fa
Feedback
DW Amharic

DW Amharic

رفتن به کانال در Telegram

ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام DW Amharic

کانال DW Amharic (@dw_amharic) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 54 840 مشترک است و جایگاه 4 817 را در دسته اخبار و رسانه‌ها و رتبه 577 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 54 840 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 16 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -123 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -2 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید شده (به صورت رسمی توسط تلگرام)
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 8.39% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 6.05% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 4 602 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 3 320 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 17 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اخبار و رسانه‌ها تبدیل کرده‌اند.

54 840
مشترکین
-224 ساعت
+127 روز
-12330 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئن '26
ژوئن '26
+329
در 1 کانال‌ها
مه '26
+518
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+504
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+458
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+444
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+245
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+209
در 1 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+392
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+282
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+197
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+315
در 3 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+332
در 5 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+450
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+409
در 2 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+377
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+625
در 4 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+490
در 4 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+1 321
در 5 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+2 034
در 1 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+2 493
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+2 687
در 5 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+2 163
در 2 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+2 474
در 5 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+1 057
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+772
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+1 232
در 2 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+1 653
در 2 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+1 542
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+1 155
در 5 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+1 571
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+1 082
در 2 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+429
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+450
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+308
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+543
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+384
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+456
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+285
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+573
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+308
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+369
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+543
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+298
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+369
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+471
