Ethiopian Education
https://t.me/Ethioeduc YouTube Channel :- https://www.youtube.com/channel/UCeyxEeAA0Ejva-XX-qUL8eQ ማንኛውንም የሚከብዳችሁን ጥያቄ ለመጠየቅ ደግሞ Telegram group:- @Ethioeduca Facebook group :- https://facebook.com/groups/206202424361924/
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel Ethiopian Education
Channel Ethiopian Education (@ethioeduc) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 17 077 subscribers, ranking 11 616 in the Education category and 2 020 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 17 077 subscribers.
According to the latest data from 18 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 81 over the last 30 days and by 3 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.11%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 6.01% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 2 750 views. Within the first day, a publication typically gains 1 025 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 8.
- Thematic interests: Content is focused on key topics such as explanation, iupac, object, cell, mass.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“https://t.me/Ethioeduc
YouTube Channel :- https://www.youtube.com/channel/UCeyxEeAA0Ejva-XX-qUL8eQ
ማንኛውንም የሚከብዳችሁን ጥያቄ ለመጠየቅ ደግሞ
Telegram group:- @Ethioeduca
Facebook group :- https://facebook.com/groups/206202424361924/”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 19 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Education category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 20 September | +3 | |||
| 19 September | +12 | |||
| 18 September | +3 | |||
| 17 September | +6 | |||
| 16 September | +3 | |||
| 15 September | 0 | |||
| 14 September | +1 | |||
| 13 September | +1 | |||
| 12 September | +6 | |||
| 11 September | +3 | |||
| 10 September | +9 | |||
| 09 September | +8 | |||
| 08 September | +9 | |||
| 07 September | +6 | |||
| 06 September | 0 | |||
| 05 September | +2 | |||
| 04 September | +5 | |||
| 03 September | 0 | |||
| 02 September | +17 | |||
| 01 September | 0 |
| 2 | የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ተደርጓል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር እንደገለጸው፤ ተማሪዎች የተመደቡበትን ዩኒቨርስቲ ለዚሁ ተግባር በተዘጋጀው የኦንላይን ሥርዓት በመጠቀም ማየት እንደሚችሉም ጠቁሟል፡፡
የተመደቡበትን ዩኒቨርስቲ ለማየት ይህንን ማስፈንጠሪያ፦ https://student.ethernet.edu.et/view-placement መጠቀም እንደሚችሉም ጠቁሟል፡፡
በምደባው ቅሬታ ያላቸው ተማሪዎች ቅሬታቸውን ለዚሁ ሲባል በተዘጋጀው የኦንላይን ሥርዓት ብቻ ይህ ምደባ ይፋ ከሆነበት ቀን ጀምሮ በ5 ቀናት ውስጥ አስፈላጊውን መረጃና ማስረጃ በማያያዝ እንዲያቀርቡም አሳስቧል፡፡
የቅሬታ ማቅረቢያ ማስፈንጠሪያ፦ https://student.ethernet.edu.et/complaints
በዚህም በአካል ወደ ትምህርት ሚኒስቴር በመምጣት የሚቀርብ የምደባ ቅሬታ የማይስተናገድ መሆኑን፤ በተጨማሪም የተሳሳተ ማስረጃ ወይም የተጭበረበረ ሰነድ ማቅረብ በፍጹም የተከለከለ መሆኑን ተማሪዎችና ወላጆች እንዲገነዘቡ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡ | 1 638 |
| 3 | የ Remedial መግቢያ ውጤት
ለወንዶች ከ 240 (40%) በላይ
ለሴቶች ከ 228(38%) በላይ
ለ Natural እና ለ social ተመሳሳይ ነው። | 2 376 |
| 4 | No text... | 3 081 |
| 5 | ለ 2019 እንኳን አደረሳችሁ።
ይህ የትምህርት ዘመን ብዙ የምታነቡበት ፣ የምትተጉበት ፣ ስንፍናን የምታስወግዱበት ፣ ለፍታችሁ ውጤት የምታገኙበት ይሁንላችሁ!
