DW Amharic
ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።
Mostrar más📈 Análisis del canal de Telegram DW Amharic
El canal DW Amharic (@dw_amharic) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 54 881 suscriptores, ocupando la posición 4 903 en la categoría Noticias y medios y el puesto 583 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 54 881 suscriptores.
Según los últimos datos del 25 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 96, y en las últimas 24 horas de 0, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: Verificado (confirmado oficialmente por Telegram)
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 7.90%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 5.58% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 4 337 visualizaciones. En el primer día suele acumular 3 063 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.
📝 Descripción y política de contenido
El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
“ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።”
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 26 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Noticias y medios.
Carga de datos en curso...
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 26 julio | +11 | |||
| 25 julio | +14 | |||
| 24 julio | +28 | |||
| 23 julio | +33 | |||
| 22 julio | +19 | |||
| 21 julio | +13 | |||
| 20 julio | +8 | |||
| 19 julio | +24 | |||
| 18 julio | +24 | |||
| 17 julio | +19 | |||
| 16 julio | +12 | |||
| 15 julio | +22 | |||
| 14 julio | +15 | |||
| 13 julio | +19 | |||
| 12 julio | +22 | |||
| 11 julio | +12 | |||
| 10 julio | +22 | |||
| 09 julio | +9 | |||
| 08 julio | +9 | |||
| 07 julio | +5 | |||
| 06 julio | +18 | |||
| 05 julio | +10 | |||
| 04 julio | +19 | |||
| 03 julio | +12 | |||
| 02 julio | +20 | |||
| 01 julio | +1 |
| 2 | የሐምሌ 19 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