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+636
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+880
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+375
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+444
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+368
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+318
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+375
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+284
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+238
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+217
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+715
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+1 169
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+530
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+1 200
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+1 782
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+517
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+400
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+328
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '21
+224
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '21
+4 483
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '21
+2 577
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '20
+33 479
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
17 ژوئن+10
16 ژوئن+14
15 ژوئن+20
14 ژوئن+5
13 ژوئن+23
12 ژوئن+14
11 ژوئن+21
10 ژوئن+18
09 ژوئن+11
08 ژوئن+16
07 ژوئن+20
06 ژوئن+26
05 ژوئن+23
04 ژوئن+11
03 ژوئن+48
02 ژوئن+15
01 ژوئن+34
پست‌های کانال
2
https://pepurl.com/p/5FZld?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 591
3
https://pepurl.com/p/5FYY7?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 227
4
...የአፍሪቃ ኅብረትን ጨምሮ በርካታ ዓለም አቀፍ ተቋማትን በምታስተናግደው ታሪካዊት ሀገር ኢትዮጵያ የግለሰቦችና የሀገር ደኅንነት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መሆኑን በመግለጽም፤ ይህ ሁሉ በቂ የመገናኛ ብዙ
...የአፍሪቃ ኅብረትን ጨምሮ በርካታ ዓለም አቀፍ ተቋማትን በምታስተናግደው ታሪካዊት ሀገር ኢትዮጵያ የግለሰቦችና የሀገር ደኅንነት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መሆኑን በመግለጽም፤ ይህ ሁሉ በቂ የመገናኛ ብዙኃን ሽፋንና ትኩረት እንዳላገኘም አመልክተዋል። ኢትዮጵያ ውስጥ እየተፈጸመ ነው ላሉት ዘርና ሃይማኖትን መሰረት ላደረገ ጥቃት ተጠያቂነት እንደሌለ በማመልከትም ፍትህ እና ተጠያቂነት እንዲኖር ጥሪ አቅርበዋል። በዛሬዋ ኢትዮጵያ ውስጥ በመንግሥትም ሆነ በታጣቂ ኃይሎች የሚፈጸሙ የጦር ወንጀሎች፤ በሰብአዊነት ላይ የሚፈጸም ወንጀልና የዘር ፍጅት ተጠያቂነት የሌለበት ነው ሲሉም ተችተዋል። ገለጻውን ካደመጡ የአውሮጳ ፓርላማ አባላት አንዱ፤ «ለምድነው መንግሥት የራሱ ሕዝብ ላይ በሰው አልባ አውሮፕላን (ድሮን)ም ሆነ በሌሎች የጦር መሣሪያዎች ጥቃት የሚያደርሰው?» ሲሉ ጠይቀዋል። በምላሻቸው «ኢትዮጵያ ውስጥ የክፉ ነገሮች ሁሉ ምንጭ ሕገ መንግሥቱ ነው» ያሉት ዶክተር አስፋወሰን፤ «ከዓለም በጎሳ ላይ የተመሠረተ ፌደራሊዝም ያለባት ሀገር ኢትዮጵያ ብቻ» እንደሆነችም ጠቁመዋል። በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በሌሎችም በርካታ ጎሳዎች ባሉባቸው የአፍሪቃ ሃገራት የፖለቲካ አካሄድ «አንድነት በልዩነት ፤ ልዩነት በአንድነት» የሚል መሆን እንደሚገባውም ሃሳባቸውን አጋርተዋል።
1 143
5
የአውሮጳ የሕግና የፍትህ ማዕከል (European Centre for law and Justice ) ባለሥልጣናት ዛሬ ከቀትር በኋላ ኢትዮጵያ ውስጥ እየተፈጸሙ ያሉ ጥቃቶችን የተመለከተ ገለጻ ተደረገ። የአ
የአውሮጳ የሕግና የፍትህ ማዕከል (European Centre for law and Justice ) ባለሥልጣናት ዛሬ ከቀትር በኋላ ኢትዮጵያ ውስጥ እየተፈጸሙ ያሉ ጥቃቶችን የተመለከተ ገለጻ ተደረገ። የአውሮጳ የሕግና የፍትህ ማዕከል ከቀናት በፊት ሽትራስቡርግ ፈረንሳይ በሚገኘው የሕብረቱ ምክር ቤት በጎን በሚካሄድ መድረክ ኢትዮጵያውን ላይ እየተፈጸመ ስላለ ወከባና ጥቃት እንደሚያደምጥ ዐሳውቆ ነበር። በቀጠሮው መሠረትም በዛሬው ዕለት የመድረኩ ዋነኛ ተናጋሪ ልዑል ዶክተር አስፋወሰን አሥራተ፤ በተለይ «በዝምታ የሚፈጸመው የአማራ ስቃይ» በሚል ርዕስ ዝርዝር ገለጻ አድርገዋል። ልዑል ዶክተር አስፋወን አስራተን በማስተዋወቅ የጀመሩት መድረኩን ከጋበዙት የአውሮጳ ምክር ቤት አባላት አንዱ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር፦ «ኢትዮጵያ ውስጥ በአንድ አቅጣጫ ብቻ የእርስ በእርስ ጦርነት ብቻ ያለ ይመስለኝ ነበር» ያሉ ሲሆን፤ ከሚደርሷቸው መረጃዎች ግን ጥቃት ግጭቱ በየቦታው መሰራጨቱን መረዳታቸውን ተናግረዋል። ዶክተር አስፋወሰን በበኩላቸው በገለጻቸው ኢትዮጵያ ውስጥ በሲቪሎች ላይ እየተፈጸመ ነው ያሉትን ጥቃት እና ግድያ መንግሥት ማስቆም አልቻለም ሲሉ ወቅሰዋል። «ብዙ ጊዜ የመንግሥት ሚና ምንድነው እያልኩ እጠይቃለሁ» ያሉት ልጅ ዶክተር አስፋወሰን አስራተ፤ ቅድሚያ የሕዝቡን ደኅንነት ማስከበር የመንግሥት ኃላፊነት እንደሆነ አጽንኦት ሰጥተዋል። ...
