DW Amharic
ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።
Mostrar más📈 Análisis del canal de Telegram DW Amharic
El canal DW Amharic (@dw_amharic) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 54 888 suscriptores, ocupando la posición 4 875 en la categoría Noticias y medios y el puesto 581 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 54 888 suscriptores.
Según los últimos datos del 23 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 68, y en las últimas 24 horas de 27, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: Verificado (confirmado oficialmente por Telegram)
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 7.85%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 5.55% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 4 310 visualizaciones. En el primer día suele acumular 3 044 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.
📝 Descripción y política de contenido
El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
“ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።”
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 24 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Noticias y medios.
Carga de datos en curso...
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 24 julio | +27 | |||
| 23 julio | +33 | |||
| 22 julio | +19 | |||
| 21 julio | +13 | |||
| 20 julio | +8 | |||
| 19 julio | +24 | |||
| 18 julio | +24 | |||
| 17 julio | +19 | |||
| 16 julio | +12 | |||
| 15 julio | +22 | |||
| 14 julio | +15 | |||
| 13 julio | +19 | |||
| 12 julio | +22 | |||
| 11 julio | +12 | |||
| 10 julio | +22 | |||
| 09 julio | +9 | |||
| 08 julio | +9 | |||
| 07 julio | +5 | |||
| 06 julio | +18 | |||
| 05 julio | +10 | |||
| 04 julio | +19 | |||
| 03 julio | +12 | |||
| 02 julio | +20 | |||
| 01 julio | +1 |
| 2 | https://pepurl.com/p/5Hitl?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 |
| 3 | https://pepurl.com/p/5Hitl?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 |
| 4 | https://pepurl.com/p/5HiEU?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 728 |
