en
Feedback
Ethiopian Education

Ethiopian Education

Open in Telegram

https://t.me/Ethioeduc YouTube Channel :- https://www.youtube.com/channel/UCeyxEeAA0Ejva-XX-qUL8eQ ማንኛውንም የሚከብዳችሁን ጥያቄ ለመጠየቅ ደግሞ Telegram group:- @Ethioeduca Facebook group :- https://facebook.com/groups/206202424361924/

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Ethiopian Education

Channel Ethiopian Education (@ethioeduc) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 17 077 subscribers, ranking 11 616 in the Education category and 2 020 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 17 077 subscribers.

According to the latest data from 18 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 81 over the last 30 days and by 3 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.11%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 6.01% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 750 views. Within the first day, a publication typically gains 1 025 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 8.
  • Thematic interests: Content is focused on key topics such as explanation, iupac, object, cell, mass.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
https://t.me/Ethioeduc YouTube Channel :- https://www.youtube.com/channel/UCeyxEeAA0Ejva-XX-qUL8eQ ማንኛውንም የሚከብዳችሁን ጥያቄ ለመጠየቅ ደግሞ Telegram group:- @Ethioeduca Facebook group :- https://facebook.com/groups/206202424361924/

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 19 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Education category.

17 077
Subscribers
+324 hours
+37 days
+8130 days
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+94
in 0 channels
August '26
+194
in 0 channels
Get PRO
July '26
+16
in 1 channels
Get PRO
June '26
+65
in 0 channels
Get PRO
May '26
+87
in 2 channels
Get PRO
April '26
+55
in 1 channels
Get PRO
March '26
+144
in 0 channels
Get PRO
February '26
+131
in 2 channels
Get PRO
January '26
+269
in 1 channels
Get PRO
December '25
+351
in 1 channels
Get PRO
November '25
+523
in 2 channels
Get PRO
October '25
+334
in 2 channels
Get PRO
September '25
+223
in 3 channels
Get PRO
August '25
+9
in 0 channels
Get PRO
July '25
+6
in 3 channels
Get PRO
June '25
+51
in 0 channels
Get PRO
May '25
+295
in 0 channels
Get PRO
April '25
+374
in 2 channels
Get PRO
March '25
+125
in 1 channels
Get PRO
February '25
+151
in 0 channels
Get PRO
January '25
+539
in 1 channels
Get PRO
December '24
+795
in 2 channels
Get PRO
November '24
+502
in 0 channels
Get PRO
October '24
+567
in 1 channels
Get PRO
September '24
+175
in 1 channels
Get PRO
August '24
+31
in 0 channels
Get PRO
July '24
+83
in 1 channels
Get PRO
June '24
+100
in 1 channels
Get PRO
