DW Amharic
ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام DW Amharic
تُعد قناة DW Amharic (@dw_amharic) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 54 891 مشتركاً، محتلاً المرتبة 4 882 في فئة الأخبار والوسائط والمرتبة 581 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 54 891 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 24 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 89، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 17، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: موثّقة (مؤكدة رسمياً من تيليجرام)
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 7.90%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 5.58% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 4 337 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 3 062 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 25 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الأخبار والوسائط.
جاري تحميل البيانات...
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 25 يوليو | +12 | |||
| 24 يوليو | +28 | |||
| 23 يوليو | +33 | |||
| 22 يوليو | +19 | |||
| 21 يوليو | +13 | |||
| 20 يوليو | +8 | |||
| 19 يوليو | +24 | |||
| 18 يوليو | +24 | |||
| 17 يوليو | +19 | |||
| 16 يوليو | +12 | |||
| 15 يوليو | +22 | |||
| 14 يوليو | +15 | |||
| 13 يوليو | +19 | |||
| 12 يوليو | +22 | |||
| 11 يوليو | +12 | |||
| 10 يوليو | +22 | |||
| 09 يوليو | +9 | |||
| 08 يوليو | +9 | |||
| 07 يوليو | +5 | |||
| 06 يوليو | +18 | |||
| 05 يوليو | +10 | |||
| 04 يوليو | +19 | |||
| 03 يوليو | +12 | |||
| 02 يوليو | +20 | |||
| 01 يوليو | +1 |
| 2 | https://pepurl.com/p/5HiuK?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 |
| 3 | https://pepurl.com/p/5HiuK?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 788 |
| 4 | https://pepurl.com/p/5Hitj?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 613 |
| 5 | https://pepurl.com/p/5Hl3W?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 606 |
| 6 | https://pepurl.com/p/5Hkv4?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 669 |
| 7 | https://pepurl.com/p/5Hkpi?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 697 |
| 8 | በሰሜናዊ ጀርመን አንዲት አነስተኛ አውሮፕላን በመኖሪያ ቤት ላይ ተከሰክሳ የሁለት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የአካባቢው ፖሊስ አስታወቀ።
አውሮፕላኗ ከመቆጣጠሪያ ጣቢያ ጋር ግንኙነት ማቋረጧ ከተሰማ በኋላ በታችኛው ሳክሶኒ ግዛት ጋንደርኬሴ በተባለች መንደር መኖሪያ ሰፈር ውስጥ የሚገኝ በአንድ ቤተሰብ መኖሪያ ቤት ጣሪያ ላይ ወድቃ መከስከሷ ተገልጿል። የአደጋው መንስኤ ገና በምርመራ ሂደት ላይ መሆኑን አሶሽየትድ ፕረስ ዘግቧል። የኦልደንበርግ ፖሊስ እንዳለው አውሮፕላኗ አብራሪውን ጨምሮ ሁለት ሰዎችን አሳፍራ የነበረ ሲሆን፣ ሁለቱም ሰዎች በአደጋው ሕይወታቸው አልፏል።
