DW Amharic
ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።
Mostrar más📈 Análisis del canal de Telegram DW Amharic
El canal DW Amharic (@dw_amharic) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 54 968 suscriptores, ocupando la posición 4 886 en la categoría Noticias y medios y el puesto 583 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 54 968 suscriptores.
Según los últimos datos del 01 agosto, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 168, y en las últimas 24 horas de 39, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: Verificado (confirmado oficialmente por Telegram)
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 7.78%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 5.54% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 4 275 visualizaciones. En el primer día suele acumular 3 046 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.
📝 Descripción y política de contenido
El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
“ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።”
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 02 agosto, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Noticias y medios.
Carga de datos en curso...
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 02 agosto | +13 | |||
| 01 agosto | +45 |
| 2 | የሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
የዛሬው የዓለም ዜና ፤በትግራይ አዲስ ጦርነት መከፈቱን የትግራይ ቴሌቪዥን መዘገቡን፣በሲውታ፤ ስፔን እና ሞሮኮ የድንበር በተከሰተው የስደተኞች ቀውስ የሟቾች ቁጥር 67 መድረሱን፣በስፔኗ ሲኡታ ግዛት የሚፈልሱ ስደተኞችን በተመለከተ ውይይት እንዲደረግ የአውሮፓ ህብረት ሀገራት ጥሪ ማቅረባቸውን፣ሁቲዎች የሳውዲ የነዳጅ ጫኝ መርከቦች የጉዞ መስመር እንዲቀይሩ ማድረጋቸውን፣እስራኤል በፈፀመችው ጥቃት በጋዛ ሁለት ሰዎች ሲገደሉ የመድኃኒት ማከማቻ መጋዘኖችን መውደማቸው መገለፁን እንድዲሁም ኢራን አሜሪካን እንዳያግዙ የአካባቢውን መንግስታትን ማስጠንቀቋን አካቷል።
https://pepurl.com/p/5I8Ha?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 2 602 |
| 3 | የወልቃይትን ጉዳይ በሚመለከት የጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ማብራሪያ
በትግራይ እና አማራ የይገባኛል ጥያቄ የሚነሳበትን የወልቃይት አካባቢን በተመለከተ "ለአንዱ ወገን ምላሽ በመስጠት፣ አንዱን ከጥያቄው ጋር እንዲቆይ" በማደረግ "ዘላቂ ሰላም አናመጣም" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ።
https://pepurl.com/p/5I845?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 989 |
| 4 | በአውሮጳ የኢትዮጵያውያን የስፖርትና የባህል 21ኛው ድግስ ተጠናቀቀ
በኢትዮጵያውያን ዘንድ በየዓመቱ በተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት የሚካሄደው በዓይነቱ ትልቁ የስፖርት እና ባህል ፌስቲቫል ዘንድሮ በጣሊያን ሮም ከተማ ካሳለፍነው ሰኞ አንስቶ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ዘንድሮ ለ 21ኛ ጊዜ የተካሄደው ይኼው ድግስ ዛሬ ይጠናቀቃል።
https://pepurl.com/p/5I88p?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 899 |
| 5 | ወደ 60,000 የሚጠጉ ስደተኞች ስፔን - ሴኡታ ገቡ፤ ማድሪድ ወታደሮችን አሰማርቷል
በአስር ሽዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች ሰሜን አፍሪቃ ግዛት ቅርብ ርቀት ላይ በምትገኘዉ የስፔን ራስ ገዝ ግዛት ሴኡታ በገፍ መግባታቸዉን ተከትሎ፤ የሴኡታ ክልል ፕሬዚዳንት ማድሪድ የሚገኘዉ መንግሥት የአስቸኳይ ጊዜ እንዲታዉጅ እና ለሀገር ደህንነት ሲባል ወታደሮች ድንበር ላይ እንዲሰማሩ ጥሪ አቅርበዋል።
https://pepurl.com/p/5I6jb?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 802 |
| 6 | ማሊ፤ የአሜሪካ ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት ይከሰት ይሆን?
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ማሊ ዉስጥ ከሚንቀሳቀሰው እና ከአል-ቃኢዳ ጋር ግንኙነት ካለው JNIM በሚባለዉ ጽንፈኛ ቡድን ላይ ወታደራዊ ጥቃት ለመፈጸም እያሰቡ ነው። ይህ አይነቱ ጣልቃ ገብነት በሳህል ክልል ያለውን የአሸባሪነት ስጋት ይቀንሰ ይሆን ወይስ ቀድሞውኑ እየተባባሰ የመጣውን ግጭት ይበልጥ ያባብሰዉ ይሆን?
