es
Feedback
DW Amharic

DW Amharic

Ir al canal en Telegram

ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram DW Amharic

El canal DW Amharic (@dw_amharic) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 54 888 suscriptores, ocupando la posición 4 875 en la categoría Noticias y medios y el puesto 581 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 54 888 suscriptores.

Según los últimos datos del 23 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 68, y en las últimas 24 horas de 27, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: Verificado (confirmado oficialmente por Telegram)
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 7.85%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 5.55% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 4 310 visualizaciones. En el primer día suele acumular 3 044 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 24 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Noticias y medios.

54 888
Suscriptores
+2724 horas
+527 días
+6830 días

Carga de datos en curso...

Atraer Suscriptores
julio '26
julio '26
+394
en 1 canales
junio '26
+518
en 1 canales
Get PRO
mayo '26
+518
en 0 canales
Get PRO
abril '26
+504
en 0 canales
Get PRO
marzo '26
+458
en 0 canales
Get PRO
febrero '26
+444
en 1 canales
Get PRO
enero '26
+245
en 1 canales
Get PRO
diciembre '25
+209
en 1 canales
Get PRO
noviembre '25
+392
en 3 canales
Get PRO
octubre '25
+282
en 1 canales
Get PRO
septiembre '25
+197
en 1 canales
Get PRO
agosto '25
+315
en 3 canales
Get PRO
julio '25
+332
en 5 canales
Get PRO
junio '25
+450
en 1 canales
Get PRO
mayo '25
+409
en 2 canales
Get PRO
abril '25
+377
en 1 canales
Get PRO
marzo '25
+625
en 4 canales
Get PRO
febrero '25
+490
en 4 canales
Get PRO
enero '25
+1 321
en 5 canales
Get PRO
diciembre '24
+2 034
en 1 canales
Get PRO
noviembre '24
+2 493
en 3 canales
Get PRO
octubre '24
+2 687
en 5 canales
Get PRO
septiembre '24
+2 163
en 2 canales
Get PRO
agosto '24
+2 474
en 5 canales
Get PRO
julio '24
+1 057
en 2 canales
Get PRO
junio '24
+772
en 1 canales
Get PRO
mayo '24
+1 232
en 2 canales
Get PRO
abril '24
+1 653
en 2 canales
Get PRO
marzo '24
+1 542
en 0 canales
Get PRO
febrero '24
+1 155
en 5 canales
Get PRO
enero '24
+1 571
en 1 canales
Get PRO
diciembre '23
+1 082
en 2 canales
Get PRO
noviembre '23
+429
en 1 canales
Get PRO
octubre '23
+450
en 0 canales
Get PRO
septiembre '23
+308
en 0 canales
Get PRO
agosto '23
+543
en 0 canales
Get PRO
julio '23
+384
en 0 canales
Get PRO
junio '23
+456
en 0 canales
Get PRO
mayo '23
+285
en 0 canales
Get PRO
abril '23
+573
en 0 canales
Get PRO
marzo '23
+308
en 0 canales
Get PRO
febrero '23
+369
en 0 canales
Get PRO
enero '23
+543
en 0 canales
Get PRO
diciembre '22
+298
en 0 canales
Get PRO
noviembre '22
+369
en 0 canales
Get PRO
octubre '22
+471
en 0 canales
Get PRO
septiembre '22
+636
en 0 canales
Get PRO
agosto '22
+880
en 0 canales
Get PRO
julio '22
+375
en 0 canales
Get PRO
junio '22
+444
en 0 canales
Get PRO
mayo '22
+368
en 0 canales
Get PRO
abril '22
+318
en 0 canales
Get PRO
marzo '22
+375
en 0 canales
Get PRO
febrero '22
+284
en 0 canales
Get PRO
enero '22
+238
en 0 canales
Get PRO
diciembre '21
+217
en 0 canales
Get PRO
noviembre '21
+715
en 0 canales
Get PRO
octubre '21
+1 169
en 0 canales
Get PRO
septiembre '21
+530
en 0 canales
Get PRO
agosto '21
+1 200
en 0 canales
Get PRO
julio '21
+1 782
en 0 canales
Get PRO
junio '21
+517
en 0 canales
Get PRO
mayo '21
+400
en 0 canales
Get PRO
abril '21
+328
en 0 canales
Get PRO
marzo '21
+224
en 0 canales
Get PRO
febrero '21
+4 483
en 0 canales
Get PRO
enero '21
+2 577
en 0 canales
Get PRO
diciembre '20
+33 479
en 0 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
24 julio+27
23 julio+33
22 julio+19
21 julio+13
20 julio+8
19 julio+24
18 julio+24
17 julio+19
16 julio+12
15 julio+22
14 julio+15
13 julio+19
12 julio+22
11 julio+12
10 julio+22
09 julio+9
08 julio+9
07 julio+5
06 julio+18
05 julio+10
04 julio+19
03 julio+12
02 julio+20
01 julio+1
Publicaciones del Canal
https://p.dw.com/p/5Hitl?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot ?at_medium=Messenger&at_campaign=WhatsApp-Channel

