳዮች ዙርያ የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልኡክ አምባሳደር ማይክ ሐመር እና ሌሎች የአሜሪካ መንግስት ተወካዮች ከትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር መሪዎች ጋር በትላንትናው ዕለት በመቐለ ተወያይተዋል። በውይይቱ የውጭ ሐይሎች ከትግራይ የሚወጡበት፣ ተፈናቃዮች ወደ ቀዬአቸው የሚመለሱበት፣ ለትግራይ የተቋረጠው ሰብአዊ እርዳታ በሚቀጥልበት እንዲሁም ሌሎች አጀንዳዎች መነሳታቸው በትግራይ ባለስልጣናት በኩል ተነግሯል። ለሚድያዎች ዝግ በነበረ በትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር እና በማይክ ሐመር የተመራው የአሜሪካ መንግስት ልኡክ ውይይት ይዘት ከውይይቱ በኃላ ለጋዜጠኞች ማብራርያ የሰጡት የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር ካቢኔ ሴክሬታሪያት አቶ አማኑኤል አሰፋ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በህወሓት ሕጋዊ ሰውነት ዙርያ በቅርቡ ያስተላለፈው ውሳኔም በውይይቱ መነሳቱ የጠቆሙ ሲሆን፥ የቦርዱ ውሳኔ በሰላም ስምምነቱ ላይ አሉታዊ ጫና እንደሚፈጥር ለልኡኩ መገለፁ አንስተዋል ሲል ሚልዮን ሃይለስላሴ ከመቐለ ዘግቧል።
ادامه مطلب ...
2 785
1
የትምህርት ማስረጃ መጭበርበር በደቡብ የደቡብ ክልል የህዝብ አስተዳደር እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ‘’ በክልሉ የሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃዎች መበራከትና የሠራተኞች ህገ ወጥ ቅጥርና ዝውውር ፈተና ሆኖብኛል ‘’ አለ። ቢሮው የ2015 ዓም በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት እቅድ አፈጻጸም ትናንት በገመገመበት ወቅትም ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ ዋነኛ መነጋገሪያ አጀንዳ ሆኖ ነው የዋለው ፡፡ በክልሉ በስፋት የሚታየውን ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ ለመለየት ባለፉት ዘጠኝ ወራት ሠፊ ምርመራ መደረጉን የጠቀሱት የክልሉ የህዝብ አስተዳደር እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘይኔ በክልሉ ከ17ሺ በላይ በሚሆኑ የትምህርት ማስረጃዎች ላይ በተደረገ ማጣራት 1 ሺህ 131 የትምህርት ማስረጃዎች ሀሰተኛ ሆነው መገኘታቸውን ተናግረዋል፡፡ ከሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃ በተጨማሪ በህገ ወጥ ቅጥር ፣ ዝውውር እና የደረጃ እድገት ላይ ተመሳሳይ ማጭበርበር የፈጸሙ መገኘታቸውን የጠቀሱት አቶ ዘይኔ “ በ5 ሺህ 672 የብቃት ማረጋገጫ ላይ በተደረገ ፍተሻ 767 የብቃት ማረጋገጫዎች ሀሰተኛ ሆነው ተገኝተዋል፡፡ እንዲሁም በ23ሺ መዝገቦች ላይ በተደረገ ፍተሻ ከ4ሺ በላይ የቅጥር፣ የዝውውር እና የደረጃ እድገት በህገ ወጥ መልኩ መፈጸማቸው ተረጋግጧል “ ማለታቸውን ሽዋንግዛው ወሃዮህ ከሐዋሳ ዘግቧል።
ادامه مطلب ...
