es
Feedback
DW Amharic

DW Amharic

Ir al canal en Telegram

ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram DW Amharic

El canal DW Amharic (@dw_amharic) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 55 006 suscriptores, ocupando la posición 4 886 en la categoría Noticias y medios y el puesto 583 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 55 006 suscriptores.

Según los últimos datos del 01 agosto, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 168, y en las últimas 24 horas de 39, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: Verificado (confirmado oficialmente por Telegram)
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 7.78%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 5.54% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 4 275 visualizaciones. En el primer día suele acumular 3 046 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 02 agosto, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Noticias y medios.

55 006
Suscriptores
+3924 horas
+667 días
+16830 días

Carga de datos en curso...

Atraer Suscriptores
agosto '26
agosto '26
+101
en 0 canales
julio '26
+513
en 1 canales
Get PRO
junio '26
+518
en 1 canales
Get PRO
mayo '26
+518
en 0 canales
Get PRO
abril '26
+504
en 0 canales
Get PRO
marzo '26
+458
en 0 canales
Get PRO
febrero '26
+444
en 1 canales
Get PRO
enero '26
+245
en 1 canales
Get PRO
diciembre '25
+209
en 1 canales
Get PRO
noviembre '25
+392
en 3 canales
Get PRO
octubre '25
+282
en 1 canales
Get PRO
septiembre '25
+197
en 1 canales
Get PRO
agosto '25
+315
en 3 canales
Get PRO
julio '25
+332
en 5 canales
Get PRO
junio '25
+450
en 1 canales
Get PRO
mayo '25
+409
en 2 canales
Get PRO
abril '25
+377
en 1 canales
Get PRO
marzo '25
+625
en 4 canales
Get PRO
febrero '25
+490
en 4 canales
Get PRO
enero '25
+1 321
en 5 canales
Get PRO
diciembre '24
+2 034
en 1 canales
Get PRO
noviembre '24
+2 493
en 3 canales
Get PRO
octubre '24
+2 687
en 5 canales
Get PRO
septiembre '24
+2 163
en 2 canales
Get PRO
agosto '24
+2 474
en 5 canales
Get PRO
julio '24
+1 057
en 2 canales
Get PRO
junio '24
+772
en 1 canales
Get PRO
mayo '24
+1 232
en 2 canales
Get PRO
abril '24
+1 653
en 2 canales
Get PRO
marzo '24
+1 542
en 0 canales
Get PRO
febrero '24
+1 155
en 5 canales
Get PRO
enero '24
+1 571
en 1 canales
Get PRO
diciembre '23
+1 082
en 2 canales
Get PRO
noviembre '23
+429
en 1 canales
Get PRO
octubre '23
+450
en 0 canales
Get PRO
septiembre '23
+308
en 0 canales
Get PRO
agosto '23
+543
en 0 canales
Get PRO
julio '23
+384
en 0 canales
Get PRO
junio '23
+456
en 0 canales
Get PRO
mayo '23
+285
en 0 canales
Get PRO
abril '23
+573
en 0 canales
Get PRO
marzo '23
+308
en 0 canales
Get PRO
febrero '23
+369
en 0 canales
Get PRO
enero '23
+543
en 0 canales
Get PRO
diciembre '22
+298
en 0 canales
Get PRO
noviembre '22
+369
en 0 canales
Get PRO
octubre '22
+471
en 0 canales
Get PRO
septiembre '22
+636
en 0 canales
Get PRO
agosto '22
+880
en 0 canales
Get PRO
julio '22
+375
en 0 canales
Get PRO
junio '22
+444
en 0 canales
Get PRO
mayo '22
+368
en 0 canales
Get PRO
abril '22
+318
en 0 canales
Get PRO
marzo '22
+375
en 0 canales
Get PRO
febrero '22
+284
en 0 canales
Get PRO
enero '22
+238
en 0 canales
Get PRO
diciembre '21
+217
en 0 canales
Get PRO
noviembre '21
+715
en 0 canales
Get PRO
octubre '21
+1 169
en 0 canales
Get PRO
septiembre '21
+530
en 0 canales
Get PRO
agosto '21
+1 200
en 0 canales
Get PRO
julio '21
+1 782
en 0 canales
Get PRO
junio '21
+517
en 0 canales
Get PRO
mayo '21
+400
en 0 canales
Get PRO
abril '21
+328
en 0 canales
Get PRO
marzo '21
+224
en 0 canales
Get PRO
febrero '21
+4 483
en 0 canales
Get PRO
enero '21
+2 577
en 0 canales
Get PRO
diciembre '20
+33 479
en 0 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
02 agosto+56
01 agosto+45
Publicaciones del Canal
ስደት፣ መንከራተት፣ ሞት ማቆሚያው የት? ዓለም አቀፍ የጠፉ ስደተኞችን አፈላላጊ ድርጅት እንዳስታወቀው ደግሞ ጎርጎሮሳውያኑ አቆጣጠር ከ2024 እስከ 2026 ባሉት ዓመታት በሜዲትራንያን ባሕርና በአትላንቲክ ውቅያኖስ የስደት መስመሮች ቢያንስ 15,000 ስደተኞች ሕይወታቸውን ማጣታቸውን ይፋ አድርጓል። https://pepurl.com/p/5I5rS?maca=amh-RED-Telegram-dwcom