የዛሬው የዓለም ዜና ፤ከባድ የአየር ንብረት መዛባት የሚያስከትለው «ሱፐር ኤል ኒኖ» በአፍሪካ ሃገራት ላይ ከ10 እስከ 20 ቢሊዮን ዶላር የሚሆን የኢኮኖሚ ጉዳት ያደርሳል መባሉን፣በበርሊን የተፈፀመው ጥቃት ከሽብር ጋር የሚይያያዝ ነው ሲል የጀርመን ፖሊስ መግለፁን፣በፈረንሳይ ሰደድ እሳት 250,000 በላይ ሰዎችን ማፈናቀሉን እንዲሁም ብራዚል ከምርጫ በፊት የአሜሪካ ባለስልጣናት ወደ ሀገሯ እንዳይገቡ መከልከሏን አካቷል።
https://pepurl.com/p/5Hn0W?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 714 |
| 3 | ...ቅዳሜ ለአራት ሰዓታት በቆየው በቫሌንሲያ ማኒስ በተከሰተው የእሳት ቃጠሎም አንድ ሰው መሞቱን የአካባቢው ባለስልጣናት አስታውቀዋል፣ ይህም በስፔን በቅርብ ጊዜ በተከሰቱት የእሳት አደጋዎች የመጀመሪያ ሞት ተመዝግቧል።የሮማ ካቶሊክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳስ ሊዮ 'በአሰቃቂው የሰደድ እሳት' ሰለባ ለሆኑ ሰዎች ጸሎት እንዲደረግ ጥሪ አቅርበዋል። | 2 100 |
| 4 | በፈረንሳይ የተከሰተው የሰደድ እሳት 250,000 የሚጠጉ ሰዎችን ከቤት ንብረታቸው አፈናቀለ።በደቡብ ምዕራብ ፈረንሳይ የተከሰተው ኃይለኛ የሰደድ እሳት እሁድ እለት 55,000 ሰዎች ቤታቸውን እንዲለቁ አስገድዷቸዋል።ይህም በአንድ ክልል ብቻ ከቤታቸው የተፈናቀሉትን ሰዎች ቁጥር ወደ 220,000 አሳድጎታል።በሌላዋ የፈረንሳይ ግዛት በላንደስ ደቡባዊ አቅጣጫ የተቀጣጠለው ሁለተኛ የእሳት አደጋ ደግሞ በዚህ ሳምንት 36,000 ሰዎችን ለቀው እንዲወጡ አስገድዷቸዋል። ይህም በአጠቃላይ በደቡብ ምዕራብ ፈረንሳይ በአደጋው የተፈናቀሉትን ሰዎች ቁጥር ከ250,000 በላይማድረሱን አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘግቧል።
እሁድ ጠዋት ደግሞ ጊሮንዴ በተባለው የፈረንሳይ ግዛት 42,000 ሄክታር (162 ካሬ ማይል) አካባቢ እንደተቃጠለ የክልሉ ባለስልጣናት አስታውቀዋል። ሰደድ እሳቱ ወደ ወይን ክልል ቦርዴክስ ከተማ
እየተጠጋ መሆኑን ዘገባው አመልክቷል።እንደ ዘገባው ኃይለኛ ነፋስና ደረቅ የአየር ሁኔታ በፈረንሳይ ጂሮንዴ ክልል ከሳምንቱ አጋማሽ ጀምሮ የተከሰተውን የሰደድ እሳት ለመቆጣጠር የሚደረገውን ጥረት አስቸጋሪ አድርጎታል።
የፈረንሳይ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ሎረንት ኑኔዝ “ሁኔታው አሁንም በጣም አስቸጋሪ ነው” ሲሉ ገልፀዋል።ከፓሪስ አራት እጥፍ የሚበልጠውን አካባቢን ያቃጠለውን እሳት ለመከላከል ሌት ተቀን
ለደከሙ የእሳት አደጋ ሰራተኞችም “ሌላ አስቸጋሪ ምሽት” ሲሉ ተናግረዋል።በሌላ በኩል በአጎራባች ስፔንም በአገሪቱ ምስራቃዊ የባህር ዳርቻ ላይ በእሳት አደጋ ዜጎቿ ተፈናቅለዋል። በስፔን፣ በማድሪድ
እና በቫሌንሲያ ክልል በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ከቤታቸው ተፈናቅለዋል።... | 2 080 |
| 5 | ...ቀደም ሲል አፍሪካ ለአየር ንብረት ለውጥ መቋቋሚያ በዓመት 50 ቢሊዮን ዶላር ገደማ ትፈልግ የነበረ ሲሆን፣ ይህ አዲስ የኤል ኒኖ ስጋት ተጨማሪ ከ30 እስከ 50 ቢሊዮን ዶላር ፍላጎት በመጨመር አጠቃላይ ፍላጎቱን እስከ 100 ቢሊዮን ዶላር ሊያደርሰው እንደሚችልም ተገምቷል።
የአፍሪካ ልማት ባንክ የፊታችን መስከረም ወር በሚያካሂደው ስብሰባ ፕሮጀክቶቹን መልሶ በመዋቀርና እንደ «አረንጓዴ የአየር ንብረት ድጋፍ» ካሉ ዓለም አቀፍ ፈንዶች ተጨማሪ ድጋፍ በማግኘት ሃገራቱን ለመርዳት መዘጋጀቱን ጠቁሟል። | 2 004 |