2
https://pepurl.com/p/5Hitl?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1
3
https://pepurl.com/p/5Hitl?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1
4
https://pepurl.com/p/5HiEU?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 728
5
https://pepurl.com/p/5HhSR?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 374
6
https://pepurl.com/p/5Hhpd?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 261
7
https://pepurl.com/p/5HhkN?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 181
8
https://pepurl.com/p/5HhyV?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 183
9
https://pepurl.com/p/5Hh3d?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 208
10
https://pepurl.com/p/5Hitl?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1
11
https://pepurl.com/p/5Hitl?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1
12
የዕለተ ዐርብ ሐምሌ 17 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና አርዕስተ ዜና *የአፍሪቃ ኀብረት የየመን ሁቲ አማጺያን በቀይ ባሕር የነዳጅ ጫኝ መርከቦች ላይ ፈጸሙት የተባለውን ጥቃት በጽኑእ አወገዘ ። የሁቲ አማጺያን ጥቃቱን የፈጸሙት ሣዑዲ ዓረቢያ አደረሰችብን ላሉት ጥቃት አጸፌታ መኾኑን ገልጠዋል ። *በአደን ባሕረ ሠላጤ የመን የባሕር ክልል ላይ ባለፈው ሳምንት ታግታ የነበረችው የንግድ መርከብ በሶማሌ የባሕር ላይ መዝባሪዎች ቁጥጥጥር ስር ናት ተባለ ። መርከቢቱ በባሕር ላይ መዝባሪዎቹ ቁጥጥር ስር መኾኗን የከፊል ራስ ገዟ ሶማሊላንድ ሁለት ነዋሪዎች ለሮይተርስ የዜና ምንጭ ተናግረዋል ። *የጀርመን መራሔ መንግሥት ፍሬድሪሽ ሜርትስ ዛሬ ዐርብ የካቢኔ አባላት ሽግሽግ ማድረጋቸው ተገለጠ ። ሽግሽጉ የተደረገው የወግ አጥባቂው ክርስቲያን ዴሞክራቲክ ፓርቲያቸው የምክር ቤት መሪ የነበሩት የንስ ሽፓን በማሕጸን ኪራይ ጉዳይ በተፈጠረ ውዝግብ ሥልጣን ከለቀቁ በኋላ ። *ስፔን ማድሪድ ውስጥ 6,000 ኼክታር ያዳረሰው ሰደድ እሳት በአጎራባች ካስቲላ የ ሌዎን ክልል 9,000 ኼክታር ከሸፈነው ሰደድ እሳት ጋር እንዳይገናኝ ብርቱ ሥጋት ማጫሩን የአካባቢው ባለሥልጣናት ገለጡ ። ሙሉ ዜናውን በዝርዝር በጽሑፍ እና በድምፅ በማገናኛው በኩል ማግኘት ይቻላል https://pepurl.com/p/5Hitl?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1
13
