4 483
Subscribers
+824 hours
+397 days
+21130 days
Posts Archive
ሐሙስ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም
አስቸኳይ ማሣሠቢያ በመጪው አዲስ ዓመት 2019ዓ.ም ልጆቻችሁን የ 12 ኛ ክፍል (የ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና(ማትሪክ) ለምታስፈትኑ ወላጆች እንዲሁም አሳዳጊዎች በሙሉ።
በዚህ እያገባደድን ባለው 2018ዓ.ም ጀምሮ ከትምህርት ሚኒስቴር በተዋረድም ከ ትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች በወረደው መመሪያ መሠረት 12ኛ ብሔራዊ ፈተና ለመውሰድ የሚመጡ ተመዝጋቢ ተማሪዎች በሙሉ የብሔራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) ይዘው መቅረብ እንዳለባቸው ስለተደነገገ እስከ አሁን ፋይዳ መታወቂያ ያላወጣችሁ ትምህርት ቤት ሳይከፈት በዚህ በቀረው ጊዜ ለልጆቻችሁ ፋይዳ መታወቂያ አውጥታችሁ ዝግጁ አድርጋችሁ እንድትጠብቁ እያሳሰብን ትምህርት ቤቱ በሚከፈትበት ጊዜ ፎቶ ኮፒውን ከየክፍላቸው እየዞርን የምንሰበስብ መሆኑን እየገለፅን በ ፋይዳ መታወቂያው ላይ የሚሰፍሩት የልጆቻችሁ መረጃዎች
ስም፣የአባት ስም፣ የአያት ስም (ስፔሊንግ)
የትውልድ ዘመን፣ፃታ ወ.ዘ.ተ በትክክል መስፈራቸውን አረጋግጣችሁ እንድትቀበሉ እናሳስባለን። ከዚህ በተጨማሪ የ 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለመፈተን የ 8ኛ ክፍል የሚኒስትሪ ፈተና ውጤት እና ከ 9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የነበራችሁን አጠቃላይ የትምህርት አቀባበላችሁን የሚያሳይ ትራንስክሪፕት ማቅረብ ስላለባችሁ በተለይ ከሌላ ትምህርት ቤት ወደ ልደታ ማርያም ልጃገረዶች ትምህርት የመጣችሁ ተማሪዎች በሙሉ ከላይ የተጠየቁትን የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን በሙሉ ከነበራችሁበት ትምህርት ቤት ተቀብላችሁ ለቢሮ ገቢ እንድታደርጉ እናሳስባለን ። ይህ የ2019 ዓ.ም ተፈታኝ ተማሪዎች ምዝገባ በምንጀምርበት ጊዜ ከተመዝጋቢ ተማሪዎች መረጃ አለመሟላት ጋር በተያያዘ ከሚገጥሙን ችግሮች እንደሚያላቅቀን በማሰብ ስለሆነ ይህንን ዛሬ ነገ ሳትሉ ተግባራዊ እንድታደርጉ አበክረን እናሳስባለን ።
ሐሙስ ሐምሌ 16/2016ዓ.ም
አስቸኳይ ማሣሠቢያ በ መጪው አዲስ ዓመት 2019 ዓ.ም ልጆቻችሁን የ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና (ሚኒስትሪ) ለምታስፈትኑ ወላጆች እንዲሁም አሳዳጊዎች በሙሉ።
በዚህ እያገባደድነው ባለው 2018 ዓ.ም ጀምሮ ከትምህርት ሚኒስቴር በተዋረድም ከአዲስ አበባ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በወረደው መመሪያ መሠረት ክልላዊ (ሚኒስትሪ) ፈተና ለመውሰድ የሚመጡ ተመዝጋቢ ተማሪዎች በሙሉ የ ብሔራዊ መታወቂያ ( ፋይዳ ) ይዘው መቅረብ እንዳለባቸው ስለተደነገገ እስከ አሁን ፋይዳ መታወቂያ ያላወጣችሁ ትምህርት ቤት ሳይከፈት በዚህ በቀረው ጊዜ ለልጆቻችሁ ፋይዳ መታወቂያ አውጥታችሁ ዝግጁ ሆናችሁ እንድትጠብቁ እያሳሰብን ትምህርት ቤቱ በሚከፈትበት ጊዜ ፎቶ ኮፒውን ከየክፍላቸው እየዞርን የምንሰበስብ መሆኑን እንገልፃለን ። በ ፋይዳ መታወቂያው ላይ የሚሰፍሩት የልጆቻችሁ መረጃዎች በሙሉ
ስም፣ የአባት ስም፣ የአያት ስም፣ የትውልድ ዘመን፣ ፃታ ወ.ዘ.ተ በትክክል መስፈራቸውን አረጋግጣችሁ እንድትቀበሉ እናሳስባለን ። ይህ የ 2019ዓ.ም ተፈታኝ ተማሪዎች ምዝገባ በምንጀምርበት ጊዜ ከተመዝጋቢ ተማሪዎች መረጃ አለመስተካከል ጋር በተያያዘ ከሚገጥሙን ችግሮች እንዲያላቅቀን በማሰብ ስለሆነ ይህንን ዛሬ ነገ ሳትሉ ተግባራዊ እንድታደርጉ አበክረን እናሳስባለን ።
ትምህርት ቤቱ
ትምህርት ቤቱ
