ch
Feedback
DW Amharic

DW Amharic

前往频道在 Telegram

ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።

显示更多

📈 Telegram 频道 DW Amharic 的分析概览

频道 DW Amharic (@dw_amharic) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 54 818 名订阅者,在 新闻与媒体 类别中位列第 4 797,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 579

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 54 818 名订阅者。

根据 16 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -26,过去 24 小时变化为 -9,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 已认证(Telegram 官方确认)
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 7.80%。内容发布后 24 小时内通常能获得 5.49% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 4 275 次浏览,首日通常累积 3 007 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 0

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።

凭借高频更新(最新数据采集于 17 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 新闻与媒体 类别中的关键影响点。

54 818
订阅者
-924 小时
+487
-2630

数据加载中...

吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+233
在0个频道中
六月 '26
+518
在1个频道中
Get PRO
五月 '26
+518
在0个频道中
Get PRO
四月 '26
+504
在0个频道中
Get PRO
三月 '26
+458
在0个频道中
Get PRO
二月 '26
+444
在1个频道中
Get PRO
一月 '26
+245
在1个频道中
Get PRO
十二月 '25
+209
在1个频道中
Get PRO
十一月 '25
+392
在3个频道中
Get PRO
十月 '25
+282
在1个频道中
Get PRO
九月 '25
+197
在1个频道中
Get PRO
八月 '25
+315
在3个频道中
Get PRO
七月 '25
+332
在5个频道中
Get PRO
六月 '25
+450
在1个频道中
Get PRO
五月 '25
+409
在2个频道中
Get PRO
四月 '25
+377
在1个频道中
Get PRO
三月 '25
+625
在4个频道中
Get PRO
二月 '25
+490
在4个频道中
Get PRO
一月 '25
+1 321
在5个频道中
Get PRO
十二月 '24
+2 034
在1个频道中
Get PRO
十一月 '24
+2 493
在3个频道中
Get PRO
十月 '24
+2 687
在5个频道中
Get PRO
九月 '24
+2 163
在2个频道中
Get PRO
八月 '24
+2 474
在5个频道中
Get PRO
七月 '24
+1 057
在2个频道中
Get PRO
六月 '24
+772
在1个频道中
Get PRO
五月 '24
+1 232
在2个频道中
Get PRO
四月 '24
+1 653
在2个频道中
Get PRO
三月 '24
+1 542
在0个频道中
Get PRO
二月 '24
+1 155
在5个频道中
Get PRO
一月 '24
+1 571
在1个频道中
Get PRO
十二月 '23
+1 082
在2个频道中
Get PRO
十一月 '23
+429
在1个频道中
Get PRO
十月 '23
+450
在0个频道中
Get PRO
九月 '23
+308
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+543
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+384
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+456
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+285
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+573
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+308
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+369
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+543
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+298
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+369