2 536
0
በአዲስ አበባ ከተማ «ሿሿ» በተባለ የአሰራረቅ ዘዴ ማለትም ሌቦቹ ባዘጋጁት ታክሲ አባሪ ተሳፋሪዎች በማቆየት አንድ ሰው ሲገባ ታክሲውን በማንቀሳቀስ በጉልበት ያለውን ከዘረፉ ቦኋላ መንገድ ላይ ይጥሉታል፤ በዚህ ዘዴ በመጠቀም ሕዝብን የሚዘርፉ የተባሉት በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ፖሊስ አስታወቀ። የጉለሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ሃላፊ ረዳት ኮሚሽነር ፋሲካ ፈንታ ለDW እንደተናገሩት በዚህ የስርቆት ተግባር ተሰማርተው የተገኙ 25 ተጠርጣሪዎች ጉዳያቸው በሕግ ተይዟል። የድርጊቱ ፈጻሚዎች በ6 መኪኖች ተጠቅመው ጧት ስምሪት በመውሰድ ማታ የተሰረቀውን ንብረት ሲከፋፈሉ እንደነበር ፖሊስ ባደረገው ማጣራት ለማረጋገጥ መቻሉን ረዳት ኮሚሽነሩ አክለዋል። ተጠርጣሪዎቹ ላይ ሕጋዊ ዕርምጃ ለመውሰድ በ11ዱ ክፍለ ከተሞች 50 መዝገቦች ተደራጅተው ለፍርድ ለማቅረብ ፖሊስ እየተዘጋጀ ነዉ።
2 427
3
በአማራ ክልል ምክርቤት 13 የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) አባላት “በህግ በማስከበር ሽፋን በአማራ ላይ ተከፈተ” ያሉት ጦርነት በአፋጣኝ እንዲቆም በጋራ ባወጡት መግለጫ ጠየቁ። በመንግስት ከፍተኛ ስልጣን የተሰጣቸው የአብን አባላት በክልሉ ህዝብ ላይ እየደረሰ ነው ያሉት በደል እንዲያቆም ድምፃቸውን ያሰሙ አሊያ ስልጣናቸውን ይልቀቁ በማለት አንድ የንቅናቄው አባል ገልጠዋል፡፡ አባላቱ ባወጡት መግለጫ “ከሁለት ዓመት የሰሜኑ ጦርነትና ከጦርነት ጫናዎች የተረፈው ወገናችን በሌላ ጦርነት እየተገደለ፣ ሀብትና ንብረቱ እየወደመ ነው” ሲሉ አመልክተዋል፡፡ የአማራ ክልል ከፍተኛ የፀጥታ ችግር ባለበት በአሁኑ ወቅት የክልሉ ልዩ ኃይልና ፋኖ እንዲበተን ማድረግ ተገቢ እንዳልሆ የገለጹት 13ቱ የአብን ተወካዮች የአማራ ክልል መንግስት ምክር ቤት “የተለየ ሁኔታ አጋጥሞኛል” በሚል የፌደራል መንግስቱንና የመከላከያን ድጋፍ ባልጠየቀበት ሁኔታ በፌደራል የሚገኙ «ጥቂት» ያሏቸውን የክልሉን ተወላጅ ሹመኞችን በመጠቀምና በእነርሱ አማካኝነት ክልሉን ከአዲስ አበባ የመምራት ፍላጎትና ሙከራ በተደጋጋሚ እንደሚታይና “ያልታወጀ” ያሉት ጦርነትም በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄዱ እንደሆነም አመልክተዋል፡፡ ለቀረቡ ስሞታዎች መረጋገጫም ሆነ ማስተባበያ ለማካተት ለክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮችና ለሰላምና ፀጥታ ቢሮዎች ኃላፊዎች ቢደዉልም ስልካቸው አይነሳም ሲል ዓለም ነው መኮንን ከባሕርዳር ዘግቧል።
ادامه مطلب ...
2 467
1
https://p.dw.com/p/4SFuH?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
ናሚቢያ ውስጥ በልጅነት መዳር ያስከፈለው ዋጋ
ብዙ ጥያቄዎችን ከሚያነሱ ባህላዊ ልምዶች አንዱ በልጅ እድሜ የሚደረግ ጋብቻ ነው። ሂልዳ ማፉታ በ16 ዓመቷ ከአንድ ትልቅ ሰው ጋር በትዳር አብራ ለመኖር ተገዳ ነበር። ዛሬ የ21 ዓመቷ ናሚቢያዊት ህይወቷን እንዴት እንደቀየረች ታሪኳን ለዶይቸ ቬለ አጋርታለች።
2 553
1
በትግራይ መቐለ ከተማ ውስጥ የሚኖሩ በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት አካላቸው የጎደለ የሰራዊት አባላት የምግብ እና አስፈላጊ አገልግሎቶች አልተሟሉልንም ሲሉ ለ3ኛ ጊዜ ባለፈው ሳምንት ባደረጉት ሰላማዊ ሰልፍ ምሬታቸውን ገልጸዋል። ከሰልፉ በኋላ በክልልሉና በሰራዊቱ የአመራር አባላት መካከል የተደረገ ውይይት ተብሎ በማሕበራዊ መገናኛ ዘዴዎች እየተሰራጨ ያለው ዘገባ የአካል ጉዳተኞቹ ቅሬታ ብዙዎች በእዝነት እያነጋገረ ነው። አካል ጉዳተኞቹ "አመራሩ እረስቶናል፤ የምንበላው እና የምንለብሰው የለንም፤ በቂ የሕክምና አገልግሎት እያገኘን አደለም፣ ሌላው ቢቀር ወደ ህክምና የምንመላለስበት አንድ አውቶቢስ መመደብ ተስኖአችሁ ለከፍተኛ ስቃይ እየተዳረግን ነው" ሲሉ አማረዋል። በአንጻሩ "የመንግስት ባለስልጣናት ልጆች ምንጩ ባልታወቀ ሐብት በተጋነነ ድግስ ሲዳሩም እያየን እየሰማን ነው" በማለትም አማረዋል። የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር የፕረስ ሰክረተሪያት አቶ አማኑኤል አሰፋ ችግሩን ዓቅም በፈቀደ መጠን መፍታት ባለመቻላችን የማንችለው ደግሞ ከእናንተ ጋር በግልጽ ባለመነጋገራችን የተፈጠረ ችግር ነው ሲሉ ተደምጠዋል። ይሁን እና ከዚህ ቀደም ለሁለተኛ ጊዜ ሰልፍ በወጡበት ጊዜ ያነጋገሯቸው የጦሩ ከፍተኛ አመራር አባል ጀነራል ምግበይ "ይህን ችግራችሁን ካልፈታሁ በስሜ እንዳትጠሩኝ" ብለው ቃል ገብተውላቸው የነበረ ቢሆንም ችግሩ እስካሁን ባለመፈታቱ አሁንም ጥያቄያቸውን ለመቀጠል መገደዳቸውን አካል ጉዳተኞቹ ተናግረዋል። አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @
ادامه مطلب ...