| 6 | ከባድ የአየር ንብረት መዛባት የሚያስከትለው «ሱፐር ኤል ኒኖ» በአፍሪካ ሃገራት ላይ ከ10 እስከ 20 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ የኢኮኖሚ ጉዳት ሊያደርስ እንደሚችል የአፍሪካ ልማት ባንክ አስጠነቀቀ። ባንኩ እንዳለው በአስከፊው የአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ተጋላጭ ሃገራት ለከፍተኛ የህዝብ ስደት ሊጋለጡ ይችላሉ ።
እንደባንኩ ትንበያ አዲሱ ኤል ኒኖ የተጎዱ ሃገራትን የሀገር ውስጥ አጠቃላይ ምርት (GDP) በአማካይ ከአንድ እስከ ሁለት በመቶ ሊቀንስ ይችላል። ይህም ሃገራቱ ለመሰረተ ልማት የወጡ ብድሮችን የመክፈል አቅምን የሚፈታተን ከመሆኑም በላይ የምግብና የውሃ ዋስትናን አደጋ ላይ ይጥላል ነው የተባለው።
በተጨማሪም ሃገራት ለተፈጥሮ አደጋው ምላሽ ለመስጠት በቂ ሀብት ስለሌላቸው ለጤና፣ ለትምህርትና ለሌሎች መሰረተ ልማቶች የተያዙ በጀቶችን ለመቀነስ ይገደዳሉ።
በድርቅና በጎርፍ ምክንያት በተለይም እንደ ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን፣ ዲሞክራሲያዊት ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ሶማሊያ፣ ማሊ፣ ቡሩንዲ እና ናይጄሪያ ባሉ ሃገራት ከፍተኛ የህዝብ ስደት ሊከሰት እንደደሚችል ባንኩ በትንበያው አስጠንቅቋል። በተጨማሪም የበቆሎ ዋጋ እጥፍ ያህል ሊጨምር እንደሚችልና በሀብት ክፍፍል በተለይም በውሃና በግጦሽ መሬት ምክንያት ግጭቶች ሊባባሱ እንደሚችሉ እንደሚጠበቅም ማሳሰቢያውን አክሏል። ... | 2 210 |
| 7 | https://pepurl.com/p/5Hmlr?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 2 284 |
| 8 | https://pepurl.com/p/5HlFW?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 3 797 |
| 9 | https://pepurl.com/p/5HiuK?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 |
| 10 | https://pepurl.com/p/5HiuK?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 3 409 |
| 11 | https://pepurl.com/p/5Hitj?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 2 622 |
| 12 | https://pepurl.com/p/5Hl3W?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 2 410 |
| 13 | https://pepurl.com/p/5Hkv4?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 2 579 |
| 14 | https://pepurl.com/p/5Hkpi?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 2 716 |
| 15 | በሰሜናዊ ጀርመን አንዲት አነስተኛ አውሮፕላን በመኖሪያ ቤት ላይ ተከሰክሳ የሁለት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የአካባቢው ፖሊስ አስታወቀ።
አውሮፕላኗ ከመቆጣጠሪያ ጣቢያ ጋር ግንኙነት ማቋረጧ ከተሰማ በኋላ በታችኛው ሳክሶኒ ግዛት ጋንደርኬሴ በተባለች መንደር መኖሪያ ሰፈር ውስጥ የሚገኝ በአንድ ቤተሰብ መኖሪያ ቤት ጣሪያ ላይ ወድቃ መከስከሷ ተገልጿል። የአደጋው መንስኤ ገና በምርመራ ሂደት ላይ መሆኑን አሶሽየትድ ፕረስ ዘግቧል። የኦልደንበርግ ፖሊስ እንዳለው አውሮፕላኗ አብራሪውን ጨምሮ ሁለት ሰዎችን አሳፍራ የነበረ ሲሆን፣ ሁለቱም ሰዎች በአደጋው ሕይወታቸው አልፏል።
