አቡ ዩስራ - ንጽጽራዊ አስተምህሮ
የአቡ ዩስራ ንጽጽራዊ ሀይማኖት ላይ ያተኮሩ የፁሁፍና የድምጽ ስራዎች ይቀርቡበታል።
نمایش بیشتر2 342
مشترکین
-424 ساعت
+237 روز
+18730 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
Repost from የሕያ ኢብኑ ኑህ - Yahya Ibnu Nuhe
አምባገነኑ ንጉስ 1,000 ሰውና 1 አህያ እንዲገደሉ በተሰበሰበው ህዝብ ፊት አዋጅ አሳወጀ። የተሰበሰበው ህዝብም ግራ በመጋባት "አህያው ለምንድን ነው የሚገደለው?" ሲሉ ጠየቁ። ንገሱ ወደ አማካሪዎቹ ዙሮ "ከ1,000 ሰው ይልቅ ስለ አህያው እንደሚጠይቁ ቀድሜ አልነገርኳችሁም ነበር?" አለ።
...
የሚገጥመን ሌላ የሚጠየቀው ሌላ እየሆነ ግራ ገባነ
👍 10😁 1
Yunus 10:11
وَلَوْ يُعَجِّلُ ٱللَّهُ لِلنَّاسِ ٱلشَّرَّ ٱسْتِعْجَالَهُم بِٱلْخَيْرِ لَقُضِىَ إِلَيْهِمْ أَجَلُهُمْۖ فَنَذَرُ ٱلَّذِينَ لَا يَرْجُونَ لِقَآءَنَا فِى طُغْيَٰنِهِمْ يَعْمَهُونَ
አላህ ለሰዎች ደግን ነገር ለማግኘት እንደ መቻኮላቸው (አጥፋን ሲሉት) ክፉን ነገር ቢያስቸኩል ኖሮ ጊዜያቸው ወደነሱ በተፈጸመ ነበር፡፡ እነዚያንም መገናኘታችንን የማይፈሩትን በጥመታቸው ውስጥ የሚዋልሉ ሲኾኑ እንተዋቸዋለን፡፡
Al Quran - Tafsir & By Word
The Best Ad Free Quran Study Tool
👍 5🥰 2❤ 1
ክርስቲያኖች ቁርኣን 69:44—45 በመጥቀስ ነብዩ ሰአወ ውሸት ከተናገሩ አላህ ወዲያውኑ የልቡን ሥር በመቁረጥ እንገለው ነበር ብሎ ተናግሯል ። በሐዲስ እንደተጠቀሰው ደግሞ ነብዩ አሰወ ሊሞቱ ሲሉ በኸይበር የበላሁት መርዝ የደም ስሬን ሲቆርጠኝ ይሰማኛል ብለው ተናግረዋል። ሰለዚህ ሲዋሹ ነው አላህ የገደላቸው ፣የሚል ሳም ሳሙናዊ ተረት ያቀርባሉ።
ይኽ ጥያቄ በተደጋጋሚ በቂ ምላሽ የሰጠንበት ሆኖ ሳለ እንደው እንስማማና ይህ ጉዳይ እነሱ እንዳሉት ከሆነ።
በነሱ ሎጀክ ከሄድን
1)አላህ ሱወ እውነተኛ አምላክ ነው።
2) ቁርኣን የኣምላክ ቃል ነው።
3) ነብዩ ሰአወ ውሸታም ነብይ ናቸው።
ይህን እውን ትቀበላላችሁን? 😁
🤣 16👍 9😁 4🔥 3👌 1
ክርስቲያኖች ቁርኣን 69:44—45 በመጥቀስ ነብዩ ሰአወ ውሸት ከተናገሩ አላህ ወዲያውኑ የልቡን ሥር በመቁረጥ እንገለው ነበር ብሎ ተናግሯል ። በሐዲስ እንደተጠቀሰው ደግሞ ነብዩ አሰወ ሊሞቱ ሲሉ በኸይበር የበላሁት መርዝ የደም ስሬን ሲቆርጠኝ ይሰማኛል ብለው ተናግረዋል። ሰለዚህ ሲዋሹ ነው አላህ የገደላቸው። የሚል ሳም ሳሙናዊ ተረት ያቀርባሉ።
ይኽ ጥያቄ በተደጋጋሚ በቂ ምላሽ የሰጠንበት ሆኖ ሳለ እንደው እንስማማና ይህ ጉዳይ እነሱ እንዳሉት ከሆነ።
በነሱ ሎጀክ ከሄድን
1)አላህ ሱወ እውነተኛ አምላክ ነው።
2) ቁርኣን የኣምላክ ቃል ነው።
3) ነብዩ ሰአወ ውሸታም ነብይ ናቸው።
ይህን እውን ትቀበላላችሁን? 😁
የጳዉሎስ አስተያየት በመንፈስ ቅዱስ የታገዘ ስለሆነ የእግዝአብሔር ሃሳብ ነው የሚሉን ሰዎች እውን ባሏ የሞተባት ሴት ሳታገባ ብቸዋን ብትሆን ይበልጥ ደስተኛ ናትን ?