3 019
4
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2016 ዓ.ም በጀት 801 ቢሊየን ብር እንዲሆን ውሳኔ አሳለፈ። የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 21ኛ መደበኛ ስብሰባ "የሀገርን ደህንነት ከማስጠበቅ፣ በተፈጥሮና በሰው ሰራሽ ችግሮች ምክንያት የተፈናቀሉ ዜጐችን ከመርዳት፣ በሕግ ማስከበር ዘመቻ የወደሙ መሰረተ ልማቶች መልሶ ከማቋቋም፣ በቀጣይ ሊኖር የሚችለውን የማህበራዊና የኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን አቅጣጫዎችና ዓላማዎች ከማሳካት አኳያ" ረቂቅ በጀቱ ተቃኝቶ የቀረበ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ ቤት ያወጣው መረጃ ያሳያል። በጀቱ ለፌደራል መንግስት መደበኛ ወጪዎች 369.6 ቢሊየን ብር፣ ለካፒታል ወጪዎች 203.9 ቢሊየን ብር ፣ ለክልሎች የሚሰጥ ድጋፍ 214.07 ቢሊየን ብር ፣ ለዘላቂ የልማት ግቦች ማስፈጸሚያ ድጋፍ 14 ቢሊየን ብር በጠቅላላው 801.65 ቢሊየን ብር ሆኖ ቀርቧል ተብሏል፡፡ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ረቂቅ ውሳኔውን ወደ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመራው መሆኑን የዘገበው ሰሎሞን ሙጬ ከአዲስ አበባ ነው። አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
ادامه مطلب ...
3 574
4
እርስዎ ምን ይላሉ? ኢትዮጵያ ዉስጥ የሰዎች እገታና ጠለፋ መልክና አፈጻጸማቸውን እየተቀያየረ እንደቀጠለ ነዉ። በአንድ ወቅት ከሊብያ እስከ የመን በተዘረጋው «የአግቶ አደሮች» ቁልፍልፍ ሰንሰለት ሰዎችን እያሰቃዩ ቤተሰብ የተቆረጠለትን ገንዘብ ወደ ታዘዘለት የባንክ ሒሳብ እንዲያስገባ በመጠየቅ የብዙዎች ሕይወት ተመሰቃቅሏል። ለሚደርሰዉ ወንጀል የሃገሪቱ ባለስልጣኖች «ሕገወጥ ደላሎች» የሚል የዳቦ ስም በተሰጣቸው አካላት ላይ አሳብበው የዘመቻ ስራ ተሰርቶ ለሚድያ ፍጆታ ከዋለ ቦኋላ ነገሩ ረገብ ያለ ቢመስልም ተግባሩን ግን እስከ አሁን ማስቆም አልተቻለም። በቅርቡ በሐዋሳ ከተማ የከፍተኛ ባለስላጣን ጠባቂ የሆነ ግለሰብ የባንክ ሰራተኛ የሆነችውን ወይዘሪትን የመጥለፉ ዜና እያነጋገረ ነው። ብዙዎችን ያስገረመዉ ፖሊስ በጠላፊነት የሚጠረጠረዉን ግለሰብ በቁጥጥር ሥር አውሎ ለሕግ ከማቅረብ ይልቅ ግለሰቡ እንዳይያዝ መረጃ በማቀበልና ድርጊቱ እንዲፈጸም በማበርም የፖሊስ ባልደረቦች ተሳታፊዎች ነበሩ መባሉ ነዉ። በሌላ ወገን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ከብልጽግና አመራሮች ጋር ያደረጉት ውይይት ላይ የተናገሩት ተብሎ በመንግስት የመገናኛ ብዙሐን እንደቀረበው መንግስታቸው አገሪቱ አይታው በማታውቀው ሁኔታ የመከላከያና የፖሊስ ሐይልና ሥርዓት መገንባታቸውን ገልጸዋል። ይህ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አባባል የዜጎች ሕይወት በየቀኑ በሚቀጠፍበትና በሚታገትበት ወቅት በመሆኑ የእሳቸው ንግግር ክፉኛ እየተተቸ ነው። በተለያዩ የሐገሪቱ አካባቢዎች እየተፈጸመ ስላለው እገታ እርስዎስ ምን ይላሉ? እውነት ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት አገሪቱ አይታው የማታውቀውን የመከላከያና የፖሊስ ሥርዓት ተገንብቶ ከሆነስ መንግስት ለምን ድርጊቶቹ ከመፈጸማቸው በፊት አስቀድሞ አልተከላከለም? ሲፈጸሙስ ሕጋዊ እርምጃ አይወሰድም? ተወያዩበት።
ادامه مطلب ...