አደጋው በደረሰበት ወቅት የቤቱ ነዋሪዎች በቦታው እንዳልነበሩ የጠቀሰው ዘ,ገባው ምድር ላይ በነበረ ሰው ላይ የደረሰ አደጋ አለመኖሩም ተረጋግጧል። የአካባቢው አስተዳደር ከአደጋው ቦታ በ100 ሜትር ክልል ውስጥ የሚኖሩ ነዋሪዎችን ለደህንነት ሲባል ከአካባቢው ያስወጣ ሲሆን ለጥንቃቄ ሲባልም በጎዳናው ላይ የኤሌክትሪክ አገልግሎት በጊዜያዊነት እንዲቋረጥ አድርጓል። በተጨማሪም በአደጋው ተደናግጠው ለነበሩ የአካባቢው ነዋሪዎች የስነ-ልቦና ድጋፍ የሚሰጥ ቡድን ወደ ስፍራው መሰማራቱን ባለስልጣናቱ ተናግረዋል። | 3 191 |
| 16 | በደቡባዊ ምዕራብ ፈረንሳይ የተቀሰቀሰው የሰደድ እሳት በከፍተኛ ሁኔታ እየተስፋፋ መምጣቱን ተከትሎ ባለስልጣናት ነዋሪዎችን ከአካባቢው ማስለቀቅ መጀመራቸውን አስታወቁ። በተለይ ቦርዶ ከተማ አቅራቢያ የተጠናከረውን ሰደድ እሳቱን ለመቆጣጠር በሚደረገው ጥረት የሀገሪቱ ጦር ወደ አካባቢው መሰማራቱ ተሰምቷል። የእሳቱ ኃይል እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ በጭስ መታፈን የሚያስከትለውን አደጋ ለመቋቋም የሀገሪቱ መንግስት ከ 1.5 ሚሊዮን በላይ የፊት ጭንብሎች ወደ አካባቢው መላኩ ተገልጿል።
የጅሮንድ ክልል አስተዳደር የቦርዶ አውሮፕላን ማደሪያ የሚገኝበትን ጨምሮ በሦስት የምዕራባዊ የከተማ ዳርቻዎች የሚኖሩ ነዋሪዎች በአስቸኳይ አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ አዟል። በዚህም ምክንያት ቀደም ሲል በአካባቢው ከተፈናቀሉት 141,000 ሰዎች በተጨማሪ፣ በአጠቃላይ በፈረንሳይ እና በስፔን ከ200,000 በላይ ሰዎች ከቀያቸው ለመፈናቀል ተገደዋል ነው የተባለው።
የፈረንሳይ ጠቅላይ ሚኒስትር ሴባስቲያን ለኮርኑ እንዳሉት «የእሳቱ ኃይል እጅግ ከመበርታቱ የተነሳ የራሱን የንፋስ አቅጣጫ እስከመፍጠር ደርሷል»። ዋናው ትኩረታችን «የሰዎችን ሕይወት መታደግ» ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ነዋሪዎች የተሰጣቸውን የደህንነትና የመልቀቂያ ትዕዛዝ ያለማወላወል እንዲተገብሩም አሳስበዋል።
በአደጋው በርካታ የእሳት አደጋ ሠራተኞች ለጉዳት የተዳረጉ ቢሆንም እስካሁን የሰው ሕይወት ማለፉ አልተረጋገጠም። አደጋው በከፍተኛ ሙቀትና በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የተከሰተ መሆኑን የገለጠው የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት በድንገተኛነቱና በፍጥነቱ ለአሳት አደጋ ተከላዮች ብርቱ ፈተና መሆኑን አመልክቷል። | 3 133 |
| 17 | በኮንጎ በኤቦላ ቫይረስ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር ከ3000 ማለፉ በተሰማበት በዛሬው ዕለት (ቅዳሜ) የጤና ባለሞያዎች የስራ ማቆም አድማ አደረጉ ።
በምሥራቃዊ ኮንጎ በሚገኘው የኤቦላ ሕክምና ማዕከል ውስጥ የሚሠሩ የጤና ባለሙያዎች የሁለት ወር አበል አልተከፈለንም በሚል ቅሬታ ዛሬ የሥራ ማቆም አድማ አድርገዋል።
አድማውን ተከትሎ በሀገሪቱ በከፍተኛ ፍጥነት እየተስፋፋ ባለው የበሽታው ማዕከል ውስጥ የሚገኙ ታካሚዎች የሚያገኙት እንክብካቤ ማስተጓጎሉን የገለጠው አሶሽየትድ ፕረስ በተለይ በአይቱሪ ግዛት በሚገኘው ኤሊክያ ሕክምና ማዕከል የሚሰጡ አገልግሎቶች ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ እንዲቋረጡ ማድረጉን አትቷል።
