DW Amharic
ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام DW Amharic
تُعد قناة DW Amharic (@dw_amharic) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 54 839 مشتركاً، محتلاً المرتبة 4 863 في فئة الأخبار والوسائط والمرتبة 582 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 54 839 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 20 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 35، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -8، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: موثّقة (مؤكدة رسمياً من تيليجرام)
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 7.77%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 5.56% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 4 264 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 3 048 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 21 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الأخبار والوسائط.
جاري تحميل البيانات...
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 21 يوليو | +13 | |||
| 20 يوليو | +8 | |||
| 19 يوليو | +24 | |||
| 18 يوليو | +24 | |||
| 17 يوليو | +19 | |||
| 16 يوليو | +12 | |||
| 15 يوليو | +22 | |||
| 14 يوليو | +15 | |||
| 13 يوليو | +19 | |||
| 12 يوليو | +22 | |||
| 11 يوليو | +12 | |||
| 10 يوليو | +22 | |||
| 09 يوليو | +9 | |||
| 08 يوليو | +9 | |||
| 07 يوليو | +5 | |||
| 06 يوليو | +18 | |||
| 05 يوليو | +10 | |||
| 04 يوليو | +19 | |||
| 03 يوليو | +12 | |||
| 02 يوليو | +20 | |||
| 01 يوليو | +1 |
| 2 | https://pepurl.com/p/5HWfO?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 886 |
| 3 | https://pepurl.com/p/5HWBo?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 842 |
| 4 | https://p.dw.com/p/5HV3d | 1 |
| 5 | https://p.dw.com/p/5HV3d | 726 |
| 6 | https://pepurl.com/p/5HVwc?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 687 |
| 7 | https://pepurl.com/p/5HUuQ?maca=amh-Facebook-dw &maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 |
| 8 | https://pepurl.com/p/5HUuQ?maca=amh-Facebook-dw &maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 691 |
| 9 | ዶይቼ ቬለ ጦማረ-ዜና (Newsletter) አገልግሎት እየሰጠ ነው፥
አሁኑኑ ተጠቃሚ ይሁኑ!
የተወደዳችሁ የዝግጅታችን ታዳሚያን ከሥርጭታችን ውስጥ በየሳምንቱ አንዴ ተመርጠው እንዲላኩላችሁ የምትፈልጓቸው ጦማረ ዜና (Newsletter) ስብስቦችን በኢሜል ለተመዘገባችሁ በቀጥታ በኢሜል አድራሻ እየላክን ነው ። በመሆኑም ከታች ባለው ማገናኛ ውስጥ ባለው ባዶ ቦታ የኢሜል አድራሻዎን በማስገባት እናንተም የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆን ትችላላችሁ ።
https://system.promio-connect.com/register/16401/default/am/single-registration/83494
ከታች ማገናኛው ውስጥ «የኢሜል አድራሻ» የሚለው ጋር በሰፈረው ክፍት ቦታ የኢሜል አድራሻዎን አስገብተው ከስር «እስማማለሁ የአጠቃቀምደንብ.*» የሚለውን በመጫን «ያስገቡ» የሚለውን ጽሑፍ ሲነኩ በቀላሉ ተመዘገቡ ማለት ነው ። ከዚያም፦ ጦማረ-ዜና (Newsletter) በየሳምንቱ ይደርሶታል ። እናንተም የአዲሱ አገልግሎታችን ተጠቃሚ እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል ።
የዶይቼ ቬለ የጦማረ-ዜና (Newsletter) አገልግሎት!
https://system.promio-connect.com/register/16401/default/am/single-registration/83494 | 1 332 |
| 10 | የማክሰኞ ሐምሌ 14 ቀን፣ 2018 ዓም የቀጥታ ሥርጭት ማስታወቂያ
ዜናዉን የሚለጥቀዉ የዜና መጽሔት ዝግጅታችን፦ አዲስ አበባ ዉስጥ የተያዘዉ የምክክር ጉባኤም፣ ድጋፍና ትችቱም መቀጠሉን የሚዳስስ ዘገባ ያስቀድማል። ትግራይ ክልል ዳግም ጦርነት ይጫራል የሚለዉ ሥጋትም እየናረ ነዉ። አማራ ክልል የሚደረገዉ ግጭት የክልሉ ወጣቶች እንዲሰደዱ ምክንያት መሆኑ እየተነገረ ነዉ። ደቡብ ኢትዮጵያ ዉስጥ የነጭ ሳር ብሔራዊ ፓርክ ዝንጀሮዎችን መግደሉ ተቃዉሞ ገጥሞታል። ጀርመን ለአፍሪቃ ሕብረት ተጨማሪ ከ 12ሚሊዮን ዩሮ በላይ መርዳቷን የሚቃኝ ዘገባም አለዉ፥ጠብቁት። ሳምንታዊዉ አዉሮጳና ጀርመን የአዲሱን የብሪታንያ ጠቅላይ ሚንስትር የአንዲ በርንሐምን ማንነት፣ ሥራና ዕቅዳቸዉን ይቃኛል።
አብራችሁን ቆዩ ከወዲሁ ግብዣችን ነው። | 1 215 |
| 11 | ትክክለኛውን የዶይቸ ቬለ ቲክቶክ ገጻችን ይከተሉ!