3 427
1
የሰኞ ግንቦት 28 ቀን 2015 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና በምሥራቅ ጎጃም ዞን በደብረ ኤልያስ ወረዳ በብሔረ ብጹአን አፄ መልከዓ ሥላሴ ገዳም የታጠቀ ቡድን እየሰለጠነበት ነው በሚል ከጥር 22 ቀን 2015 ዓም ጀምሮ በተካሄደ የተኩስ ልውውጥ በንጹሀን ላይ ግድያና የአካል ጉዳት ደርሷል ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ኢሰመጉ አስታወቀ። ኢሰመጉ ዛሬ ባወጣው መግለጫ የገዳማቱ መናኝ መነኮሳትም የተለያዩ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት እንደተፈጸሙባቸው የአካባቢው አርሶ አደሮችም የግብርና ስራቸውን መከወን እንደተቸገሩ ካሰባሰባቸው መረጃዎች ለማወቅ መቻሉን ገልጿል ።ኢሰመጉ ተኩሱን ሸሽተው የሚሄዱ ሰዎችም ተምቻ ተብሎ በሚጠራው በአካባቢው በሚገኝ ወንዝ ለጎርፍ አደጋ መጋለጣቸውንም ፣ መንግስት ሰብዓዊ መብቶችን የማክበር እና የማስከበር ሃላፊነቱን በአግባቡ ይወጣ በሚል ባወጣው በዚሁ መግለጫ ጠቁሟል። በኢትዮጵያ እየጨመረ የመጣ ያለው ሰዎችን አስገድዶ መሰወር በአፋጣኝ ሊቆም እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ኢሰመኮ አሳሰበ። ኮሚሽኑ ዛሬ ባወጣው መግለጫ በተለይ በአዲስ አበባ ፣ ኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ጥቆማዎችን መሰረት አድርጎ ባደረገው ክትትል «በርካታ የአስገድዶ መሰወር ድርጊቶች መከሰታቸውን» አረጋግጫለሁ ብሏል። የሩስያ ዩክሬን ጦርነት ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዲህ በአውሮጳ የብዙ ሰዎችን ሕይወት ያጠፋ ጦርነት መሆኑ ተዘገበ ። አንድ የዩናይትድ ስቴትስ የስለላ መረጃ ሰነድ ከ354 ሺህ በላይ የሩስያና የዩክሬን ወታደሮች በጦርነቱ ተገድለዋል ወይም ደግሞ ቆስለዋል ይላል ። ሙሉውን ዜና ለማዳመጥ ከታች የሚገኘውን የድምጽ ማዕቀፍ ይጫኑ
ادامه مطلب ...