School fee payment for 2019E.C
Grade 1st 2nd 3rd
1-6 8674.84 8069.61 8079.61
7-8 9003.43 8375.28 8385.28
9-12 9529.19 8864.36 8874.36
Account Number
CBE 1000235980839 -Nativity Girls school
NIB 7000002776222/ 5254 ECS Nativity Girls school
14/11/2018
ለመደበኛ የልደታ ማርያም ልጃገረዶች ት/ቤት ተማሪዎች በሙሉ
የልደታ ማርያም ልጃገረዶች ት/ቤት የ2019 ዓ.ም. መደበኛ ምዝገባ ከሀምሌ 15-23/2018 ዓ.ም. ባሉት ቀናት ውስጥ ብቻ ልጆቻችሁን እንድታስመዘግቡ እያሳሰብን በእነዚህ ቀናት ውስጥ ያላስመዘገበ ወላጅ በራሱ ፍቃድ እንደለቀቀ ተቆጥሮ በምትኩ ሌላ አዲስ ተማሪ የምንቀበል መሆኑን በቅድሚያ እናሳውቃለን፡፡
ት/ቤቱ
14/11/2018
ማሳሰቢያ
ለአዲስ 1ኛ ክፍል ፈተና ተፈትነው አልፈው የትምህርት ቤት ክፍያ ከፍላችሁ የተመዘገባችሁ ነገር ግን የፖሊሲ ቡክ (የት/ቤቱ መመሪያ ደንብ) እና ዩኒፎርም ያልገዛችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች በዚህ በ3 ቀን ውስጥ ገንዘብ በካሽ በመያዝ መጥታችሁ ከዩኒፎርም ክፍል እና ከመጽሐፍት ቤት ግዥ እንድትፈጽሙ በጥብቅና በትህትና እናሳስባለን፡፡
ት/ቤቱ
ይህ ከላይ ያስቀመጥንላችሁን ማሳሰቢያ የ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የተፈተኑ ተማሪ ወላጆች የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የተፈታኝ ተማሪዎችን ውጤት ሰርቲፊኬት አትሞ ለማውጣት በዝግጅት ላይ ስለሆነ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የልጆቻችሁ ስም ዕድሜ ፆታ እንዲሁም ፎቶ መቀያየር ( አድሚሽን ካርዱ) ላይ በተቀመጠው መሠረት ምንም ዓይነት ስህተት እንደሌለው እንድታረጋግጡና ስህተትም ያጋጠማችሁ ከሆነ ለትምህርት ቤቱ ቢሮ እጅግ ቢዘገይ እስከ ፊታችን ሰኞ ሐምሌ 13/2018 ዓ.ም ጠዋት 3:00 ሰዓት ድረስ እንድታሳውቁ እያሣሠብን ከዚያ በኋላ ለሚመጡ ቅሬታዎች ትምህርት ቤቱ ምንም ዓይነት ሃላፊነት እንደማይወስድ አበክረን እናሣሥባለን።
የስም ስህተት ያለባችሁ የ2018 የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል እስከ ሰኞ 13/11/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ በት/ቤቱ ር/መምህር ተፈርሞ ማህተም እንዲላክ እናሳስባለን፡፡
ለልደታ ማርያም ልጀገረዶች ትምህርት ቤት ከ9-12ኛ ክፍል የክረምት ትምህርት
የ የክረምት ትምህርት ተሳታፊ ተማሪዎች በሙሉ ትምህርቱ ሰኞ ሐምሌ 6/11/2018 ዓ.ም ስለሚጀመር ከ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ ትምህርት ቤት እንድትገኙ እናሳውቃለን የትምህርት ክፍለጊዜው የሚያበቃው 7 ሰዓት ስለሆነ ወላጆች በሰዓታቸው እንድትወስዱ እንጠይቃለን በተለየ የ 12ኛ ክፍል ተማሪ ክረምት መማር ትልቅ ሀላፊነት አለበት የክረምት ትምህርቱ ውጤታማነት የተጠናከረ አቴንዳንስ ስለሚያዝ ሁሉም ባለድርሻ ከአሁኑ ሀላፊነቱን እንዲወስድ እንጠይቃለን፡፡
Admin - Grade 6Addis Ababa Education Bureau
2018
Back
Forward
Result/Top Scorers
Language
Language
Gender
Gender
Sight
Sight
Program
Program
Hearing
Hearing
Education
Education
Physical Impairment
Physical Impairment
Nationality
Nationality
Autism
Autism
Intellectual Disability
Intellectual Disability
School Type
School Type
top
Get Top Scorers
Clear
1