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+471
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+636
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+880
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+375
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+444
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+368
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+318
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+375
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+284
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+238
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+217
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+715
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+1 169
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+530
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+1 200
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+1 782
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+517
在0个频道中
Get PRO
五月 '21
+400
在0个频道中
Get PRO
四月 '21
+328
在0个频道中
Get PRO
三月 '21
+224
在0个频道中
Get PRO
二月 '21
+4 483
在0个频道中
Get PRO
一月 '21
+2 577
在0个频道中
Get PRO
十二月 '20
+33 479
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
17 七月+6
16 七月+12
15 七月+22
14 七月+15
13 七月+19
12 七月+22
11 七月+12
10 七月+22
09 七月+9
08 七月+9
07 七月+5
06 七月+18
05 七月+10
04 七月+19
03 七月+12
02 七月+20
01 七月+1
频道帖子
ጅቡቲና የአውሮፓ ኅብረት፣ በቀይ ባሕር ለሚቀዝፉ መርከቦች የሕብረቱ ባሕር ኃይል ለሚያደርገዉ ጥበቃ ቁልፍ ጠቀሜታ አለው የተባለ ሥምምነት ተፈራረሙ። ሥምምነቱ ሑቲዎች በቀይ ባሕር ላይ የሚፈጽሟቸውን
ጅቡቲና የአውሮፓ ኅብረት፣ በቀይ ባሕር ለሚቀዝፉ መርከቦች የሕብረቱ ባሕር ኃይል ለሚያደርገዉ ጥበቃ ቁልፍ ጠቀሜታ አለው የተባለ ሥምምነት ተፈራረሙ። ሥምምነቱ ሑቲዎች በቀይ ባሕር ላይ የሚፈጽሟቸውን ጥቃቶች የመመከት ኃላፊነት የተጣለበት ዘመቻ “አስፒደስ” አካል ነው። ከጅቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አብዱልቃድር ሑሴን ኦስማን ጋር የአውሮፓ ኅብረት የውጭ ግንኙነት ኃላፊ ካያ ካላስ ሥምምነቱን የተፈራረሙት ትላንት ሐምሌ 9 ቀን 2018 ነው። የኅብረቱ ከፍተኛ ዲፕሎማት ሥምምነቱን የሚመፈራረሙት ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አብዱልቃድር በተጨማሪ የጅቡቲ መከላከያ ሚኒስትር ከነበሩት ሐሰን ኦማር ሞሐመድ ቡርኻን ጋር እንደሚሆን ተገልጾ ነበር። ይሁንና ትላንት ሐሙስ ጠዋት የመከላከያ ሚኒስትሩ በፈረንሳይ ዋና ከተማ ፓሪስ በሕክምና ላይ ሳሉ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። የጅቡቲ ፕሬዝደንት ኢስማኤል ዑመር ጉሌሕ የቀድሞው መከላከያ ሚኒስትር “አገር ወዳድና ታማኝ የሕዝብ አገልጋይ” እንደነበሩ ገልጸዋል። ጅቡቲ ወታደራዊ ሥምምነት ከአውሮፓ ኅብረት ስትፈራረም ላለፉት ስምንት ገደማ ዓመታት መከላከያ ሚኒስትር በነበሩት ሐሰን ኦማር ሞሐመድ ቡርኻን ምትክ ተጠባባቂ ሆነው ኃላፊነቱን የተረከቡት ኦማር አብዲ ሰዒድ ተገኝተዋል። ሥምምነቱ የአውሮፓ ኅብረት የባሕር ኃይል መርከቦች እና የአየር የጦር መሣሪያዎች (air assets) የጅቡቲን ግዛት እንደ ማረፊያ እንዲጠቀሙ ሕጋዊ ፈቃድ ይሰጣል። በቀይ ባሕር ቁልፍ የሆኑ የባሕር መተላለፊያ መስመሮችን በመጠበቅ ረገድ የአውሮፓ ኅብረት ጠቃሚ ሚና መጫወቱን እንዲቀጥል ሥምምነቱ እንደሚያረጋግጥ ካያ ካላስ ገልጸዋል።