May '24
+323
in 2 channels
Get PRO
April '24
+335
in 0 channels
Get PRO
March '24
+412
in 2 channels
Get PRO
February '24
+255
in 1 channels
Get PRO
January '24
+354
in 1 channels
Get PRO
December '23
+1 081
in 1 channels
Get PRO
November '23
+1 598
in 5 channels
Get PRO
October '23
+3 557
in 2 channels
Get PRO
September '23
+1 874
in 0 channels
Get PRO
August '23
+438
in 0 channels
Get PRO
July '23
+581
in 0 channels
Get PRO
June '23
+191
in 0 channels
Get PRO
May '23
+173
in 0 channels
Get PRO
April '23
+206
in 0 channels
Get PRO
March '23
+262
in 0 channels
Get PRO
February '23
+158
in 0 channels
Get PRO
January '23
+268
in 0 channels
Get PRO
December '22
+274
in 0 channels
Get PRO
November '22
+428
in 0 channels
Get PRO
October '22
+393
in 0 channels
Get PRO
September '22
+200
in 0 channels
Get PRO
August '22
+289
in 0 channels
Get PRO
July '22
+243
in 0 channels
Get PRO
June '22
+302
in 0 channels
Get PRO
May '22
+262
in 0 channels
Get PRO
April '22
+286
in 0 channels
Get PRO
March '22
+432
in 0 channels
Get PRO
February '22
+379
in 0 channels
Get PRO
January '22
+366
in 0 channels
Get PRO
December '21
+404
in 0 channels
Get PRO
November '21
+449
in 0 channels
Get PRO
October '21
+512
in 0 channels
Get PRO
September '21
+211
in 0 channels
Get PRO
August '21
+207
in 0 channels
Get PRO
July '21
+279
in 0 channels
Get PRO
June '21
+318
in 0 channels
Get PRO
May '21
+178
in 0 channels
Get PRO
April '21
+352
in 0 channels
Get PRO
March '21
+479
in 0 channels
Get PRO
February '21
+1 046
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
20 September+3
19 September+12
18 September+3
17 September+6
16 September+3
15 September0
14 September+1
13 September+1
12 September+6
11 September+3
10 September+9
09 September+8
08 September+9
07 September+6
06 September0
05 September+2
04 September+5
03 September0
02 September+17
01 September0
Channel Posts
ማስታወቂያ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የዩኒቨርሲቲ ምደባን ይመለከታል በትምህርት ሚኒስቴር በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎችን ወደ መንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የመመደብ ሂደትን አጠናቋል። ምደባው ፍትሐዊነትን፣ ግልጽነትን፣ እኩል ዕድልን እና ሚዛናዊ ስርጭትን በሚያረጋግጥ መልኩ፣ የተማሪዎችን ውጤትና ምርጫ፣ የዩኒቨርሲቲዎችን የቅበላ አቅም እንዲሁም ሌሎች የምደባ መስፈርቶችን ታሳቢ በማድረግ ተከናውኗል። 1. የምደባው ዋና መስፈርቶች 1.1. የተማሪዎች አጠቃላይ ውጤት እና የዩኒቨርሲቲ ምርጫ የተማሪዎች አጠቃላይ የብሔራዊ ፈተና ውጤት የምደባው ዋና የቅደም ተከተል መስፈርት ሆኖ ተወስዷል። በዚህም መሠረት ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች በምርጫቸው መሠረት የመመደብ ቅድሚያ እንዲያገኙ የተደረገ ሲሆን በተቻለ መጠን ከመረጧቸው የመጀመሪያ ሦስት ዩኒቨርሲቲዎች እንዲመደቡ ተደርጓል። 1.2. የዩኒቨርስቲዎች የተማሪ ቅበላ አቅም የእያንዳንዱ ዩኒቨርስቲ የተማሪ ቅበላ አቅም በምደባው ሂደት ታሳቢ ተደርጓል። በመሆኑም የተማሪው ውጤትና ምርጫ ከዩኒቨርስቲዎች የቅበላ አቅም ጋር በማጣጣም ምደባው ተከናውኗል። 