ru
Feedback
NGCS PARENTS GRADE 1-8

NGCS PARENTS GRADE 1-8

Открыть в Telegram
4 570
Подписчики
+224 часа
+587 дней
+8530 дней

Загрузка данных...

Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
сентябрь '26
сентябрь '26
+94
в 1 каналах
август '26
+85
в 0 каналах
Get PRO
июль '26
+255
в 0 каналах
Get PRO
июнь '26
+149
в 1 каналах
Get PRO
май '26
+68
в 0 каналах
Get PRO
апрель '26
+36
в 1 каналах
Get PRO
март '26
+54
в 0 каналах
Get PRO
февраль '26
+67
в 0 каналах
Get PRO
январь '26
+124
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '25
+83
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '25
+93
в 1 каналах
Get PRO
октябрь '25
+172
в 1 каналах
Get PRO
сентябрь '25
+119
в 1 каналах
Get PRO
август '25
+71
в 0 каналах
Get PRO
июль '25
+331
в 0 каналах
Get PRO
июнь '25
+178
в 1 каналах
Get PRO
май '25
+62
в 1 каналах
Get PRO
апрель '25
+63
в 1 каналах
Get PRO
март '25
+47
в 1 каналах
Get PRO
февраль '25
+51
в 1 каналах
Get PRO
январь '25
+116
в 1 каналах
Get PRO
декабрь '24
+56
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '24
+121
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '24
+63
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '24
+206
в 1 каналах
Get PRO
август '24
+39
в 1 каналах
Get PRO
июль '24
+183
в 0 каналах
Get PRO
июнь '24
+130
в 1 каналах
Get PRO
май '24
+83
в 0 каналах
Get PRO
апрель '24
+87
в 0 каналах
Get PRO
март '24
+45
в 0 каналах
Get PRO
февраль '24
+62
в 0 каналах
Get PRO
январь '24
+2 428
в 1 каналах
Дата
Привлечение подписчиков
Упоминания
Каналы
18 сентября+2
17 сентября+4
16 сентября+4
15 сентября+15
14 сентября+17
13 сентября+14
12 сентября+6
11 сентября+4
10 сентября+3
09 сентября+2
08 сентября+4
07 сентября+3
06 сентября+4
05 сентября+1
04 сентября+1
03 сентября+4
02 сентября+5
01 сентября+1
Посты канала
04/01/2019 ለውድ ወላጆች  አሳዳጊዎች ዛሬ መስከረም 4 ሰኞ እና ነገ መስከረም 5 ማክሰኞ  የትምህርት ጊዜያቸው ግማሽ ቀን መሆኑን እየገለፅን 6:30 ላይ ልጆቻችሁን መውሰድ ትችላላችሁ ከ መስከረም 6 እረቡ ጀምሮ ግን ሙሉ ቀን መሆኑን እናሳስባለን፡፡ ት/ቤቱ

2
04/01/2019 ለውድ ወላጆች  አሳዳጊዎች ዛሬ መስከረም 4 ሰኞ እና ነገ መስከረም 5 ማክሰኞ  የትምህርት ጊዜያቸው ግማሽ ቀን መሆኑን እየገለፅን ከ መስከረም 6 እረቡ ጀምሮ ግን ሙሉ ቀን መሆኑን እናሳስባለን፡፡ ት/ቤቱ
393
3
Нет текста...