| 5 | https://pepurl.com/p/5HhSR?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 374 |
| 6 | https://pepurl.com/p/5Hhpd?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 261 |
| 7 | https://pepurl.com/p/5HhkN?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 181 |
| 8 | https://pepurl.com/p/5HhyV?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 183 |
| 9 | https://pepurl.com/p/5Hh3d?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 208 |
| 10 | https://pepurl.com/p/5Hitl?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 |
| 11 | https://pepurl.com/p/5Hitl?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 |
| 12 | የዕለተ ዐርብ ሐምሌ 17 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
አርዕስተ ዜና
*የአፍሪቃ ኀብረት የየመን ሁቲ አማጺያን በቀይ ባሕር የነዳጅ ጫኝ መርከቦች ላይ ፈጸሙት የተባለውን ጥቃት በጽኑእ አወገዘ ። የሁቲ አማጺያን ጥቃቱን የፈጸሙት ሣዑዲ ዓረቢያ አደረሰችብን ላሉት ጥቃት አጸፌታ መኾኑን ገልጠዋል ።
*በአደን ባሕረ ሠላጤ የመን የባሕር ክልል ላይ ባለፈው ሳምንት ታግታ የነበረችው የንግድ መርከብ በሶማሌ የባሕር ላይ መዝባሪዎች ቁጥጥጥር ስር ናት ተባለ ። መርከቢቱ በባሕር ላይ መዝባሪዎቹ ቁጥጥር ስር መኾኗን የከፊል ራስ ገዟ ሶማሊላንድ ሁለት ነዋሪዎች ለሮይተርስ የዜና ምንጭ ተናግረዋል ።
*የጀርመን መራሔ መንግሥት ፍሬድሪሽ ሜርትስ ዛሬ ዐርብ የካቢኔ አባላት ሽግሽግ ማድረጋቸው ተገለጠ ። ሽግሽጉ የተደረገው የወግ አጥባቂው ክርስቲያን ዴሞክራቲክ ፓርቲያቸው የምክር ቤት መሪ የነበሩት የንስ ሽፓን በማሕጸን ኪራይ ጉዳይ በተፈጠረ ውዝግብ ሥልጣን ከለቀቁ በኋላ ።
*ስፔን ማድሪድ ውስጥ 6,000 ኼክታር ያዳረሰው ሰደድ እሳት በአጎራባች ካስቲላ የ ሌዎን ክልል 9,000 ኼክታር ከሸፈነው ሰደድ እሳት ጋር እንዳይገናኝ ብርቱ ሥጋት ማጫሩን የአካባቢው ባለሥልጣናት ገለጡ ።
ሙሉ ዜናውን በዝርዝር በጽሑፍ እና በድምፅ በማገናኛው በኩል ማግኘት ይቻላል https://pepurl.com/p/5Hitl?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 |
| 13 | የዕለተ ዐርብ ሐምሌ 17 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
አርዕስተ ዜና
*የአፍሪቃ ኀብረት የየመን ሁቲ አማጺያን በቀይ ባሕር የነዳጅ ጫኝ መርከቦች ላይ ፈጸሙት የተባለውን ጥቃት በጽኑእ አወገዘ ። የሁቲ አማጺያን ጥቃቱን የፈጸሙት ሣዑዲ ዓረቢያ አደረሰችብን ላሉት ጥቃት አጸፌታ መኾኑን ገልጠዋል ።
*በአደን ባሕረ ሠላጤ የመን የባሕር ክልል ላይ ባለፈው ሳምንት ታግታ የነበረችው የንግድ መርከብ በሶማሌ የባሕር ላይ መዝባሪዎች ቁጥጥጥር ስር ናት ተባለ ። መርከቢቱ በባሕር ላይ መዝባሪዎቹ ቁጥጥር ስር መኾኗን የከፊል ራስ ገዟ ሶማሊላንድ ሁለት ነዋሪዎች ለሮይተርስ የዜና ምንጭ ተናግረዋል ።