1.3. የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የትምህርት ቤት ስርጭት በዩኒቨርሲቲዎቻችን ህብረ ብሄራዊነትን የሚያጸና እና የተማሪዎችን ሚዛናዊ ስርጭት ለማረጋገጥ፦ • 70 በመቶ የሚሆኑ ተማሪዎች ከተማሩበት ክልል ወይም ዞን ውጭ ባሉ ዩኒቨርሲቲዎች እንዲመደቡ፤ • 30 በመቶ የሚሆኑ ተማሪዎች ደግሞ በተማሩበት ክልል ወይም ዞን ውስጥ ባሉ ዩኒቨርሲቲዎች እንዲመደቡ ተደርጓል። በተጨማሪም የዞን፣ የወረዳ እና የትምህርት ቤት ስርጭት በምደባው ሂደት ታሳቢ ተደርጓል። 1.4. የፆታ ሚዛን በዩኒቨርሲቲዎች የሴትና የወንድ ተማሪዎች ስብጥር ሚዛናዊ እንዲሆን በምደባው ሂደት ታሳቢ ተደርጓል። 2. ልዩ ምደባ 2.1. ማየት እና መስማት የተሳናቸው ተማሪዎች ማየት እና መስማት የተሳናቸው ተማሪዎች አስፈላጊውን የትምህርትና የድጋፍ አገልግሎት ሊያገኙ በሚችሉባቸው ዩኒቨርሲቲዎች እንዲመደቡ ተደርጓል። 2.2. 500 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከ600 ነጥብ 500 እና ከዚያ በላይ አጠቃላይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች፣ ላስመዘገቡት የላቀ የአካዳሚክ ውጤት ልዩ ታሳቢነት በመስጠት፣ በመጀመሪያ ምርጫቸው ተመድበዋል። ይህ ልዩ የምደባ አሠራር ተማሪዎቹ በብሔራዊ ፈተናው ላስመዘገቡት የላቀ ውጤት ዕውቅና ለመስጠት እና ከፍተኛ አፈጻጸምን ለማበረታታት የተደረገ ነው። 3. የምደባ ውጤትን ስለመመልከት ተማሪዎች የተመደቡበትን ዩኒቨርስቲ ለዚሁ ተግባር በተዘጋጀው የኦንላይን ሥርዓት በመጠቀም ማየት ይችላሉ። የተመደቡበትን ዩኒቨርስቲ ለማየት ማስፈንጠሪያ፦ https://student.ethernet.edu.et/view-placement 4. ቅሬታ ስለማቅረብ በምደባው ቅሬታ ያላቸው ተማሪዎች ቅሬታቸውን ለዚሁ ሲባል በተዘጋጀው የኦንላይን ሥርዓት ብቻ ይህ ምደባ ይፋ ከሆነበት ቀን ጀምሮ በ5 ቀናት ውስጥ አስፈላጊውን መረጃና ማስረጃ በማያያዝ እንዲያቀርቡ እናሳስባለን። የቅሬታ ማቅረቢያ ማስፈንጠሪያ፦ https://student.ethernet.edu.et/complaints • በአካል ወደ ትምህርት ሚኒስቴር በመምጣት የሚቀርብ የምደባ ቅሬታ የማይስተናገድ መሆኑን ተማሪዎችና ወላጆች እንዲገነዘቡ እናሳውቃለን። 5. ማሳሰቢያ ቅሬታ በሚቀርብበት ወቅት የሐሰት መረጃ፣ የተሳሳተ ማስረጃ ወይም የተጭበረበረ ሰነድ ማቅረብ በፍጹም የተከለከለ ነው። በቅሬታ ሂደት የሚቀርቡ መረጃዎችና ሰነዶች ትክክለኛነት የሚረጋገጥ ሲሆን፣ የሐሰት መረጃ ወይም ሰነድ አቅርበው የተገኙ ተማሪዎች ምደባቸው ሊሰረዝ ይችላል። በመሆኑም ሁሉም ተማሪዎች ቅሬታቸውን በእውነተኛና በተረጋገጠ መረጃ ላይ ብቻ በመመሥረት በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ እንዲያቀርቡ እናሳስባለን። የትምህርት ሚኒስቴር በ2018 ዓ.ም ወደ መንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ እያለ፣ በቀጣዩ የከፍተኛ ትምህርት ጉዟችሁ ስኬታማ እንድትሆኑ መልካም ምኞቱን ይገልጻል። የትምህርት ሚኒስቴር

2
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ተደር
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ተደርጓል፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር እንደገለጸው፤ ተማሪዎች የተመደቡበትን ዩኒቨርስቲ ለዚሁ ተግባር በተዘጋጀው የኦንላይን ሥርዓት በመጠቀም ማየት እንደሚችሉም ጠቁሟል፡፡ የተመደቡበትን ዩኒቨርስቲ ለማየት ይህንን ማስፈንጠሪያ፦ https://student.ethernet.edu.et/view-placement መጠቀም እንደሚችሉም ጠቁሟል፡፡ በምደባው ቅሬታ ያላቸው ተማሪዎች ቅሬታቸውን ለዚሁ ሲባል በተዘጋጀው የኦንላይን ሥርዓት ብቻ ይህ ምደባ ይፋ ከሆነበት ቀን ጀምሮ በ5 ቀናት ውስጥ አስፈላጊውን መረጃና ማስረጃ በማያያዝ እንዲያቀርቡም አሳስቧል፡፡ የቅሬታ ማቅረቢያ ማስፈንጠሪያ፦ https://student.ethernet.edu.et/complaints በዚህም በአካል ወደ ትምህርት ሚኒስቴር በመምጣት የሚቀርብ የምደባ ቅሬታ የማይስተናገድ መሆኑን፤ በተጨማሪም የተሳሳተ ማስረጃ ወይም የተጭበረበረ ሰነድ ማቅረብ በፍጹም የተከለከለ መሆኑን ተማሪዎችና ወላጆች እንዲገነዘቡ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡
1 638
3
የ Remedial መግቢያ ውጤት ለወንዶች ከ 240 (40%) በላይ ለሴቶች ከ 228(38%) በላይ ለ Natural እና ለ social ተመሳሳይ ነው።
የ Remedial መግቢያ ውጤት ለወንዶች ከ 240 (40%) በላይ ለሴቶች ከ 228(38%) በላይ ለ Natural እና ለ social ተመሳሳይ ነው።
2 376
4
No text...