ላለፉት 7 ዓመታት አብሯችሁ እንደነበረ Ethiopian Education ትምህርታችሁን እያቀለለላችሁ አብሮአችሁ ይዘልቃል።
በማንበብ ደስ የምትሰኙበት ዓመት እንዲሆንላችሁ ይሰራል።
መልካም አዲስ አመት | 3 143 |
| 6 | No text... | 2 857 |
| 7 | No text... | 3 215 |
| 8 | Vision ቤት ለቤት አስጠኚዎች 🔥
━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━
📚🎓 የሚንሰጣቸው አገልግሎቶች: 🎓📚
💥 ከ KG - 12ኛ ክፍል
ቤት ለቤት በማስጠናት ልጆች በት/ቤት ከሚማሩት በተጨማሪ የእውቀት አድማሳቸውን ማስፋት
💥 ለሀገር አቀፍና ብሄራዊ ፈተናዎች
በአግባቡ ማዘጋጀት
👉 በተለይም ለ6ኛና ለ8ኛ ክፍል
ጥሩ ውጤት አምጥተው ወደ #አዳሪ_ት/ቤቶች መግባት እንዲችሉና ውጤታማ እንዲሆኑ ማድረግ
👉 ለ12ኛ ክፍል ደግሞ
ሀገርአቀፍ ፈተናን በከፍተኛ ውጤት በማለፍ ጥሩ ዩኒቨርስቲ እንዲቀላቀሉና ውጤታማ እንዲሆኑ ማድረግ
━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━
🌟 #የብዙ_አመት_ልምድ_ያላቸው_አስጠኚዎቻችንን_በመቅጠር_ለልጅዎት_ብሩህ_ተስፋ_ይፍጠሩ 🌞
━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━
📩 አስጠኝ ለመቅጠር አሁኑኑ በውስጥ መስመር ያነጋግሩን፦
👉🔥 @VisionTutors 🔥👈 ወይም +251956961464 ይደውሉ
✨📚 Vision ቤት ለቤት አስጠኚ 📚✨
https://t.me/VisionTutors1 | 3 609 |
| 9 | No text... | 3 378 |
| 10 | Only Chemistry lovers will understand it | 3 876 |
| 11 | +1 Password ,fanajem01 | 3 162 |
| 12 | Ke Addis Ababa university wchi lela Political science and international relationship yemisetbet gibi yet ygegnal | 4 257 |
| 13 | ☕️እንኳን ደስ አላችሁ ✨
🖱በ 2019 አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መግባት ለሚፈልግ ተማሪ በሙሉ ወሳኝ መልዕክት :-
➡️UAT Full Day Special Tutorial, Revision And Last year UAT Exam Discussion.
🆕በዚህ አመት Entrance ለተፈተናችሁ እና ማለፊያ (300+) አምጥታችሁ Addis Ababa Universty መግባት ለምትፈልጉ የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ይህ ለእናንተ ነው 🙌
✅ለUAT በምንም የማይተኩ 6 እጅግ ወርቃማ ቀናት ቀርተወል ፤ እስካሁን በደንብ ያልተዘጋጃችሁ እናንተስ ከጓደኞቻችሁ ለምን ተለይታችሁ በዝግጅት ክፍተት ምክንያት AAU እየፈለጋችሁ ትወድቃላችሁ ? በፍፁም አትወድቁም ፤ UAT Center የት ሄዶ ?
✅ እንሆ በእነዚህ ስድስት እጅግ ወሳኝ እና ወርቃማ የዝግጅት ቀናት በደንብ ለመዘጋጀት ላሰባችሁ ይሄው UAT Center በRound-2 Special Tutorial and Exam Practice ቀኑን ሙሉ ከጠዋት 2:30-እስከ ለሊት 5:00ድረስ የሚገርም ዝግጅት ይሰጣችኋል 🤗
🖱ለሚቀጥሉት እጅግ ወሳኝ ቀናት ቀኑን ሙሉ እኛ ጋር ናችሁ 🤗 UAT Center እያለ ወደኋላ ቀርቻለሁ ፤ ተዘናግቻለሁ የለም !
ለሁሉም AAU መግባት ለሚፈልግ ተማሪ በሙሉ ሼር ይደረግ🙏
💻ለUAT መዘጋጂያ App ከPlay Store አውርዶ ለመመዝገብ ይህንን ተጠቀሙ👇
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.uataauexamcenterapp.com
እኛን ማግኘት ሲፈልጉ :
📞0906014772
📞0930513350
🫶Share For Your Friends✨
🌀እኛን ለመቀላቀል👇
@AAU_UAT_Center
@AAU_UAT_Center | 1 448 |
| 14 | ምንም ካለመቻል ወደ ...