1 047
6
https://pepurl.com/p/5FZNt?maca=WhatsApp-Channel&at_number=DW_Amharic&at_dw_language=am
1 063
7
https://pepurl.com/p/5FYkS?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 081
8
https://pepurl.com/p/5FZlh?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 218
9
https://pepurl.com/p/5FZkE?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 284
10
የሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም. የስርጭት ማስታወቂያ ጤና ይስጥልን የተከበራችሁ የዶቼ ቬለ ተከታታዮች ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ የሚቀርበው የሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም. ስርጭታችን፤ በዜና መጽሔት፦ አ
የሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም. የስርጭት ማስታወቂያ ጤና ይስጥልን የተከበራችሁ የዶቼ ቬለ ተከታታዮች ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ የሚቀርበው የሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም. ስርጭታችን፤ በዜና መጽሔት፦ አሳሳቢው የጦርነት ስጋት በሰሜን ኢትዮጵያ ፣የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ «የቁጫ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ»ን አቤቱታ ውድቅ ማድረጉ፣ ዩናይትድ ስቴትሰና ኢራን ደረሱበት የተባለው ስምምነት አፍሪካን እንዳያዘናጋ ተንታኛች ማሳሰባቸው እንዲሁም ትራምፕን ጨምሮ የቡድን ሰባት አባል ሀገራት መሪዎች ዩክሬንን ለመደገፍ መስማማታቸውን የሚያስቃኙ ዘገባዎች ተካተዋል። ስለቻት ጂፒቲ ምን ይላሉ? ለወጣቶች ክፉ መካሪ ነው የሚሉት አሉ፤ ሳይንስና ቴክኒዎሎጂ ስለ «ክፉ መካሪው ቻት ጂፒቲ» የሚለን ይኖረዋል። የዕለተ ረቡዕ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም. ስርጭታችንን ለመከታተል በሰዓቱ ወደ ዶቼ ቬለ DW ማኅበራዊ መገናኛ ዘዴ ገጾች ጎራ እንድትሉ ከወዲሁ እንጋብዛለን። የዶቼ ቬለን ስርጭት በሳተላይት ለመከታተል አድራሻው፣ በኢትዮ ሳት ወይንም (NSS-12) በ10,985.0 ሜጋ ኸርዝ፣ ሆሪዞንታል፣ DW-08 ላይ ፈልጉን። ትራንስፖንደሩ፦ MEH 01 ወይንም EAH 01 ነው።
2 091
11
የኢኳቶሪያል ጊኒ መንግሥት አላሳካሁም ባላቸው ግቦቹ ምክንያት ሥልጣን መልቀቁ ተነገረ። የሀገሪቱ ፕሬዝደንት ልጅ የሆኑት ምክትል ፕሬዝደንት ቴዎዶሮ ንጉማ ኦቢያንግ ማንጌ ትናንት ይፋ እንዳደረጉት የኢ
የኢኳቶሪያል ጊኒ መንግሥት አላሳካሁም ባላቸው ግቦቹ ምክንያት ሥልጣን መልቀቁ ተነገረ። የሀገሪቱ ፕሬዝደንት ልጅ የሆኑት ምክትል ፕሬዝደንት ቴዎዶሮ ንጉማ ኦቢያንግ ማንጌ ትናንት ይፋ እንዳደረጉት የኢኳቶሪያል ጊኒ ጠቅላይ ሚኒስትር የመንግሥት ባለሥልጣናትን የመልቀቂያ ደብዳቤ አቅርበዋል። ምክንያታቸው የመንግሥት ካቢኔ ከግብ ለማድረስ ካቀዳቸው እስካሁን ያሳካው 10 በመቶ ብቻ ነው የሚል ነው። እንዲያም ሆኖ መንግሥት ሊያሳካ አቅዶ እስካሁን አልሆነለትም የተባለው ምን እንደሆነ ግልጽ አለመደረጉን ሮይተርስ አመልክቷል። የኢኳቶሪያል ዴሞክራቲክ ገዢ ፓርቲ (ፒዲጄ) መግለጫ እንዳመለከተው መንግሥት በሥልጣን ላይ በነበረበት ወቅት እንደ የመንግ|ሥት አስተዳደር፣ የመሠረተ ልማት፣ የመንግሥት አገልግሎቶች እና የኢኮኖሚ ልማት ባሉ ዘርፎች የተለያዩ ተነሳሽነቶችን ተግባራዊ አድርጓል። የመንግሥት ባለሥልጣናት የጋራ ሥራቸውን መልቀቅም የመንግሥትን መዋቅርን በማሻሻል ለታሰቡ አዳዲስ ቅድሚያ የሚሰጣቸው በየጊዜው የሚከናወኑ የተቋማዊ መልሶ ማደራጀት ሂደቶች አካል ነው ሲል ፓርቲው በፌስቡክ ገፁ ላይ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። የኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዝደንት ቴዎዶሮ ኦቢያንግ ንጉማ ምባሶጎ ከጎርጎሪዮሳዊው 1979 ዓ,ም ጀምሮ ሥልጣን እንደያዙ ነው። ይህም በዓለማችን ለረዥም ዓመታት በሥልጣን የሰነበቱ ፕሬዝደንት ያደርጋቸዋል። ልጃቸውም ምክትላቸው ሆኖ ኤኳቶሪያል ጊኒን በቤተሰብ እየመሩ ነው።