3 081
5
ለ 2019 እንኳን አደረሳችሁ። ይህ የትምህርት ዘመን ብዙ የምታነቡበት ፣ የምትተጉበት ፣ ስንፍናን የምታስወግዱበት ፣ ለፍታችሁ ውጤት የምታገኙበት ይሁንላችሁ! ላለፉት 7 ዓመታት አብሯችሁ እንደነበረ
ለ 2019 እንኳን አደረሳችሁ። ይህ የትምህርት ዘመን ብዙ የምታነቡበት ፣ የምትተጉበት ፣ ስንፍናን የምታስወግዱበት ፣ ለፍታችሁ ውጤት የምታገኙበት ይሁንላችሁ! ላለፉት 7 ዓመታት አብሯችሁ እንደነበረ Ethiopian Education ትምህርታችሁን እያቀለለላችሁ አብሮአችሁ ይዘልቃል። በማንበብ ደስ የምትሰኙበት ዓመት እንዲሆንላችሁ ይሰራል። መልካም አዲስ አመት
3 143
6
No text...
2 857
7
No text...
3 215
8
Vision ቤት ለቤት አስጠኚዎች 🔥 ━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━ 📚🎓 የሚንሰጣቸው አገልግሎቶች: 🎓📚 💥 ከ KG - 12ኛ ክፍል ቤት ለቤት በማስጠናት ልጆች በት/ቤት ከሚማሩት በተጨማሪ የእውቀት አድማሳቸውን ማስፋት 💥 ለሀገር አቀፍና ብሄራዊ ፈተናዎች በአግባቡ ማዘጋጀት 👉 በተለይም ለ6ኛና ለ8ኛ ክፍል ጥሩ ውጤት አምጥተው ወደ #አዳሪ_ት/ቤቶች መግባት እንዲችሉና ውጤታማ እንዲሆኑ ማድረግ 👉 ለ12ኛ ክፍል ደግሞ ሀገርአቀፍ ፈተናን በከፍተኛ ውጤት በማለፍ ጥሩ ዩኒቨርስቲ እንዲቀላቀሉና ውጤታማ እንዲሆኑ ማድረግ ━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━ 🌟 #የብዙ_አመት_ልምድ_ያላቸው_አስጠኚዎቻችንን_በመቅጠር_ለልጅዎት_ብሩህ_ተስፋ_ይፍጠሩ 🌞 ━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━ 📩 አስጠኝ ለመቅጠር አሁኑኑ በውስጥ መስመር ያነጋግሩን፦ 👉🔥 @VisionTutors 🔥👈  ወይም  +251956961464 ይደውሉ ✨📚 Vision ቤት ለቤት አስጠኚ 📚✨ https://t.me/VisionTutors1
3 609
9
No text...