2 725
4
👍👍👍👍
3 304
5
የልደታ ማርያም ልጃገረዶች ትምህርት ቤት ወላጆች እና ተማሪዎች በሙሉ ትምህርት የሚጀምረው መስከረም 04/01/2019 ዓ.ም (ሰኞ) መሆኑን እያሳወቅን፣ በዕለቱ ከወረዳ፣ ከክፍለ ከተማ እና ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር የተዋቀሩ የሱፐርቪዥን ቡድኖች ልዩ ክትትል ስለሚያደርጉ "First Day - First Class ትምህርት ስለሚጀምር በቂ ዝግጅት እንድታደርጉ እንገልጻለን።በተጨማሪም የተማሪዎችን ስነ-ተግሣጽ ወይም የስነ ምግባር ደንቦችን አንድታውቁ ከወዲሁ እናሳውቃለን። የስነምግባር ደንቦች ትምህርት ሚኒስቴር የተማሪዎችን ሥነ ምግባር ለመቆጣጠር ያዘጋጀው ረቂቅ መመሪያNov 20, 20253 min readህዳር 11 2018 ሴት ተማሪዎች የጥፍር፣ የፀጉርና የከንፈር ቀለም መቀባት፣ ቅንድብ መቀንደብና መኳኳል፣ አላስፈላጊ ጌጣ ጌጦችን አድርጎ ወደ ትምህርት ቤት መሄድ የሚከለክል መመሪያ ትምህርት ሚኒስቴር አዘጋጀ፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር የተማሪዎችን ሥነ ምግባር ለመቆጣጠር ያዘጋጀው ረቂቅ መመሪያ ማንኛውም ተማሪዎች ከተፈጥሮ ጸጉራቸው በስተቀር አርቴፊሻል ፀጉር መቀጠል አይችሉም ተብሏል፡፡ ከዚህ ባለፈም በትምህርት ቤት ውስጥ አላስፈላጊ የሆኑ የኢትዮጵያዊነት ባህልን የማይገልፁ በዓላት በተለይም እንደ ክሬዚ ዴይ፣ ኦልድ ዴይ፣ ቤቢ ዴይ፣ ቶማቶ ዴይ፣ ከለር ዴይ፣ ቫላንታይን ዴይ እና ሌሎችም የበዓል ቀናቶች ተብለው የሚከበሩ በዓላት ማክበር በመመሪያው ተከልክሏል፡፡ በትምህርት ቤት የደንብ ልብስ በተገቢ መንገድ መልሰብ ሲል ባወጣው መመሪያ ስር ሴቶች ጉርድ ቀሚስ ከባት በታች የሆነ ቁመት ያለው ለብሶ መገኘት አለባቸው ተብሏል፡፡ ከደንብ ልብስ ውጪ ቢሆን ከአካባቢው ባህል ጋር የማይቃረን አለባበስ መልበስ ይጠበቅባቸዋል ይላል ረቂቅ መመሪያው፡፡ ትምህርት ቤት ውስጥ መፈፀም የተከለከሉ ድርጊቶች ብሎ ከዘረዘራቸው መካከል ደግሞ የትምህርት ቤቱን መምህራን፣ የትምህርት አመራር፣ ሠራተኞችና ሌሎች የትምህርት ማህበረሰብ አካላትን መዝለፍ፣ መስደብ፣ ማንቋሸሽና አካላዊ ጥቃት መፈጸም ቅጣት የሚያስከትል ተግባር ነው ተብሏል፡፡ ተንቀሳቃሽ ስልክ ወይም ሞባይል እና የሙዚቃ ማዳመጫ መሣሪያዎችን ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ይዞ መገኘት ረቂቅ መመሪያው ከልክሏል፡፡በቃል፣ በምልክትም ሆነ በጽሑፍ ፀያፍ ነገሮችን መግለፅ፤ ጨዋነት የጎደላቸውን እንዲሁም ሐይማኖታዊና ፖለቲካዊ ይዘት ያላቸውን ምስሎችና ጽሑፎች በትምህርት ቤት ውስጥ ይዞ መገኘትና ማሰራጨት አይፈቀድም፡፡ በትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ የማንኛውንም ዓይነት የኃይማኖት አምልኮ ሥርዓትና የፖለቲካ እንቅስቃሴዎችን ማካሄድ ይከለክላል፡፡ ማንኛውም ተማሪ አገራዊ እሴት ያልሆኑና መጤ የሆኑ ነገሮችን በሰውነት ላይ ምልክት ማድረግ፤ ከአገራዊ እሴት ጋር የሚቃረኑ አሉታዊ መጤ ምልክቶችን በሰውነት ላይ መነቀስ፣ ማሳየት፣ ማድረግ፣ መጠቀም ፍፁም የተከለከለ ነው ብሏል ረቂቅ መመሪያው፡፡ ከ9 እስከ 12ተኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች አንድ ተማሪ በሥነ-ምግባር ጉድለት እጅ ከፍንጅ ከተያዘና የመማር ማስተማሩን ሂደት የሚያውክ ሆኖ ከተገኘ ውሳኔ እስኪሰጠው ከትምህርት ቤት ሊታገድ እንደሚችልም በመመሪያው ሰፍሯል፡፡ ተማሪዎች ተደጋጋሚ ጥፋት አጥፍተው ሲገኙ በተለይም ከ7 እስከ 12ተኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች እስከ 1 ዓመት ድረስ እንደ ጥፋቱ መጠን ታይቶ ከትምህርት ሊታገዱ ይችላልም ሲል ረቂቅ መመርያው አስቀምጧል ከሰላምታ ጋር፣ የትምህርት ቤቱ ሃላፊ ሲስተር ሺና