አደጋው በደረሰበት ወቅት የቤቱ ነዋሪዎች በቦታው እንዳልነበሩ የጠቀሰው ዘ,ገባው ምድር ላይ በነበረ ሰው ላይ የደረሰ አደጋ አለመኖሩም ተረጋግጧል። የአካባቢው አስተዳደር ከአደጋው ቦታ በ100 ሜትር ክልል ውስጥ የሚኖሩ ነዋሪዎችን ለደህንነት ሲባል ከአካባቢው ያስወጣ ሲሆን ለጥንቃቄ ሲባልም በጎዳናው ላይ የኤሌክትሪክ አገልግሎት በጊዜያዊነት እንዲቋረጥ አድርጓል። በተጨማሪም በአደጋው ተደናግጠው ለነበሩ የአካባቢው ነዋሪዎች የስነ-ልቦና ድጋፍ የሚሰጥ ቡድን ወደ ስፍራው መሰማራቱን ባለስልጣናቱ ተናግረዋል። | 1 693 |
| 9 | በደቡባዊ ምዕራብ ፈረንሳይ የተቀሰቀሰው የሰደድ እሳት በከፍተኛ ሁኔታ እየተስፋፋ መምጣቱን ተከትሎ ባለስልጣናት ነዋሪዎችን ከአካባቢው ማስለቀቅ መጀመራቸውን አስታወቁ። በተለይ ቦርዶ ከተማ አቅራቢያ የተጠናከረውን ሰደድ እሳቱን ለመቆጣጠር በሚደረገው ጥረት የሀገሪቱ ጦር ወደ አካባቢው መሰማራቱ ተሰምቷል። የእሳቱ ኃይል እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ በጭስ መታፈን የሚያስከትለውን አደጋ ለመቋቋም የሀገሪቱ መንግስት ከ 1.5 ሚሊዮን በላይ የፊት ጭንብሎች ወደ አካባቢው መላኩ ተገልጿል።
የጅሮንድ ክልል አስተዳደር የቦርዶ አውሮፕላን ማደሪያ የሚገኝበትን ጨምሮ በሦስት የምዕራባዊ የከተማ ዳርቻዎች የሚኖሩ ነዋሪዎች በአስቸኳይ አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ አዟል። በዚህም ምክንያት ቀደም ሲል በአካባቢው ከተፈናቀሉት 141,000 ሰዎች በተጨማሪ፣ በአጠቃላይ በፈረንሳይ እና በስፔን ከ200,000 በላይ ሰዎች ከቀያቸው ለመፈናቀል ተገደዋል ነው የተባለው።
የፈረንሳይ ጠቅላይ ሚኒስትር ሴባስቲያን ለኮርኑ እንዳሉት «የእሳቱ ኃይል እጅግ ከመበርታቱ የተነሳ የራሱን የንፋስ አቅጣጫ እስከመፍጠር ደርሷል»። ዋናው ትኩረታችን «የሰዎችን ሕይወት መታደግ» ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ነዋሪዎች የተሰጣቸውን የደህንነትና የመልቀቂያ ትዕዛዝ ያለማወላወል እንዲተገብሩም አሳስበዋል።
በአደጋው በርካታ የእሳት አደጋ ሠራተኞች ለጉዳት የተዳረጉ ቢሆንም እስካሁን የሰው ሕይወት ማለፉ አልተረጋገጠም። አደጋው በከፍተኛ ሙቀትና በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የተከሰተ መሆኑን የገለጠው የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት በድንገተኛነቱና በፍጥነቱ ለአሳት አደጋ ተከላዮች ብርቱ ፈተና መሆኑን አመልክቷል። | 2 005 |
| 10 | በኮንጎ በኤቦላ ቫይረስ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር ከ3000 ማለፉ በተሰማበት በዛሬው ዕለት (ቅዳሜ) የጤና ባለሞያዎች የስራ ማቆም አድማ አደረጉ ።
በምሥራቃዊ ኮንጎ በሚገኘው የኤቦላ ሕክምና ማዕከል ውስጥ የሚሠሩ የጤና ባለሙያዎች የሁለት ወር አበል አልተከፈለንም በሚል ቅሬታ ዛሬ የሥራ ማቆም አድማ አድርገዋል።
አድማውን ተከትሎ በሀገሪቱ በከፍተኛ ፍጥነት እየተስፋፋ ባለው የበሽታው ማዕከል ውስጥ የሚገኙ ታካሚዎች የሚያገኙት እንክብካቤ ማስተጓጎሉን የገለጠው አሶሽየትድ ፕረስ በተለይ በአይቱሪ ግዛት በሚገኘው ኤሊክያ ሕክምና ማዕከል የሚሰጡ አገልግሎቶች ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ እንዲቋረጡ ማድረጉን አትቷል።
እንደ ሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር መረጃ በኮንጎ በኤቦላ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 2,973 የደረሰ ሲሆን፣ ከነዚህም ውስጥ 1,309 ሰዎች ሕይወታቸው አልፏል። በአካባቢው በታሪክ ፈጣኑ እንደሆነ በተነገረለት በዚህ ወረርሽኝ እስካሁን ከ100 በላይ የጤና ባለሙያዎች በበሽታው መያዛቸውን የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል።
