en
Feedback
NGCS PARENTS GRADE 1-8

NGCS PARENTS GRADE 1-8

Open in Telegram
4 502
Subscribers
-124 hours
+107 days
+2630 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+6
in 0 channels
August '26
+85
in 0 channels
Get PRO
July '26
+255
in 0 channels
Get PRO
June '26
+149
in 1 channels
Get PRO
May '26
+68
in 0 channels
Get PRO
April '26
+36
in 1 channels
Get PRO
March '26
+54
in 0 channels
Get PRO
February '26
+67
in 0 channels
Get PRO
January '26
+124
in 0 channels
Get PRO
December '25
+83
in 0 channels
Get PRO
November '25
+93
in 1 channels
Get PRO
October '25
+172
in 1 channels
Get PRO
September '25
+119
in 1 channels
Get PRO
August '25
+71
in 0 channels
Get PRO
July '25
+331
in 0 channels
Get PRO
June '25
+178
in 1 channels
Get PRO
May '25
+62
in 1 channels
Get PRO
April '25
+63
in 1 channels
Get PRO
March '25
+47
in 1 channels
Get PRO
February '25
+51
in 1 channels
Get PRO
January '25
+116
in 1 channels
Get PRO
December '24
+56
in 0 channels
Get PRO
November '24
+121
in 0 channels
Get PRO
October '24
+63
in 0 channels
Get PRO
September '24
+206
in 1 channels
Get PRO
August '24
+39
in 1 channels
Get PRO
July '24
+183
in 0 channels
Get PRO
June '24
+130
in 1 channels
Get PRO
May '24
+83
in 0 channels
Get PRO
April '24
+87
in 0 channels
Get PRO
March '24
+45
in 0 channels
Get PRO
February '24
+62
in 0 channels
Get PRO
January '24
+2 428
in 1 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
03 September0
02 September+5
01 September+1
Channel Posts
ከነገ ጀምሮ ባስቸኩዋይ መጥታችሁ እንድትገዙ ት/ቤቱ

2
27/12/2018 ለውድ ወላጅ /አሳዳጊዎች ልደታ ማርያም ልጃገረዶች ት/ቤት ለ2019 ዓ.ም ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ላሉ የተማሪዎች መፀሐፍ ስላመጣን ወላጆች መጥታችሁ ከ መፅሀፍት ቤት እንድትገዙ ስንል እናሳስባለን፡፡
1 561
3
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ልዩ ፕሬዝዴንሻል ስኮላርሺፕ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 ዓ.ም 200 (ሁለት መቶ) ልዩ የፕሬዝዴንሻል ስኮላርሺፕ ዕድል አዘጋጅቷል። በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ልዩ ፕሬዝዴንሻል ስኮላርሺፕ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 ዓ.