DW Amharic
ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።
Ko'proq ko'rsatish📈 Telegram kanali DW Amharic analitikasi
DW Amharic (@dw_amharic) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 55 598 obunachidan iborat bo'lib, Yangiliklar & Media toifasida 4 720-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 593-o'rinni egallagan.
📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika
невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 55 598 obunachiga ega bo‘ldi.
05 Sentabr, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 423 ga, so‘nggi 24 soatda esa -6 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.
- Tasdiqlash holati: Tasdiqlangan (Telegram tomonidan rasmiy tasdiq)
- Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 9.13% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 6.46% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
- Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 5 076 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 3 590 ta ko‘rish yig‘iladi.
- Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 0 ta reaksiya keladi.
📝 Tavsif va kontent siyosati
Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
“ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።”
Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 06 Sentabr, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Yangiliklar & Media toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.
Ma'lumot yuklanmoqda...
| Sana | Obunachilarni jalb qilish | Esdaliklar | Kanallar | |
| 06 Sentabr | +2 | |||
| 05 Sentabr | +11 | |||
| 04 Sentabr | +15 | |||
| 03 Sentabr | +22 | |||
| 02 Sentabr | +27 | |||
| 01 Sentabr | +11 |
| 2 | https://tinyurl.com/2tzn722c | 2 781 |
| 3 | https://tinyurl.com/3fcpamdf | 486 |
| 4 | https://tinyurl.com/3fcpamdf | 2 234 |
| 5 | https://p.dw.com/p/5LfmX | 1 |
| 6 | https://tinyurl.com/2ja8cdkc | 1 |
| 7 | https://tinyurl.com/2ja8cdkc | 2 245 |
| 8 | https://tinyurl.com/4z7f7kzd | 2 302 |
| 9 | https://p.dw.com/p/5LgIn?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 2 302 |
| 10 | አሜሪካ በፋርስ ባሕረ ሰላጤ ሲቀዝፉ የነበሩ 3 የኢራን ነዳጅ ጫኝ መርከቦችን መትታ ማውደሟን የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ አስታወቀ። ዕዙ እንዳለው ጥቃቱ ኢራን በአካባቢው ባሉ የአሜሪካ የጦር መርከቦች ላይ ለፈጸመችው ጥቃት አጸፋ ነው።
የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ በመግለጫው ኢራን በአሜሪካ የአውሮፕላን ተሸካሚና «ዲስትሮየር» የተባሉ የጦር መርከቦች ላይ ተደጋጋሚ የሚሳይሎች ጥቃት ብትፈፅምም በሰው ሕይወት ላይ የደረሰ ጉዳት የለም። በመርከቦቹ ላይ ጉዳት ስለመድረስ አለመድረሱ ግን ዜናው ያለው ነገር የለም።
መርከቦቹ የጫኑት ነዳጅ ለኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ የገቢ ምንጭ ሊሆን ታስቦ እንደነበረ ዕዙ ማከሉን አሶሽየትድ ፕረስ ዘግቧል። | 2 953 |
| 11 | የጀርመን መራሔ መንግስትፍሬደሪሽ ሜርስ «ለሩስያ ግልፅ መልዕክት አስተላልፈናል» አሉ
የጀርመን መራሄ መንግስት ፍሬደሪሽ ሜርስ መንግስታቸው ለድርጊቱ ሩስያን ተጠያቂ ማድረጉ፤ ሩስያ ከአሁን በኋላ በእንዲህ አይነት ተግባራት እንዳትቀጥል ግልጽ መልዕክት ያስተላለፈ ነው ብለዋል።
https://tinyurl.com/y5yj483n | 3 248 |
| 12 | የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ የአፍሪካን አህጉር ትክክለኛ ስፋት የሚያሳይ አዲስ የዓለም ካርታ ጥቅም ላይ እንዲውል የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ አፀደቀ።