የዕለተ ዐርብ ሐምሌ 17 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና አርዕስተ ዜና *የአፍሪቃ ኀብረት የየመን ሁቲ አማጺያን በቀይ ባሕር የነዳጅ ጫኝ መርከቦች ላይ ፈጸሙት የተባለውን ጥቃት በጽኑእ አወገዘ ። የሁቲ አማጺያን ጥቃቱን የፈጸሙት ሣዑዲ ዓረቢያ አደረሰችብን ላሉት ጥቃት አጸፌታ መኾኑን ገልጠዋል ። *በአደን ባሕረ ሠላጤ የመን የባሕር ክልል ላይ ባለፈው ሳምንት ታግታ የነበረችው የንግድ መርከብ በሶማሌ የባሕር ላይ መዝባሪዎች ቁጥጥጥር ስር ናት ተባለ ። መርከቢቱ በባሕር ላይ መዝባሪዎቹ ቁጥጥር ስር መኾኗን የከፊል ራስ ገዟ ሶማሊላንድ ሁለት ነዋሪዎች ለሮይተርስ የዜና ምንጭ ተናግረዋል ። *የጀርመን መራሔ መንግሥት ፍሬድሪሽ ሜርትስ ዛሬ ዐርብ የካቢኔ አባላት ሽግሽግ ማድረጋቸው ተገለጠ ። ሽግሽጉ የተደረገው የወግ አጥባቂው ክርስቲያን ዴሞክራቲክ ፓርቲያቸው የምክር ቤት መሪ የነበሩት የንስ ሽፓን በማሕጸን ኪራይ ጉዳይ በተፈጠረ ውዝግብ ሥልጣን ከለቀቁ በኋላ ። *ስፔን ማድሪድ ውስጥ 6,000 ኼክታር ያዳረሰው ሰደድ እሳት በአጎራባች ካስቲላ የ ሌዎን ክልል 9,000 ኼክታር ከሸፈነው ሰደድ እሳት ጋር እንዳይገናኝ ብርቱ ሥጋት ማጫሩን የአካባቢው ባለሥልጣናት ገለጡ ። ሙሉ ዜናውን በዝርዝር በጽሑፍ እና በድምፅ በማገናኛው በኩል ማግኘት ይቻላል https://pepurl.com/p/5Hitl?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1
14
ይፋ የሆነዉ አዲሱ የስደተኞች ፍኖተ-ካርታ የኢትዮጵያ የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች አገልግሎት ኢትዮጵያ ተቀብላ ያስጠለለቻቸውን 1.2 ሚሊዮን ስደተኞች ከብሔራዊ የልማት ሥራዎች ጋር ለማስተሳሰር ያለ
ይፋ የሆነዉ አዲሱ የስደተኞች ፍኖተ-ካርታ የኢትዮጵያ የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች አገልግሎት ኢትዮጵያ ተቀብላ ያስጠለለቻቸውን 1.2 ሚሊዮን ስደተኞች ከብሔራዊ የልማት ሥራዎች ጋር ለማስተሳሰር ያለመ ፍኖተ-ካርታ በቅርቡ ይፋ አድርጓል። በዚሁ ጊዜ ለስደተኞች ሁለንተናዊ ጥበቃ የሚውል ድጋፍ የሚሰጡ ተቋማትና ድርጅቶች እንዲሁም መንግሥታት የሚያደርጉት እገዛ እንደ የልማት ሥራ ተዋጽዖ እንጂ ተቀጥያ የሰብአዊ ርዳታ ተግባር ብቻ አድርገው እንዳያዩት ጥሪ ቀርቧል። የኢትዮጵያ መንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የዓለም አቀፍ ተቋማት መሪዎች እና የሀገራት አምባሳደሮች በተገኙበት እና "ማካተት" የተባለው ፍኖተ- ካርታ በተዋወቀበት በዚያኛው ሰሞን መድረክ ላይ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ፣ ግጭት፣ የዓየር ንብረት ለውጥ እና ድርቅን ሽሽት ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ስደተኞች በተቀባይ ማኅበረሰቦች ላይ የሚፈጥሩት ጫና ቀላል ባለመሆኑ ያንን ከልማት ሥራ ጋር አስተሳስሮ ለመምራት እንዲቻል ዕቅዱ ማስፈለጉን ጠቅሰዋል ሲል ሰሎሞን ሙጬ ከአዲስ አበባ ዘግቧል።
1 751
15