ውድ አድማጮቻችን፦ የትክክለኛው የዶይቸ ቬለ ቲክቶክ ገጽ አባል በመሆን ዝግጅታችንን ተከታተሉ። በትክክለኛው በዚህ የቲክቶክ አድራሻችን፦ https://www.tiktok.com/@dw_amharic አባል ይሁኑ ። ለወዳጆቻችሁም ያጋሩ ።
የተለያዩ የቪዲዮ ዘገባዎችን ትክክለኛው የቲክቶክ ገጻችን በመጎብኘት መመልከት ትችላላችሁ ።
በዚህ https://www.tiktok.com/@dw_amharic አዲሱ የቲክቶክ ገጻችን የተለያዩ ዝግጅቶችን ወደፊት እንደምናቀርብ ስንገልጥ በደስታ ነው ።
የዶይቼ ቬለን ሥርጭት በኢትዮሳት ሳተላይት እንዲሁም በፌስቡክ በቀጥታ ማድመጥ ይቻላል።
አሁኑኑ የዶይቸ ቬለ ቲክቶክ ገጽ ደምበኛ ይሁኑ! | 1 895 |
| 12 | «ልሞት እችል ነበር»፦ ኢትዮጵያዊው ስደተኛ በደቡብ አፍሪቃ
ደቡብ አፍሪቃ ውስጥ የተጠናከረው የመጤ ጠል እንቅስቃሴ ለወትሮ በሰላማዊነቷ የምትታወቀው የጄፍሪይ ወሽመጥ አነስተኛ ከተማም መድረሱ ተሰምቷል ። በጠፍጣፋ ዝርግ ላይ ቆሞ ባሕር ላይ የመንሳፈፍ ጨዋታ በተለመደባት በዚህች አነስተኛ ከተማ ባለፈው ሳምንት በተቀሰቀሰው መጤ ጠል ነውጥ ሦስት ሰዎች በጥይት መቁሰላቸው ተዘግቧል ። በዛሬው ዕለት ከተማዪቱ ውስጥ ጥይት በማይበሳቸው ተሽከርካሪዎች ወደ 20 የሚጠጉ ፖሊሶች ተጭነው በመዘዋወር ጥበቃ ማድረጋቸው ተዘግቧል ።
መጤዎች ሥራችንን ወስደውብናል የሚል ክስ የሚያሰሙ የደቡብ አፍሪቃ ነዋሪዎች በፈጠሩት ነውጥ ቢያንስ 23 የአፍሪቃውያን አነስተኛ መደብሮች ተዘርፈዋል። ባለፈው ሳምንት በጥይት የቆሰሉት ነውጠኛ ሰልፈኞች ሲኾኑ፤ ያቆሰሏቸውም ሱቆቻቸው እንዳይዘረፍ የተከላከሉ አፍሪቃውያን መኾናቸውን መጤ ጠሎቹ ተናግረዋል ። ፖሊስ ምርመራ እያደረገ መኾኑን ዐሳውቋል ።
የፈረንሣይ ዜና አገልግሎት ያነጋገረው ዘላለም የተባለ የ28 ዓመት ኢትዮጵያዊ መጤ ጠሎቹ ሱቆችን መዝረፍ ሲጀምሩ በጓሮ በኩል ባለች አነስተኛ መስኮት ባላመልጥ ኖሮ «ልሞት እችል ነበር» ብሏል። ነውጡ የተቀሰቀሰው መጤ ጠሎች ሕጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸውን አፍሪቃውያን ፍለጋ ቤት ለቤት አሠሣ በጀመሩበት ወቅት መኾኑ ተገልጧል ።
መጤ ጠል ነውጡ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ እስካሁን ከ150,000 በላይ አፍሪቃውያን ከደቡብ አፍሪቃ እንዲወጡ የአገራቸው መንግሥታት ድጋፍ አድርገዋል። እንዲወጡ ድጋፍ ከተደረገላቸው መካከል አብዛኞቹ ማላዊያን እና ዚምባቤያውያን መኾናቸውን የዜና ምንጩ ዘግቧል ።
ፎቶ፦ ከክምችት ማኅደር | 1 885 |
| 13 | ትክክለኛውን የዶይቸ ቬለ የዩቲዩብ ገጻችን ይከተሉ!