SchoolNATIVITY GIRLS' SCHOOLWoredaWoreda 1Sub CityArada
Female
Full Nameአሜን ተገኔ አሰፋ
95.56
Average
99.6
Percentile
573
Total
2

SchoolNATIVITY GIRLS' SCHOOLWoredaWoreda 1Sub CityArada
Female
Full Nameፌኔት ቦደና ሀይለጊዮርጊስ
94.03
Average
98.9
Percentile
564
Total
2

SchoolNATIVITY GIRLS' SCHOOLWoredaWoreda 1Sub CityArada
Female
Full Nameሜሮን ገዛኸኝ ሲሳይ
94.03
Average
98.9
Percentile
564
Total
3

SchoolNATIVITY GIRLS' SCHOOLWoredaWoreda 1Sub CityArada
Female
Full Nameኖሀም ጃፋ በፍቃዱ
93.75
Average
98.8
Percentile
562
Total
4

SchoolNATIVITY GIRLS' SCHOOLWoredaWoreda 1Sub CityArada
Female
Full Nameወንጌል ነቢያት አድማሱ
93.47
Average
98.5
Percentile
560
Total
4

SchoolNATIVITY GIRLS' SCHOOLWoredaWoreda 1Sub CityArada
Female
Full Nameናኦሚ ተስፋዬ ጫላ
93.47
Average
98.5
Percentile
560
Total
5

SchoolNATIVITY GIRLS' SCHOOLWoredaWoreda 1Sub CityArada
Female
Full Nameአብሳላት መኩሪያ ገብሬ
93.33
Average
98.4
Percentile
560
Total
6

SchoolNATIVITY GIRLS' SCHOOLWoredaWoreda 1Sub CityArada
Female
Full Nameኖላዊት ዮሀንስ ገመቹ
93.2
Average
98.3
Percentile
559
Total
7

SchoolNATIVITY GIRLS' SCHOOLWoredaWoreda 1Sub CityArada
Female
Full Nameአሜን መስፍን ዘሪሁን
93.06
Average
98.2
Percentile
558
Total
8

SchoolNATIVITY GIRLS' SCHOOLWoredaWoreda 1Sub CityArada
Female
Full Nameበፀሎት ግርማ ወልቀባ
92.5
Average
97.6
Percentile
555
Total
Copyright © 2026 All Rights Reserved - By Qelem Meda Technologies.
በ 2018 ዓ.ም 6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች
1ኛ አሜን ተገኔ አሰፋ Average 95.56 Percentile 99.6
2ኛ ፌኔት ቦደና ሀይለጊዮርጊስ እና ሜሮን ገዛኸኝ ሲሳይ Ave.94.03 Per.98.9
3ኛ ኖሀም ጃፋ በፍቃዱ Ave.93.75 Per.98.8
4ኛ ወንጌል ነቢያት አድማሱ እና ናኦሚ ተስፋዬ ጫላ Ave.93.47 Per.98.5
5ኛ አብሳላት መኩሪያ ገብሬ Ave.93.33 Per.98.4
6ኛ ኖላዊት ዮሀንስ ገመቹ Ave.93.2 Per.98.3
7ኛ አሜን መስፍን ዘሪሁን Ave.93.06 Per.98.2
8ኛ በፀሎት ግርማ ወልቀባ Ave.92.5 Per.97.6
ሰኞ ሰኔ 29/2018ዓ.ም
የልደታ ማርያም ልጃገረዶች ትምህርት ቤት ዘንድሮ በ 2018 ዓ.ም ለ 6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ( ሚኒስትሪ) ፈተና ካስፈተናቸው 223 ተማሪዎች 221 ተማሪዎች (99.1%) ተማሪዎቻችን ዛሬ ከረፈደ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በደረሰን መረጃ አረጋግጠናል። ከዚህም በመቀጠል ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ የ 6ኛ ክፍል ተማሪዎቻችንን የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን
