DW Amharic
ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።
Mostrar más📈 Análisis del canal de Telegram DW Amharic
El canal DW Amharic (@dw_amharic) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 55 602 suscriptores, ocupando la posición 4 716 en la categoría Noticias y medios y el puesto 593 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 55 602 suscriptores.
Según los últimos datos del 04 septiembre, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 449, y en las últimas 24 horas de 8, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: Verificado (confirmado oficialmente por Telegram)
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 9.27%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 6.55% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 152 visualizaciones. En el primer día suele acumular 3 644 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.
📝 Descripción y política de contenido
El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
“ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።”
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 05 septiembre, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Noticias y medios.
Carga de datos en curso...
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 05 septiembre | +11 | |||
| 04 septiembre | +15 | |||
| 03 septiembre | +22 | |||
| 02 septiembre | +27 | |||
| 01 septiembre | +11 |
| 2 | https://tinyurl.com/2tzn722c | 1 973 |
| 3 | https://tinyurl.com/3fcpamdf | 486 |
| 4 | https://tinyurl.com/3fcpamdf | 1 618 |
| 5 | https://p.dw.com/p/5LfmX | 1 |
| 6 | https://tinyurl.com/2ja8cdkc | 1 |
| 7 | https://tinyurl.com/2ja8cdkc | 1 617 |
| 8 | https://tinyurl.com/4z7f7kzd | 1 681 |
| 9 | https://p.dw.com/p/5LgIn?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 1 730 |
| 10 | አሜሪካ በፋርስ ባሕረ ሰላጤ ሲቀዝፉ የነበሩ 3 የኢራን ነዳጅ ጫኝ መርከቦችን መትታ ማውደሟን የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ አስታወቀ። ዕዙ እንዳለው ጥቃቱ ኢራን በአካባቢው ባሉ የአሜሪካ የጦር መርከቦች ላይ ለፈጸመችው ጥቃት አጸፋ ነው።
የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ በመግለጫው ኢራን በአሜሪካ የአውሮፕላን ተሸካሚና «ዲስትሮየር» የተባሉ የጦር መርከቦች ላይ ተደጋጋሚ የሚሳይሎች ጥቃት ብትፈፅምም በሰው ሕይወት ላይ የደረሰ ጉዳት የለም። በመርከቦቹ ላይ ጉዳት ስለመድረስ አለመድረሱ ግን ዜናው ያለው ነገር የለም።
መርከቦቹ የጫኑት ነዳጅ ለኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ የገቢ ምንጭ ሊሆን ታስቦ እንደነበረ ዕዙ ማከሉን አሶሽየትድ ፕረስ ዘግቧል። | 2 528 |
| 11 | የጀርመን መራሔ መንግስትፍሬደሪሽ ሜርስ «ለሩስያ ግልፅ መልዕክት አስተላልፈናል» አሉ
የጀርመን መራሄ መንግስት ፍሬደሪሽ ሜርስ መንግስታቸው ለድርጊቱ ሩስያን ተጠያቂ ማድረጉ፤ ሩስያ ከአሁን በኋላ በእንዲህ አይነት ተግባራት እንዳትቀጥል ግልጽ መልዕክት ያስተላለፈ ነው ብለዋል።
https://tinyurl.com/y5yj483n | 2 890 |
| 12 | የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ የአፍሪካን አህጉር ትክክለኛ ስፋት የሚያሳይ አዲስ የዓለም ካርታ ጥቅም ላይ እንዲውል የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ አፀደቀ።
በቶጎ አቅራቢነት እና በአፍሪካ ህብረት ደጋፊነት የቀረበውን ይህንን የውሳኔ ሀሳብ በ164 ሀገራት ድጋፍ ሲጸድቅ ፣አሜሪካ ብቸኛ ተቃዋሚ ሀገር ሆና ተመዝግባለች። 6 ሀገራት ደግሞ በዉሳኔው ላይ ድምፅ ከመስጠት ተቆጥበዋል።