ም 200 (ሁለት መቶ) ልዩ የፕሬዝዴንሻል ስኮላርሺፕ ዕድል አዘጋጅቷል። በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ወስደው 500 እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ፣ የተቀመጡ መመዘኛዎችን የሚያሟሉ እና ዩኒቨርሲቲው የሚሰጠውን የመግቢያ ፈተና በብቃት የሚያልፉ ተማሪዎች የስኮላርሺፕ ዕድሉ ተጠቃሚዎች ይሆናሉ ተብሏል፡፡ የ Presidential Scholarship Program ዕድሉ ተጠቃሚዎች፣ ዩኒቨርሲቲው ባሉት ሰባት ኮሌጆች እና የሕግ ትምህርት ቤት ስር ባሉ የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች ይመደባሉ። ነጻ የትምህርት ዕድሉ ሙሉ ነፃ የትምህርት ዕድል፣ መጠነኛ የኪስ ገንዘብ እና ከአጋር ተቋማት ጋር በሚኖር ትብብር ተጨማሪ ድጋፍና የስልጠና ዕድሎችን ያስገኛል፡፡ በዚህ የትምህርት ዕድል በወጥነት ተጠቃሚ ለመሆን፣ የዕድሉ ተጠቃሚዎች በየሴሚስተሩ አጠቃላይ ውጤት (CGPA) 3.50 እና ከዚያ በላይ ማስመዝገብ ይጠበቅባቸዋል። በተጨማሪም የዕድሉ ተጠቃሚዎች በተመደቡበት የትምህርት ዘርፍ መቀጠል ይኖርባቸዋል። የዚህ ስኮላርሺፕ ተጠቃሚዎች በቀጣይነት ዩኒቨርሲቲው የድኅረ-ምረቃ (Masters እና PhD) የትምህርት ዕድል ያገኛሉ። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የ2019 ዓ.ም ምዝገባ እስከ ነሐሴ 29/2018 ዓ.ም እንደሚከናወን መገለፁ ይታወቃል፡፡ ለተጨማሪ መረጃ 👇 https://admission.aau.edu.et/UGAnnouncements @tikvahuniversity
1 841
4
ለወላጆች በአክብሮት የቀረበ ማሳወቂያ ከዚህ በታች ስማቸው የተዘረዘሩት ተማሪዎች የምረቃ ሥነ-ሥርዓት እሁድ ቀን ዝግጅት ስለሚያቀርቡ እንዲመጡና እንድትፈቅዱላቸዉ ስንል እናሳውቃለን። ለትኩረታችሁ እናመሰግናለን። 1,ናሂሊ ነዋይ 2,ኤልቤቴል ላሻግሬ 3,ፂሆን ሀረጎት 4,አሜን እስራኤል 5,አርሴማ ቦጋለ 6,ሳሌም ታከለ 7,አሜን ጎርፉ 8,አፎሚያ ታምራት 9,ልደት አስፋው 10,ቲዎቢስታ ዳንኤል 11,ዮሊያና አቢይ 12,ዪዲዲያ ጌትነት 13,መክሊት ተስፋዬ 14,ቃልኪዳን ያሬድ 15,ወንጌል እሸቱ 16 መክሊት መስፈን 17 ማራማዊት አርጋው 18 ኤልሮይ ተስፋለም 19 አክሌሲያ 20 ይዲድያ ገትነት 21 ወይነዓብ ተወድሮስ 22 መላክ እስራኤል 23 አርሰማ እሸቱ 24 ሄለን ወንደሰን 25 ሊዲያ ሲያስ 26 ኑሃሚ ታደሰ 27 ፌበን ጌታቸው 28 ማራማዊት አርጋዉ 29 መክሊት መስፍን 30 ሳራ ካሳዉ 31 ኤልሮኤ ተስፉለም 32 አቅሌሲያ ጥበበ 33 ዮሐናን ያሬድ ለትብብራችሁ እናመሰግናለን!
4 396
5
11/12/2018 ለ ውድ ወላጆች እና አሳዳጊዎች የትምህርት ወርሐዊ ክፍያ ለ 2019 ያላጠናቀቃችሁ የመጨረሻ ቀን የሚሆነው አርብ ነሐሴ 15 ስለሆነ መጥታችሁ የትምህርት ክፍያ እንድታጠናቅቁ ስንል በትህትና እናሳስባለን ፡፡ ት/ቤቱ
5 669
6
ለ ውድ ወላጆች እና አሳዳጊዎች የትምህርት ወርሐዊ ክፍያ ለ 2019 ያላጠናቀቃችሁ የመጨረሻ ቀን የሚሆነው ሐሙስ ነሐሴ 15 ስለሆነ መጥታችሁ የትምህርት ክፍያ እንድታጠናቅቁ ስንል በትህትና እናሳስባለን ፡፡ ት/ቤቱ
1
7
ቀን 7/12/2018 ለወላጆች/አሳዳጊዎች   ትምህርት ቤታችን የክረምት ትምህርት  እየሰጠ እንደነበር ይታወቃል ስለዚህ በዘንድሮ ሲሰጥ የነበረው የክረምት ትምህርት ነገ ማለትም ቀን 08//12/2018 ዓ.ም ስለሚያበቃ ወላጆች ልጆቻችሁ ሰርተፊኬት የሚወስዱት እስከ 4 ሰዓት እንደሆነ እናሳውቃለን፡፡   ከሠላምታ ጋር ት/ቤቱ
7 152
8
Invitation for grade 12 Parents'
Invitation for grade 12 Parents'
1 556
9
4_6030583586271272178.docx
9 196
10
ለወላጆች በአክብሮት የቀረበ ማሳወቂያ ከዚህ በታች ስማቸው የተዘረዘሩት ተማሪዎች የምረቃ ሥነ-ሥርዓት አዘጋጆች ስለሆኑ ከነገ ጀምሮ ማለትም (ሀሙስ) የልምምድ መርሃ ግብር ስላላቸው፣ ሥራቸውን ከሰዓት በኋላ ከ7፡00 እስከ 8፡30 ሰዓት ድረስ ያከናውናሉ። በዚህም ምክንያት፣ እነኚ ተማሪዎች ከተለመደው ሰዓታቸው ትንሽ ዘግይተው እንደሚመጡ ለመረጃነት እናሳውቃለን። ለትኩረታችሁ እናመሰግናለን። 1,ናሂሊ ነዋይ 2,ኤልቤቴል ላሻግሬ 3,ፂሆን ሀረጎት 4,አሜን እስራኤል 5,አርሴማ ቦጋለ 6,ሳሌም ታከለ 7,አሜን ጎርፉ 8,አፎሚያ ታምራት 9,ልደት አስፋው 10,ቲዎቢስታ ዳንኤል 11,ዮሊያና አቢይ 12,ዪዲዲያ ጌትነት 13,መክሊት ተስፋዬ 14,ቃልኪዳን ያሬድ 15,ወንጌል እሸቱ
