ch
Feedback
DW Amharic

DW Amharic

前往频道在 Telegram

ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።

显示更多

📈 Telegram 频道 DW Amharic 的分析概览

频道 DW Amharic (@dw_amharic) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 54 824 名订阅者,在 新闻与媒体 类别中位列第 4 797,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 579

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 54 824 名订阅者。

根据 16 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -26,过去 24 小时变化为 -9,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 已认证(Telegram 官方确认)
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 7.80%。内容发布后 24 小时内通常能获得 5.49% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 4 275 次浏览,首日通常累积 3 007 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 0

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።

凭借高频更新(最新数据采集于 17 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 新闻与媒体 类别中的关键影响点。

54 824
订阅者
-924 小时
+487
-2630

数据加载中...

吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+246
在0个频道中
六月 '26
+518
在1个频道中
Get PRO
五月 '26
+518
在0个频道中
Get PRO
四月 '26
+504
在0个频道中
Get PRO
三月 '26
+458
在0个频道中
Get PRO
二月 '26
+444
在1个频道中
Get PRO
一月 '26
+245
在1个频道中
Get PRO
十二月 '25
+209
在1个频道中
Get PRO
十一月 '25
+392
在3个频道中
Get PRO
十月 '25
+282
在1个频道中
Get PRO
九月 '25
+197
在1个频道中
Get PRO
八月 '25
+315
在3个频道中
Get PRO
七月 '25
+332
在5个频道中
Get PRO
六月 '25
+450
在1个频道中
Get PRO
五月 '25
+409
在2个频道中
Get PRO
四月 '25
+377
在1个频道中
Get PRO
三月 '25
+625
在4个频道中
Get PRO
二月 '25
+490
在4个频道中
Get PRO
一月 '25
+1 321
在5个频道中
Get PRO
十二月 '24
+2 034
在1个频道中
Get PRO
十一月 '24
+2 493
在3个频道中
Get PRO
十月 '24
+2 687
在5个频道中
Get PRO
九月 '24
+2 163
在2个频道中
Get PRO
八月 '24
+2 474
在5个频道中
Get PRO
七月 '24
+1 057
在2个频道中
Get PRO
六月 '24
+772
在1个频道中
Get PRO
五月 '24
+1 232
在2个频道中
Get PRO
四月 '24
+1 653
在2个频道中
Get PRO
三月 '24
+1 542
在0个频道中
Get PRO
二月 '24
+1 155
在5个频道中
Get PRO
一月 '24
+1 571
在1个频道中
Get PRO
十二月 '23
+1 082
在2个频道中
Get PRO
十一月 '23
+429
在1个频道中
Get PRO
十月 '23
+450
在0个频道中
Get PRO
九月 '23
+308
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+543
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+384
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+456
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+285
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+573
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+308