3 378
10
Only Chemistry lovers will understand it
Only Chemistry lovers will understand it
3 876
11
+1
Password ,fanajem01
3 162
12
Ke Addis Ababa university wchi lela Political science and international relationship yemisetbet gibi yet ygegnal
4 257
13
☕️እንኳን ደስ አላችሁ ✨ 🖱በ 2019 አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መግባት ለሚፈልግ ተማሪ በሙሉ ወሳኝ መልዕክት :- ➡️UAT Full Day Special Tutorial, Revision And Last y+5
☕️እንኳን ደስ አላችሁ ✨ 🖱በ 2019 አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መግባት ለሚፈልግ ተማሪ በሙሉ ወሳኝ መልዕክት :- ➡️UAT Full Day  Special Tutorial, Revision And Last year UAT Exam Discussion. 🆕በዚህ አመት Entrance ለተፈተናችሁ እና ማለፊያ (300+) አምጥታችሁ Addis Ababa Universty መግባት ለምትፈልጉ የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ይህ ለእናንተ ነው 🙌 ✅ለUAT በምንም የማይተኩ 6 እጅግ ወርቃማ ቀናት ቀርተወል ፤ እስካሁን በደንብ ያልተዘጋጃችሁ እናንተስ ከጓደኞቻችሁ ለምን ተለይታችሁ በዝግጅት ክፍተት ምክንያት AAU እየፈለጋችሁ ትወድቃላችሁ ? በፍፁም አትወድቁም ፤ UAT Center የት ሄዶ ? ✅ እንሆ በእነዚህ ስድስት እጅግ ወሳኝ እና ወርቃማ የዝግጅት ቀናት በደንብ ለመዘጋጀት ላሰባችሁ ይሄው UAT Center በRound-2 Special Tutorial and Exam Practice ቀኑን ሙሉ ከጠዋት 2:30-እስከ ለሊት 5:00ድረስ የሚገርም ዝግጅት ይሰጣችኋል 🤗 🖱ለሚቀጥሉት እጅግ ወሳኝ ቀናት ቀኑን ሙሉ እኛ ጋር ናችሁ 🤗 UAT Center እያለ ወደኋላ ቀርቻለሁ ፤ ተዘናግቻለሁ የለም ! ለሁሉም AAU መግባት ለሚፈልግ ተማሪ በሙሉ ሼር ይደረግ🙏 💻ለUAT መዘጋጂያ App ከPlay Store አውርዶ ለመመዝገብ ይህንን ተጠቀሙ👇 https://play.google.com/store/apps/details?id=com.uataauexamcenterapp.com እኛን ማግኘት ሲፈልጉ : 📞0906014772 📞0930513350 🫶Share For Your Friends✨ 🌀እኛን ለመቀላቀል👇 @AAU_UAT_Center @AAU_UAT_Center
1 448
14
ምንም ካለመቻል ወደ ... ድንቅ ምስክርነት
5 269
15
Voice message
5 157
16
ምንም ካለመቻል ወደ ...
1
17
ስለ Civil service university የምታውቁትን ንገሩኝ። ምንድነው የሚያስተምረው ፣ እንዴት ነው ተማሪዎችን የሚቀበለው?