ድንቅ ምስክርነት | 5 269 |
| 15 | Voice message | 5 157 |
| 16 | ምንም ካለመቻል ወደ ... | 1 |
| 17 | ስለ Civil service university የምታውቁትን ንገሩኝ። ምንድነው የሚያስተምረው ፣ እንዴት ነው ተማሪዎችን የሚቀበለው? | 5 542 |
| 18 | #ቅዱስ_ጳውሎስ_COC
እጅግ ወሳኝ ዝግጅት በወሳኝ ሰዓት 💯
➡️ ዘንድሮ 12ኛ ክፍል ለተፈትናችሁ እና ወደ ህክምናው ዘርፍ መግባት ለምትፈልጉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ :-
🖥ህክምና መማር የሚፈልጉ ተማሪዎች 12ኛ ክፍል ከተፈተኑ በኋላ የመጀመሪያ ምርጫቸው በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒዬም ሜዲካል ኮሌጅ መወዳደር ነው ፤ በኢትዮጵያ ምርጡና ስመገናናው የህክምና ትምህርት ቤት ቀዳሚው ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ነው ...! ይህም ለቀጣይ ጉዟቸው እጅግ በጣም ከፍተኛ ጥቅም አለው ❗️
⏺️ለመሆኑ መወዳደር የሚችሉት እነማን ናቸው.. ⁉️
✅ህክምና ለመማር ከልጅነት ጀምሮ ፍላጎት ያላቸውና 12ኛ ክፍል በአንፃራዊነት የተሻለ ማምጣት የሚችሉ ተማሪዎች መወዳደር ይችላሉ ፤ የሚማሩትም እንደማንኛውም ዩኒቨርስቲ በነፃ ነው ።
📚በዚህ ዓመት 12ኛ ክፍል ተፈትነው በስመጥሩ ቅዱሱ ጳውሎስ ሚሊኒዬም ሜዲካል ኮሌጅ ህክምናን የመማር ህልም ያላቸውን ብዙ ተማሪዎችን ተቀብለን እገዛ የምናደርግ ይሆናል 🙌
⚪️በቱቶሪያላችን⬇️
✅ያለፉ አመታት ፈተናዎችን በመስራት
✅እጅግ አስፈላጊ ፈተናዎችን በማዘጋጀት
✅በተጨማሪ ዝግጅታችንን ልዩ የሚያደርገው ባለፈዉ ዓመት አስተምረን ህልማቸው እውን እንዲሆን የረዳናቸው የአምና ተፈታኞች [ Last Year Successful Examnee ] በተራቸው የሚችሉትን ለማካፈል ከጎናችሁ መሆናቸው ነው 🙏...[All -in -one]
🤳St.Paul Coc መዘጋጃ APPን አውርዳችሁ ለመመዝገብ ይሄንን Link ተጠቀሙ ⬇️
🔍https://play.google.com/store/apps/details?id=com.medical.tutorial.app
💬APP Support :
@MGW_Support
💻ስትጠቀሙ ማንኛውም ያስቸገራችሁ ነገር ሲኖር በስልክ
📞0704282565
📞0906014772
እኛን ለመቀላቀል ⬇️
https://t.me/SPMMCcoc
https://t.me/SPMMCcoc | 1 206 |
| 19 | የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች የ2019 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመግቢያ ፈተና ምዝገባ
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ 50% እና ከዚያ በላይ ያስመዘገባችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን የመግቢያ ፈተና በኦንላይን በመስጠት ለ2019 ዓ.ም መቀበል ይፈልጋሉ፡፡
የትምህርች ዘርፎች
በአፕላይድ ሳይንስ እና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች
ለትምህርት መስኮች ዝርዝር 👇
https://www.facebook.com/share/p/19EMVmakWg/ or
https://www.facebook.com/share/p/18zZo4rxUj/
የምዝገባ ጊዜ
ከነሐሴ 25 እስከ ጳጉሜን 03/2018 ዓ.ም ለሊት 6:00 ሰዓት ድረስ
የምዝገባ ቦታ
የምዝገባ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በኦንላይን https://stuoexam.astu.edu.et ወይም www.aastu.edu.et / www.astu.edu.et በመጠቀም መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡
ፈተናው የሚሰጥበት ቀን የምዝገባው ጊዜ ካበቃ በኋላ ይገለጻል ተብሏል።
ፈተናው የሚሰጥበት ቦታ
በምዝገባ ወቅት በመረጡት የፈተና ጣቢያ በአካል በመቅረብ።
በቂ አመላካቾች የሌሉባቸው የፈተና ጣቢያዎች በቅርበት ወደሚገኙ የፈተና ጣቢያዎች ሊታጠፉ እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡
🔔 አመልካቾች የመግቢያ ፈተና በሚሰጥባቸው የትምህርት አይነቶች ማለትም (ከ9-12ኛ ክፍል) ባዮሎጂ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ሂሳብ እና እንግሊዝኛ ከወዲሁ እንድትዘጋጁ ዩኒቨርሲቲዎቹ መክረዋል።
አመልካቾች ለፈተና ስትቀርቡ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት፣ የፈተና አድሚሽን ካርድ (ወይም መታወቂያ) እና የምዝገባ ማረጋገጫ ኮፒ መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡ | 5 108 |
| 20 | No text... | 3 497 |