2
የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ኩባንያ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል እየገነባ ለሚገኘው የንፋስ ኃይል ማመንጫ፣ የአፍሪካ ልማት ባንክ የ110 ሚሊዮን ዶላር ብድር አጸደቀ። የባንኩ ቦርድ ብድሩን ያጸደቀው ከትላንት በስቲያ ሐምሌ 8 ቀን 2018 ነው። ፕሮጀክቱ በአጠቃላይ 508 ሚሊዮን ዶላር ይፈጃል ተብሎ እንደሚገመት የገለጸው የአፍሪካ ልማት ባንክ ተጨማሪ 381.1 ሚሊዮን ዶላር ከሌሎች የልማት ፋይናንስ ተቋማት ለማፈላለግ እገዛ እንደሚያደርግ አስታውቋል። የአፍሪካ ልማት ባንክ በዓመት 1,189 ጊጋዋት ሰዓት ኃይል ያመነጫል ተብሎ ለሚጠበቀው ፕሮጀክት ባለፈው ረቡዕ ያጸደቀውን 110 ሚሊዮን ዶላር ብድር የሚያቀርበው ከሦስት ቋቶች ነው። በሶማሌ ክልል በአይሻ በግንባታ ላይ የሚገኘው ፕሮጀክት በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ከንፋስ ኃይል የሚያመነጭ መንግሥታዊ ያልሆነ የኃይል አምራች ነው። መቀመጫውን በአቡ ዳቢ ያደረገው አሚያ ፓወር የተባለ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ኩባንያ የኃይል ማመንጫው ባለቤት ሲሆን ግንባታውን አከናውኖ ያስተዳድራል። ኩባንያው 300 ሜጋ ዋት ኃይል ከንፋስ የሚያመነጨውን ፕሮጀክት ንድፍ፣ ግንባታ፣ አስተዳደርና ጥገና የሚያከናውን ይሆናል። ኩባንያው በአምስት ኪሎ ሜትር የኃይል ማስተላለፊያ ግንባታና የአይሻ ሁለት የኃይል ማከፋፈያ አቅምን ማሳደጊያ ሥራ ድጋፍ እንደሚያደርግ የአፍሪካ ልማት ባንክ ያሠራጨው መግለጫ ይጠቁማል። ከኩባንያው ጋር በተፈረመ የ25 ዓመታት የኃይል ግዢ ሥምምነት መሠረት መንግሥታዊው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከአይሻ የሚመነጨው ኃይል ብቸኛ ተረካቢ ይሆናል። የኃይል ግዢ ሥምምነቱ በሁለቱ ኩባንያዎች መካከል የተፈረመው ነሐሴ 19 ቀን 2016 ነበር። የኃይል ግዢ ሥምምነቱ በተፈረመበት ወቅት በዓመት በዓመት 1,400 ጊጋዋት ሰዓት ኃይል ያመነጫል ተብሎ የሚጠበቀው ፕሮጀክት አጠቃላይ ወጪ 620 ሚሊዮን ዶላር እንደሚሆን አሚያ ፓወር አስታውቆ ነበር። ግንባታው ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ ከአራት ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ የመኖሪያ ቤቶች ኃይል ያቀርባል ተብሎ ተስፋ ተጥሎበታል። ኢትዮጵያ ኃይል ለማመንጨት በውኃ ላይ ያላትን ጥገኝነት ለማቃለል ያግዛል የሚል ተስፋ የተጣለበት የአይሻ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ግንባታ የተጀመረው በ2009 እንደነበር የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል መረጃ ይጠቁማል። የአይሻ ሁለት የንፋስ ኃይል ማመንጫ ባለፈው ታኅሳስ 2018 ሲመረቅ ግንባታው በኮቪድ ወረርሽኝና በፋይናንስ እጦት ምክንያት እንደዘገየ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናግረው ነበር።
996
3
የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ኩባንያ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል እየገነባ ለሚገኘው የንፋስ ኃይል ማመንጫ፣ የአፍሪካ ልማት ባንክ የ110 ሚሊዮን ዶላር ብድር አጸደቀ። የባንኩ ቦርድ ብድሩን ያጸደቀው ከትላ
የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ኩባንያ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል እየገነባ ለሚገኘው የንፋስ ኃይል ማመንጫ፣ የአፍሪካ ልማት ባንክ የ110 ሚሊዮን ዶላር ብድር አጸደቀ። የባንኩ ቦርድ ብድሩን ያጸደቀው ከትላንት በስቲያ ሐምሌ 8 ቀን 2018 ነው። ፕሮጀክቱ በአጠቃላይ 508 ሚሊዮን ዶላር ይፈጃል ተብሎ እንደሚገመት የገለጸው የአፍሪካ ልማት ባንክ ተጨማሪ 381.1 ሚሊዮን ዶላር ከሌሎች የልማት ፋይናንስ ተቋማት ለማፈላለግ እገዛ እንደሚያደርግ አስታውቋል። 👇
870
4
https://pepurl.com/p/5HFZZ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
2 879
5
https://pepurl.com/p/5HGAi?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
2 842
6
https://pepurl.com/p/5HGEM?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
2 211
7
https://pepurl.com/p/5HFag?maca=amh-Facebook-dw
2 107
8
https://pepurl.com/p/5HD7s?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 758
9
https://pepurl.com/p/5HFvx?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 778
10
https://pepurl.com/p/5H9yO?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 695
11
የሐሙስ ሐምሌ 9 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና አርዕስተ ዜና *ትናንት በተጀመረው የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ጉባኤ ላይ የፖለቲካ ድርጅቶች የድጋፍም፣ የተቃውሞ አስተያየቶችን እያንፀባረቁ ነው ። *ከዛምቢያ ወደ ቦትስዋና ለመሻገር ሲሞክሩ ዛምቤዚ ወንዝ ዉስጥ ባለፈዉ ሰኞ ማታ ሰጥመዋል ተብለዉ ከተጠረጠሩት 10 ኢትዮጵያውያን ወንዶች መካከል አምስቱ በሕይወት መገኘታቸዉን አንድ የዛምቢያ ድረ-ገጽ ዘገበ ። *ዩናይትድ ስቴትስ ኢቦላ ከተስፋፋበት የኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሚነሱ ዜጎቿ ወደ አገር እንዳይገቡ ዛሬ እገዳ ጣለች ። ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ለመግባት የሚፈልጉ አሜሪካውያን ለ21 ቀናት ከኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ውጪ መቆየት የግድ ይጠበቅባቸዋል ። *ዩክሬን ውስጥ ጦርነቱ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ያልተጠበቀ የተቃውሞ ሰልፍ ዛሬ ተካኼደ ። የተቃውሞ ሰልፉ ሰበብ የለውጥ አራማጅ ናቸው የሚባሉት የዩክሬን መከላከያ ሚንሥትር ሚካይሎ ፌዶሮቭን የአገሪቱ ፕሬዚደንት ቮሎዶሚር ዜሌንስኪ ከሥልጣናቸው ማንሳታቸው ነው ። ሙሉ ዜናውን በድምፅ እና በጽሑፍ በዝርዝር በማገናኛው በኩል መከታተል ይቻላል https://pepurl.com/p/5HGDV?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 789
12
በትግራይ ክልል "አፈሳ ይቁም ሰላም ይስፈን" በሚል መርህ ሰላማዊ ሰልፍ ሊካሄድ ነዉ፤ ህወሓት የተጠራዉን ሰልፍ ተቃዉሞታል የትግራይ ክልልን ቀውስ ለማስቆም እና ለፌዴራል መንግሥትና ዓለም አቀፍ ማኅ