*የጀርመን መራሔ መንግሥት ፍሬድሪሽ ሜርትስ ዛሬ ዐርብ የካቢኔ አባላት ሽግሽግ ማድረጋቸው ተገለጠ ። ሽግሽጉ የተደረገው የወግ አጥባቂው ክርስቲያን ዴሞክራቲክ ፓርቲያቸው የምክር ቤት መሪ የነበሩት የንስ ሽፓን በማሕጸን ኪራይ ጉዳይ በተፈጠረ ውዝግብ ሥልጣን ከለቀቁ በኋላ ።
*ስፔን ማድሪድ ውስጥ 6,000 ኼክታር ያዳረሰው ሰደድ እሳት በአጎራባች ካስቲላ የ ሌዎን ክልል 9,000 ኼክታር ከሸፈነው ሰደድ እሳት ጋር እንዳይገናኝ ብርቱ ሥጋት ማጫሩን የአካባቢው ባለሥልጣናት ገለጡ ።
ሙሉ ዜናውን በዝርዝር በጽሑፍ እና በድምፅ በማገናኛው በኩል ማግኘት ይቻላል https://pepurl.com/p/5Hitl?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 |
| 14 | ይፋ የሆነዉ አዲሱ የስደተኞች ፍኖተ-ካርታ
የኢትዮጵያ የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች አገልግሎት ኢትዮጵያ ተቀብላ ያስጠለለቻቸውን 1.2 ሚሊዮን ስደተኞች ከብሔራዊ የልማት ሥራዎች ጋር ለማስተሳሰር ያለመ ፍኖተ-ካርታ በቅርቡ ይፋ አድርጓል።
በዚሁ ጊዜ ለስደተኞች ሁለንተናዊ ጥበቃ የሚውል ድጋፍ የሚሰጡ ተቋማትና ድርጅቶች እንዲሁም መንግሥታት የሚያደርጉት እገዛ እንደ የልማት ሥራ ተዋጽዖ እንጂ ተቀጥያ የሰብአዊ ርዳታ ተግባር ብቻ አድርገው እንዳያዩት ጥሪ ቀርቧል። የኢትዮጵያ መንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የዓለም አቀፍ ተቋማት መሪዎች እና የሀገራት አምባሳደሮች በተገኙበት እና "ማካተት" የተባለው ፍኖተ- ካርታ በተዋወቀበት በዚያኛው ሰሞን መድረክ ላይ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ፣ ግጭት፣ የዓየር ንብረት ለውጥ እና ድርቅን ሽሽት ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ስደተኞች በተቀባይ ማኅበረሰቦች ላይ የሚፈጥሩት ጫና ቀላል ባለመሆኑ ያንን ከልማት ሥራ ጋር አስተሳስሮ ለመምራት እንዲቻል ዕቅዱ ማስፈለጉን ጠቅሰዋል ሲል ሰሎሞን ሙጬ ከአዲስ አበባ ዘግቧል። | 1 751 |
| 15 | የአፍሪካ ኅብረት በቀይ ባሕር የተፈፀመውን የመርከቦች ጥቃት አወገዘ።
የአፍሪካ ኀብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር መሐሙድ አሊ ዮሱፍ፣ የሁቲ ታጣቂዎች በቀይባሕር የፈፀሙትን የመርከቦች ጥቃት በጽኑ አውግዘዋል።
ሊቀመንበሩ ትናንት ባወጡት መግለጫ፣ የቀይ ባሕር የመርከቦች መተላለፊያ ደህንነት ለአፍሪካ ከፍተኛ ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ያለው መኾኑን አስታውቀዋል።የፖለቲካ ተንታኞች በበኩላቸው «ቀይ ባሕር አዲሱ ሆርሙዝ እየኾነ ነው?» የሚል ስጋት እያነሱ ነው ሲል የአዲስ አበባው ወኪላችን እስክንድር ፍሬው ዘግቧል። ዝርዝሩ በዛሬው የዜና መፅሔታችን ይቀርባል። | 1 812 |
| 16 | ጤና ይስጥልን ውድ አድማጮች
በአንድ ሰዓቱ ቆይታችን የዓለም ዜና የዜና መጽሔት እንዲሁም ሳምንታዊዉ የወጣቶች ዓለም ዝግጅቶቻችን ተሰናድተዋል። የዓለም ዜናን የሚከተለዉ የዜና መጽሔት፤
-በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ እየደረሰ ነው ያለው የዘር ማጥፋት እና የእርስ በርስ ጦርነት እንዲቆም፣ ሲል ጥሪ ያቀረበዉ የኢትዮጵያውያን ትብብር ንቅናቄ -በትግራይ ክልል እየተደረጉ ያሉ ሰሞነኛ ስብሰባዎችና የነዋሪዎች ኹኔታ - በቀይ ባሕር በሁቲ ታጣቂዎች የተፈፀ የመርከቦች ጥቃትን የአፍሪካ ኅብረት ማዉገዙ -የኢትዮጵያ የስደተኞች እና ተመላሾች አገልግሎትን ለማስተሳሰር ያለመ አዲስ ፍኖተ-ካርታ ይፋ መሆኑ - እንዲሁም ተግባራዊ የሆነው ተንቀሳቃሽ ማህበረሰብ አቀፍ የጤና ፕሮግራም በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተሰኙ ርዕሶችን ይዟል። በሁለተኛዉ ክፍል የሚቀርበዉ ከወጣቶች ዓለም «የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የሚተጉ በጎ ፈቃደኞች» ከሚል ጥንቅር ጋር ይጠብቀናል። የፊታችን እሁድ የምናስደምጠዉን እንወያይ ዝግጅታችን ጽንሰ ሃሳብ እና ርዕስም እናስተዋዉቃችኋለን። እንድትከታተሉን ከወዲሁ በአክብሮት እንጋብዛችኋለን። | 1 980 |