9 612
11
ሐሙስ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም አስቸኳይ ማሣሠቢያ በመጪው አዲስ ዓመት 2019ዓ.ም ልጆቻችሁን የ 12 ኛ ክፍል (የ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና(ማትሪክ) ለምታስፈትኑ ወላጆች እንዲሁም አሳዳጊዎች በሙሉ። በዚህ እያገባደድን ባለው 2018ዓ.ም ጀምሮ ከትምህርት ሚኒስቴር በተዋረድም ከ ትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች በወረደው መመሪያ መሠረት 12ኛ ብሔራዊ ፈተና ለመውሰድ የሚመጡ ተመዝጋቢ ተማሪዎች በሙሉ የብሔራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) ይዘው መቅረብ እንዳለባቸው ስለተደነገገ እስከ አሁን ፋይዳ መታወቂያ ያላወጣችሁ ትምህርት ቤት ሳይከፈት በዚህ በቀረው ጊዜ ለልጆቻችሁ ፋይዳ መታወቂያ አውጥታችሁ ዝግጁ አድርጋችሁ እንድትጠብቁ እያሳሰብን ትምህርት ቤቱ በሚከፈትበት ጊዜ ፎቶ ኮፒውን ከየክፍላቸው እየዞርን የምንሰበስብ መሆኑን እየገለፅን በ ፋይዳ መታወቂያው ላይ የሚሰፍሩት የልጆቻችሁ መረጃዎች ስም፣የአባት ስም፣ የአያት ስም (ስፔሊንግ) የትውልድ ዘመን፣ፃታ ወ.ዘ.ተ በትክክል መስፈራቸውን አረጋግጣችሁ እንድትቀበሉ እናሳስባለን። ከዚህ በተጨማሪ የ 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለመፈተን የ 8ኛ ክፍል የሚኒስትሪ ፈተና ውጤት እና ከ 9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የነበራችሁን አጠቃላይ የትምህርት አቀባበላችሁን የሚያሳይ ትራንስክሪፕት ማቅረብ ስላለባችሁ በተለይ ከሌላ ትምህርት ቤት ወደ ልደታ ማርያም ልጃገረዶች ትምህርት የመጣችሁ ተማሪዎች በሙሉ ከላይ የተጠየቁትን የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን በሙሉ ከነበራችሁበት ትምህርት ቤት ተቀብላችሁ ለቢሮ ገቢ እንድታደርጉ እናሳስባለን ። ይህ የ2019 ዓ.ም ተፈታኝ ተማሪዎች ምዝገባ በምንጀምርበት ጊዜ ከተመዝጋቢ ተማሪዎች መረጃ አለመሟላት ጋር በተያያዘ ከሚገጥሙን ችግሮች እንደሚያላቅቀን በማሰብ ስለሆነ ይህንን ዛሬ ነገ ሳትሉ ተግባራዊ እንድታደርጉ አበክረን እናሳስባለን ።
9 738
12
ሐሙስ ሐምሌ 16/2016ዓ.ም አስቸኳይ ማሣሠቢያ በ መጪው አዲስ ዓመት 2019 ዓ.ም ልጆቻችሁን የ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና (ሚኒስትሪ) ለምታስፈትኑ ወላጆች እንዲሁም አሳዳጊዎች በሙሉ። በዚህ እያገባደድነው ባለው 2018 ዓ.ም ጀምሮ ከትምህርት ሚኒስቴር በተዋረድም ከአዲስ አበባ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በወረደው መመሪያ መሠረት ክልላዊ (ሚኒስትሪ) ፈተና ለመውሰድ የሚመጡ ተመዝጋቢ ተማሪዎች በሙሉ የ ብሔራዊ መታወቂያ ( ፋይዳ ) ይዘው መቅረብ እንዳለባቸው ስለተደነገገ እስከ አሁን ፋይዳ መታወቂያ ያላወጣችሁ ትምህርት ቤት ሳይከፈት በዚህ በቀረው ጊዜ ለልጆቻችሁ ፋይዳ መታወቂያ አውጥታችሁ ዝግጁ ሆናችሁ እንድትጠብቁ እያሳሰብን ትምህርት ቤቱ በሚከፈትበት ጊዜ ፎቶ ኮፒውን ከየክፍላቸው እየዞርን የምንሰበስብ መሆኑን እንገልፃለን ። በ ፋይዳ መታወቂያው ላይ የሚሰፍሩት የልጆቻችሁ መረጃዎች በሙሉ ስም፣ የአባት ስም፣ የአያት ስም፣ የትውልድ ዘመን፣ ፃታ ወ.ዘ.ተ በትክክል መስፈራቸውን አረጋግጣችሁ እንድትቀበሉ እናሳስባለን ። ይህ የ 2019ዓ.ም ተፈታኝ ተማሪዎች ምዝገባ በምንጀምርበት ጊዜ ከተመዝጋቢ ተማሪዎች መረጃ አለመስተካከል ጋር በተያያዘ ከሚገጥሙን ችግሮች እንዲያላቅቀን በማሰብ ስለሆነ ይህንን ዛሬ ነገ ሳትሉ ተግባራዊ እንድታደርጉ አበክረን እናሳስባለን ። ትምህርት ቤቱ ትምህርት ቤቱ
7 589
13
No text...