2
የሐምሌ 26 ቀን2018 ዓ/ም የዓለም ዜና በ መከላከያ ሠራዊትና በትግራይ የጸጥታ ኃይሎች መካከል ሸረሪና በተባለ ቦታ የተጀመረው ውጊያ መቆሙን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ማንነታቸው ያልተገለጸ የመረ
የሐምሌ 26 ቀን2018 ዓ/ም የዓለም ዜና በ መከላከያ ሠራዊትና በትግራይ የጸጥታ ኃይሎች መካከል ሸረሪና በተባለ ቦታ የተጀመረው ውጊያ መቆሙን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ማንነታቸው ያልተገለጸ የመረጃ ምንጮች ዋቢ አድርጎ ዘገበ። ከኢትዮጵያና ሱዳን ድንበር አቅራቢያ በሚገኘው ሸረሪና የተባለ ቦታ ውጊያ የተቀሰቀሰው ትላንት ቅዳሜ ከማለዳው 12ሰዓት ገደማ እንደሆነ አንድ ስማቸው ያልተገለጸ የህወሓት አባል መናገራቸውን የዜና ወኪሉ ዘግቧል። እ ስራኤል በጋዛ ሰርጥ ፈጸመችው በተባለ የአየር ጥቃት 15ፍልስጤማውያን ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን የጋዛ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የጋዛ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ዛሬ እንዳስታወቀው እስራኤል በሰሜን ጋዛ በምትገኝ ዴር አል ባላ ከተማና በደቡብ ጋዛ በሚገኝ ካን የኑስ የአየር ጥቃት ፈጽማለች። የ አሜሪካው ፕረዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር ጦርነቱን ለማስቆም በአፋጣኝ ስምምነት ላይ ከተደረሰ ዩናይትድ ስቴትስና እስራኤል በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት ላለመሰንዘር መስማማታቸውን ገለጹ። አሜሪካ ጥቃት እንዳትፈጽም ኢራን ጠይቃለች በማለት ዶናልድ ትራምፕ የጻፉትን ሐሳብ የኢራን መንግሥት «አዲስ ውሸት» በማለት አጣጥሏል። በኢንዶኔዥያ በአንዲት ጀልባ በደረሰ የእሳት አደጋ 5 ተሳፋሪዎች ሞተው 41የደረሱበት አለመታወቁን የሐገሪቱ ባለስልጣናት አስታወቁ። https://pepurl.com/p/5I9ij?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 796
3
በመከላከያ ሠራዊትና በትግራይ የጸጥታ ኃይሎች መካከል ሸረሪና በተባለ ቦታ የተጀመረው ውጊያ መቆሙን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ማንነታቸው ያልተገለጸ የመረጃ ምንጮች ዋቢ አድርጎ ዘገበ። ከኢትዮጵያና
በመከላከያ ሠራዊትና በትግራይ የጸጥታ ኃይሎች መካከል ሸረሪና በተባለ ቦታ የተጀመረው ውጊያ መቆሙን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ማንነታቸው ያልተገለጸ የመረጃ ምንጮች ዋቢ አድርጎ ዘገበ። ከኢትዮጵያና ሱዳን ድንበር አቅራቢያ በሚገኘው ሸረሪና የተባለ ቦታ ውጊያ የተቀሰቀሰው ትላንት ቅዳሜ ከማለዳው 12 ሰዓት ገደማ እንደሆነ አንድ ስማቸው ያልተገለጸ የህወሓት አባል መናገራቸውን የዜና ወኪሉ ዘግቧል። በከባድ የጦር መሣሪያ እና በድሮን ጭምር የተደረገው ውጊያው ከ23 ሰዓታት ገደማ በኋላ እንደቆመ የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ዋቢ ያደረጋቸው የመረጃ ምንጭ ተናግረዋል። በግጭቱ ምን ያክል ሰዎች እንደተገደሉ ወይም እንደቆሰሉ መረጃ ከመስጠት ተቆጥበዋል። ስማቸው እንዳይገለጽ የጠየቁ ሌላ የጸጥታ የመረጃ ምንጭ በእርግጥም ውጊያው እንደቆመ ለፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ተናግረዋል። ይሁንና ከህወሓት በኩል የቀረበው መረጃ ትክክለኛ መሆኑን በገለልተኝነት እንዳላረጋገጠ የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት በዘገባው ጠቁሟል። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተሰረዘው ህወሓት የሚመራው የትግራይ ክልላዊ መንግሥት ትላንት ቅዳሜ ባወጣው መግለጫ የኢትዮጵያ ፌድራል መንግሥት ከማለዳ ጀምሮ በሸረሪና በኩል ውጊያ ጀምሯል በማለት ወንጅሎ ነበር። የፌድራል መንግሥት ግን ስለ ጉዳዩ በይፋ የሰጠው ማብራሪያም ሆነ ምላሽ የለም። ይሁንና የመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትሩ አብርሀም በላይ በተረጋገጠ የፌስቡክ ገጻቸው ባሠፈሩት ጽሁፍ ህወሓትን በሸረሪና በኩል ጦርነት በመክፈት ወንጅለዋል። በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊትና በትግራይ የጸጥታ ኃይሎች መካከል ሐምሌ 25 ቀን 2018 ውጊያ መቀስቀሱ የተሰማው በአዲስ አበባና በመቐለ በሚገኙ ባለሥልጣናት መካከል ያለው ውጥረት በኃይል በተባባሰበት ወቅት ነው።
3 444
4
ስጋትና ተስፋ ያንዣበበት የኢራን ጦርነት አሜሪካ ጥቃት እንዳትፈጽም ኢራን ጠይቃለች በማለት ዶናልድ ትራምፕ የጻፉትን ሐሳብ የኢራን መንግሥት «አዲስ ውሸት» በማለት አጣጥሏል። ሜኸር የተባለው የኢራን መገናኛ ብዙኃን ስማቸው ያልተገለጸ ወታደራዊ አዛዦች የኢራን ጦር በከፍተኛ ተጠንቀቅ ላይ እንደሚገኝ መናገራቸውን ዘግቧል። https://pepurl.com/p/5I9Mf?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
3 420
5
የአድማጮች ማኅደር ፤ ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. የዶቼ ቬለ ተካታታዮች እናንተም፤ ለአድማጮች ማኅደር ዝግጅት ልትጽፉ ወይም የድምጽ መልዕክት ልትልኩ ከፈለጋችሁ amharic@dw.com የኢሜል አድራሻችን ነው። 0049-228-429-164995 ደግሞ የድምጽ መልዕክት መቀበያ ስልካችን ነው። በፌስ ቡክ ሜሴንጀር ወይም የቴሌግራም አድራሻችንን በመጠቀም የጽሑፍም ሆነ የድምጽ መልዕክት መላክ ትችላላችሁ። https://pepurl.com/p/5I6BP?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
4 789
6
የሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና የዛሬው የዓለም ዜና ፤በትግራይ አዲስ ጦርነት መከፈቱን የትግራይ ቴሌቪዥን መዘገቡን፣በሲውታ፤ ስፔን እና ሞሮኮ የድንበር በተከሰተው የስደተኞች ቀውስ የሟቾች ቁጥር 67 መድረሱን፣በስፔኗ ሲኡታ ግዛት የሚፈልሱ ስደተኞችን በተመለከተ ውይይት እንዲደረግ የአውሮፓ ህብረት ሀገራት ጥሪ ማቅረባቸውን፣ሁቲዎች የሳውዲ የነዳጅ ጫኝ መርከቦች የጉዞ መስመር እንዲቀይሩ ማድረጋቸውን፣እስራኤል በፈፀመችው ጥቃት በጋዛ ሁለት ሰዎች ሲገደሉ የመድኃኒት ማከማቻ መጋዘኖችን መውደማቸው መገለፁን እንድዲሁም ኢራን አሜሪካን እንዳያግዙ የአካባቢውን መንግስታትን ማስጠንቀቋን አካቷል። https://pepurl.com/p/5I8Ha?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
4 209
7
የወልቃይትን ጉዳይ በሚመለከት የጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ማብራሪያ በትግራይ እና አማራ የይገባኛል ጥያቄ የሚነሳበትን የወልቃይት አካባቢን በተመለከተ "ለአንዱ ወገን ምላሽ በመስጠት፣ አንዱን ከጥያቄው ጋር እንዲቆይ" በማደረግ "ዘላቂ ሰላም አናመጣም" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ። https://pepurl.com/p/5I845?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
3 092
8