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+369
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+543
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+298
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+369
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+471
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+636
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+880
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+375
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+444
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+368
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+318
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+375
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+284
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+238
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+217
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+715
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+1 169
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+530
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+1 200
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+1 782
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+517
在0个频道中
Get PRO
五月 '21
+400
在0个频道中
Get PRO
四月 '21
+328
在0个频道中
Get PRO
三月 '21
+224
在0个频道中
Get PRO
二月 '21
+4 483
在0个频道中
Get PRO
一月 '21
+2 577
在0个频道中
Get PRO
十二月 '20
+33 479
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
17 七月+19
16 七月+12
15 七月+22
14 七月+15
13 七月+19
12 七月+22
11 七月+12
10 七月+22
09 七月+9
08 七月+9
07 七月+5
06 七月+18
05 七月+10
04 七月+19
03 七月+12
02 七月+20
01 七月+1
频道帖子
2
የሀምሌ 10 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና በዛሬው የዓለም ዜና፤ የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂና የሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀ-መንበር አብደል ፋታኅ አል ቡርኻን በአስመራ መገናኘታቸውን፣ሶማሊያ በየኮቪድ-19 ሰበብ የ250 ሚሊዮን ዶላር ማጭበርበር የተከሰሰ ቁልፍ ተጠርጣሪን ለአሜሪካ አሳልፋ መስጠቷን፣የኢራን አብዮታዊ ዘብ በዮርዳኖስ የአሜሪካን አውሮፕላኖችን በሚሳኤልና በድሮን መምታቱን፣ አንዲ ቡርንኻም በብሪታኒያ በሥልጣን ላይ የሚገኘው ሊበር ፓርቲ መሪ ሆነው መመረጣቸውን እና ቻይና አሜሪካ በጋዜጠኞች የቆይታ ጊዜ ላይ በጣለችው ገደብ ላይ 'የአፀፋ እርምጃዎችን' እንደምትወስድ ማስጠንቀቋን አካቷል። https://pepurl.com/p/5HKvS?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 527
3