1
6
የልደታ ማርያም ልጃገረዶች ትምህርት ቤት ወላጆች እና ተማሪዎች በሙሉ ትምህርት የሚጀምረው መስከረም 04/01/2019 ዓ.ም (ሰኞ) መሆኑን እያሳወቅን፣ በዕለቱ ከወረዳ፣ ከክፍለ ከተማ እና ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር የተዋቀሩ የሱፐርቪዥን ቡድኖች ልዩ ክትትል ስለሚያደርጉ "First Day - First Class ትምህርት ስለሚጀምር በቂ ዝግጅት እንድታደርጉ እንገልጻለን።በተጨማሪም የተማሪዎችን ስነ-ተግሣጽ ወይም የስነ ምግባር ደንቦችን አንድታውቁ ከወዲሁ እናሳውቃለን። የስነምግባር ደንቦች ትምህርት ሚኒስቴር የተማሪዎችን ሥነ ምግባር ለመቆጣጠር ያዘጋጀው ረቂቅ መመሪያNov 20, 20253 min readህዳር 11 2018 ሴት ተማሪዎች የጥፍር፣ የፀጉርና የከንፈር ቀለም መቀባት፣ ቅንድብ መቀንደብና መኳኳል፣ አላስፈላጊ ጌጣ ጌጦችን አድርጎ ወደ ትምህርት ቤት መሄድ የሚከለክል መመሪያ ትምህርት ሚኒስቴር አዘጋጀ፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር የተማሪዎችን ሥነ ምግባር ለመቆጣጠር ያዘጋጀው ረቂቅ መመሪያ ማንኛውም ተማሪዎች ከተፈጥሮ ጸጉራቸው በስተቀር አርቴፊሻል ፀጉር መቀጠል አይችሉም ተብሏል፡፡ ከዚህ ባለፈም በትምህርት ቤት ውስጥ አላስፈላጊ የሆኑ የኢትዮጵያዊነት ባህልን የማይገልፁ በዓላት በተለይም እንደ ክሬዚ ዴይ፣ ኦልድ ዴይ፣ ቤቢ ዴይ፣ ቶማቶ ዴይ፣ ከለር ዴይ፣ ቫላንታይን ዴይ እና ሌሎችም የበዓል ቀናቶች ተብለው የሚከበሩ በዓላት ማክበር በመመሪያው ተከልክሏል፡፡ በትምህርት ቤት የደንብ ልብስ በተገቢ መንገድ መልሰብ ሲል ባወጣው መመሪያ ስር ሴቶች ጉርድ ቀሚስ ከባት በታች የሆነ ቁመት ያለው ለብሶ መገኘት አለባቸው ተብሏል፡፡ ከደንብ ልብስ ውጪ ቢሆን ከአካባቢው ባህል ጋር የማይቃረን አለባበስ መልበስ ይጠበቅባቸዋል ይላል ረቂቅ መመሪያው፡፡ ትምህርት ቤት ውስጥ መፈፀም የተከለከሉ ድርጊቶች ብሎ ከዘረዘራቸው መካከል ደግሞ የትምህርት ቤቱን መምህራን፣ የትምህርት አመራር፣ ሠራተኞችና ሌሎች የትምህርት ማህበረሰብ አካላትን መዝለፍ፣ መስደብ፣ ማንቋሸሽና አካላዊ ጥቃት መፈጸም ቅጣት የሚያስከትል ተግባር ነው ተብሏል፡፡ ተንቀሳቃሽ ስልክ ወይም ሞባይል እና የሙዚቃ ማዳመጫ መሣሪያዎችን ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ይዞ መገኘት ረቂቅ መመሪያው ከልክሏል፡፡በቃል፣ በምልክትም ሆነ በጽሑፍ ፀያፍ ነገሮችን መግለፅ፤ ጨዋነት የጎደላቸውን እንዲሁም ሐይማኖታዊና ፖለቲካዊ ይዘት ያላቸውን ምስሎችና ጽሑፎች በትምህርት ቤት ውስጥ ይዞ መገኘትና ማሰራጨት አይፈቀድም፡፡ በትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ የማንኛውንም ዓይነት የኃይማኖት አምልኮ ሥርዓትና የፖለቲካ እንቅስቃሴዎችን ማካሄድ ይከለክላል፡፡ ማንኛውም ተማሪ አገራዊ እሴት ያልሆኑና መጤ የሆኑ ነገሮችን በሰውነት ላይ ምልክት ማድረግ፤ ከአገራዊ እሴት ጋር የሚቃረኑ አሉታዊ መጤ ምልክቶችን በሰውነት ላይ መነቀስ፣ ማሳየት፣ ማድረግ፣ መጠቀም ፍፁም የተከለከለ ነው