Entrance Tricks ️️
በ2016 ዓም ኢንትራንስ ለሚፈተኑ ተማሪዎች የተከፈተ ቻናል ። ለመመዝገብ @entrance_tricks_bot ይጠቀሙ ወይም በስልክ ቁጥራችን 0920308061 https://youtube.com/@entrance_tricks?si=4MKQi8YkSMvMKJXn
Show more14 272
Subscribers
+9424 hours
+6037 days
+2 77430 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Repost from Entrance Tricks ️️
📚ENTRANCE TRICKS EXAM BOOK EUEE English Entrance ( 2000-2011)
https://t.me/entrance_tricks
https://t.me/entrance_tricks
👍 11
Repost from Entrance Tricks ️️
📘MATHEMATICS AND PHYSICS
🕹EUEE QUATIONS FROM 2000-2011
✅LIKE AND SHARE
@ENTRANCE_TRICKS
@ENTRANCE_TRICKS
#challenge day 30
ለፈተና የቀረው ጊዜ #68_ቀናቶች #motivation
#entrance_2016
ገዳዩ ሱስ ምቾት ነው ፣ ይሄን ሱስ ካላስወገድን ምንም አይነት ስኬት ልናሳካ አንችልም!!!
@entrance_tricks
@entrance_tricks
👍 37💯 9🎉 2❤ 1🏆 1
📚GRADE 12 PHYSICS UNIT 5 ELECTRONICS
📘Short note and questions
🙏 4🔥 1
📚የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን በበይነ መረብ ኦን ላይን ለመስጠት እየተከናወኑ በሚገኙ የቅድመ ዝግጅት ተግባራት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ ።
(ቀን ሚያዚያ 22/ 2016 ዓ.ም) በውውይይቱ የክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊዎችን ጨምሮ የመንግስትና የግል ትምህርት ቤት ርዕሳነ መምህራን የተሳተፉ ሲሆን ውይይቱ ፈተናውን በበይነ መረብ ኦን ላይን ለመስጠት ከወዲሁ መከናወን በሚገባቸው የቅድመ ዝግጅት ተግባራት ዙሪያ ነው የተካሄደው።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ በውይይቱ እንደገለጹት የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በከተማ አስተዳደሩ በበይነ መረብ ለመስጠት ከወዲሁ የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ተግባራት በመከናወን ላይ እንደሚገኙ ጠቁመው ፈተናው ኦን ላይን እንደመሰጠቱ ኮምፒውተሮች ፣ ላፕቶፖች እና ታብሌቶችን ጨምሮ ሎሎች አስፈላጊ ግብአቶችን የማሟላት ስራ መጀመሩን አስታውቀዋል።
ኃላፊው አክለውም የግል ትምህርት ቤቶች ለፈተናው አስፈላጊ የሆኑ ግብአቶችን የማዘጋጀት ተግባራቸውን ከወዲሁ በመጀመር ፈተናው በታቀደለት መርሀ ግብር እንዲሰጥ የበኩላቸውን ኃላፊነት ሊወጡ እንደሚገባም አስገንዝበዋል።
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሀምሌ 3 እስከ 5 የማህበራዊ ሳይንስ እንዲሁም ከሀምሌ 9 እስከ 11/2016 ዓ.ም የተፈጥሮ ሳይንስ ፈተና እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ በትላንትናው እለት መግለጹ ይታወቃል።
Entrance Tricks ️️
በ2016 ዓም ኢንትራንስ ለሚፈተኑ ተማሪዎች የተከፈተ ቻናል ። ለመመዝገብ @entrance_tricks_bot ይጠቀሙ ወይም በስልክ ቁጥራችን 0920308061
https://youtube.com/@entrance_tricks?si=4MKQi8YkSMvMKJXn👍 4
entrance tricks የምትመዘገቡ ተማሪወች በሙሉ ትክክለኛ የክፍያ መጠን ይህ ብቻ ሲሆን
🕹grade 9-11 = 300 birr
🕹grade 12 =500 birr
🕹remedial=500 birr
ከላይ በተቀመጡት የባንክ አካውንቶች በመክፈል እና የከፈላችሁበትን ደረሰኝ በመያዝ @entrance_tricks_bot ላይ በመግባት መመዝገብ ትችላላችሁ፣
ለበለጠ መረጃ
☎️ በ 0920308061
🤳@ENTRANCE_TRICKS
@REMEDIAL_TRICKS
🎈YOUTUBE🎈
ላይ ይቀላቀላሉ ።
🌹ᴇɴᴛʀᴀɴᴄᴇ ᴛʀɪᴄᴋs🌹
🌸 ለሚወዱት የሚሠጡት ስጦታ 🌸
👍 3
📘አብዛኞቹ ተማሪወች ከማይሰሩአቸው ፈተናወች ውስጥ አንዱ እና ዋነኛው የpassage ጥያቄወች ናቸው ፣ እኛም ለዚህ መፍትሄ ይሆናል ብለን ያሰብነው ለተማሪወች በ international level የተዘጋጁ የ passage ፈተናወችን እስከ ፈተና ቀን ድረስ ዘወትር ሃሙስ ማታ 02፡00 ላይ ለእናነተ ያለምንም ክፍያ ለመስጠት ተዘጋጅተናል፣ እነዚህ ፈተናወች አንደኛ ተማሪወች ፈተናውን እንዲላመዱ ያደርጋቸዋል ፣አንዲሁም ለ passage የሚወስድባቸውን ጊዜ እንዲያሳጥሩላቸው ያስችላል ብለን እናምናለን፣ከእናንተ የሚጠበቀው ሃሙስ ማታ 02፡00 ላይ online ሁኖ መጠበቅ ብቻ ነው !!!