በአሜሪካ ምርጫ ቻይና ጣልቃ ገብታለች ያሉት ትራምፕ የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ ቻይና በአሜሪካ ምርጫዎች ላይ ጣልቃ ገብታለች በሚል የቀረበውን ክስ በተመለከተ አዲስ ምርመራ እንዲደረግ አዘዙ። ትራምፕ ይህን ያሉት ትንንት ምሽት ለአሜሪካ ህዝብ ባደረጉት ንግግር ነዉ። የትራምፕ የስልጣናቸዉ አጋማሽ የምክር ቤት የሟሟያ ምርጫ ሊካሄድ የቀረዉ ሁለት ወራት ግድም ነዉ። https://pepurl.com/p/5HKNR?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 504
4
በአማራ ክልል በሴቶች ላይ የሚደርሰው ወሲባዊ አካላዊና ጥቃት ተባብሷል ተባለ በአማራ ክልል በሴቶች ላይ የሚደርሰው ወሲባዊ አካላዊና ኢኮኖሚያዊ ጥቃት አስከፊ መሆኑ ተገለጸ። በተያዘው የበጀት ዓመት ብቻ ከ17 ሺህ በላይ ሴቶች የተለያዩ ጥቃቶች ሰለባ መሆናቸውን የክልሉ የሴቶችና ወጣቶች ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታዉቋል። ለጥቃቱ መባባስም በታጣቂ ኃይሎች መካከል ያለዉ ግጭት ነዉ ተብሎል። https://pepurl.com/p/5HJN5?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 527
5
በጊምቢ ወደ ቀያቸው የተመለሱ ዜጎች ቅሬታ በምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ወረዳ ቶሌ ቀበሌ ከዚህ በፊት ተፈናቅለው የነበሩ ዜጎች ገምሱ ወደ ግብርና ስራ መግባታቸውን የገለጹ። ሲሆን መኖሪያ ቤታቸው የወደመደመባቸው በመጠለያ ውስጥ የሚገኙ ዜጎች ደግሞ ለስምንት ወራት ያህል ሰብአዊ ድጋፍ እንዳላገኙ ተናግረዋል። ቤታቸው የወደመባቸው ሰዎች አሁንም መጠለያ ዉስጥ ናቸዉ ሰብአዊ ድጋፍ የላቸዉም፡፡ https://pepurl.com/p/5HJOv?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 380
6
በትግራይ የሰላምና ለውጥ ም/ቤት በአዲስ አበባ የተጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ቅዳሜ ሐምሌ 11 ቀን 2018 ዓ.ምበትግራይ ክልል እየተፈጸመ ነው የተባለውን “የወጣቶች አፈሳ” የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ሊካሄድ ነዉ። አዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የተጠራው ሰላማዊ ሰልፍ በትግራይ ክልል “አፈሳ ይቁም ሰላም ይስፈን” በሚል መርህ ለፌዴራል መንግሥትና ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጥሪ ለማቅረብ የሚደረግ ነው ተብሏል፡፡ https://pepurl.com/p/5HJ4A?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 293
7
በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር የሰሜን ኢትዮጵያ ጉብኝቶች በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ሀገራቸው በትግራይ ክልል ለሰላም፣ ለመረጋጋት እና ለሰብአዊ ማገገም ያላትን ቁርጠኝነት ለማረጋገጥ መቀሌ መጓዛቸው ሲነገር፣ ጎንደር ላይ ደግሞ ስለ ሰላም ተስፋዎች እና ለኢትዮጵያ እና አሜሪካ ንግድና ኢንቨስትመንት ስለሚኖሩ ዕድሎች ስለመምከራቸው ተገልጿል። https://pepurl.com/p/5HJL1?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
1 361
8
በተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች በቁጥጥር ሥር የዋሉ ሁለት “አደገኛ ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች” ለኢትዮጵያ ፌድራል ፖሊስ ተላልፈው ተሰጡ። ሁለቱ ኢትዮጵያውያን “105 ዜጎችን በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ
በተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች በቁጥጥር ሥር የዋሉ ሁለት “አደገኛ ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች” ለኢትዮጵያ ፌድራል ፖሊስ ተላልፈው ተሰጡ። ሁለቱ ኢትዮጵያውያን “105 ዜጎችን በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ዱባይ በመውሰድና ከ188 ሚሊዮን ብር በላይ ከተጎጂዎች በመሰብሰብ” መጠርጠራቸውን ፖሊስ ዛሬ አርብ አስታውቋል። የኢትዮጵያ የፌድራል ፖሊስ፣ ዳውድ ተፈሪ ለገሰ እና ደስታ ተገኝ የተባሉት ተጠርጣሪዎች አዲስ አበባ በሚገኘው ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ መድረሳቸውን የሚያሳዩ ፎቶግራፎች በፌስቡክ ገፁ አጋርቷል። “በበርካታ ዜጎች ላይ ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት ሲፈጽሙ” ነበር የተባሉት ሁለቱ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር የዋሉት በኢትዮጵያ ፌድራል ፖሊስና በዱባይ ፖሊስ ትብብር እንደሆነ መግለጫው ይጠቁማል። በዱባይ በቁጥጥር ሥር ከዋሉት ሁለት ግለሰቦች በተጨማሪ ሌሎች ሁለት ተጠርጣሪዎች ኢትዮጵያ ዉስጥ መያዛቸዉን ፖሊስ አስታውቋል። ብዙአየሁ አውግቸው እና ራህመት አበበ የተባሉት ግለሰቦች “ዱባይ ካሉት ግብረ-አበሮቻቸው በሚሰጣቸው ትዕዛዝ ሰዎችን መልምሎ በመላክና የባንክ አካውንት ከፍተው ገንዘብ” በማሰባሰብ ተጠርጥረዋል።
2 163
9
የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂና የሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀ-መንበር አብደል ፋታኅ አል ቡርኻን በአስመራ ተገናኙ። ፕሬዝደንት ኢሳያስ ወደ አስመራ ከተጓዘው የአል-ቡርኻን ልዑክ ጋር በሁለትዮሽ፣ የሱዳን እና የቀጠናው ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይት እንደሚያደርጉ የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገብረመስቀል በኤክስ ባሰፈሩት መልዕክት አስታውቀዋል። የ80 ዓመቱ ፕሬዝደንት ኢሳያስ መንግሥት ከሦስት ዓመታት በላይ ከፈጥኖ ደራሽ ኃይል ታጣቂ ቡድን ውጊያ የገጠመውና የሱዳን ብሔራዊ ጦር የቅርብ ደጋፊ ናቸው። ጦርነቱ ከተቀሰቀሰ ወዲህ ሁለቱ መሪዎች በተደጋጋሚ እየተገናኙ ሲነጋገሩ ቆይተዋል። የሱዳን መከላከያ ጦር አዛዥ ሉቴናንት ጄኔራል አብደል ፋታህ አል ቡርኻን አስመራ የገቡት ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጦርነቱን ለማቆም ግፊት እያደረገ በሚገኝበት ወቅት ነው። በኢንዱስትሪ የበለጸጉት የቡድን ሰባት አገራት እና የአውሮፓ ኅብረት ከትላንት በስቲያ ረቡዕ የሱዳንብሔራዊ ጦር፣ ፈጥኖ ደራሽ ኃይል እና አጋር ታጣቂ ቡድኖች በአፋጣኝ ግጭት አቁመው በቀጥታ መደራደር እንዲጀምሩ ጥሪ አቅርበው ነበር። በአል ቡርኻን የሚታዘዘው የመከላከያ ጦር ውጥረቱን ለማርገብ የሚቀርብለትን ጥሪ በተደጋጋሚ ውድቅ ማድረጉን እንዲያቆም ሐገራቱ አሳስበዋል። በጄኔራል መሐመድ ሐምዳን ደጋሎ የሚታዘዘዘው ፈጥኖ ደራሽ ኃይል በፊናው በጅዳ የገባውን ቃል እንዲተገብር ማሳሰቢያ ሰጥተዋል። የውጭ ኃይሎች ለተፋላሚዎቹ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ወታደራዊ፣ የሎጂስቲክስ እና የገንዘብ ድጋፍ እንዲያቆሙ፤ ውጥረትና ግጭቱን የሚያባብሱ እርምጃዎች ከመውሰድ እንዲቆጠቡ አሳስበዋል። ከዚህ በተጨማሪ የተባበሩት መንግሥታት የጸጥታ ጥበቃ ምክር ቤት በዳርፉር እና በመላ የሱዳን ግዛቶች የተጣለውን የጦር መሣሪያ ማዕቀብ እንዲያራዝም ጠይቀዋል። ከሱዳን ጦር ውጊያ የገጠመው ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ትይዩ መንግሥት ቢመሠርትም እስካሁን ዓለም አቀፍ ተቀባይነት አላገኘውም። ታጣቂ ቡድኑን የሚመሩት መሐመድ ሐምዳን ደጋሎ የሚመሩት ትይዩ መንግሥት ከቀጠናው አገራት እና ዓለም አቀፉ ማኅበረብ ጠንከር ያለው ውግዝት እያስተናገደ ነው። የቡድን ሰባት አገራት ከአውሮፓ ኅብረት ጋር ባወጡት መግለጫም ለሱዳን ሉዓላዊነት፣ አንድነትና የግዛት አንድነት ቁርጠኝነታቸውን