ውድ አድማጮቻችን ፦ ትክክለኛው የዶይቸ ቬለ ዩቲዩብ ገጽ አባል በመሆን ዝግጅታችንን ተከታተሉ ። በትክክለኛው በዚህ የዩቲዩብ አድራሻችን፦ https://www.youtube.com/channel/UC3-RNH75BEZslJLEoIAxa2A አባል ይሁኑ፥ ለወዳጆቻችሁም ያጋሩ ።
ዶይቸ ቬለ በዓበይት የኢትዮጵያ፣ የአፍሪቃ፣ የአውሮጳ እና የዓለም ጉዳዮች ላይ የዜና ዘገባዎች፣ ቃለ-መጠይቆች እና ትንታኔዎችን ያቀርባል ። ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ የዶይቼ ቬለ ዘጋቢዎች የሚያጠናቅሩት ዜና መጽሄት እና የዓለም ዜና ከሰኞ እስከ ዓርብ በዶይቸ ቬለ ዩቲዩብ ገጻችንም https://www.youtube.com/channel/UC3-RNH75BEZslJLEoIAxa2A ላይ ይቀርባሉ ።
የዶይቼ ቬለን ሥርጭት በሳተላይት እንዲሁም በፌስቡክ በቀጥታ ማድመጥ ይቻላል።
አሁኑኑ የዶይቸቬለ የዩቲዩብ ገፅ ደምበኛ ይሁኑ!
https://www.youtube.com/channel/UC3-RNH75BEZslJLEoIAxa2A
ዶይቸ ቬለን በዩቲዩብም ይከተሉ! | 2 207 |
| 14 | በአርባ ምንጭ ከተማ የዝንጀሮ መንጋ በዓልሞ ተኳሾች እየተገደሉ ነው
*«ዘላቂ መፍትኄ አይደለም» የእንስሳት ጥበቃ ተከራካሪዎች
የነጭ ሳር ብሔራዊ መካነ አራዊት ወደ ኅብረተሰቡ መኖሪያ በመቅረብ በአካባቢው ማኅበረሰብ ላይ ጫና አሳድረዋል ያላቸውን ዝንጀሮዎች በአልሞ ተኳሾች መቀነስ ጀምሯል ። ፓርኩ የዝንጀሮ ቅነሳውን የጀመረው በአካባቢው ማኅበረሰብ የክስ መነሻነት ለጉዳዩ መፍትኄ እንዲሰጥ በፍርድ ቤት የተላለፈበትን ውሳኔ ተከትሎ ነው ተብሏል ።
የዱር እንስሳት መብት ተቆርቋሪዎች ግን ድርጊቱን እየተቃወሙ ይገኛሉ ። የዱር እንስሳቱን ወደ ከተማ እንዲመጡ የሚያስገድዳቸው ምክንያቶችን በመዘርዘር ለዚያ መፍትኄ ማበጀት ላይ ማተኮር እንደሚገባ አሳስበዋል ። የዝንጀሮ መንጋዎቹ ወደ ከተማ ለመምጣት የሚገደዱት በፓርኩ በቂ ምግብ አለመኖር እና የውኃ እጥረት በመከሰቱ ስለመኾኑም የሚናገሩ አሉ ።
የዝንጀሮ መንጋዎች ቁጥር ጨምሯል በሚል በጥይት እየተገደሉ እንዲቀነሱ መወሰኑን በተመለከተ ምን ትላላችሁ? በዚህ መንገድ ቁጥሩን መቀነስ ዘላቂ መፍትኄ ነውስ ትላላችሁ? ምን ሊደረግ ይገባል? አስተያየታችሁን ጻፉልን ።
ፎቶ፦ ከክምችት ማኅደራችን፤ እናት ዝንጀሮ ከልጇ ጋር | 2 914 |
| 15 | https://p.dw.com/p/5HRxH | 3 942 |
| 16 | https://pepurl.com/p/5HQjH?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 3 720 |
| 17 | https://pepurl.com/p/5HS1U?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 |
| 18 | https://pepurl.com/p/5HQmG?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 3 034 |
| 19 | https://pepurl.com/p/5HS1U?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 2 927 |
| 20 | https://pepurl.com/p/5HQki?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 2 838 |