https://t.me/entrance_tricks
https://t.me/entrance_tricks
👍 22❤ 2
Exam Package ለዘንድሮ ተፈታኞች ለሶሻል እንዲሁም ለናቹራል ተማሪወች የተዘጋጀ ልዩ ፓኬጅ በ 100 ብር ብቻ በዚህ ፓኬጅ ስር 👇🏿👇🏿👇🏿
1. model examination ከፎርም አሞላል ጀምሮ ኢንትራንስን የሚገዳደር ልዩ ሞዴል ፈተና በሁሉም የትምህርት አይነቶች (በተለይ የዘንድሮውን ፈተና በኦንላይን ለምትፈተኑ ተማሪወች ይበልጥ የሚያግዝ ፣
2.exam tips ከፈተና በፊት በቀራችሁ ጊዜ እንዴት መዘጋጀት እንዳለባችሁ ፣ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ምን ሊገጥማችሁ እንደሚችል ከቀደሙ ተፈታኞች አንደበት፣ለእያንዳንዱ የትምህርት አይነቶች ሊኖራችሁ የሚገቡ ዝግጅቶች እና የፈተናወቹ ባህሪያቶች ፣
3.English tips እንግሊዝኛ ፈተና ላይ በ pasage,dialogue, and vocabulary ጥየቄወች ልዩ ስልጠና ፣ በአጠቃላይ እነዚህን ሁሉ ለማግኘት ከላይ ካሉት የባንክ አካውነቶች መካከል በተመቻችሁ 100 ብር ብቻ በመክፈል እና የከፈላችሁበትን ደረሠኝ ፎቶ @ENTRANCE_TRICKS_ADMIN ላይ በመላክ መመዝገብ ትችላላችሁ!!!
❗️ማሳሰቢያ
ይህ ማስታወቂያ ENTRANCETRICKS PRIVATE SCHOOL የተመዘገባችሁ ተማሪወችን አይመለከትም!!!
ለበለጠ መረጃ
☎️ በ 0920308061
🤳@ENTRANCE_TRICKS
🎈YOUTUBE🎈
ላይ ይቀላቀላሉ ።
#ምስላዊ_መረጃ
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሐምሌ 3-11/2016 ዓ.ም ይሰጣል።
በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች ምዝገባ እንዳደረጉ መገለፁ ይታወሳል፡፡
@entrance_tricks
👍 4
#Update
📚የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በኦንላይን የምትፈተኑ ተማሪዎች ፈተናው የሚሰጠው በየ ትምህርት ቤታቹህ ሲሆን ለፈተናውም ኮምፒውተሮች፣ላፕቶፖች፣ታብሌቶች እና ሌሎች ግብአቶች እየተዘጋጁ ነው።
የአዲስ አበባ ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ በኦንላይን እንደሚሰጥ ይጠበቃል።
Entrance Tricks ️️
በ2016 ዓም ኢንትራንስ ለሚፈተኑ ተማሪዎች የተከፈተ ቻናል ። ለመመዝገብ @entrance_tricks_bot ይጠቀሙ ወይም በስልክ ቁጥራችን 0920308061
https://youtube.com/@entrance_tricks?si=4MKQi8YkSMvMKJXn👍 11