አረጋግጠዋል። ሱዳን "እንድትከፈል የሚያደርጉ ማናቸውንም የአንድ ወገን ተነሳሽነቶች እንቃወማለን" ብለዋል። የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል የድሮን ጥቃቶችና የሰብአዊ ርዳታ አቅርቦት መስተጓጎልን ጨምሮ በኢል-ኦቤይድ ተጨማሪ ግፍ የሚያስከትሉ ወይም የሲቪል ሰዎችን ደሕንነት አደጋ ላይ የሚጥሉ እርምጃዎች ከመውሰድ እንዲቆጠብ የቡድን ሰባት አገራትና የአውሮፓ ኅብረት ከፍተኛ ተወካይ አሳስበዋል። በኤል-ፋሽር የተፈጸመውን ግፍ ተከትሎ በኮርዶፋን፣ ዳርፉርና ብሉ ናይል ግዛቶች ተፈጽመዋል የሚባሉ ብርቱ የዓለም አቀፍ የሰብአዊ ሕግ እና የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች እጅግ እንደሚያሳስባቸው አስታውቀዋል።
2 604
10
የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂና የሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀ-መንበር አብደል ፋታኅ አል ቡርኻን በአስመራ ተገናኙ። ፕሬዝደንት ኢሳያስ ወደ አስመራ ከተጓዘው የአል-ቡርኻን ልዑክ ጋር በሁለ
የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂና የሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀ-መንበር አብደል ፋታኅ አል ቡርኻን በአስመራ ተገናኙ። ፕሬዝደንት ኢሳያስ ወደ አስመራ ከተጓዘው የአል-ቡርኻን ልዑክ ጋር በሁለትዮሽ፣ የሱዳን እና የቀጠናው ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይት እንደሚያደርጉ የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገብረመስቀል በኤክስ ባሰፈሩት መልዕክት አስታውቀዋል። 👇
2 254
11
አሜሪካ በደቡባዊ ኢራን በፈጸመችው ጥቃት ምክንያት የአገሪቱ ዜጎች ኤሌክሪክ እንዲቆጥቡ የኢራን የኢነርጂ ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ። "ብርቱ ሙቀት ባጋጠማቸውና በኤሌክትሪክ ማስተላለፊያዎች ላይ ጥቃት በተ
አሜሪካ በደቡባዊ ኢራን በፈጸመችው ጥቃት ምክንያት የአገሪቱ ዜጎች ኤሌክሪክ እንዲቆጥቡ የኢራን የኢነርጂ ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ። "ብርቱ ሙቀት ባጋጠማቸውና በኤሌክትሪክ ማስተላለፊያዎች ላይ ጥቃት በተፈጸመባቸው ደቡባዊ ግዛቶች የማይዋዥቅ የኤሌክትሪክ አቅርቦት መኖሩን ለማረጋገጥ" ዜጎች የኤሌክትሪክ ፍጆታ ከፍ በሚልባቸው ሰዓታት የዐየር ማቀዝቀዣዎችን እንዲያጠፉ መሥሪያ ቤቱ መክሯል። ኢራን በኤሌክትሪክ መሠረተ-ልማት ላይ ጥቃት እንደተፈጸመ ስታረጋግጥ ከአሜሪካ እና ከእስራኤል ጋር ጦርነት ከገጠመች ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው። የኢራን አብዮታዊ ዘብ በበኩሉ በዮርዳኖስ በሚገኙ የአሜሪካ የጦር ጀቶች ላይ ጥቃት እንደፈጸመ ገልጿል። ቀጠር፣ ባሕሬን እና ዮርዳኖስ የኢራን የአየር ጥቃቶችን ማክሸፋቸውን ቢገልጹም የኩዌት መንግሥት የኃይልና የውኃ ማጣሪያ ጣቢያዎች በኢራን ጥቃቶች እንደወደሙ አስታውቋል። አሜሪካ በኦማን ባሕረ ሰላጤ በሚገኘው የኢራን የቻባኻር ወደብ ላይ በፈጸመችው ጥቃት የቅኝት ማማ ሳይወድቅ እንዳልቀረ ተዘግቧል። የአሜሪካ መከላከያ ሚኒስትር ፒት ሔግሴት በኤክስ ያጋሩት ምስል ማማው ወደ መሬት ሲወድቅ አሳይቷል። የኢራን መንግሥት የዜና አገልግሎት በባንዳር ኻሚር በሚገኝ ድልድይ ላይ አሜሪካ በፈጸመችው ጥቃት ቢያንስ ሰባት ሰዎች መገደላቸውን ዘግቧል። የኢራን የጤና ሚኒስቴር ባለፈው አንድ ወር ገደማ ውስጥ አሜሪካ በፈጸመቻቸው ጥቃቶች 38 ሰዎች ሲገደሉ ከ400 በላይ እንደቆሰሉ ይፋ አድርጓል። ቻይና እና ፓኪስታን ተኩስ እንዲቆምና ኢራን እና አሜሪካ ውይይታቸውን መልሰው እንዲጀምሩ ጥሪ አቅርበዋል።
2 789
12
አንዲ ቡርንኻም በብሪታኒያ በሥልጣን ላይ የሚገኘው ሊበር ፓርቲ መሪ መሆናቸው በይፋ ታወጀ። ቡርንኻም ተሰናባቹ ኪር ስትራመርን በመተካት የመሐል ግራ ርዕዮት ዓለም የሚከተለውን ፓርቲ ይመራሉ። የቀድሞ