የአፍሪካ ኅብረት በቀይ ባሕር የተፈፀመውን የመርከቦች ጥቃት አወገዘ። የአፍሪካ ኀብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር መሐሙድ አሊ ዮሱፍ፣ የሁቲ ታጣቂዎች በቀይባሕር የፈፀሙትን የመርከቦች ጥቃት በጽኑ አውግዘዋል
የአፍሪካ ኅብረት በቀይ ባሕር የተፈፀመውን የመርከቦች ጥቃት አወገዘ። የአፍሪካ ኀብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር መሐሙድ አሊ ዮሱፍ፣ የሁቲ ታጣቂዎች በቀይባሕር የፈፀሙትን የመርከቦች ጥቃት በጽኑ አውግዘዋል። ሊቀመንበሩ ትናንት ባወጡት መግለጫ፣ የቀይ ባሕር የመርከቦች መተላለፊያ ደህንነት ለአፍሪካ ከፍተኛ ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ያለው መኾኑን አስታውቀዋል።የፖለቲካ ተንታኞች በበኩላቸው «ቀይ ባሕር አዲሱ ሆርሙዝ እየኾነ ነው?» የሚል ስጋት እያነሱ ነው ሲል የአዲስ አበባው ወኪላችን እስክንድር ፍሬው ዘግቧል። ዝርዝሩ በዛሬው የዜና መፅሔታችን ይቀርባል።
1 812
16
ጤና ይስጥልን ውድ አድማጮች በአንድ ሰዓቱ ቆይታችን የዓለም ዜና የዜና መጽሔት እንዲሁም ሳምንታዊዉ የወጣቶች ዓለም ዝግጅቶቻችን ተሰናድተዋል። የዓለም ዜናን የሚከተለዉ የዜና መጽሔት፤ -በኢትዮጵያ ሕ
ጤና ይስጥልን ውድ አድማጮች በአንድ ሰዓቱ ቆይታችን የዓለም ዜና የዜና መጽሔት እንዲሁም ሳምንታዊዉ የወጣቶች ዓለም ዝግጅቶቻችን ተሰናድተዋል። የዓለም ዜናን የሚከተለዉ የዜና መጽሔት፤ -በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ እየደረሰ ነው ያለው የዘር ማጥፋት እና የእርስ በርስ ጦርነት እንዲቆም፣ ሲል ጥሪ ያቀረበዉ የኢትዮጵያውያን ትብብር ንቅናቄ -በትግራይ ክልል እየተደረጉ ያሉ ሰሞነኛ ስብሰባዎችና የነዋሪዎች ኹኔታ - በቀይ ባሕር በሁቲ ታጣቂዎች የተፈፀ የመርከቦች ጥቃትን የአፍሪካ ኅብረት ማዉገዙ -የኢትዮጵያ የስደተኞች እና ተመላሾች አገልግሎትን ለማስተሳሰር ያለመ አዲስ ፍኖተ-ካርታ ይፋ መሆኑ - እንዲሁም ተግባራዊ የሆነው ተንቀሳቃሽ ማህበረሰብ አቀፍ የጤና ፕሮግራም በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተሰኙ ርዕሶችን ይዟል። በሁለተኛዉ ክፍል የሚቀርበዉ ከወጣቶች ዓለም «የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የሚተጉ በጎ ፈቃደኞች» ከሚል ጥንቅር ጋር ይጠብቀናል። የፊታችን እሁድ የምናስደምጠዉን እንወያይ ዝግጅታችን ጽንሰ ሃሳብ እና ርዕስም እናስተዋዉቃችኋለን። እንድትከታተሉን ከወዲሁ በአክብሮት እንጋብዛችኋለን።
1 980
17
የዶይቸ ቬለ የዩቲዩብ ገጻችን ይከተሉ! ለባለንጀራዎምያጋሩ!ው ድ አድማጮች የዶይቸ ቬለ የዩቲዩብ ገጻችን ይከተሉ! ለባለንጀራዎም ያጋሩ!የ ትክክለኛው የዶይቸ ቬለ ዩቲዩብ ገጽ አባል በመሆን ዝግጅታችንን ተከታተሉ ። በትክክለኛው በዚህ የዩቲዩብ አድራሻችን፦ https://www.youtube.com/channel/UC3-RNH75BEZslJLEoIAxa2Aአባል ይሁኑ ። ለወዳጆቻችሁም ያጋሩ ።
1
18
«በኢራን ይደገፋሉ» የሚባሉት የየመን ሁቲ አማፅያን ዛሬ በሁለት ነዳጅ ጫኝ መርከቦች ላይ የፈጸሙት ጥቃት በጀርመንና በሌሎች የአውሮፓ ሃገራት ብሩቱ ውግዘትን አስከትሏል። የሑቲ አማፅያን በቀይ ባሕር