https://pepurl.com/p/5I6dt?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 2 029 |
| 7 | አዲስ ጦርነት በሰሜን ኢትዮጵያ? የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት በምዕራብ ትግራይ በኩል ጦርነት መጀመሩን የትግራይ ቴሌቪዥን ዛሬ ዘግቧል።በወቅታዊ ሁኔታ ከትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ተሰጠ ያለውን መግለጫ ጠቅሶ የክልሉ ቴሌቪዥን እንደዘገበው ፤የፌደራል መንግሥት "ወታደራዊ ዝግጅቶች እና ትንኮሳዎች ሲያካሂድ የቆየ ሲሆን፤ በዛሬው ዕለት ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ንጋት ኣንስቶ በምዕራብ ትገራይ ሸረሪና አቅጣጫ ግልፅ ጦርነት ከፍቷል" ብሏል።
የፕሪቶርያው ስምምነት ከተፈረመ በኋላም የፌደራል መንግስቱ በክልሉ ህዝብ ፈፀመ ያለውን በደል የዘረዘረው መግለጫው በዛሬው ዕለት ደግሞ "ተነሳሽነት ወስዶ ጦርነቱን በግልፅ ጀምሮታል" ሲል አክሏል።
"ይህ ጦርነት በአካባቢው ሊያስከትል የሚችለውን መዘዝ የዓለም ማሕበረሰብ ግንዛቤ ሊወስድ ይገባል" ማለቱንም መግለጫውን ጠቅሶ የክልሉ የቴሌቭዥን ጣቢያ ዘግቧል።
ያም ሆኖ ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ በኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት በኩል በጉዳዩ ላይ የተባለ ነገር የለም። | 4 043 |
| 8 | ...ስፔንና ሞሮኮን ወደምታዋስነዉ እና የአፍሪቃ አህጉር ላይ የምትገኘው የስፔን ግዛት ሴኡታ የሚገቡ ሥደተኞችን ለማገድ ሁለቱ ሐገራት ተጨማሪ ፀጥታ አስከባሪዎች ማስፈራቸውን ትናንት አስታውቀዋል።ሴኡታን ከሞሮኮ ጋር የሚለየዉን አጥርም አጠናክረዋል።ሁለቱ ሐገራት አዲሱን ርምጃ የወሰዱት ባለፉት ጥቂት ቀናት 60 ሺሕ ስደተኞች የሞሮኮን የባሕርና የየብስ ድንበር አቋርጠዉ ስፔን ግዛት ከገቡ በኋላ ነዉ። | 4 352 |
| 9 | በስፔን ሴውታ ግዛት እና ሞሮኮ ድንበር ፤ በተከሰተው የስደተኞች ቀውስ የሟቾች ቁጥር 67 መድረሱ ተገለፀ። በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ደግሞ ወደ ኋላ እንዲመለሱ ተደርገዋል ተብሏል።
የስፔን መንግሥት ቅዳሜ ዕለት እንዳስታወቀው ሀገሪቱ ከሞሮኮ ጋር በምትዋሰንበት የሴውታ ግዛት በተፈጠረ የስደተኞች ቀውስ የሟቾች ቁጥር ወደ 67 ከፍ ብሏል።
ከእነዚህም ውስጥ አንዳንዶቹ ባህር ውስጥ ሰጥመው የሞቱ ሲሆን አንዳንዶቹ ደግሞ የመርከብ ማገጃውን ለማቋረጥ ሲሞክሩ በተፈጠረው መረጋገጥ ሕይወታቸውን ማጣታቸውን አሶሸትድ ፕሬስ ዘግቧል።እንደዘገባው ከሐሙስ እስከ ዓርብ ባሉት ጊዜያት ከ50,000 እስከ 60,000 የሚደርሱ ስደተኞች ትንሿን የስፔን ግዛት ድንበር ጥሰው ከገቡ በኋላ ስፔን ወደ ድንበሯ ጀልባ እንዳይገባ ለመከላከል 500 ሜትር ርዝመት ያለው የመከላከያ አጥር ወደ ባህር እየዘረጋች መሆኗን አስታውቃለች።
የስፔን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር እንደገለፀው ከሰሜን አፍሪካ ወደ ስፔን ግዛት የገቡት አብዛኛዎቹ ስደተኞች ወደ ሞሮኮ እንዲመለሱ ተደርገዋል።
ቅዳሜ ጠዋት ወደ ሴውታ ከተማ ታራጃል የባህር ዳርቻ በዋና የገቡ ጥቂት ደክመው የነበሩ ስደተኞችም በወታደሮች ታጅበው ከድንበር እንዲመለሱ መደረጋቸውን ዘገባው አመልክቷል።
የተሻለ ሕይወት ተስፋ አድርገው ወደ ስፔን ባቀኑ ስደተኞች ለቀናት ከተፈጠረው ትርምስ በኋላ የሴውታ ነዋሪዎች ቅዳሜ ዕለት በተረጋጋ ሁኔታ እንዳሉ ዘገባው አመልክቷል። ይህም ሆኖ፣ የ84,000 ሕዝብ መኖሪያ በሆነችው የስፔን ራስ ገዝ የሴውታ ነዋሪዎች ህይወት አሁንም ወደቀድሞው የተረጋጋ ሁኔታ እንዳልተመለሰ የግዛቲቱ ፕሬዝዳንት ሁዋን ጄሱስ ቪቫስ ገልፀዋል።.... | 4 149 |