የዓለም ዜና፤ግንቦት 28 ቀን 2015 ዓ.ም. ሰኞ | DW | 05.06.2023
4 474
0
https://p.dw.com/p/4SDCU?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
በበጀት አዙሪት ውስጥ የሚገኘው የደቡብ ክልል
በደቡብ ክልል በተለያዩ አካላት እጅ ይገኛል የተባለው 4 ቢሊየን ብር የሚጠጋ የማዳበሪያ ዕዳ በኮማንድ ፖስት የዕዝ ሠንሰለት ለማስመለስ እንቅስቃሴ መጀመሩን የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው እርምጃውን መውሰድ የጀመረው የእዳው ተመላሽ አለመሆን በክልሉ የመንግሥት ሠራተኞች ደሞዝ ክፍያና በልማት ሥራዎች ላይ አሉታዊ ተፅኖ በማሳደሩ ነው፡፡
3 853
0
https://p.dw.com/p/4SDi9?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
ማሕደረ ዜና፣ ሱዳን «የጅል ዉጊያ» ሐገር
ከዚሕ በተጨማሪም ጦርነቱ ከራስዋ ከሱዳን ቀጥሎ የሚጎዳዉ ጎረቤቶችዋን በመሆኑ የኢጋድ ዉሳኔ ተገቢና ግዴታም መሆኑ በርግጥ አላጠያየቀም።ይሁንና ለሽምግልና የተመረጡት የኢጋድ አባል ሐገራት መሪዎች ከናይሮቢ፣ከጁባና ጅቡቲ ኻርቱም ለመድረስ መንገድ አጥተዉ ቀን ሲቆጥሩ የአደራዳሪነቱን ኃላፊነት የዋሽግተንና የሪያድ ባለስልጣናት ወሰዱት።
3 441
2
https://p.dw.com/p/4SDUv?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
ውዝግብ ያስነሳው የሸገር መስጊዶች ፈረሳና መፍትሄው
በአዲስ አበባ ዙሪያ ሸገር ከተማ ውስጥ በሕገወጥ መንገድ ተገነቡና የከተማዋን ማስተር ፕላን ያልጠበቁ በሚል ቢያንስ እስካሁን 19 መስጊዶች መፍረሳቸው ተነግሯል፡፡ ይህን ተከትሎም ለሁለት ተከታታይ የጁማ ሶላት ሳምንታት በአዲስ አበባ በታላቁ አኑዋር መስጊድ በተነሳው አለመረጋጋት ቢያንስ የ5 ሰዎች ህይወት ተቀጥፎ በርካቶች ለጉዳት ተዳርገዋል፡፡
3 217
1
https://p.dw.com/p/4SDXE?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
የመሬት መንቀጥቀጥ በሰሜን ኢትዮጵያ
መቐለን ጨምሮ በበርካታ የትግራይ አካባቢዎች እንዲሁም አዋሳኝ የአፋርና የኤርትራ ቦታዎች 4.7 ሬክተር ስኬል የተለካ ርእደ መሬት ተከሰተ። ተመሳሳይ መጠን ያለው ርእደ መሬት በአካባቢው ሲያጋጥም በአምስት ወራት ውስጥ ይህ ለሁለተኛ ግዜ ነው።
3 062
2
https://p.dw.com/p/4SDC6?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
የግንቦት 28 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ
ሐንጋሪ ዋና ከተማ ቡዳፔስት ውስጥ ከነሐሴ 13 እስከ ነሐሴ 21 ቀን ድረስ) ለሚከናወነው 19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተሳታፊ ኢትዮጵያውያን አትሌቶችን ለምረጥ ሒደቱ ቀጥሏል ። በቀጣዩ የውድድር ዘመን ሐምቡርግ በጀርመን ቡንደስሊጋ ተሳታፊ ለመሆን ሽቱትጋርት ደግሞ ከቡንደስሊጋው ላለመሰናበት የመልስ ጨዋታቸውን ዛሬ ማታ ያደርጋሉ ።
2 966
1
https://p.dw.com/p/4SDH5?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
መድብለ ፓርቲ በኢትዮጵያ ፤ የፖለቲካ ፓርቲዎች ውይይት
በኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሥር የታቀፉ ፓርቲዎች "መድብለ ፓርቲ በኢትዮጵያ እና ተጨባጭ ሁኔታው" በሚለው ሀሳብ ላይ ተወያየ። ዉይይቱ በዋናነት ገዢው ፓርቲ በተወዳዳሪዎቹ ላይ የሚያደርሰው ጫና ማየል፣ የሕዝብ የሥልጣን ባለቤትነት አለመከበር፣ የመድብለ ፓርቲ ሥርዓት እንዳያድግ ምክንያት ናችው ተብለው ቀርበዋል።
2 932
0
https://p.dw.com/p/4SDC6?maca=amh-Facebook-dw
የግንቦት 28 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ
ሐንጋሪ ዋና ከተማ ቡዳፔስት ውስጥ ከነሐሴ 13 እስከ ነሐሴ 21 ቀን ድረስ) ለሚከናወነው 19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተሳታፊ ኢትዮጵያውያን አትሌቶችን ለምረጥ ሒደቱ ቀጥሏል ። በቀጣዩ የውድድር ዘመን ሐምቡርግ በጀርመን ቡንደስሊጋ ተሳታፊ ለመሆን ሽቱትጋርት ደግሞ ከቡንደስሊጋው ላለመሰናበት የመልስ ጨዋታቸውን ዛሬ ማታ ያደርጋሉ ።
1
0
https://www.facebook.com/dw.amharic/videos/734114315063265/ አፍሪቃ ችሎታ ያላቸው ብስክሌተኞች ቢኖራትም ወደ አውሮጳ እና ሌሎች ትላልቅ ሃገራት ተጉዘው አቅማቸውን ማሳየት ሲቸገሩ ይሰማል። በዚያው ልክ እንደ ኤርትራዊው ቢኒያም ግርማይ ያሉ ደግሞ ከሀገራቸው አልፈው የጥቁር አፍሪቃውያን ኩራት እስከ መሆን የደረሱበትን ውጤት ማስመዝገብ መቻላቸው ለአፍሪቃውያኑ ጊዜው የደረሰ ይመስላል። አፍሪቃውያኑን ለትላልቅ ዓለማቀፍ ውድድሮች ለማብቃት የሚንቀሳቀስ «የአፍሪቃ ትንሳኤ የተሰኘ » የብስክሌተኞች ቡድን ለአፍሪቃውያኑ ስልጠናን ጨምሮ ቁሳቁስ ለቅረብ እንቅስቃሴ እያደረገ ነው። ተከታዩ ቪዲዮም በዚሁ ላይ ያተኮረ ነው።
አፍሪቃ ችሎታ ያላቸው ብስክሌተኞች ቢኖራትም ወደ አውሮጳ እና ሌሎች ትላልቅ ሃገራት ተጉዘው አቅማቸውን ማሳየት...