«በኢራን ይደገፋሉ» የሚባሉት የየመን ሁቲ አማፅያን ዛሬ በሁለት ነዳጅ ጫኝ መርከቦች ላይ የፈጸሙት ጥቃት በጀርመንና በሌሎች የአውሮፓ ሃገራት ብሩቱ ውግዘትን አስከትሏል። የሑቲ አማፅያን በቀይ ባሕር የሚንቀሳቀሱ የሳውዲ አረቢያ መርከቦችን ኢላማ እንደሚያደርጉ ሰሞኑ አስጠንቅቀው ነበረ። በዚሁ መሠረትም በዛሬው ዕለት ሁለት የሳውዲ ዓረቢያ መርከቦች ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን ታውቋል። ጥቃቱን ተከትሎ የጀርመን መንግሥት ጥቃቶቹ «ጥግጭቶችን የሚያባብስ» ሲል አውግዟል። ታላቋ ብሪታንያ በበኩሏ «ቸልተኛ ድርጊት» ስትል ጥቃቱን ኮንናለች። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶንዮ ጉተረዥ ዛሬ ባሰራጮት መግለጫም «የመካከለኛ ምሥራቅ ግጭት ከቁጥጥር ውጭ እየሄደ ነው» ብሏል።
2 589
19
«በኢራን ይደገፋሉ» የሚባሉት የየመን ሁቲ አማፅያን ዛሬ በሁለት ነዳጅ ጫኝ መርከቦች ላይ የፈጸሙት ጥቃት በጀርመንና በሌሎች የአውሮፓ ሃገራት ብሩቱ ውግዘትን አስከትሏል። የሑቲ አማፅያን በቀይ ባሕር
«በኢራን ይደገፋሉ» የሚባሉት የየመን ሁቲ አማፅያን ዛሬ በሁለት ነዳጅ ጫኝ መርከቦች ላይ የፈጸሙት ጥቃት በጀርመንና በሌሎች የአውሮፓ ሃገራት ብሩቱ ውግዘትን አስከትሏል። የሑቲ አማፅያን በቀይ ባሕር የሚንቀሳቀሱ የሳውዲ አረቢያ መርከቦችን ኢላማ እንደሚያደርጉ ሰሞኑ አስጠንቅቀው ነበረ። በዚሁ መሠረትም በዛሬው ዕለት ሁለት የሳውዲ ዓረቢያ መርከቦች ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን ታውቋል። ጥቃቱን ተከትሎ የጀርመን መንግሥት ጥቃቶቹ «ጥግጭቶችን የሚያባብስ» ሲል አውግዟል። ታላቋ ብሪታንያ በበኩሏ «ቸልተኛ ድርጊት» ስትል ጥቃቱን ኮንናለች። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶንዮ ጉተረዥ ዛሬ ባሰራጮት መግለጫም «የመካከለኛ ምሥራቅ ግጭት ከቁጥጥር ውጭ እየሄደ ነው» ብሏል።
340
20
ሮማንያ የአየር ክልሌን ጥሶ ገብቷል ያለችውን ሰው አልባ የጦር አውሮፕላን መትታ መጣሏን አስታወቀች። ድሮኑ የማን እንደሆነ ግን እስካሁን የተባለ ነገር የለም። የሮማንያ ፕሬዝደንት ኒኮሶር ዳን ዛሬ
ሮማንያ የአየር ክልሌን ጥሶ ገብቷል ያለችውን ሰው አልባ የጦር አውሮፕላን መትታ መጣሏን አስታወቀች። ድሮኑ የማን እንደሆነ ግን እስካሁን የተባለ ነገር የለም። የሮማንያ ፕሬዝደንት ኒኮሶር ዳን ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የአየር ኃይላቸው አንድ ሰው አልባ የጦር አውሮፕላን የአየር ክልላቸውን መጣሱ በራዳር ከተረጋገጠ በኋላ የአየር ኃይል ስምሪት መደረጉን ገልጸዋል። ሰው አልባ አውሮፕላኑ በኤፍ 16 የጦር ጀት ተመቶ እንዲወድቅ መደረጉን የገለጹት ፕሬዝደንቱ ድሮኑ ከየት እንደተላከ ዝርዝር ጥናት መጀመሩንም አሳውቀዋል። ሩስያ ዩክሬይንን ከወረረችበት ጊዜ አንስቶ በሮማንያ የአየር ክልል በርካታ ድሮኖች ጥሰው መግባታቸውን ዘገባው አክሏል።
2 896