ብሏል ረቂቅ መመሪያው፡፡ ከ9 እስከ 12ተኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች አንድ ተማሪ በሥነ-ምግባር ጉድለት እጅ ከፍንጅ ከተያዘና የመማር ማስተማሩን ሂደት የሚያውክ ሆኖ ከተገኘ ውሳኔ እስኪሰጠው ከትምህርት ቤት ሊታገድ እንደሚችልም በመመሪያው ሰፍሯል፡፡ ተማሪዎች ተደጋጋሚ ጥፋት አጥፍተው ሲገኙ በተለይም ከ7 እስከ 12ተኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች እስከ 1 ዓመት ድረስ እንደ ጥፋቱ መጠን ታይቶ ከትምህርት ሊታገዱ ይችላልም ሲል ረቂቅ መመርያው አስቀምጧል ከሰላምታ ጋር፣ የትምህርት ቤቱ ሃላፊ ሲስተር ሺና
3 632
7
ውድ ተማሪዎች እና ወላጆች፣ 👕 የዩኒፎርም ማልበሻ መርሃግብር፦ · ሰኞ፣ ማክሰኞ እና ረቡዕ — ሹራብ ሸሚዝ ከጉርድ ጋር · ሐሙስ እና አርብ — ቲሸርት፣ ሹራብ እና ጉርድ ⚠️ ተማሪዎች ሁሉም ደንቦቹን በደንብ እንዲያውቁ እና እንዲከተሉ፣ ወላጆችም ልጆቻቸውን በደንብ እንዲከታተሉ በአጽንዖት እናሳስባለን። ስለ ትብብርዎ እናመሰግናለን። ትምህርት ቤቱ
2 821
8
4/13/2018 ለውድ ወላጆች አሳዳጊዎች በሙሉ በመጀመሪያ ለ2019 ዓ.ም በሰላም እንኳን አደረሳችሁ እያለን የመጪው ዓመት የሰላም የደስታ እንዲሆንላችሁ እየተመኘን  ከዛሬ ጰጉሜ 4 ከ  8፡00 ሰዓት ጀምሮ እስከ እሁድ መስከረም 3 2019 ድረሰ ት/ቤቱ ዝግ ይሆናል፡፡ ሰኞ መስከረም 4 2019ዓ.ም መደበኛ ትምህርት የሚጀመር መሆኑን እየገለፅን ለግማሽቀን ትምህርት ብቻ ሲሆን ከማክሰኞ ጀምሮ መደበኛ  ሙሉ ቀን ትምህርት የሚጀመር መሆኑን እናሳስባለን ፡፡ ት/ቤቱ
4 805
9
NATIVITY GIRLS' CATHOLIC SCHOOL
NATIVITY GIRLS' CATHOLIC SCHOOL
5 956
10
ቅዳሜ ነሐሴ 30/2018 ዓ.ም በድጋሚ የተሠጠ አስቸኳይ ማሣሠቢያ በ መጪው አዲስ ዓመት 2019 ዓ.ም ልጆቻችሁን የ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና (ሚኒስትሪ) ለምታስፈትኑ ወላጆች እንዲሁም አሳዳጊዎች በሙሉ። በዚህ እያገባደድነው ባለው 2018 ዓ.ም ጀምሮ ከትምህርት ሚኒስቴር በተዋረድም ከአዲስ አበባ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በወረደው መመሪያ መሠረት ክልላዊ  (ሚኒስትሪ)  ፈተና ለመውሰድ  የሚመጡ ተመዝጋቢ ተማሪዎች በሙሉ የ ብሔራዊ መታወቂያ ( ፋይዳ ) ይዘው መቅረብ እንዳለባቸው ስለተደነገገ እስከ አሁን ፋይዳ መታወቂያ  ያላወጣችሁ  ትምህርት ቤት ሳይከፈት በዚህ በቀረው  ጊዜ ለልጆቻችሁ ፋይዳ መታወቂያ አውጥታችሁ ዝግጁ ሆናችሁ እንድትጠብቁ እያሳሰብን  ትምህርት ቤቱ በሚከፈትበት ጊዜ  ፎቶ ኮፒውን ከየክፍላቸው እየዞርን የምንሰበስብ መሆኑን እንገልፃለን ።  በ ፋይዳ መታወቂያው ላይ የሚሰፍሩት የልጆቻችሁ መረጃዎች በሙሉ ስም፣ የአባት ስም፣ የአያት ስም፣ የትውልድ ዘመን፣ ፃታ ወ.ዘ.ተ  በትክክል መስፈራቸውን አረጋግጣችሁ እንድትቀበሉ እናሳስባለን ። ይህ የ 2019ዓ.ም ተፈታኝ ተማሪዎች ምዝገባ በምንጀምርበት ጊዜ ከተመዝጋቢ ተማሪዎች መረጃ አለመሟላት ጋር በተያያዘ  ከሚገጥሙን ችግሮች እንደሚያላቅቀን በማሰብ ስለሆነ ይህንን ዛሬ ነገ ሳትሉ   ተግባራዊ እንድታደርጉ አበክረን እናሳስባለን ። ትምህርት ቤቱ
5 925
11
ከነገ ጀምሮ ባስቸኩዋይ መጥታችሁ እንድትገዙ ት/ቤቱ
6 813
12