6 354
14
School fee payment for 2019E.C Grade 1st 2nd 3rd 1-6 8674.84 8069.61 8079.61 7-8 9003.43 8375.28 8385.28 9-12 9529.19 8864.36 8874.36     Account Number   CBE 1000235980839   -Nativity Girls school NIB 7000002776222/ 5254   ECS  Nativity Girls school
6 912
15
14/11/2018   ለመደበኛ የልደታ ማርያም ልጃገረዶች  ት/ቤት ተማሪዎች በሙሉ የልደታ ማርያም ልጃገረዶች ት/ቤት የ2019 ዓ.ም. መደበኛ ምዝገባ ከሀምሌ 15-23/2018 ዓ.ም. ባሉት ቀናት ውስጥ ብቻ ልጆቻችሁን እንድታስመዘግቡ እያሳሰብን በእነዚህ ቀናት ውስጥ ያላስመዘገበ ወላጅ በራሱ ፍቃድ እንደለቀቀ ተቆጥሮ በምትኩ ሌላ አዲስ ተማሪ የምንቀበል መሆኑን በቅድሚያ እናሳውቃለን፡፡   ት/ቤቱ
7 355
16
14/11/2018   ማሳሰቢያ ለአዲስ 1ኛ ክፍል ፈተና ተፈትነው አልፈው የትምህርት ቤት ክፍያ ከፍላችሁ የተመዘገባችሁ ነገር ግን የፖሊሲ ቡክ (የት/ቤቱ መመሪያ ደንብ) እና ዩኒፎርም ያልገዛችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች በዚህ በ3 ቀን ውስጥ ገንዘብ በካሽ        በመያዝ መጥታችሁ ከዩኒፎርም ክፍል እና ከመጽሐፍት ቤት ግዥ እንድትፈጽሙ በጥብቅና በትህትና እናሳስባለን፡፡   ት/ቤቱ
6 495
17
ይህ ከላይ ያስቀመጥንላችሁን ማሳሰቢያ የ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የተፈተኑ ተማሪ ወላጆች የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የተፈታኝ ተማሪዎችን ውጤት ሰርቲፊኬት አትሞ ለማውጣት በዝግጅት ላይ ስለሆነ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የልጆቻችሁ ስም ዕድሜ ፆታ እንዲሁም ፎቶ መቀያየር ( አድሚሽን ካርዱ) ላይ በተቀመጠው መሠረት ምንም ዓይነት ስህተት እንደሌለው እንድታረጋግጡና ስህተትም ያጋጠማችሁ ከሆነ ለትምህርት ቤቱ ቢሮ እጅግ ቢዘገይ እስከ ፊታችን ሰኞ ሐምሌ 13/2018 ዓ.ም ጠዋት 3:00 ሰዓት ድረስ እንድታሳውቁ እያሣሠብን ከዚያ በኋላ ለሚመጡ ቅሬታዎች ትምህርት ቤቱ ምንም ዓይነት ሃላፊነት እንደማይወስድ አበክረን እናሣሥባለን።
7 289
18
የስም ስህተት ያለባችሁ የ2018 የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል እስከ ሰኞ 13/11/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ በት/ቤቱ ር/መምህር ተፈርሞ ማህተም እንዲላክ እናሳስባለን፡፡
6 816
19
No text...
6 455
20
student-roster-export (1).xlsx
6 180