እስካሁን ጥቅም ላይ ሲውል የነበረው የመርኬተር ካርታ ከምድር ወገብ ርቀው የሚገኙ ሀገራትን አጉልቶ የሚያሳይ በመሆኑ የአህጉራትን እውነተኛ መጠን ያዛባ ነበር።
በነባሩ ካርታ ላይ ግሪንላንድ እና አፍሪካ እኩል ተደርገው ቢሳሉም፣ በእውነታው ግን አፍሪካ ከግሪንላንድ በ14 እጥፍ ያህል መብለጧ በጉባኤው ላይ በማሳያነት ቀርቧል።
ጉዳዩን በማነሳሳት ለጉባኤው እንዲቀርብ ያደረገችው የቶጎ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሮበርት ዱሴ ውሳኔውን "ታሪካዊ" ሲሉ አወድሰዉታል። ጉዳዩ «የካርታ ስራ ብቻ ሳይሆን የፍትህ፣ የክብር እና የእኩልነት» ጉዳይ መሆኑን ገልፀዋል።
አዲሱ የውሳኔ ሀሳብ ነባሩን ካርታ ሙሉ በሙሉ የሚያግድ ባይሆንም፣ ትምህርት ቤቶች፣ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች በ2018 የተሰራውን እና ለችግሩ ምላሽ ይሰጣል የተባለውን የ"ኢኳል ኤርዝ" ካርታ እንዲጠቀሙ ጥሪ አቅርቧል።
የአፍሪካ ህብረት በበኩሉ ነባሩ የተዛባ ካርታ በትምህርት፣ በሚዲያ እና በፖለቲካ አስተሳሰብ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ሲያሳድር መቆየቱን በመግለፅ አዲሱን ውሳኔ ደግፎታል። | 3 167 |
| 13 | በደቡብ ሱዳን ሰሜናዊ ምስራቅ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት 20 ሰዎች ተገደሉ ። አስራ ስድስቱ ወታደሮች እና ፖሊሶች ናቸው ። ጥቃቱ በድርቅ ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለማወጅ የተገደ,ደችውን ሀገር ከፊት ለፊት በሚጠብቃት ምርጫ ላይ ብርቱ ፈተና ሳይደቅንባት አይቀርም ተብሏል።
የትናንት አርብ ጥቃት በጎሳዎች መካከል የሚደረግ የከብቶች ዘረፋን ተከትሎ የበቀል እርምጃ ሳይሆን እንዳልቀረ የሀገሪቱ የኢንፎርሜሽን ሚንስትር ዊልያም ዴንግ ቮል ተናግረዋል። እንደዚያም ሆኖ ግን ታጣቂዎቹ ጥቃቱን በአካባቢው በሚገኘው ወታደራዊ የጦር ሰፈር ላይ ለምን እንደፈጸሙ የታወቀ ነገር እንደሌለ ነው ሚንስትሩ የገለጹት።
የጎርጎርሳውያኑ አቆጣጠር በ 2018 በፕሬዚደንት ሳልቫኪር እና ሪክ ማቻር መካከል የተደረገው የስልጣን ክፍፍል ስምምነት በሀገሪቱ ሰላምን አምጥቶ የነበረ ቢሆንም ዘላቂ ሊሆን አልቻለም። በሀገር ክህደት ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት ሪክ ማቻር በእስራት ላይ ይገኛሉ ። በዚህም የሁለቱን ወገን ደጋፊ ኃይሎች በተደጋጋሚ ደም አፋሳሽ ግጭቶች ውስጥ እንዲገቡ ምክንያት ሆኗቸዋል።
ባለፈው ወር በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተሾመው የደቡብ ሱዳን የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ የነበረው ምርጫ አዲስ ግጭትን ሊቀሰቅስ እና በጭካኔ የተሞሉ ድርጊቶች የመፈጸም እድል ሊያባብስ ይችላል ብሏል። ኮሚሽኑ በዚህ ሳምንት ሌላ ተጨማሪ የመረጃ ማሰባሰብ ተልዕኮ ያካሂዳል ተብሎ ይጠበቃል። | 3 175 |
| 14 | የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዩክሬን ያለውን ጦርነት ለማስቆም ልዩ መልዕክተኞቻቸውን ወደ ሞስኮ እና ኪዬቭ ሊልኩ ነው። የትራምፕ ልዑካን ጃሬድ ኩሽነር እና ስቲቭ ዊትኮፍ ጉዞ ከተሳካ ወደ ኪዬቭ ሲጓዙ የመጀመሪያው ይሆናል።
ዶናልድ ትራምፕ ልዑካናቸው ወደ ሃገራቱ ይዘውት ስለሚሄዱት የሰላም ዕቅድ ዝርዝር መረጃ ከመስጠት ቢቆጠቡም፣ "ለሰላም የሚሆን ጥሩ ሀሳብ አለን" ብለዋል።
የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘሌንስኪ ልዑካኑ በሞስኮ ከሚያደርጉት ውይይት በኋላ ነገ እሁድ ወደ ኪየቭ እንደሚመጡ አረጋግጠዋል።
ዘሌንስኪ ድርድሩ በሰላም እንዲካሄድ ሲባል ዩክሬን በእነዚህ ቀናት የምታደርገውን የአየር ጥቃት እንደምታቆም ገልጸው፣ ሩሲያም ተመሳሳይ እርምጃ እንድትወስድ ጠይቀዋል።
በሌላ በኩል የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፓስኮቭ የአሜሪካ መልዕክተኞች ወደ ሞስኮ ስለመጣታቸው እስካሁን ማረጋገጫ አልሰጡም።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቪላድሚር ፑቲን በቅርቡ በሰጡት አስተያየት ከዩክሬን ጋር የሚደረገው የሰላም ውይይት መቆሙን ተናግረው ነበር ። | 3 152 |
| 15 | https://p.dw.com/p/5KWeb?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 4 051 |
| 16 | https://p.dw.com/p/5LdP?maca=amh-RED-Telegram-dwcom | 3 784 |
| 17 | https://p.dw.com/p/5LVfj | 3 407 |
| 18 | https://p.dw.com/p/5Lbmq | 3 259 |
| 19 | https://tinyurl.com/5d26swa9 | 2 716 |
| 20 | https://p.dw.com/p/5LTKm | 3 104 |