አፍሪቃ ችሎታ ያላቸው ብስክሌተኞች ቢኖራትም ወደ አውሮጳ እና ሌሎች ትላልቅ ሃገራት ተጉዘው አቅማቸውን ማሳየት ሲቸገሩ ይሰማል። በዚያው ልክ እንደ ኤርትራዊው ቢኒያም ግርማይ ያሉ ደግሞ ከሀገራቸው አልፈው የጥቁር አፍሪቃውያን ኩራት እስከ መሆን...
3 234
0
መቐለን ጨምሮ በበርካታ የትግራይ አካባቢዎች እንዲሁም አዋሳኝ የአፋር እና ኤርትራ አካባቢዎች 4.7 ሬክተር ስኬል የተመዘገበ ርእደ መሬት ተከሰተ። ተመሳሳይ መጠን ያለው ርእደ መሬት በአካባቢው ሲያጋጥም በአምስት ወራት ውስጥ ይህ ለሁለተኛ ግዜ ነው ተብሏል። ምሁራን ተፈጥሮአዊው ክስተት የቅድመ ጥንቃቄ እርምጃዎች በመውሰድ ሊያስከትል የሚችለውን አደጋ መቀነስ እንደሚቻል አሳስበዋል። በዋነኝነት በትግራይ የተለያዩ አካባቢዎች እንዲሁም አዋሳኝ የዓፋርና ኤርትራ ቦታዎች ትላንት የተከሰተው ርእደ መሬት 4.7 ሬክተር ስኬል መመዝገቡን የተለያዩ ዓለምአቀፍ ተቋማት መረጃዎች ያመለክታሉ። የአሜሪካው ስነምድር ጥናት ተቋም USGS ሪፖርት እንደሚያሳየው የርእደ መሬቱ መነሻ ከዓዲግራት ወደ ምስራቅ አቅጣጫ በትግራይ፣ ዓፋር እና ኤርትራ አዋሳኝ አካባቢ መሆኑ የሚገልፅ ሲሆን የርእደ መሬቱ የመሬት ውስጥ ጥልቅ ርቀት ደግሞ 10 ነጥብ 0 ኪሎሜትር ስለመሆኑ ተነግሯል። በትግራይ፣ ዓፋር እና ኤርትራ አዋሳኝ አካባቢዎች ተመሳሳይ መጠን ያለው ርዕደ መሬት ሲከሰት በአምስት ወራት ውስጥ የትላንቱ ለሁለተኛ ግዜ ነው። ባለፈው ታህሳስ ወር መጨረሻም እንዲሁ ተመሳሳይ ንዝረት ያለው ርእደ መሬት በአካባቢው ተከስቶ ነበር። የምሽቱ መጽሔታችን ዝርዝር ዘገባ ይዟል።
ادامه مطلب ...