2 552
12
... ማዕከሉ የኢትዮጵያ መንግሥት ምርጫ በሚካሄድበት ዕለት በሸርካ ወረዳ ሁለት ዘመዳማቾች በጌዶ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን መቀበራቸውን የግለሰቦቹን ስም በመጥቀስ ገልጿል። በዋዜማው ታጣቂዎች
... ማዕከሉ የኢትዮጵያ መንግሥት ምርጫ በሚካሄድበት ዕለት በሸርካ ወረዳ ሁለት ዘመዳማቾች በጌዶ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን መቀበራቸውን የግለሰቦቹን ስም በመጥቀስ ገልጿል። በዋዜማው ታጣቂዎች ወደ ቤታቸው መጥተው ንብረቶቻቸውንና ከብቶቻቸውን ሰርቀዋል፤ የሰዎቹም አስከሬን ከቤታቸውን ዐሥር ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ሚታና ጋዶ በተባለ ስፍራ መገኘቱንም አመልክቷል። ግንቦት 22 እና 23 ቀን፣ 2018 ዓ.ም ታጣቂዎች በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ አርሲ ዞን ውስጥ ተዘዋውረው የኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሲቪሎችን በቤታቸው፤ በመንገድ ላይ እና ሲሸሹ መግደላቸውን፤ ከአንድ ክፍለ ዘመን በላይ የቆየውን የቅዱስ ገብርኤልን ቤተክርስቲያን ማቃጠላቸውን፤ እንዲሁም የካራ ኩፍቴና መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያንን ዘርፈው ማቃጠላቸውን ዘርዝሯል። የኦርቶዶክስ ክርስቲያን ቤተሰቦችን በመለየትም ቤቶቻቸውን በእሳት ማቃጠላቸውን ንብረቶችንም መዝረፋቸውንም ገልጿል። የአውሮጳ የሕግና የፍትህ ማዕከል መግለጫ በተለያዩ ጊዜያት ጥቃት የተፈጸመባቸው ቦታቸው በዝርዝር በመጥቀስ የተፈጸሙ ድርጊቶችን ማስረጃ በማጣቀስ አቅርቧል። የአውሮጳ የሕግና የፍትህ ማዕከል፦ «በሲቪል ክርስቲያኖች እና አማራዎች ላይ ተከታታይነት ያለው» ሲል የገለጠው «ጥቃት» በተመድ የዘር ፍጅት መከላከል ድንጋጌ እና በሮም ደንቦች (የዓለም አቀፍ የጦር ወንጀሎች መዳኛ ፍርድ ቤት) አኳያ ብርቱ የሕግ ጥያቄዎችን ያስነሳል ብሏል።
3 031
13
የአውሮጳ የሕግና የፍትህ ማዕከል ኢትዮጵያ ውስጥ እየተባባሰ ነው ያለውን ግድያ አስመልክቶ ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የዘር ፍጅት መከላከል ቢሮ ጥሪ አቀረበ። ማዕከሉ በቅርቡ አርሲ ዞን
የአውሮጳ የሕግና የፍትህ ማዕከል ኢትዮጵያ ውስጥ እየተባባሰ ነው ያለውን ግድያ አስመልክቶ ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የዘር ፍጅት መከላከል ቢሮ ጥሪ አቀረበ። ማዕከሉ በቅርቡ አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በትንሹ 37 ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች መገደላቸውን አብያተ ክርስቲያንም መቃጠላቸውን አመልክቷል። ማዕከሉ ትናንት ባወጣው ማሳሰቢያው ኢትዮጵያ ውስጥ አጠቃላይ ምርጫ በሚካሄድበት ወቅት በአንድ ወገን ክርስቲያኖች ሟች ወገኖቻቸውን ይቀብሩ፤ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሲቪሎችም ከመኖሪያ ቀያቸው ይሳደዱ ይፈናቀሉ እንደነበር ገልጿል። ግድያው «ኦሮሚያ ክልል ውስጥ ክርስቲያኖች ላይ በተደጋጋሚ ከተፈጸመው ጥቃቶች በቅርቡ የተፈጸመ መሆኑን» በማመልከትም ድርጊቱ «በመላው ኢትዮጵያ በአማራ ሕዝብ ላይ እየተደረገ ነው» ያለውን «ግፍና ጭካኔ የጨመረ ስጋት ነው» ብሏል። የሁኔታውን መባባስ ምክንያት በማድረግም የአማራ ሕዝብ እና በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የክርስቲያን ማኅበረሰቦች እያጋጠሟቸው ያሉ አደጋዎችን በተመለከተ የአውሮጳ የሕግና የፍትህ ማዕከል አስቸኳይ አቤቱታውን ለተመድ የዘር ፍጅት መከላከል ቢሮ አቅርቧል።....