አንዲ ቡርንኻም በብሪታኒያ በሥልጣን ላይ የሚገኘው ሊበር ፓርቲ መሪ መሆናቸው በይፋ ታወጀ። ቡርንኻም ተሰናባቹ ኪር ስትራመርን በመተካት የመሐል ግራ ርዕዮት ዓለም የሚከተለውን ፓርቲ ይመራሉ። የቀድሞው የታላቁ ማንችስተር ከተማ ከንቲባ ከ403 የሊበር ፓርቲ የምክር ቤት አባላት እስከ ሐሙስ ምሽት ድረስ የ379 ድጋፍ ማግኘታቸውን አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል። የ56 ዓመቱ ፖለቲከኛ ኪር ስትራመርን ለመተካት የቀረቡ ብቸኛ ዕጩ ናቸው። ከሁለት ዓመት በፊት በተካሔደ ምርጫ በብሪታኒያ የመንግሥት ሥልጣን የተረከበውን ፓርቲ መሪ በመሆናቸው አንዲ ቡርንኻም በሚቀጥለው ሣምንት ጠቅላይ ሚኒስትር ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል። የሊበር ፓርቲ መሪ መሆናቸው ከተረጋገጠ በኋላ በለንደን ባሰሙት ንግግር ቡርንኻም ለብሪታኒያ ሕዝብ ተስፋ መልሶ ለመስጠት ቃል ገብተዋል። በመሪነታቸው ለንግድ ሥራዎች ቅድሚያ እንደሚሰጡም ተናግረዋል።
3 010
13
ጅቡቲና የአውሮፓ ኅብረት፣ በቀይ ባሕር ለሚቀዝፉ መርከቦች የሕብረቱ ባሕር ኃይል ለሚያደርገዉ ጥበቃ ቁልፍ ጠቀሜታ አለው የተባለ ሥምምነት ተፈራረሙ። ሥምምነቱ ሑቲዎች በቀይ ባሕር ላይ የሚፈጽሟቸውን
ጅቡቲና የአውሮፓ ኅብረት፣ በቀይ ባሕር ለሚቀዝፉ መርከቦች የሕብረቱ ባሕር ኃይል ለሚያደርገዉ ጥበቃ ቁልፍ ጠቀሜታ አለው የተባለ ሥምምነት ተፈራረሙ። ሥምምነቱ ሑቲዎች በቀይ ባሕር ላይ የሚፈጽሟቸውን ጥቃቶች የመመከት ኃላፊነት የተጣለበት ዘመቻ “አስፒደስ” አካል ነው። ከጅቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አብዱልቃድር ሑሴን ኦስማን ጋር የአውሮፓ ኅብረት የውጭ ግንኙነት ኃላፊ ካያ ካላስ ሥምምነቱን የተፈራረሙት ትላንት ሐምሌ 9 ቀን 2018 ነው። የኅብረቱ ከፍተኛ ዲፕሎማት ሥምምነቱን የሚመፈራረሙት ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አብዱልቃድር በተጨማሪ የጅቡቲ መከላከያ ሚኒስትር ከነበሩት ሐሰን ኦማር ሞሐመድ ቡርኻን ጋር እንደሚሆን ተገልጾ ነበር። ይሁንና ትላንት ሐሙስ ጠዋት የመከላከያ ሚኒስትሩ በፈረንሳይ ዋና ከተማ ፓሪስ በሕክምና ላይ ሳሉ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። የጅቡቲ ፕሬዝደንት ኢስማኤል ዑመር ጉሌሕ የቀድሞው መከላከያ ሚኒስትር “አገር ወዳድና ታማኝ የሕዝብ አገልጋይ” እንደነበሩ ገልጸዋል። ጅቡቲ ወታደራዊ ሥምምነት ከአውሮፓ ኅብረት ስትፈራረም ላለፉት ስምንት ገደማ ዓመታት መከላከያ ሚኒስትር በነበሩት ሐሰን ኦማር ሞሐመድ ቡርኻን ምትክ ተጠባባቂ ሆነው ኃላፊነቱን የተረከቡት ኦማር አብዲ ሰዒድ ተገኝተዋል። ሥምምነቱ የአውሮፓ ኅብረት የባሕር ኃይል መርከቦች እና የአየር የጦር መሣሪያዎች (air assets) የጅቡቲን ግዛት እንደ ማረፊያ እንዲጠቀሙ ሕጋዊ ፈቃድ ይሰጣል። በቀይ ባሕር ቁልፍ የሆኑ የባሕር መተላለፊያ መስመሮችን በመጠበቅ ረገድ የአውሮፓ ኅብረት ጠቃሚ ሚና መጫወቱን እንዲቀጥል ሥምምነቱ እንደሚያረጋግጥ ካያ ካላስ ገልጸዋል።
2 908
14
የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ኩባንያ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል እየገነባ ለሚገኘው የንፋስ ኃይል ማመንጫ፣ የአፍሪካ ልማት ባንክ የ110 ሚሊዮን ዶላር ብድር አጸደቀ። የባንኩ ቦርድ ብድሩን ያጸደቀው ከትላንት በስቲያ ሐምሌ 8 ቀን 2018 ነው። ፕሮጀክቱ በአጠቃላይ 508 ሚሊዮን ዶላር ይፈጃል ተብሎ እንደሚገመት የገለጸው የአፍሪካ ልማት ባንክ ተጨማሪ 381.1 ሚሊዮን ዶላር ከሌሎች የልማት ፋይናንስ ተቋማት ለማፈላለግ እገዛ እንደሚያደርግ አስታውቋል። የአፍሪካ ልማት ባንክ በዓመት 1,189 ጊጋዋት ሰዓት ኃይል ያመነጫል ተብሎ ለሚጠበቀው ፕሮጀክት ባለፈው ረቡዕ ያጸደቀውን 110 ሚሊዮን ዶላር ብድር የሚያቀርበው ከሦስት ቋቶች ነው። በሶማሌ ክልል