3 197
1
...ይህንንም አንድ ወር ባነሰ ግዜ ውስጥ ለማከናወን አቅደንል ወደ ሥራ እየገባን እንገኛለን “ ብለዋል፡፡ ዕዳውን የማስመለሱን ሂደት ሥኬታማ ለማድረግ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የሚመራ የኮማድ ፖስት ወይንም የዕዝ ሠንሰለት መዋቅር መዘርጋቱን የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ አቶ ተፈሪ አባተ ተናግረዋል፡ከተጠያቂነት አንጻር ሂደቱን ለማስስተጓጎል የሚሞክር ማንኛውም አካል በህግ አግባብ እርምጃ የሚወሰድበት ይሆናል ያሉት ኃላፊ “ ለዚህም ዕዳውን የማስፈጸሙ ሂደት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት እና የክልሉን ፍትህ ቢሮ ጨምሮ ከተለያዩ ተቋማት በተውጣጣ ኮማንድ ፖስት እንዲመራ ተደርጓል ፡፡ የኮማንድ ፖስቱ ዋና ዓላማ ገንዘቡን ማስመለስ ነው ፡፡ የሚፈለግባቸውን ገንዘብ በሚያሸሹ ወይም ራሳቸውን ሊያሸሹ በሚሞክሩ አካላት ላይም የተጠናከረ ክትትል ይደረጋል፡፡ ያለባቸውን ዕዳ ሲመልሱም እጃቸው ላይ ካቆዩበት የወለዱ መጠን ጋር የሚመልሱ ይሆናል ›› ብለዋል ፡፡ በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ሀብት መምህርና ተመራማሪ የሆኑት ዶክተር ደገላ ኤርገኖ የደቡብ ክልልን ምጣኔ ሀብታዊ ጉዳዮች በቅርበት ከሚከታተሉት የዘርፉ ባለሙያዎች መካከል አንዱ ናቸው ፡፡ ክልሉ አሁን ላይ ከአፈር ማዳበሪያ ዕዳ አመላለስ ጋር በተያያዘ ባጋጠመው የበጀት መዛባት ዙሪያ በዶቼ ቬለ DW አስተያየታቸውን የተጠየቁት ዶክተር ደገላ የበጀት ክፍተቱ በቶሎ መፍትሄ ካላገኘ በክልሉ ላይ ምጣኔ ሀብታዊና ፖለቲካዊ ጉዳት ሊያስከትል ይችላል የሚል ሥጋት እንዳላቸው ተናግረዋል ፡፡ በክልሉ መመለስ የነበረበት ዕዳ ወደ መንግሥት ቋት አለመግባቱ ክልሉ ጤናማ በሆነ የበጀት ሥረዓት ውስጥ እንዳይገኝ እንዳደረገው የጠቀሱት ዶክተር ደገላ “ ይህ ሁኔታ አይደልም አንገብጋቢ የድህንት ቅነሳ ሥራዎችን ለማከናወን ቀርቶ በክልሉ አንዳንድ አካባቢዎች ለሠራተኞች ደሞዝ መክፈል የማይችልበት ደረጃ ላይ ሊያደርሰው ችሏል ፡፡ የበጀት ክፍተቱን በቶሎ ማስተካከል ካልተቻለ በክልሉ ላይ ተጨማሪ ፖለቲካዊ ተፅኖ ሊያሳድር ይችላል ፡፡ምክንያት ሁኔታው ግብር እየከፈሉ ልማት ያላገኙ ዜጎችን ቅሬታ ውስጥ የማስገባት ዕድሉ ሠፊ ነው ፡፡ ይህም በጊዜ ሂደት አስፈጻሚውን አካል ፖለቲካዊ ጫና ውስጥ ሊከተው ይችላል “ ማለታቸውን የሐዋሳው ወኪላችን ሸዋንግዛው ወጋየሁ ዘግቧል ፡፡ በቀጣይ የክልሉ ምክር ቤትና አስፈጻሚው አካል የተጣለባቸውን ሃላፊነት ሊወጡና ተጠያቂነትን ሊያሰፍኑ ይገባል ያሉት የምጣኔ ሀብት መምህርና ተመራማሪ ዶክተር ደገላ በተለይ በዕዳ አመላለስ ሂደቶችም ሆነ ለወደፊቱ በሚኖረው የበጀት አስተዳደር ሥራ ላይ ክልሉ በፋይናንስ ህግና ደንብ ብቻ እንዲመራ በማድረግ ከችግሩ ሊወጣ የሚችልበት ዕድል መኖሩንም ጠቁመዋል ፡፡
ادامه مطلب ...