1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 7:39-40'ሚስት ባልዋ በሕይወት እስካለ ድረስ በጋብቻ ሕግ የታሰረች ናት፤ ባልዋ ከሞተ ግን የፈለገችውን ለማግባት ነጻ ነች፤ ሆኖም የምታገባው ሰው ክርስቲያን መሆን አለበት። በእኔ አስተያየት ግን ባል ሳታገባ ብቻዋን ብትሆን ይበልጥ ተደስታ ትኖራለች፤ እኔም የእግዚአብሔር መንፈስ ያለኝ ይመስለኛል።'
😁 17👍 5🤔 5❤ 2
Al-Ma'idah 5:19
يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ قَدْ جَآءَكُمْ رَسُولُنَا يُبَيِّنُ لَكُمْ عَلَىٰ فَتْرَةٍ مِّنَ ٱلرُّسُلِ أَن تَقُولُوا۟ مَا جَآءَنَا مِنۢ بَشِيرٍ وَلَا نَذِيرٍۖ فَقَدْ جَآءَكُم بَشِيرٌ وَنَذِيرٌۗ وَٱللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَىْءٍ قَدِيرٌ
እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! «አብሳሪና አስፈራሪ አልመጣልንም» እንዳትሉ ከመልክተኞች በመቋረጥ ጊዜ ላይ ሲኾን (ሕጋችንን) የሚያብራራ ኾኖ መልክተኛችን በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ አብሳሪና አስፈራሪም በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡
Al Quran - Tafsir & By Word
The Best Ad Free Quran Study Tool
❤ 18👍 2😁 2
Photo unavailableShow in Telegram
የዛሬ አምስት መቶ አመት አከባቢ ማለትም በ 1525 ዊልያም ቲንዳል ( William Tyndale) የተባለ ግለሰብ መፅሀፍ ቅዱስን ለሀገሩ ሰው እንዲረዳው በግዜው ከነበረው ከላቲን ወደ እንግሊዘኛ ቋንቋ በመተርጎሙ ምክንያት በ 1536 ሰውየውን እንጨት ላይ በገመድ አንቆ በመግደል በመቀጠልም ሬሳውን በእሳት አቃጥለዋል። በግዜው 18,000 ኮፒ እንደተዘጋጀ ነገር ግን ያን ሁሉ ተሰብሰቦ ተቃጥሎ አሁን በእጃችን የሚገኘው 1 ወይንም 2 ኮፒ ብቻ ነው።
ይህን ታሪክ የሰማ ክርስቲያን ሙስሊሞች ቁርኣን ወደ አማርኛ አይተረጎምም ይላሉ ብሎ ሊያሸማቅቅ ይሞክራል።😅😅
👍 8😁 6❤ 4
Repost from የሕያ ኢብኑ ኑህ - Yahya Ibnu Nuhe
04:16
Video unavailableShow in Telegram
ዒሳ عليه السلام ሊፈርድ ይመጣልን?
ኡስታዝ አቡ ዩስራ
ኡስታዝ ኢልያህ ማሕሙድ
oIZirZheg3dsAubFSAkg9AF3e3JYE8YVRRf4Gf.mp42.49 MB
👍 6
یک طرح متفاوت انتخاب کنید
طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.