27/12/2018 ለውድ ወላጅ /አሳዳጊዎች ልደታ ማርያም ልጃገረዶች ት/ቤት ለ2019 ዓ.ም ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ላሉ የተማሪዎች መፀሐፍ ስላመጣን ወላጆች መጥታችሁ ከ መፅሀፍት ቤት እንድትገዙ ስንል እናሳስባለን፡፡
6 682
13
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ልዩ ፕሬዝዴንሻል ስኮላርሺፕ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 ዓ.ም 200 (ሁለት መቶ) ልዩ የፕሬዝዴንሻል ስኮላርሺፕ ዕድል አዘጋጅቷል። በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ልዩ ፕሬዝዴንሻል ስኮላርሺፕ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 ዓ.ም 200 (ሁለት መቶ) ልዩ የፕሬዝዴንሻል ስኮላርሺፕ ዕድል አዘጋጅቷል። በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ወስደው 500 እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ፣ የተቀመጡ መመዘኛዎችን የሚያሟሉ እና ዩኒቨርሲቲው የሚሰጠውን የመግቢያ ፈተና በብቃት የሚያልፉ ተማሪዎች የስኮላርሺፕ ዕድሉ ተጠቃሚዎች ይሆናሉ ተብሏል፡፡ የ Presidential Scholarship Program ዕድሉ ተጠቃሚዎች፣ ዩኒቨርሲቲው ባሉት ሰባት ኮሌጆች እና የሕግ ትምህርት ቤት ስር ባሉ የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች ይመደባሉ። ነጻ የትምህርት ዕድሉ ሙሉ ነፃ የትምህርት ዕድል፣ መጠነኛ የኪስ ገንዘብ እና ከአጋር ተቋማት ጋር በሚኖር ትብብር ተጨማሪ ድጋፍና የስልጠና ዕድሎችን ያስገኛል፡፡ በዚህ የትምህርት ዕድል በወጥነት ተጠቃሚ ለመሆን፣ የዕድሉ ተጠቃሚዎች በየሴሚስተሩ አጠቃላይ ውጤት (CGPA) 3.50 እና ከዚያ በላይ ማስመዝገብ ይጠበቅባቸዋል። በተጨማሪም የዕድሉ ተጠቃሚዎች በተመደቡበት የትምህርት ዘርፍ መቀጠል ይኖርባቸዋል። የዚህ ስኮላርሺፕ ተጠቃሚዎች በቀጣይነት ዩኒቨርሲቲው የድኅረ-ምረቃ (Masters እና PhD) የትምህርት ዕድል ያገኛሉ። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የ2019 ዓ.ም ምዝገባ እስከ ነሐሴ 29/2018 ዓ.ም እንደሚከናወን መገለፁ ይታወቃል፡፡ ለተጨማሪ መረጃ 👇 https://admission.aau.edu.et/UGAnnouncements @tikvahuniversity
6 752
14
ለወላጆች በአክብሮት የቀረበ ማሳወቂያ ከዚህ በታች ስማቸው የተዘረዘሩት ተማሪዎች የምረቃ ሥነ-ሥርዓት እሁድ ቀን ዝግጅት ስለሚያቀርቡ እንዲመጡና እንድትፈቅዱላቸዉ ስንል እናሳውቃለን። ለትኩረታችሁ እናመሰግናለን። 1,ናሂሊ ነዋይ 2,ኤልቤቴል ላሻግሬ 3,ፂሆን ሀረጎት 4,አሜን እስራኤል 5,አርሴማ ቦጋለ 6,ሳሌም ታከለ 7,አሜን ጎርፉ 8,አፎሚያ ታምራት 9,ልደት አስፋው 10,ቲዎቢስታ ዳንኤል 11,ዮሊያና አቢይ 12,ዪዲዲያ ጌትነት 13,መክሊት ተስፋዬ 14,ቃልኪዳን ያሬድ 15,ወንጌል እሸቱ 16 መክሊት መስፈን 17 ማራማዊት አርጋው 18 ኤልሮይ ተስፋለም 19 አክሌሲያ 20 ይዲድያ ገትነት 21 ወይነዓብ ተወድሮስ 22 መላክ እስራኤል 23 አርሰማ እሸቱ 24 ሄለን ወንደሰን 25 ሊዲያ ሲያስ 26 ኑሃሚ ታደሰ 27 ፌበን ጌታቸው 28 ማራማዊት አርጋዉ 29 መክሊት መስፍን 30 ሳራ ካሳዉ 31 ኤልሮኤ ተስፉለም 32 አቅሌሲያ ጥበበ 33 ዮሐናን ያሬድ ለትብብራችሁ እናመሰግናለን!