2 730
14
بدون متن...
2 975
15
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የቁጫ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ በቁጫ ምርጫ ክልል የተካሄደው ምርጫ እንዲሰረዝ ሲል ያቀረበውን አቤቱታ ውድቅ አደረገ። ቦርዱ የፓርቲውን ጥያቄ ሳይቀበለው የቀረው ቅሬታ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የቁጫ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ በቁጫ ምርጫ ክልል የተካሄደው ምርጫ እንዲሰረዝ ሲል ያቀረበውን አቤቱታ ውድቅ አደረገ። ቦርዱ የፓርቲውን ጥያቄ ሳይቀበለው የቀረው ቅሬታው በበቂ ማስረጃ ባለመደገፉ ነው ብሏል። ፓርቲው በበኩሉ የተፈጸመው የምርጫ ሕግ ጥሰት የጣት አሻራን ጨምሮ በፎረንሲክ ምርመራ እንዲጣራ ያቀረብኩትን ጥያቄ ቦርዱ ተፈጻሚ አላደረግም ሲል ወቅሷል። የቅሬታው መነሻ «በቁጫ ምርጫ ክልል የምርጫ ሕግን የተላለፉ፣ የመራጮችን ነጻነት እና ምስጢራዊነት የጣሱ ድርጊቶች ተፈጽመዋል የሚል ነው። በዚህም ምክንያት «በቁጫ ምርጫ ክልል የተካሄደው ምርጫ እንዲሰረዝ » ሲል ነበር ፓርቲው ጥያቄውን ለቦርዱ ያቀረበው። የቁጫ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እጩዎቹን አቅርቦ የተወዳደረው በጋሞ ዞን ቁጫ ምርጫ ክልል ነው። ፓርቲው በምርጫው ላይ ታይተዋል ያላቸውን የምርጫ ሕግ ጥሰቶች ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ቅሬታውን ያቀረበው ባለፈው ግንቦት 24 የተካሄደው የድምፅ አሰጣጥ ሂደት ተከትሎ ነበር። ምርጫ ቦርድ ያሳለፈውን ውሳኔ እንዳልተቀበለው የጠቀሰው ፓርቲው ጉዳዩን ወደ መደበኛ ፍርድ ቤት እንደሚወስድ አስታውቋል። ሙሉ ዘገባው በስርጭት ሰዓታችን ይቀርባል። ተከታተሉ። #ምርጫ2018 #EthiopiaElection2026
2 978
16
የባቫሪያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የፌደራል ግዛቱ የስለላ ተቋም የቀኝ ጽንፈኛው ፓርቲ አማራጭ ለጀርመን (AFD)ን ክትትል ማድረግ ይችላል ሲል ወሰነ። የባቫሪያ ፍርድ ቤትን እርምጃ ሌሎች በርካታ ፌደራል
የባቫሪያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የፌደራል ግዛቱ የስለላ ተቋም የቀኝ ጽንፈኛው ፓርቲ አማራጭ ለጀርመን (AFD)ን ክትትል ማድረግ ይችላል ሲል ወሰነ። የባቫሪያ ፍርድ ቤትን እርምጃ ሌሎች በርካታ ፌደራል ግዛቶችም ተግባራዊ ለማድረግ እየሞከሩ ነው። ሙኒክ የሚገኘው የጀርመን ባቫሪያ ፌደራል ግዛት ከፍተኛ የፍርድ ቤት አስተዳደርይህን ውሳኔ ያሳለፈው ዛሬ ረቡዕ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም. ነው። ቀኝ ጽንፈኛው ተቃዋሚ ፓርቲ አማራጭ ለጀርመን ግን ይህን ውሳኔ አጥብቆ ተቃውሟል። ጉዳዩንም በፌደራል ደረጃ ይግባኝ እንደሚል አመልክቷል። ሆኖም የሙኒኩ ፍርድ ቤት ይግባኝ የማይጠየቅበት ውሳኔ እንደሆነ አስታውቋል። ፍርድ ቤቱ አክሎም በAFD የቀረበው አቤቱታ ቀደም ብሎ በሌሎች ችሎቶች መታየቱን እና ውድቅ እንደተደረገም ገልጿል። ፓርቲውን በስለላ ተቋማት የመከታተል እቅድ በቅድሚያ የተነገረው በጎርጎሪዮሳዊው 2022 ዓ.