| 10 | https://pepurl.com/p/5I6Xk?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 4 490 |
| 11 | https://pepurl.com/p/5I5m0?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 3 983 |
| 12 | https://pepurl.com/p/5I6IQ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 3 058 |
| 13 | https://pepurl.com/p/5I67C?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 2 996 |
| 14 | https://pepurl.com/p/5I5yW?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 2 714 |
| 15 | https://pepurl.com/p/5I5F2?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 2 500 |
| 16 | https://pepurl.com/p/5I5F2?maca=WhatsApp-Channel&at_number=DW_Amharic&at_dw_language=am | 1 |
| 17 | https://pepurl.com/p/5I68E?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 2 962 |
| 18 | https://pepurl.com/p/5I2Xv?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 2 759 |
| 19 | የዓርብ ሐምሌ 24 ቀን 2018 ዓ.ም የቀጥታ የሥርጭት ማስታወቂያ
ዜናውን በሚከተለው የዜና መጽሔት የሚቀርቡ የዜና መጽሔት ዘገባዎች፦
አንድ የጀርመን ተቋም በኢትዮጵያ ግጭት እንዳይከሰት የሰጠው ምክረ-ሐሳብ፤
ፌደራል ፖሊስ በደቡብ ኢትዮጵያ መስመር በሕገወጥ ሰዎችን የሚያሸጋግሩትን መቆጣጠሩን መግለጹ፤
የተማሩ ኢትዮጵያውያን ወጣቶችን ኢላማ ያደረገው የኢንተርኔት ማጭበርበር፤
ዋግህምራ ዞን አበርገሌ እና ጻግብጂን የተቆጣጠረዉ ታጣቂ ቡድን ተዋጊዎችን እየመለመለ ነው መባሉ፣
መተከል ዞን ከጉባ-ግልገል በለስ የተበላሸው መንገድ፤ እንዲሄም ሮም ጣሊያን ላይ እየተካሄደ የሚገኘው በአውሮጳ የኢትዮጵያውያን የስፖርትና የባህል ድግስን የሚያስቃኙ ዘገባዎችን አካቷል።
አብራችሁን ቆዩ ግብዣችን ነው ። | 3 716 |
| 20 | የዓለም አቀፍ እግር ኳስ ማኅበር (FIFA) ከአውሮጳ ብርቱ ተቃውሞ ገጠመው
የዓለም እግር ኳስ እና የፊፋ ውድድሮች በግል ባለ ሀብቶች እንዲተዳደሩ በሚል ፊፋ ያቀረበው ምክረ ሐሳብ ብርቱ ተቃውሞ ገጠመው ። የአውሮጳ እግር ኳስ ማኅበር (UEFA) እና 55ቱ የአባል አገራት ማኅበራት በዚሁ ጉዳይ በጋራ ትናንት የተቃውሞ መግለጫ አውጥተዋል ።
አገራቱ በዓለም ዋንጫ እና በሌሎች የፊፋ ውድድሮች የባለቤትነት መብቶችን ለግል ባለ ሀብቶች ለማስተላለፍ የዓለም አቀፍ እግር ኳስ ማኅበር ያቀረበውን ምክረ ሐሳብ በሙሉ ድምፅ እና በማያሻማ ሁኔታ ውድቅ እናደርጋለን ብለዋል ። የዓለም ዋንጫ እንደ አንድ የመዋእለ ንዋይ (ኢንቨስትመንት) ምርት ተደርጎ ሊወሰድ አይችልምም ብለዋል ። ይልቁንስ ከእግር ኳስ ታላላቅ የስፖርት ቅርሶች አንዱ ነው ሲሉ አክለዋል ። የትኛውም የውድድሩ ክፍል ለግል ባለሀብቶች መሰጠት የለበትምም ሲሉም ብርቱ ተቃውሞ ሰንዝረዋል ። የዓለም ዋንጫ ለሽያጭ አይደለም ሲሉም ፊፋን በብር ሞግተዋል ።
እናንተስ ምን ትላላችሁ?
ሙሉ መግለጫው በእንግሊዝኛ በዚህ ማገናኛ ይገኛል፦ https://www.uefa.com/news-media/news/02a7-213a92896eb0-54dfbf454e3b-1000--statement-on-behalf-of-uefa-and-its-55-national-associations/ | 3 684 |