7 410
15
11/12/2018 ለ ውድ ወላጆች እና አሳዳጊዎች የትምህርት ወርሐዊ ክፍያ ለ 2019 ያላጠናቀቃችሁ የመጨረሻ ቀን የሚሆነው አርብ ነሐሴ 15 ስለሆነ መጥታችሁ የትምህርት ክፍያ እንድታጠናቅቁ ስንል በትህትና እናሳስባለን ፡፡ ት/ቤቱ
7 398
16
ለ ውድ ወላጆች እና አሳዳጊዎች የትምህርት ወርሐዊ ክፍያ ለ 2019 ያላጠናቀቃችሁ የመጨረሻ ቀን የሚሆነው ሐሙስ ነሐሴ 15 ስለሆነ መጥታችሁ የትምህርት ክፍያ እንድታጠናቅቁ ስንል በትህትና እናሳስባለን ፡፡ ት/ቤቱ
1
17
ቀን 7/12/2018 ለወላጆች/አሳዳጊዎች   ትምህርት ቤታችን የክረምት ትምህርት  እየሰጠ እንደነበር ይታወቃል ስለዚህ በዘንድሮ ሲሰጥ የነበረው የክረምት ትምህርት ነገ ማለትም ቀን 08//12/2018 ዓ.ም ስለሚያበቃ ወላጆች ልጆቻችሁ ሰርተፊኬት የሚወስዱት እስከ 4 ሰዓት እንደሆነ እናሳውቃለን፡፡   ከሠላምታ ጋር ት/ቤቱ
8 653
18
Invitation for grade 12 Parents'
Invitation for grade 12 Parents'
1 556
19
4_6030583586271272178.docx
10 104
20
ለወላጆች በአክብሮት የቀረበ ማሳወቂያ ከዚህ በታች ስማቸው የተዘረዘሩት ተማሪዎች የምረቃ ሥነ-ሥርዓት አዘጋጆች ስለሆኑ ከነገ ጀምሮ ማለትም (ሀሙስ) የልምምድ መርሃ ግብር ስላላቸው፣ ሥራቸውን ከሰዓት በኋላ ከ7፡00 እስከ 8፡30 ሰዓት ድረስ ያከናውናሉ። በዚህም ምክንያት፣ እነኚ ተማሪዎች ከተለመደው ሰዓታቸው ትንሽ ዘግይተው እንደሚመጡ ለመረጃነት እናሳውቃለን። ለትኩረታችሁ እናመሰግናለን። 1,ናሂሊ ነዋይ 2,ኤልቤቴል ላሻግሬ 3,ፂሆን ሀረጎት 4,አሜን እስራኤል 5,አርሴማ ቦጋለ 6,ሳሌም ታከለ 7,አሜን ጎርፉ 8,አፎሚያ ታምራት 9,ልደት አስፋው 10,ቲዎቢስታ ዳንኤል 11,ዮሊያና አቢይ 12,ዪዲዲያ ጌትነት 13,መክሊት ተስፋዬ 14,ቃልኪዳን ያሬድ 15,ወንጌል እሸቱ
9 754
NGCS PARENTS GRADE 1-8 - Статистика и аналитика Telegram-канала @ngcsprpa