በቶጎ አቅራቢነት እና በአፍሪካ ህብረት ደጋፊነት የቀረበውን ይህንን የውሳኔ ሀሳብ በ164 ሀገራት ድጋፍ ሲጸድቅ ፣አሜሪካ ብቸኛ ተቃዋሚ ሀገር ሆና ተመዝግባለች። 6 ሀገራት ደግሞ በዉሳኔው ላይ ድምፅ ከመስጠት ተቆጥበዋል።
እስካሁን ጥቅም ላይ ሲውል የነበረው የመርኬተር ካርታ ከምድር ወገብ ርቀው የሚገኙ ሀገራትን አጉልቶ የሚያሳይ በመሆኑ የአህጉራትን እውነተኛ መጠን ያዛባ ነበር።
በነባሩ ካርታ ላይ ግሪንላንድ እና አፍሪካ እኩል ተደርገው ቢሳሉም፣ በእውነታው ግን አፍሪካ ከግሪንላንድ በ14 እጥፍ ያህል መብለጧ በጉባኤው ላይ በማሳያነት ቀርቧል።
ጉዳዩን በማነሳሳት ለጉባኤው እንዲቀርብ ያደረገችው የቶጎ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሮበርት ዱሴ ውሳኔውን "ታሪካዊ" ሲሉ አወድሰዉታል። ጉዳዩ «የካርታ ስራ ብቻ ሳይሆን የፍትህ፣ የክብር እና የእኩልነት» ጉዳይ መሆኑን ገልፀዋል።
አዲሱ የውሳኔ ሀሳብ ነባሩን ካርታ ሙሉ በሙሉ የሚያግድ ባይሆንም፣ ትምህርት ቤቶች፣ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች በ2018 የተሰራውን እና ለችግሩ ምላሽ ይሰጣል የተባለውን የ"ኢኳል ኤርዝ" ካርታ እንዲጠቀሙ ጥሪ አቅርቧል።
የአፍሪካ ህብረት በበኩሉ ነባሩ የተዛባ ካርታ በትምህርት፣ በሚዲያ እና በፖለቲካ አስተሳሰብ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ሲያሳድር መቆየቱን በመግለፅ አዲሱን ውሳኔ ደግፎታል። | 3 428 |
| 13 | በደቡብ ሱዳን ሰሜናዊ ምስራቅ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት 20 ሰዎች ተገደሉ ። አስራ ስድስቱ ወታደሮች እና ፖሊሶች ናቸው ። ጥቃቱ በድርቅ ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለማወጅ የተገደ,ደችውን ሀገር ከፊት ለፊት በሚጠብቃት ምርጫ ላይ ብርቱ ፈተና ሳይደቅንባት አይቀርም ተብሏል።
የትናንት አርብ ጥቃት በጎሳዎች መካከል የሚደረግ የከብቶች ዘረፋን ተከትሎ የበቀል እርምጃ ሳይሆን እንዳልቀረ የሀገሪቱ የኢንፎርሜሽን ሚንስትር ዊልያም ዴንግ ቮል ተናግረዋል። እንደዚያም ሆኖ ግን ታጣቂዎቹ ጥቃቱን በአካባቢው በሚገኘው ወታደራዊ የጦር ሰፈር ላይ ለምን እንደፈጸሙ የታወቀ ነገር እንደሌለ ነው ሚንስትሩ የገለጹት።
የጎርጎርሳውያኑ አቆጣጠር በ 2018 በፕሬዚደንት ሳልቫኪር እና ሪክ ማቻር መካከል የተደረገው የስልጣን ክፍፍል ስምምነት በሀገሪቱ ሰላምን አምጥቶ የነበረ ቢሆንም ዘላቂ ሊሆን አልቻለም። በሀገር ክህደት ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት ሪክ ማቻር በእስራት ላይ ይገኛሉ ። በዚህም የሁለቱን ወገን ደጋፊ ኃይሎች በተደጋጋሚ ደም አፋሳሽ ግጭቶች ውስጥ እንዲገቡ ምክንያት ሆኗቸዋል።
ባለፈው ወር በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተሾመው የደቡብ ሱዳን የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ የነበረው ምርጫ አዲስ ግጭትን ሊቀሰቅስ እና በጭካኔ የተሞሉ ድርጊቶች የመፈጸም እድል ሊያባብስ ይችላል ብሏል። ኮሚሽኑ በዚህ ሳምንት ሌላ ተጨማሪ የመረጃ ማሰባሰብ ተልዕኮ ያካሂዳል ተብሎ ይጠበቃል። | 3 419 |
| 14 | የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዩክሬን ያለውን ጦርነት ለማስቆም ልዩ መልዕክተኞቻቸውን ወደ ሞስኮ እና ኪዬቭ ሊልኩ ነው። የትራምፕ ልዑካን ጃሬድ ኩሽነር እና ስቲቭ ዊትኮፍ ጉዞ ከተሳካ ወደ ኪዬቭ ሲጓዙ የመጀመሪያው ይሆናል።
ዶናልድ ትራምፕ ልዑካናቸው ወደ ሃገራቱ ይዘውት ስለሚሄዱት የሰላም ዕቅድ ዝርዝር መረጃ ከመስጠት ቢቆጠቡም፣ "ለሰላም የሚሆን ጥሩ ሀሳብ አለን" ብለዋል።
የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘሌንስኪ ልዑካኑ በሞስኮ ከሚያደርጉት ውይይት በኋላ ነገ እሁድ ወደ ኪየቭ እንደሚመጡ አረጋግጠዋል።
ዘሌንስኪ ድርድሩ በሰላም እንዲካሄድ ሲባል ዩክሬን በእነዚህ ቀናት የምታደርገውን የአየር ጥቃት እንደምታቆም ገልጸው፣ ሩሲያም ተመሳሳይ እርምጃ እንድትወስድ ጠይቀዋል።
በሌላ በኩል የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፓስኮቭ የአሜሪካ መልዕክተኞች ወደ ሞስኮ ስለመጣታቸው እስካሁን ማረጋገጫ አልሰጡም።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቪላድሚር ፑቲን በቅርቡ በሰጡት አስተያየት ከዩክሬን ጋር የሚደረገው የሰላም ውይይት መቆሙን ተናግረው ነበር ። | 3 395 |
| 15 | https://p.dw.com/p/5KWeb?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 4 213 |
| 16 | https://p.dw.com/p/5LdP?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 3 940 |
| 17 | https://p.dw.com/p/5LVfj | 3 544 |
| 18 | https://p.dw.com/p/5Lbmq | 3 400 |
| 19 | https://tinyurl.com/5d26swa9 | 2 835 |
| 20 | https://p.dw.com/p/5LTKm | 3 231 |