እንደ ሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር መረጃ በኮንጎ በኤቦላ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 2,973 የደረሰ ሲሆን፣ ከነዚህም ውስጥ 1,309 ሰዎች ሕይወታቸው አልፏል። በአካባቢው በታሪክ ፈጣኑ እንደሆነ በተነገረለት በዚህ ወረርሽኝ እስካሁን ከ100 በላይ የጤና ባለሙያዎች በበሽታው መያዛቸውን የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል።
ወረርሽኙ በተለይም የቦንዲቡግዮ የተባለው የቫይረስ ዓይነት የተከሰተ በመሆኑ፣ እስካሁን በቂ የመከላከያ ክትባትና ሕክምና አለመገኘቱ የሕክምና ቡድኖቹን ሥራ በእጅጉ ማክበዱ ነው የተነገረው። በተጨማሪም የፋይናንስ እጥረት፣ በጤና ማዕከላት ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች እና በአካባቢው አሁንም ድረስ የቀጠለው ግጭት የበሽታውን ስርጭት ለመግታት የሚደረገውን ጥረት አወሳስበውታል።
የቫይረሱን የመጀመሪያ ተጠቂ ለይቶ ማወቅ አለመቻሉ እና በግጭት ምክንያት የሰዎች መፈናቀል የበሽታውን ስርጭት መከታተል እና መግታት አዳጋች አድርጎታል ነው የተባለው። ሆኖም የዓለም ጤና ድርጅት እንዳለው ቫይረሱ የሚተላለፈው በቀጥታ የሰውነት ፈሳሽ ንክኪ በመሆኑ፣ ከማዕከላዊ አፍሪካ ውጪ የመስፋፋት ዕድሉ ዝቅተኛ ነው። | 3 404 |
| 18 | የዓለም አቀፉ የወንጀል መዳኛ ፍርድ ቤት (ICC) ዐቃቤ ሕግ ካሪም ክኻን በቀረበባቸው የጾታዊ ትንኮሳ ክሶች ምክንያት ከኃላፊነታቸው ተነሱ። የፍርድ ቤቱ ተቆጣጣሪ የአባል አገራት ምክር ቤት ካሪም ክኻን “ከፍተኛ የሥነ-ምግባር ጉድለት” በመፈጸምና “የተጣለባቸውን ኃላፊነት በመጣስ” ጥፋተኛ ሆነው እንዳገኛቸው የምክር ቤቱ ፕሬዝደንት ፓዬ ካውኩራንታ ትላንት አርብ አስታውቀዋል።
ከምክር ቤቱ 125 አባል አገራት መካከል 82 ክኻን ከዐቃቤ ሕግነታቸው እንዲነሱ ደግፈዋል። ከአባል አገራቱ መካከል 13 ሲቃወሙ 15 በአንጻሩ ድምጸ ተዓቅቦ አድርገው ነበር።
የካሪም ክኻን ጠበቃ ጣይብ አሊ “በሁሉም ሕጋዊ መንገዶች የውሳኔውን ሕጋዊነትና ፍትሐዊነት” እንደሚሞግት አስታውቀዋል። ብሪታኒያዊው ጠበቃ በሴት ረዳታቸው የቀረበባቸውን የጾታ ትንኮሳ ክስ በተደጋጋሚ ሲያስተባብሉ ነበር። የፍርድ ቤቱ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ካቀረበው ሪፖርት በኋላ ክኻን ባለፈው ሰኔ ከኃላፊነታቸው በጊዜያዊነት ታግደዋል።
የ56 ዓመቱ ክኻን የዓለም አቀፉ የወንጀል መዳኛ ፍርድ ቤት ዐቃቤ ሕግ ሆነው በሠሩባቸው ያለፉት አምስት ገደማ ዓመታት በመሯቸው ከፍተኛ ትኩረት የሳቡ የክስ ጉዳዮች ምክንያት ጠንካራ ፖለቲካዊ ጫና ገጥሟቸዋል።
ከሁለት ዓመታት በፊት በጋዛ ጦርነት ምክንያት የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁና የቀድሞው የአገሪቱ የመከላከያ ሚኒስትር ዮቭ ጋላንት ላይ የእስር ማዘዣ እንዲወጣባቸው አመልክተው ተሳክቶላቸዋል። ዓለም አቀፉ የወንጀል መዳኛ ፍርድ ቤት በቁልፍ የሐማስ አመራሮች ላይ ተመሣሣይ የእስር ማዘዣ አውጥቶ ነበር። የእስር ማዘዣ የወጣባቸው የሐማስ አመራሮች ተገድለዋል። https://pepurl.com/p/5HkfX?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 3 631 |
| 19 | https://p.dw.com/p/5Hitl?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
?at_medium=Messenger&at_campaign=WhatsApp-Channel | 4 214 |
| 20 | https://pepurl.com/p/5Hitl?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 |