በአውሮጳ የኢትዮጵያውያን የስፖርትና የባህል 21ኛው ድግስ ተጠናቀቀ በኢትዮጵያውያን ዘንድ በየዓመቱ በተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት የሚካሄደው በዓይነቱ ትልቁ የስፖርት እና ባህል ፌስቲቫል ዘንድሮ በጣሊያን ሮም ከተማ ካሳለፍነው ሰኞ አንስቶ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ዘንድሮ ለ 21ኛ ጊዜ የተካሄደው ይኼው ድግስ ዛሬ ይጠናቀቃል። https://pepurl.com/p/5I88p?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
2 865
9
ወደ 60,000 የሚጠጉ ስደተኞች ስፔን - ሴኡታ ገቡ፤ ማድሪድ ወታደሮችን አሰማርቷል በአስር ሽዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች ሰሜን አፍሪቃ ግዛት ቅርብ ርቀት ላይ በምትገኘዉ የስፔን ራስ ገዝ ግዛት ሴኡታ በገፍ መግባታቸዉን ተከትሎ፤ የሴኡታ ክልል ፕሬዚዳንት ማድሪድ የሚገኘዉ መንግሥት የአስቸኳይ ጊዜ እንዲታዉጅ እና ለሀገር ደህንነት ሲባል ወታደሮች ድንበር ላይ እንዲሰማሩ ጥሪ አቅርበዋል። https://pepurl.com/p/5I6jb?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
3 010
10
ማሊ፤ የአሜሪካ ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት ይከሰት ይሆን? የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ማሊ ዉስጥ ከሚንቀሳቀሰው እና ከአል-ቃኢዳ ጋር ግንኙነት ካለው JNIM በሚባለዉ ጽንፈኛ ቡድን ላይ ወታደራዊ ጥቃት ለመፈጸም እያሰቡ ነው። ይህ አይነቱ ጣልቃ ገብነት በሳህል ክልል ያለውን የአሸባሪነት ስጋት ይቀንሰ ይሆን ወይስ ቀድሞውኑ እየተባባሰ የመጣውን ግጭት ይበልጥ ያባብሰዉ ይሆን? https://pepurl.com/p/5I6dt?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
3 348
11
አዲስ ጦርነት በሰሜን ኢትዮጵያ? የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት በምዕራብ ትግራይ በኩል ጦርነት መጀመሩን የትግራይ ቴሌቪዥን ዛሬ ዘግቧል።በወቅታዊ ሁኔታ ከትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ተሰጠ ያለውን
አዲስ ጦርነት በሰሜን ኢትዮጵያ? የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት በምዕራብ ትግራይ በኩል ጦርነት መጀመሩን የትግራይ ቴሌቪዥን ዛሬ ዘግቧል።በወቅታዊ ሁኔታ ከትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ተሰጠ ያለውን መግለጫ ጠቅሶ የክልሉ ቴሌቪዥን እንደዘገበው ፤የፌደራል መንግሥት "ወታደራዊ ዝግጅቶች እና ትንኮሳዎች ሲያካሂድ የቆየ ሲሆን፤ በዛሬው ዕለት ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ንጋት ኣንስቶ በምዕራብ ትገራይ ሸረሪና አቅጣጫ ግልፅ ጦርነት ከፍቷል" ብሏል። የፕሪቶርያው ስምምነት ከተፈረመ በኋላም የፌደራል መንግስቱ በክልሉ ህዝብ ፈፀመ ያለውን በደል የዘረዘረው መግለጫው በዛሬው ዕለት ደግሞ "ተነሳሽነት ወስዶ ጦርነቱን በግልፅ ጀምሮታል" ሲል አክሏል። "ይህ ጦርነት በአካባቢው ሊያስከትል የሚችለውን መዘዝ የዓለም ማሕበረሰብ ግንዛቤ ሊወስድ ይገባል" ማለቱንም መግለጫውን ጠቅሶ የክልሉ የቴሌቭዥን ጣቢያ ዘግቧል። ያም ሆኖ ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ በኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት በኩል በጉዳዩ ላይ የተባለ ነገር የለም።