በአይሻ በግንባታ ላይ የሚገኘው ፕሮጀክት በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ከንፋስ ኃይል የሚያመነጭ መንግሥታዊ ያልሆነ የኃይል አምራች ነው። መቀመጫውን በአቡ ዳቢ ያደረገው አሚያ ፓወር የተባለ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ኩባንያ የኃይል ማመንጫው ባለቤት ሲሆን ግንባታውን አከናውኖ ያስተዳድራል። ኩባንያው 300 ሜጋ ዋት ኃይል ከንፋስ የሚያመነጨውን ፕሮጀክት ንድፍ፣ ግንባታ፣ አስተዳደርና ጥገና የሚያከናውን ይሆናል። ኩባንያው በአምስት ኪሎ ሜትር የኃይል ማስተላለፊያ ግንባታና የአይሻ ሁለት የኃይል ማከፋፈያ አቅምን ማሳደጊያ ሥራ ድጋፍ እንደሚያደርግ የአፍሪካ ልማት ባንክ ያሠራጨው መግለጫ ይጠቁማል። ከኩባንያው ጋር በተፈረመ የ25 ዓመታት የኃይል ግዢ ሥምምነት መሠረት መንግሥታዊው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከአይሻ የሚመነጨው ኃይል ብቸኛ ተረካቢ ይሆናል። የኃይል ግዢ ሥምምነቱ በሁለቱ ኩባንያዎች መካከል የተፈረመው ነሐሴ 19 ቀን 2016 ነበር። የኃይል ግዢ ሥምምነቱ በተፈረመበት ወቅት በዓመት በዓመት 1,400 ጊጋዋት ሰዓት ኃይል ያመነጫል ተብሎ የሚጠበቀው ፕሮጀክት አጠቃላይ ወጪ 620 ሚሊዮን ዶላር እንደሚሆን አሚያ ፓወር አስታውቆ ነበር። ግንባታው ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ ከአራት ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ የመኖሪያ ቤቶች ኃይል ያቀርባል ተብሎ ተስፋ ተጥሎበታል። ኢትዮጵያ ኃይል ለማመንጨት በውኃ ላይ ያላትን ጥገኝነት ለማቃለል ያግዛል የሚል ተስፋ የተጣለበት የአይሻ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ግንባታ የተጀመረው በ2009 እንደነበር የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል መረጃ ይጠቁማል። የአይሻ ሁለት የንፋስ ኃይል ማመንጫ ባለፈው ታኅሳስ 2018 ሲመረቅ ግንባታው በኮቪድ ወረርሽኝና በፋይናንስ እጦት ምክንያት እንደዘገየ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናግረው ነበር።
3 247
15
የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ኩባንያ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል እየገነባ ለሚገኘው የንፋስ ኃይል ማመንጫ፣ የአፍሪካ ልማት ባንክ የ110 ሚሊዮን ዶላር ብድር አጸደቀ። የባንኩ ቦርድ ብድሩን ያጸደቀው ከትላ
የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ኩባንያ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል እየገነባ ለሚገኘው የንፋስ ኃይል ማመንጫ፣ የአፍሪካ ልማት ባንክ የ110 ሚሊዮን ዶላር ብድር አጸደቀ። የባንኩ ቦርድ ብድሩን ያጸደቀው ከትላንት በስቲያ ሐምሌ 8 ቀን 2018 ነው። ፕሮጀክቱ በአጠቃላይ 508 ሚሊዮን ዶላር ይፈጃል ተብሎ እንደሚገመት የገለጸው የአፍሪካ ልማት ባንክ ተጨማሪ 381.1 ሚሊዮን ዶላር ከሌሎች የልማት ፋይናንስ ተቋማት ለማፈላለግ እገዛ እንደሚያደርግ አስታውቋል። 👇
2 923
16
https://pepurl.com/p/5HFZZ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
3 828
17
https://pepurl.com/p/5HGAi?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
3 646
18
https://pepurl.com/p/5HGEM?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
3 110
19
https://pepurl.com/p/5HFag?maca=amh-Facebook-dw
3 064
20
https://pepurl.com/p/5HD7s?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
2 454