3 064
1
በበጀት አዙሪት ውስጥ የሚገኘው የደቡብ ክልል በደቡብ ክልል በተለያዩ አካላት እጅ ይገኛል የተባለው 4 ቢሊየን ብር የሚጠጋ የማዳበሪያ ዕዳ በኮማንድ ፖስት የዕዝ ሠንሰለት ለማስመለስ የሚያስችለውን እንቅስቃሴ መጀመሩን የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ አስታወቀ ፡፡ ቢሮው እርምጃውን መውሰድ የጀመረው የእዳው ተመላሽ አለመሆን በክልሉ የመንግሥት ሠራተኞች ደሞዝ ክፍያና በልማት ሥራዎች ላይ አሉታዊ ተፅኖ ማሳደሩን ተከትሎ ነው፡፡ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት የደቡብ ክልል መንግሥት አሁን ላይ የተቆለለበት የአፈር ማዳበሪ ዕዳ 4 ቢሊየን ብር ይጠጋል፡፡ ክልሉ ዓመታዊ በጀቱን በዋስትና በማስያዝ የወሰደውን የአፈር ማዳበሪያ ዕዳ በወቅቱ መመለስ አለመቻሉ አሁን ለገባበት የበጀት ጉድለት ቅርቃር ምክንያት መሆኑ ይነገራል፡፡ ይህ ያልተከፈለ ዕዳ ታዲያ አሁን ላይ ክልሉ ለሠራተኞቹ ደሞዝ ለመክፍል እጅ እንዲጥረው አድርጎታል ፣ የልማት ሥራዎችንም ለማከናወንም ዳገት ሆኖበታል ነው የሚባለው ፡፡ የክልሉ መንግሥት በተለያዩ አካላት እጅ ይገኛል ያለውን ዕዳ ለማስመለስ የሚያስችለውን እንቅስቃሴ መጀመሩን የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ አስታውቋል፡፡ የክልሉ መንግሥት ከዕዳ ማስመለስ ጋር በተያያዘ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ በስምንት ዞኖች ውስጥ የኦዲት ተግባር ለማከናወን የሚስችለውን ዝግጅት ማድረጉን ነው የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ አቶ ተፈሪ አባተ ለጋዜጠኞች የተናገሩት ፡፡ በዋናነት ከ2005 እስከ 2010 ዓም ድረስ የተከናወነውን የአፈር ማዳበሪያ ሽያጭ በተደራጀ አካሄድ ኦዲት ለማድረግ ዝግጅት ተደርጓል ያሉት የቢሮው ኃላፊ “ የእጅ በእጅ ሽያጭ እንዲከናወን ከተወሰነ ወዲህ ያለውን ደግሞ በክልል ፣ በዞኖችና በልዩ ወረዳዎች ደረጃ ተሽጦ ገቢ ያልተደረገው ገንዘብ የት ነው ያለው የሚለው ኦዲት የሚደረግ ይሆናል ፡፡ ... ...
ادامه مطلب ...
2 962
2
ሳዑዲ አረቢያ ለዓለም ገበያ ከምታቀርበው የነዳጅ ምርት በቀን አንድ ሚሊዮን በርሜል ለመቀነስ መወሰኗን ተከትሎ የዓለም የነዳጅ ዋጋ አሻቀበ። የነዳጅ አምራች እና ላኪዎች ሃገራት ጥምረት በእንግሊዘኛ ምህጻሩ ኦፔክም እስከ እስከ ቀጣዩ የጎርጎርሳውያኑ 2024 ድረስ ምርት አቅርቦት ለመቀነስ መስማማታቸው ተገልጿል። በዚህ መሰረት ኦፔክ በቀን 1.4 ሚሊዮን በርሜል የድፍድፍ ነዳጅ ምርት ይቀንሳል። ሩስያ በመራችው የአባል ሃገራቱ ስብሰባ እያሽቆለቆለ ነው ያሉትን የነዳጅ ዋጋን ለማረጋጋት ያለመ መሆኑን የፈረንሳይ ዜና ምንጭ ዘገባ ያመለክታል። ይህንኑ ተከትሎም የዓለም የነዳጅ ዋጋ ዛሬ ከሁለት በመቶ በላይ ጭማሪ አሳይቶ አንድ በርሜል ድፍድፍ ነዳጅ ዋጋ 77 የአሜሪካ ዶላር ሆኗል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ምዕራባውያን በበኩላቸው የነዳጅ አምራች እና ላኪ ሃገራት ጥምረት ኦፔክ የዓለም የነዳጅ ዋጋን ያለአግባብ ለመቆጣጠር አልመው እየተንቀሳቀሱ ነው በማለት ይከሳሉ። የሆነ ሆኖ ኦፔክ ለዓለቀፉ ገበያ ከ40 በመቶ በላይ የነዳጅ ምርት አቅራቢ በመሆኑ በዓለም የነዳጅ ዋጋ እና አቅርቦት ላይ የጎላ ተጽዕኖ ሊያሳድር እንደሚችል ተገምቷል።
ادامه مطلب ...
2 945
1
...ኮሚሽነር ዳንኤል ኢትዮጵያ “መንግሥት የአስገድዶ መሰወር ወንጀል ሰለባ ለሆኑ ሰዎች መፍትሔ መስጠቱ እንደተጠበቀ ሆኖ ይህንን ወንጀል ውጤታማ በሆነ መንገድ ለመከላከል ይረዳ ዘንድ፤ ሁሉንም ሰዎች ከአስገድዶ መሰወር ለመጠበቅ የተደረገውን ዓለም አቀፍ ስምምነት (International Convention for the Protection of All Persons from Enforced Disappearance) በአስቸኳይ ተቀብላ እንድታጸድቅ » ጥሪ አቅርበዋል።
2 933
0
Last updated: ۱۰.۱۱.۲۲
Privacy Policy Telemetrio