በትግራይ ክልል "አፈሳ ይቁም ሰላም ይስፈን" በሚል መርህ ሰላማዊ ሰልፍ ሊካሄድ ነዉ፤ ህወሓት የተጠራዉን ሰልፍ ተቃዉሞታል የትግራይ ክልልን ቀውስ ለማስቆም እና ለፌዴራል መንግሥትና ዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ጥሪ ለማቅረብ "አፈሳ ይቁም ሰላም ይስፈን" በሚል መርህ ሰላማዊ ሰልፍ ሊካሄድ መሆኑን የትግራይ የሰላምና ለውጥ ምክር ቤት ማስታወቁ ተዘገበ። ሰልፉ የፊታችን ቅዳሜ ሐምሌ 11 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ እንደሚካሄድ የሰልፉ አዘጋጆች መግለጻቸዉን ምክር ቤቱ አስታዉቋል። „የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ እንዲደረግ፣ ወጣቶችን ለአፈሳ እና ለተለያዩ እንግልቶች መዳረግ በአስቸኳይ እንዲቆም“ ብሎም „ጦርነት ይበቃል የሚሉ ሐሳቦችን የፌዴራል መንግሥት እና የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ቀውሱን ለማስቆም ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ“ ለማሳሰብ መሆኑን የወጣዉ ዘገባ ያሳያል። በአዲስ አበባ እና በአካባቢው የሚገኙ የትግራይ ክልል ተወላጆች በእለቱ በመስቀል አደባባይ ድምጻቸውን እንዲያሰሙ ጥሪ መቅረቡም ተገልጿል። መላው የኢትዮጵያ ሕዝብም ከትግራይ ተወላጆች ጎን በመቆም ድምፅ እንዲሆን እንዲሁም በትግራይ ክልል የሚገኙ ወጣቶች በዕለቱ ከቤታቸው ባለመውጣት ለሰላም ጥሪው ያላቸውን ድጋፍ እንዲገልጹ ምክር ቤቱ መልዕክት ማስተላለፉን የወጣዉ መረጃ ያሳያል። አዲስ አበባ ላይ የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል የተባለዉን ሰላማዊ ሰልፍ ተከትሎ ህወሓት“የብልፅግና መንግሥት ያቀደዉን ጥቃት ነዉ ሲል በመኮነን በኮሚኒኬሽን ቢሮዉ በኩል ማስጠንቀቅያ አዘል መግለጫ አዉጥቷል።
2 275
13
የልጅዎን ፎቶ በኢንተርኔት ከመጫንዎ በሚፊት ሁለቴ ሊያስቡበት የሚገባው ለምንድነው? የብሪታኒያ ብሔራዊ የወንጀል ተከታታይ ተቋም የልጆችን ፎቶዎች በኢንተርኔት ማጋራትን አስጠንቅቋል። ወንጀለኞች በሰው
የልጅዎን ፎቶ በኢንተርኔት ከመጫንዎ በሚፊት ሁለቴ ሊያስቡበት የሚገባው ለምንድነው? የብሪታኒያ ብሔራዊ የወንጀል ተከታታይ ተቋም የልጆችን ፎቶዎች በኢንተርኔት ማጋራትን አስጠንቅቋል። ወንጀለኞች በሰው ሠራሽ አስተውሎት አማካኝነት የሕጻናት ወሲባዊ ምስሎችን በብዛት እየፈጠሩ ነው። እራስዎን እንዴት መጠበቅ እንደሚችሉ መረጃዎች እንሆ።
2 325
14
በትግራይ ክልል "አፈሳ ይቁም ሰላም ይስፈን" በሚል መርህ ሰላማዊ ሰልፍ ሊካሄድ ነዉ፤ ህወሓት የተጠራዉን ሰልፍ ተቃዉሞታል የትግራይ ክልልን ቀውስ ለማስቆም እና ለፌዴራል መንግሥትና ዓለም አቀፍ ማኅ
በትግራይ ክልል "አፈሳ ይቁም ሰላም ይስፈን" በሚል መርህ ሰላማዊ ሰልፍ ሊካሄድ ነዉ፤ ህወሓት የተጠራዉን ሰልፍ ተቃዉሞታል የትግራይ ክልልን ቀውስ ለማስቆም እና ለፌዴራል መንግሥትና ዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ጥሪ ለማቅረብ "አፈሳ ይቁም ሰላም ይስፈን" በሚል መርህ ሰላማዊ ሰልፍ ሊካሄድ መሆኑን የትግራይ የሰላምና ለውጥ ምክር ቤት ማስታወቁ ተዘገበ። ሰልፉ የፊታችን ቅዳሜ ሐምሌ 11 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ እንደሚካሄድ የሰልፉ አዘጋጆች መግለጻቸዉን ምክር ቤቱ አስታዉቋል። „የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ እንዲደረግ፣ ወጣቶችን ለአፈሳ እና ለተለያዩ እንግልቶች መዳረግ በአስቸኳይ እንዲቆም“ ብሎም „ጦርነት ይበቃል የሚሉ ሐሳቦችን የፌዴራል መንግሥት እና የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ቀውሱን ለማስቆም ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ“ ለማሳሰብ መሆኑን የወጣዉ ዘገባ ያሳያል። በአዲስ አበባ እና በአካባቢው የሚገኙ የትግራይ ክልል ተወላጆች በእለቱ በመስቀል አደባባይ ድምጻቸውን እንዲያሰሙ ጥሪ መቅረቡም ተገልጿል። መላው የኢትዮጵያ ሕዝብም ከትግራይ ተወላጆች ጎን በመቆም ድምፅ እንዲሆን እንዲሁም በትግራይ ክልል የሚገኙ ወጣቶች በዕለቱ ከቤታቸው ባለመውጣት ለሰላም ጥሪው ያላቸውን ድጋፍ እንዲገልጹ ምክር ቤቱ መልዕክት ማስተላለፉን የወጣዉ መረጃ ያሳያል። አዲስ አበባ ላይ የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል የተባለዉን ሰላማዊ ሰልፍ ተከትሎ ህወሓት“የብልፅግና መንግሥት ያቀደዉን ጥቃት ነዉ ሲል በመኮነን በኮሚኒኬሽን ቢሮዉ በኩል ማስጠንቀቅያ አዘል መግለጫ አዉጥቷል። አስተያየታችሁን ጻፉል!
2 309
15
በሐገራዊ ምክክሩ ላይ የሚነሱ ጥያቄዎች እና ትችቶች አስተያየቶትን ይጻፉልን! የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የፖለቲካ ድርጅቶች የድጋፍም፣ የተቃውሞ አስተያየቶችን እያንፀባረቁ ነው። ሦስት ተቃዋሚ
በሐገራዊ ምክክሩ ላይ የሚነሱ ጥያቄዎች እና ትችቶች አስተያየቶትን ይጻፉልን! የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የፖለቲካ ድርጅቶች የድጋፍም፣ የተቃውሞ አስተያየቶችን እያንፀባረቁ ነው። ሦስት ተቃዋሚ ፓርቲዎች እና የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ጉባኤው የሀገሪቱን ቁልፍ ችግሮች ይፈታል፤ ሰላምን የሚያሰፍን ውጤትም ያመነጫል የሚል እምነት እንዳላቸው ገልፀዋል። በሌላ በኩል፤ ከጅምሩ በምክክር ኮሚሽኑ አመሰራረት እና በተቋሙ መሪዎች አሰያየም ላይ ልዩነት አለኝ ያለው የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ)፣ ከምክክሩ ሀገራዊ መፍትሔ ይገኛል የሚል እምነት እንደሌለው ደጋግሞ አስታውቀል። የፓርቲዉ ሊቀመንበር ምክክር ጉባኤዉ "አካታች መሆን አለበት። የተከማቹ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ችግሮችን አይፈታም። ዘላቂ ሰላምና መረጋጋትን አያመጣም፣ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትም እንዲወለድ አያደርግም።" ብለዋል። የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዬታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) በበኩሉ "አግላይ ምክክር ሳይሆን ሁሉን አቀፍ ብሔራዊ መግባባት ይቅደም" ሲል ተችቷል። ኮከስ በሚል የተወሰኑ ፓርቲዎችን ያሰባሰበው አካልም ፤ "ሀቀኛ" እና ትጥቅ ያነሱትን ያላካተተ ምክክር ውጤቱ አደገኛ" ሲል ስጋቱን ገልጿል። በዉጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን በበኩላቸዉ ዲያስፖራዉን ወክሎ ጉባዬዉን እየተካፈሉ ያሉት እነማን ናቸዉ? ማን መረጣቸዉ? ጥያቄያችንን ሰብስበዋል ወይ? ሲሉ ጥያቄያቸዉን እያቀረቡ ነዉ። በዉጭ የሚኖሩትን ኢትዮጵያዉያን የወከሉት እነማን ናቸዉ? ምክክሩ ለኢትዮጵያዉያን ጥያቄዎች በቂ መልሶችን ያገኛል ብለዉ ያምናሉ? አስተያየቶትን ይጻፉልን!
2 960
16
ዛምቤዚ ባህር ሰጥመዋል የተባሉ ኢትዮጵያዉያን በህይወት ተገኙ አምስት ኢትዮጵያዉያን ግን እስካሁን የደረሱበት አልታወቀም! የወጣት ኢትዮጵያዉያን ስደት ማቆምያዉ የት ነዉ? አስተያየቶቻችሁን እንጠብቃለ