5 542
18
#ቅዱስ_ጳውሎስ_COC እጅግ ወሳኝ ዝግጅት በወሳኝ ሰዓት 💯 ➡️ ዘንድሮ 12ኛ ክፍል ለተፈትናችሁ እና ወደ ህክምናው ዘርፍ መግባት ለምትፈልጉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ :- 🖥ህክምና መማር
#ቅዱስ_ጳውሎስ_COC እጅግ ወሳኝ ዝግጅት በወሳኝ ሰዓት 💯 ➡️ ዘንድሮ 12ኛ ክፍል ለተፈትናችሁ እና ወደ ህክምናው ዘርፍ መግባት ለምትፈልጉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ :- 🖥ህክምና መማር  የሚፈልጉ ተማሪዎች 12ኛ ክፍል ከተፈተኑ በኋላ የመጀመሪያ  ምርጫቸው በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒዬም ሜዲካል ኮሌጅ  መወዳደር ነው ፤ በኢትዮጵያ ምርጡና ስመገናናው የህክምና ትምህርት ቤት ቀዳሚው ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ነው ...!  ይህም ለቀጣይ ጉዟቸው  እጅግ በጣም ከፍተኛ  ጥቅም አለው ❗️ ⏺️ለመሆኑ መወዳደር የሚችሉት እነማን ናቸው.. ⁉️ ✅ህክምና ለመማር ከልጅነት ጀምሮ   ፍላጎት  ያላቸውና 12ኛ ክፍል በአንፃራዊነት የተሻለ ማምጣት  የሚችሉ  ተማሪዎች መወዳደር ይችላሉ ፤ የሚማሩትም እንደማንኛውም ዩኒቨርስቲ በነፃ ነው ። 📚በዚህ ዓመት 12ኛ ክፍል ተፈትነው በስመጥሩ ቅዱሱ ጳውሎስ ሚሊኒዬም ሜዲካል ኮሌጅ ህክምናን የመማር ህልም ያላቸውን ብዙ ተማሪዎችን ተቀብለን እገዛ የምናደርግ ይሆናል 🙌 ⚪️በቱቶሪያላችን⬇️ ✅ያለፉ አመታት ፈተናዎችን በመስራት ✅እጅግ አስፈላጊ ፈተናዎችን በማዘጋጀት ✅በተጨማሪ ዝግጅታችንን ልዩ የሚያደርገው  ባለፈዉ  ዓመት  አስተምረን ህልማቸው እውን እንዲሆን የረዳናቸው የአምና ተፈታኞች [ Last Year Successful  Examnee ] በተራቸው የሚችሉትን ለማካፈል ከጎናችሁ መሆናቸው  ነው 🙏...[All -in -one] 🤳St.Paul Coc መዘጋጃ APPን አውርዳችሁ ለመመዝገብ ይሄንን Link ተጠቀሙ ⬇️ 🔍https://play.google.com/store/apps/details?id=com.medical.tutorial.app 💬APP Support : @MGW_Support 💻ስትጠቀሙ ማንኛውም ያስቸገራችሁ ነገር ሲኖር በስልክ 📞0704282565 📞0906014772 እኛን ለመቀላቀል ⬇️ https://t.me/SPMMCcoc https://t.me/SPMMCcoc
1 206
19
የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች የ2019 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመግቢያ ፈተና ምዝገባ የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ 50% እና ከዚያ በላይ ያስመዘገባችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን የመግቢያ ፈተና በኦንላይን በመስጠት ለ2019 ዓ.ም መቀበል ይፈልጋሉ፡፡ የትምህርች ዘርፎች በአፕላይድ ሳይንስ እና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ለትምህርት መስኮች ዝርዝር 👇 https://www.facebook.com/share/p/19EMVmakWg/ or https://www.facebook.com/share/p/18zZo4rxUj/ የምዝገባ ጊዜ ከነሐሴ 25 እስከ ጳጉሜን 03/2018 ዓ.ም ለሊት 6:00 ሰዓት ድረስ የምዝገባ ቦታ የምዝገባ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በኦንላይን https://stuoexam.astu.edu.et ወይም www.aastu.edu.et / www.astu.edu.et በመጠቀም መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡ ፈተናው የሚሰጥበት ቀን የምዝገባው ጊዜ ካበቃ በኋላ ይገለጻል ተብሏል። ፈተናው የሚሰጥበት ቦታ በምዝገባ ወቅት በመረጡት የፈተና ጣቢያ በአካል በመቅረብ። በቂ አመላካቾች የሌሉባቸው የፈተና ጣቢያዎች በቅርበት ወደሚገኙ የፈተና ጣቢያዎች ሊታጠፉ እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡ 🔔 አመልካቾች የመግቢያ ፈተና በሚሰጥባቸው የትምህርት አይነቶች ማለትም (ከ9-12ኛ ክፍል) ባዮሎጂ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ሂሳብ እና እንግሊዝኛ ከወዲሁ እንድትዘጋጁ ዩኒቨርሲቲዎቹ መክረዋል። አመልካቾች ለፈተና ስትቀርቡ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት፣ የፈተና አድሚሽን ካርድ (ወይም መታወቂያ) እና የምዝገባ ማረጋገጫ ኮፒ መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡
5 108
20
No text...
3 497