DW Amharic
ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።
إظهار المزيد- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
جاري تحميل البيانات...
የኦፌኮ አመራሮች እስራት፤ የፓርቲው መግለጫ ሩዋንዳ፤ ለዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ውንጀላ ምላሽ ሰጠች ቤኒን፤ ፖሊስ ሰልፈኞች ላይ አስለቃሽ ጭስ ተኮሰ ሃማስ አዲሱን የእስራኤል የእርቅ ሃሳብ እንደሚያጤን አስታወቀ የዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘሌንስኪ ጥሪ አትሌት መዲና ኢሳ በ 5ሺህ ሜትር የዓለም ክብረ ወሰን ሰበረች
መንግስት አመራሮቼ እና አባላቶቼ ላይ የሚያደርሰው እስራት እና ደብዛ ማጥፋት ማጥፋት አማሮኛል ሲል የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ (ኦፌኮ) አመለከተ። ፓርቲው ትናንት ዓርብ ባወጣው ይፋዊ መግለጫ እየደረሰብኝ ነው ያለው የአመራሮች እና አባላት እስራት እና ደብዛ ማጥፋት የሰላማዊ የፖለቲካ ትግል አቋዋሜን አያናውጥምም ብሏል ።
እምነት ባለፈው ጊዜ ከገጠማት ሱስ ለመላቀቅ ከሀኪም ባለሙያ ጋር ተገናኝታለች። ጀምበሬ በበኩሏ ኦንላይን ባቀረበችው ቪዲዮ ፍጹምነት ባለመርካቷ ከውስጣዊ ግፊቶቿ ጋር እየታገለች ነበር። ራሂምም በፍቅር ወጥመድ የገባ ይመስላል። ከሳምንት በኋላ የሶስቱ የወንድማማች ልጆች ታሪክ እንዴት ይቀጥላል?
የሕዝቡ ምጣኔ ሐብታዊና ማሕበራዊ ፍላጎቶች በመጓደላቸዉ በገዢዉ የANC ፓርቲና በባለስልጣናቱ ላይ ያለዉ ቅሬታ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያየለ ነዉ።የምጣኔ ሐብት ተንታኝ ዳንኤል ሲልከ እንደሚሉት ANC ዕዉቁ መሪዉ ኔልሰን ማንዴላ ገቢር ያደረጉትን የሥነ-ምግባር ሥርዓት አለማክበሩ የሐገሪቱን ሕዝብ ክፉኛ አበሳጭቷል።