ወረርሽኙ በተለይም የቦንዲቡግዮ የተባለው የቫይረስ ዓይነት የተከሰተ በመሆኑ፣ እስካሁን በቂ የመከላከያ ክትባትና ሕክምና አለመገኘቱ የሕክምና ቡድኖቹን ሥራ በእጅጉ ማክበዱ ነው የተነገረው። በተጨማሪም የፋይናንስ እጥረት፣ በጤና ማዕከላት ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች እና በአካባቢው አሁንም ድረስ የቀጠለው ግጭት የበሽታውን ስርጭት ለመግታት የሚደረገውን ጥረት አወሳስበውታል።
የቫይረሱን የመጀመሪያ ተጠቂ ለይቶ ማወቅ አለመቻሉ እና በግጭት ምክንያት የሰዎች መፈናቀል የበሽታውን ስርጭት መከታተል እና መግታት አዳጋች አድርጎታል ነው የተባለው። ሆኖም የዓለም ጤና ድርጅት እንዳለው ቫይረሱ የሚተላለፈው በቀጥታ የሰውነት ፈሳሽ ንክኪ በመሆኑ፣ ከማዕከላዊ አፍሪካ ውጪ የመስፋፋት ዕድሉ ዝቅተኛ ነው። | 2 459 |
| 11 | የዓለም አቀፉ የወንጀል መዳኛ ፍርድ ቤት (ICC) ዐቃቤ ሕግ ካሪም ክኻን በቀረበባቸው የጾታዊ ትንኮሳ ክሶች ምክንያት ከኃላፊነታቸው ተነሱ። የፍርድ ቤቱ ተቆጣጣሪ የአባል አገራት ምክር ቤት ካሪም ክኻን “ከፍተኛ የሥነ-ምግባር ጉድለት” በመፈጸምና “የተጣለባቸውን ኃላፊነት በመጣስ” ጥፋተኛ ሆነው እንዳገኛቸው የምክር ቤቱ ፕሬዝደንት ፓዬ ካውኩራንታ ትላንት አርብ አስታውቀዋል።
ከምክር ቤቱ 125 አባል አገራት መካከል 82 ክኻን ከዐቃቤ ሕግነታቸው እንዲነሱ ደግፈዋል። ከአባል አገራቱ መካከል 13 ሲቃወሙ 15 በአንጻሩ ድምጸ ተዓቅቦ አድርገው ነበር።
የካሪም ክኻን ጠበቃ ጣይብ አሊ “በሁሉም ሕጋዊ መንገዶች የውሳኔውን ሕጋዊነትና ፍትሐዊነት” እንደሚሞግት አስታውቀዋል። ብሪታኒያዊው ጠበቃ በሴት ረዳታቸው የቀረበባቸውን የጾታ ትንኮሳ ክስ በተደጋጋሚ ሲያስተባብሉ ነበር። የፍርድ ቤቱ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ካቀረበው ሪፖርት በኋላ ክኻን ባለፈው ሰኔ ከኃላፊነታቸው በጊዜያዊነት ታግደዋል።
የ56 ዓመቱ ክኻን የዓለም አቀፉ የወንጀል መዳኛ ፍርድ ቤት ዐቃቤ ሕግ ሆነው በሠሩባቸው ያለፉት አምስት ገደማ ዓመታት በመሯቸው ከፍተኛ ትኩረት የሳቡ የክስ ጉዳዮች ምክንያት ጠንካራ ፖለቲካዊ ጫና ገጥሟቸዋል።
ከሁለት ዓመታት በፊት በጋዛ ጦርነት ምክንያት የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁና የቀድሞው የአገሪቱ የመከላከያ ሚኒስትር ዮቭ ጋላንት ላይ የእስር ማዘዣ እንዲወጣባቸው አመልክተው ተሳክቶላቸዋል። ዓለም አቀፉ የወንጀል መዳኛ ፍርድ ቤት በቁልፍ የሐማስ አመራሮች ላይ ተመሣሣይ የእስር ማዘዣ አውጥቶ ነበር። የእስር ማዘዣ የወጣባቸው የሐማስ አመራሮች ተገድለዋል። https://pepurl.com/p/5HkfX?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 2 625 |
| 12 | https://p.dw.com/p/5Hitl?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
?at_medium=Messenger&at_campaign=WhatsApp-Channel | 3 720 |
| 13 | https://pepurl.com/p/5Hitl?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 |
| 14 | https://pepurl.com/p/5Hitl?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 |
| 15 | https://pepurl.com/p/5HiEU?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 3 523 |
| 16 | https://pepurl.com/p/5HhSR?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 2 905 |
| 17 | https://pepurl.com/p/5Hhpd?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 2 675 |
| 18 | https://pepurl.com/p/5HhkN?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 2 369 |
| 19 | https://pepurl.com/p/5HhyV?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 2 568 |
| 20 | https://pepurl.com/p/5Hh3d?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 2 276 |