ዛምቤዚ ባህር ሰጥመዋል የተባሉ ኢትዮጵያዉያን በህይወት ተገኙ አምስት ኢትዮጵያዉያን ግን እስካሁን የደረሱበት አልታወቀም! የወጣት ኢትዮጵያዉያን ስደት ማቆምያዉ የት ነዉ? አስተያየቶቻችሁን እንጠብቃለን! ባለፈዉ ሰኞ ማታ ከዛምቢያ ወደ ቦትስዋና ለመሻገር ሲሞክሩ ዛምቤዚ ወንዝ ዉስጥ ሰጥመዋል ተብለዉ ከተጠረጠሩት 10 ኢትዮጵያውያን ወንዶች መካከል አምስቱ በሕይወት መገኘታቸዉን አንድ የዛምቢያ ድረ-ገጽ ዘገበ። News Diggers የተባለዉ አምደ-መረብ የዛምቢያን ደቡባዊ ግዛት ፖሊስ አዛዥን ጠቅሶ እንደዘገበዉ የቀሩትን ሰዎች የመፈለግ እና የምርመራ ሥራው ቀጥሏል። ቻርለስ ናምቡላ የተባሉ የኢሚግሬሽን ኦፊሰር፣ በበኩላቸዉ ሐምሌ 7 ቀን ባቀረቡት ሪፖርት፤ 10 ኢትዮጵያውያን ወንዶች ሐምሌ 6 ቀን ምሽት 3 ሰዓት አካባቢ ከዛምቢያ ወደ ቦትስዋና በህገ-ወጥ መንገድ ለመሻገር ሲሞክሩ ሙዋንጋ በተባለ መንደር አቅራቢያ ዛምቤዚ ወንዝ ዉስጥ ሰጥመዋል ተብሎ እንደተጠረጠረ አስታውቀው ነበር። ከመስመጥ ከተረፉት ስደተኞቹ ሁለቱ መያዛቸዉን አስታዉቀዉም ነበር።ሃገሪቱ ደቡባዊ ግዛት ፖሊስ አዛዥ ትናንት ረቡዕ በሰጡት መግለጫ ደግሞ ሰምጠዋል ከተባሉት ኢትዮጵያዉያን ስደተኞች መካከል አምስቱ መገኘታቸዉን የሚያሳይ የመረጃ ለ ፖሊስ ደርሶታል ብለዋል። የወጣት ኢትዮጵያዉያን ስደት ማቆምያዉ የት ነዉ? አስተያየቶቻችሁን ጻፉልን!
3 614
17
የአርጀንቲና እንግሊዝ ግጥምያ አስተያየቶን ይጻፉልን! አርጀንቲና፣ ከሽንፈት አፋፍ ተነስታ 2–1 በሆነ ውጤት ተጋጣሚዋ እንግሊዝን በማሸነፍ እሁድ ለሚካሄደዉ የፍጻሜ ጨዋታ ቦታዋን አረጋግጣለች።የእንግ
የአርጀንቲና እንግሊዝ ግጥምያ አስተያየቶን ይጻፉልን! አርጀንቲና፣ ከሽንፈት አፋፍ ተነስታ 2–1 በሆነ ውጤት ተጋጣሚዋ እንግሊዝን በማሸነፍ እሁድ ለሚካሄደዉ የፍጻሜ ጨዋታ ቦታዋን አረጋግጣለች።የእንግሊዝ የዓለም ዋንጫ የማንሳት ህልም ደግሞ አክትሟል። በጨዋታው እንግሊዝ ግብ በማስቆጠር ቀዳሚ ብትሆንም አርጀንቲና ከመመራት ተነስታ በማሸነፍ ለተከታታይ ሁለተኛ ጊዜ ለዓለም ዋንጫ የፍጻሜ ግጥሚያ ደርሳለች።በዘንድሮዉ እና በ23ኛው ዓለም ዋንጫ ግጥምያ አርጀንቲና ባደረገቻቸዉ ጨዋታዎች ተጋጣሚዎችዋ ላይ 19 ግቦችን ከመረብ አሳርፋለች። 7 ግቦች ደግሞ ገብተዉባታል። አርጀንቲና ባለፈዉ የጎርጎረሳዉያኑ 2022 የዓለም ዋንጫን አስታለች። ዘንድሮ ለ 4ኛ ጊዜ ልተድግመዉ ይሆን? ስፔን ካሸነፈች የዓለም ዋንጫን ለ 2ኛ ጊዜ የምታነሳ ይሆናል። በትናንትናዉ የአርጀንቲና እና የእንግሊዝ ግጥምያ የማን ደጋፊ ነበሩ? እንግሊዝ ብታሸንፍ ይወዱ ነበር? የዓለም ዋንጫን ማን ያነሳል ይላሉ? አስተያየቶን ይጻፉልን!
3 625
18
የሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ ተጀምሯል። ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ « ለእኔ ሳይሆን ለእኛ፣ ለኢትዮጵያ ማለት ከቻልን ምክክሩ ፍሬያማ ይሆናል በማለት ለጉባኤተኞቹ ጥሪ አቅርበዋል። ወደቦትስዋና ለመሻገር የሞከሩ 10 ኢትዮጵያውያን የተሳፈሩባት ታንኳ ተገልብጣ ሳይሰጥሙ እንዳልቀረ የዛምብያ ባለሥልጣናት ዛሬ አስታወቁ። በታንኳዋ ተሳፍረው ከነበሩት 15 ኢትዮጵያውያን አስሩ ሰጥመዋል ተብሎ እንደሚታመን የተናገረው ፖሊስ ሦስት ደግሞ የደረሱበት እንዳልታወቀ ገልጿል። ከመካከላቸው በህይወት የተረፉትን ሁለቱን ፖሊስ አስሯቸዋል። የዩናይትድ ስቴትስ እና የኢራን ጥቃትና የአጸፋ ጥቃት ዛሬም ቀጥሏል።https://pepurl.com/p/5HAWI?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
4 417
19
https://pepurl.com/p/5HASg?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
3 709
20
https://pepurl.com/p/5H9wT?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
3 095