ም. ሲሆን በሕግ ለማስቆም የተደረገው የመጀመሪያው ሙከራ በተመሳሳይ የዘመን ቀመር በ2024 ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል። በርካታ ፌደራል ግዛቶችም የጀርመንን ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት ለማዳከም እየሞከሩ ነው በሚል ጥርጣሬ ፓርቲው ወይም አንዳንድ አባላቱን ለመከታተል ተመሳሳይ ሙከራ ማድረጋቸው ተገልጿል። በጀርመን ታሪክ እንዲህ ያለው እርምጃ የመጀመሪያ አይደለም። ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ለቀድሞው የናዚ መንግሥት ምላሽ ለመስጠት የቀኝ ፖለቲካ አራማጆች ላይ ተመሳሳይ አጋጅ ውሳኔዎች ተደንግገው ነበር።
3 075
17
ተደጋጋሚ ማዛጋት(ማፋሸክ) ለምን ይከሰታል? ማዛጋት እንደማስነጠስ ሁሉ ልንቆጣጠራቸው ከማንችላቸው የተፈጥሮ ክስተቶች አንዱ ነው። የህክምና ባለሙያዎች ማዛጋት ሰውነት ሲደክምና አዕምሮ ሲከብደው በተፈ
ተደጋጋሚ ማዛጋት(ማፋሸክ) ለምን ይከሰታል? ማዛጋት እንደማስነጠስ ሁሉ ልንቆጣጠራቸው ከማንችላቸው የተፈጥሮ ክስተቶች አንዱ ነው። የህክምና ባለሙያዎች ማዛጋት ሰውነት ሲደክምና አዕምሮ ሲከብደው በተፈጥሮ ስርዓት እራሱን የሚያነቃቃበት ስልት ነው ይሉታል። https://pepurl.com/p/5FWLG?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
4 563
18
በሥራ ላይ መዋል የጀመረው አዲሱ የአውሮጳ የፈላስያንና ስደተኞች ሕግ የመንግሥታቱ ድርጅት የስድተኞች መርጃ ድርጅት መረጃዎች እንደሚጠቁሙት ዛሬ በዓለማችን ክ136 ሚሊዮን በላይ ሕዝቦች ተስድደው መንግሥት አልባ መኾናቸውን ይጠቁማሉ። ጦርንት፤ ድህነት፤ የተፈጥሮ አደጋዎችና የአገዛዝ ሥራቶች ዋናዎቹ ሰዎች ቤት ንብረታቸውን ጥለው እንዲፈናቀሉና እንዲስደዱ የሚያደርጉ ምክንያቶች መሆናቸው ይታመናል። https://pepurl.com/p/5FWGp?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
4 457
19
የዋጋ ንረት እና የደመወዝ ጭማሪ ፍላጎት በተለይም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በመካከለኛው ምስራቅ የተከሰተውን ጦርነት ተከትሎ በኢትዮጵያ ተፈጥሮ የነበረው የነዳጅ አቅርቦት ቀውስ የምርቶችን ዋጋ እጅግ ከፍተኛ በሆነ መጠን ማስናሩን በርካቶች ይናገራሉ https://pepurl.com/p/5FWOw?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
3 534
20
ተደጋጋሚ ማዛጋት(ማፋሸክ) ለምን ይከሰታል? ማዛጋት እንደማስነጠስ ሁሉ ልንቆጣጠራቸው ከማንችላቸው የተፈጥሮ ክስተቶች አንዱ ነው። የህክምና ባለሙያዎች ማዛጋት ሰውነት ሲደክምና አዕምሮ ሲከብደው በተፈጥሮ ስርዓት እራሱን የሚያነቃቃበት ስልት ነው ይሉታል። https://pepurl.com/p/5FWLG?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
306