5 138
12
...ስፔንና ሞሮኮን ወደምታዋስነዉ እና የአፍሪቃ አህጉር ላይ የምትገኘው የስፔን ግዛት ሴኡታ የሚገቡ ሥደተኞችን ለማገድ ሁለቱ ሐገራት ተጨማሪ ፀጥታ አስከባሪዎች ማስፈራቸውን ትናንት አስታውቀዋል።ሴኡታን ከሞሮኮ ጋር የሚለየዉን አጥርም አጠናክረዋል።ሁለቱ ሐገራት አዲሱን ርምጃ የወሰዱት ባለፉት ጥቂት ቀናት 60 ሺሕ ስደተኞች የሞሮኮን የባሕርና የየብስ ድንበር አቋርጠዉ ስፔን ግዛት ከገቡ በኋላ ነዉ።
4 983
13
በስፔን ሴውታ ግዛት እና ሞሮኮ ድንበር ፤ በተከሰተው የስደተኞች ቀውስ የሟቾች ቁጥር 67 መድረሱ ተገለፀ። በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ደግሞ ወደ ኋላ እንዲመለሱ ተደርገዋል ተብሏል። የስፔን መንግ
በስፔን ሴውታ ግዛት እና ሞሮኮ ድንበር ፤ በተከሰተው የስደተኞች ቀውስ የሟቾች ቁጥር 67 መድረሱ ተገለፀ። በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ደግሞ ወደ ኋላ እንዲመለሱ ተደርገዋል ተብሏል። የስፔን መንግሥት ቅዳሜ ዕለት እንዳስታወቀው ሀገሪቱ ከሞሮኮ ጋር በምትዋሰንበት የሴውታ ግዛት በተፈጠረ የስደተኞች ቀውስ የሟቾች ቁጥር ወደ 67 ከፍ ብሏል። ከእነዚህም ውስጥ አንዳንዶቹ ባህር ውስጥ ሰጥመው የሞቱ ሲሆን አንዳንዶቹ ደግሞ የመርከብ ማገጃውን ለማቋረጥ ሲሞክሩ በተፈጠረው መረጋገጥ ሕይወታቸውን ማጣታቸውን አሶሸትድ ፕሬስ ዘግቧል።እንደዘገባው ከሐሙስ እስከ ዓርብ ባሉት ጊዜያት ከ50,000 እስከ 60,000 የሚደርሱ ስደተኞች ትንሿን የስፔን ግዛት ድንበር ጥሰው ከገቡ በኋላ ስፔን ወደ ድንበሯ ጀልባ እንዳይገባ ለመከላከል 500 ሜትር ርዝመት ያለው የመከላከያ አጥር ወደ ባህር እየዘረጋች መሆኗን አስታውቃለች። የስፔን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር እንደገለፀው ከሰሜን አፍሪካ ወደ ስፔን ግዛት የገቡት አብዛኛዎቹ ስደተኞች ወደ ሞሮኮ እንዲመለሱ ተደርገዋል። ቅዳሜ ጠዋት ወደ ሴውታ ከተማ ታራጃል የባህር ዳርቻ በዋና የገቡ ጥቂት ደክመው የነበሩ ስደተኞችም በወታደሮች ታጅበው ከድንበር እንዲመለሱ መደረጋቸውን ዘገባው አመልክቷል። የተሻለ ሕይወት ተስፋ አድርገው ወደ ስፔን ባቀኑ ስደተኞች ለቀናት ከተፈጠረው ትርምስ በኋላ የሴውታ ነዋሪዎች ቅዳሜ ዕለት በተረጋጋ ሁኔታ እንዳሉ ዘገባው አመልክቷል። ይህም ሆኖ፣ የ84,000 ሕዝብ መኖሪያ በሆነችው የስፔን ራስ ገዝ የሴውታ ነዋሪዎች ህይወት አሁንም ወደቀድሞው የተረጋጋ ሁኔታ እንዳልተመለሰ የግዛቲቱ ፕሬዝዳንት ሁዋን ጄሱስ ቪቫስ ገልፀዋል።....
4 925
14
https://pepurl.com/p/5I6Xk?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
5 035
15
https://pepurl.com/p/5I5m0?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
4 330
16
https://pepurl.com/p/5I6IQ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
3 385
17
https://pepurl.com/p/5I67C?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
3 329
18
https://pepurl.com/p/5I5yW?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
3 024
19
https://pepurl.com/p/5I5F2?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
2 814
20
https://pepurl.com/p/5I5F2?maca=WhatsApp-Channel&at_number=DW_Amharic&at_dw_language=am
1