| 17 | የዶይቸ ቬለ የዩቲዩብ ገጻችን ይከተሉ! ለባለንጀራዎምያጋሩ!ው
ድ አድማጮች የዶይቸ ቬለ የዩቲዩብ ገጻችን ይከተሉ! ለባለንጀራዎም ያጋሩ!የ
ትክክለኛው የዶይቸ ቬለ ዩቲዩብ ገጽ አባል በመሆን ዝግጅታችንን ተከታተሉ ። በትክክለኛው በዚህ የዩቲዩብ አድራሻችን፦ https://www.youtube.com/channel/UC3-RNH75BEZslJLEoIAxa2Aአባል ይሁኑ ። ለወዳጆቻችሁም ያጋሩ ። | 1 |
| 18 | «በኢራን ይደገፋሉ» የሚባሉት የየመን ሁቲ አማፅያን ዛሬ በሁለት ነዳጅ ጫኝ መርከቦች ላይ የፈጸሙት ጥቃት በጀርመንና በሌሎች የአውሮፓ ሃገራት ብሩቱ ውግዘትን አስከትሏል።
የሑቲ አማፅያን በቀይ ባሕር የሚንቀሳቀሱ የሳውዲ አረቢያ መርከቦችን ኢላማ እንደሚያደርጉ ሰሞኑ አስጠንቅቀው ነበረ። በዚሁ መሠረትም በዛሬው ዕለት ሁለት የሳውዲ ዓረቢያ መርከቦች ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን ታውቋል።
ጥቃቱን ተከትሎ የጀርመን መንግሥት ጥቃቶቹ «ጥግጭቶችን የሚያባብስ» ሲል አውግዟል። ታላቋ ብሪታንያ በበኩሏ «ቸልተኛ ድርጊት» ስትል ጥቃቱን ኮንናለች።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶንዮ ጉተረዥ ዛሬ ባሰራጮት መግለጫም «የመካከለኛ ምሥራቅ ግጭት ከቁጥጥር ውጭ እየሄደ ነው» ብሏል። | 2 589 |
| 19 | «በኢራን ይደገፋሉ» የሚባሉት የየመን ሁቲ አማፅያን ዛሬ በሁለት ነዳጅ ጫኝ መርከቦች ላይ የፈጸሙት ጥቃት በጀርመንና በሌሎች የአውሮፓ ሃገራት ብሩቱ ውግዘትን አስከትሏል።
የሑቲ አማፅያን በቀይ ባሕር የሚንቀሳቀሱ የሳውዲ አረቢያ መርከቦችን ኢላማ እንደሚያደርጉ ሰሞኑ አስጠንቅቀው ነበረ። በዚሁ መሠረትም በዛሬው ዕለት ሁለት የሳውዲ ዓረቢያ መርከቦች ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን ታውቋል።
ጥቃቱን ተከትሎ የጀርመን መንግሥት ጥቃቶቹ «ጥግጭቶችን የሚያባብስ» ሲል አውግዟል። ታላቋ ብሪታንያ በበኩሏ «ቸልተኛ ድርጊት» ስትል ጥቃቱን ኮንናለች።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶንዮ ጉተረዥ ዛሬ ባሰራጮት መግለጫም «የመካከለኛ ምሥራቅ ግጭት ከቁጥጥር ውጭ እየሄደ ነው» ብሏል። | 340 |
| 20 | ሮማንያ የአየር ክልሌን ጥሶ ገብቷል ያለችውን ሰው አልባ የጦር አውሮፕላን መትታ መጣሏን አስታወቀች። ድሮኑ የማን እንደሆነ ግን እስካሁን የተባለ ነገር የለም።
የሮማንያ ፕሬዝደንት ኒኮሶር ዳን ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የአየር ኃይላቸው አንድ ሰው አልባ የጦር አውሮፕላን የአየር ክልላቸውን መጣሱ በራዳር ከተረጋገጠ በኋላ የአየር ኃይል ስምሪት መደረጉን ገልጸዋል።
ሰው አልባ አውሮፕላኑ በኤፍ 16 የጦር ጀት ተመቶ እንዲወድቅ መደረጉን የገለጹት ፕሬዝደንቱ ድሮኑ ከየት እንደተላከ ዝርዝር ጥናት መጀመሩንም አሳውቀዋል።
ሩስያ ዩክሬይንን ከወረረችበት ጊዜ አንስቶ በሮማንያ የአየር ክልል በርካታ ድሮኖች ጥሰው መግባታቸውን ዘገባው አክሏል። | 2 896 |
