en
Feedback
የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ-Addis Ababa Labor and Skill Bureau

የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ-Addis Ababa Labor and Skill Bureau

Open in Telegram

ለማንኛውም አስተያየት እና ጥያቄዎ +251118124566 0900834565

Show more
2 988
Subscribers
+324 hours
+67 days
+15330 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
July '26
July '26
+150
in 2 channels
June '26
+113
in 1 channels
Get PRO
May '26
+104
in 3 channels
Get PRO
April '26
+118
in 3 channels
Get PRO
March '26
+226
in 3 channels
Get PRO
February '26
+87
in 2 channels
Get PRO
January '26
+77
in 1 channels
Get PRO
December '25
+104
in 1 channels
Get PRO
November '25
+602
in 5 channels
Get PRO
October '25
+196
in 2 channels
Get PRO
September '25
+99
in 1 channels
Get PRO
August '25
+104
in 2 channels
Get PRO
July '25
+114
in 0 channels
Get PRO
June '25
+103
in 2 channels
Get PRO
May '25
+61
in 2 channels
Get PRO
April '25
+65
in 0 channels
Get PRO
March '25
+95
in 0 channels
Get PRO
February '25
+130
in 0 channels
Get PRO
January '25
+41
in 0 channels
Get PRO
December '24
+55
in 0 channels
Get PRO
November '24
+32
in 0 channels
Get PRO
October '24
+28
in 0 channels
Get PRO
September '24
+15
in 0 channels
Get PRO
August '24
+13
in 0 channels
Get PRO
July '24
+7
in 0 channels
Get PRO
June '24
+16
in 0 channels
Get PRO
May '24
+16
in 0 channels
Get PRO
April '24
+106
in 0 channels
Get PRO
March '24
+10
in 0 channels
Get PRO
February '24
+12
in 1 channels
Get PRO
January '24
+13
in 0 channels
Get PRO
December '23
+22
in 0 channels
Get PRO
November '23
+46
in 0 channels
Get PRO
October '23
+16
in 0 channels
Get PRO
September '23
+12
in 0 channels
Get PRO
August '23
+15
in 0 channels
Get PRO
July '23
+18
in 0 channels
Get PRO
June '23
+16
in 0 channels
Get PRO
May '23
+9
in 0 channels
Get PRO
April '23
+15
in 0 channels
Get PRO
March '23
+21
in 0 channels
Get PRO
February '23
+11
in 0 channels
Get PRO
January '23
+19
in 0 channels
Get PRO
December '22
+23
in 0 channels
Get PRO
November '22
+46
in 0 channels
Get PRO
October '22
+10
in 0 channels
Get PRO
September '22
+43
in 0 channels
Get PRO
August '22
+44
in 0 channels
Get PRO
July '22
+35
in 0 channels
Get PRO
June '22
+35
in 0 channels
Get PRO
May '22
+28
in 0 channels
Get PRO
April '22
+36
in 0 channels
Get PRO
March '22
+113
in 0 channels
Get PRO
February '22
+12
in 0 channels
Get PRO
January '22
+14
in 0 channels
Get PRO
December '21
+27
in 0 channels
Get PRO
November '21
+28
in 0 channels
Get PRO
October '21
+85
in 0 channels
Get PRO
September '21
+64
in 0 channels
Get PRO
August '21
+80
in 0 channels
Get PRO
July '21
+59
in 0 channels
Get PRO
June '21
+688
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
18 July+4
17 July+3
16 July+3
15 July+3
14 July+5
13 July+3
12 July+1
11 July+9
10 July+6
09 July+1
08 July+18
07 July+9
06 July+7
05 July+8
04 July+7
03 July+37
02 July+24
01 July+2
Channel Posts
አዲስ ልሳን በቅዳሜ ዕትሟ ለሥራ ፈላጊዎች የተከፈቱ በሮች በሚል ርዕስ የሥራ ዕድል ፈጠራ ስራውን እና የተመዘገቡ ስኬቶችን ይዛ ቀርባለች። መልካም ንባብ
+1
አዲስ ልሳን በቅዳሜ ዕትሟ ለሥራ ፈላጊዎች የተከፈቱ በሮች በሚል ርዕስ የሥራ ዕድል ፈጠራ ስራውን እና የተመዘገቡ ስኬቶችን ይዛ ቀርባለች። መልካም ንባብ

2
+1
No text...
285
3
+9
No text...
267
4
+9
No text...
205
5
+9
No text...
241
6
የሥራ ባህልና አመለካከትን በመለወጥ ቋሚ የሥራ ዕድል ለመፍጠር የብሎክ ውይይት መካሄድ ጀመረ፡፡ 🇪🇹 ሐምሌ 11/2018 ዓ.ም 🇪🇹   የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ በተያዘው የ2019 በጀት ዓመት ለ350ሺ የከተማዋ ነዋሪዎች ቋሚ የስራ ዕድል ለመፍጠር አቅዶ እየሰራ መሆኑን አስታውቋል፡፡   ቢሮው የዚሁ የሥራ ዕድል ፈጠራ አካል የሆነው ከሰኔ 10 እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም በሚቆየው የሶስት ወራት የሥራ ዕድል ፈጠራ ንቅናቄ መርሃ ግብር ለ70ሺ ለሚሆኑ ዜጎች የስራ ዕድል ለመፍጠር መታቀዱ ተጠቁሟል፡፡ በተመሳሳይ  14ሺ  አንቀሳቃሾችን  የሚይዙ ሁለት ሺህ የሚጠጉ ኢንተርፕራይዞችን በማደራጀት ወደ ስራ እንደሚገቡም   በአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ የሥራ ስምሪት አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር  አቶ ሰባህዲን ሱልጣን ተናግረዋል፡፡   በሥራ ዕድል ፈጠራ ተግባሩ የሥራ ፈላጊ ዜጎች እና የማህበረሰብ ውይይት በከተማዋ በሚገኙ 4ሺ 210 ብሎኮች  በመካሄድ ላይ እንደሚገኝ  በአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ የሥራ ስምሪት አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር  አቶ ሰባህዲን ሱልጣን ተናግረዋል፡፡ ከማህበረሰቡ ጋር በሚደረገው ውይይት በዋናነት ዜጎች ስራ ሳያማርጡ የሥራ ዕድል ተጠቃሚ መሆን እንዲችሉ የሀገር መሰረት በሆኑ በቤተሰብ አባላት ላይ የአመለካከት ለውጥ ለማምጣት እንደሚያስችል ዳይሬክተሩ አብራርተዋል፡፡ ዛሬን ጨምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት በሚካሄደው ውይይት ከ679ሺ በላይ ዜጎች ግንዛቤ እንደሚፈጠርላቸው የተገለጸ ሲሆን የስራ ባህል እና ምርታማነት ዘማሳደግ የሥራ ዕድል ፈጠራ ሂደቱን የሚያግዙ የግል ባለሃብቶች የሚሳተፉበት ውይይት  ጎን ለጎን እንደሚካሄድ ዳይሬክተሩ ተናግረዋል፡፡ የሥራ ፈላጊዎችን የግል ድርጅቶችን እና ማህበረሰብን አጠቃላይ በማወያየት ወደ ጸጋ ልየታ ውስጥ ነው የሚገባው ያሉት ዳይሬክተሩ   አንድ አንድ ሺህ ስራ እድል ሊፈጥሩ የሚችሉ ድርጅቶች በየክፍለ ከተማው ላይ የማወያየት ስራዎች ይሰራሉ።  በመቀጠልም ደግሞ በከተማ ደረጃ ከመቶ በላይ የሥራ እድል ሊፈጥሩ የሚችሉ ትልቅ የግል ድርጅቶች የማወያየት ስራዎች ይሰራሉ። የውይይቶቹን መጠናቀቅ ተከትሎም ሥራ ፈላጊዎችን እንደየ ዝንባሌያቸው ወደ ሥራ ከመሰማራታቸው በፊት የህይወት ክህሎት ስልጠና በመውሰድ ወደ ስራ የሚሰማሩ ይሆናል ለዚህም ከተለያዪ ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ይሰራል ሲሉ ዳይሬክተሩ ጨምረው ገልፀዋል። ተጨማሪ  መረጃዎችን ለማግኘት ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ  https://aabols.gov.et/qr.html
175
7
የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ የሴቶች ቮሊቦል ቡድን የ16ኛውን ከተማ አቀፍ ስፖርታዊ ውድድር ዋንጫ አነሳ። 🇪🇹 ሐምሌ 11/2018 ዓ.ም 🇪🇹 በአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ የስፖርት ለሁሉም ኮሚቴ አዘጋጅነት በአንደኛ እና በሁለተኛ ዲቪዝዮን 48 የመንግስት ተቋማት እንዲሁም 24 የጤና ቡድኖች የተሳተፉበት 16ኛው ከተማ አቀፍ ስፖርታዊ ውድድር በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በታላቅ ድምቀት ተጠናቋል። በዚህ ከፍተኛ ፉክክር በተደረገበት ውድድር ላይ አስደናቂ ስኬት ያስመዘገበው የስራና ክህሎት ቢሮ የሴቶች ቮሊቦል ቡድን ከዲቪዝዮኑ 1ኛ ደረጃን በመያዝ የወርቅ ሜዳሊያ፣ ዋንጫ እና የ8 ሺህ ብር ተሸላሚ ሲሆን፣ የወንዶች ቮሊቦል ቡድንም 2ኛ ደረጃን በመያዝ የብር ሜዳሊያ ተሸላሚ መሆን ችሏል። በተመዘገበው ድል ዙሪያ የተሰማቸውን ከፍተኛ ደስታ የገለጹት የቢሮው የቮሊቦል የወንዶችና የሴቶች ቡድን አሰልጣኝ አቶ አሸናፊ ንጉሴ ውድድሩ ጥንካሬ በተሞላበት መልኩ መጀመሩንና እስከ ወረዳ ድረስ ምልመላ ተደርጎ ዝግጅት መደረጉን ገልጸዋል። ቢሮው በትጥቅና በሞራል ላደረገው እገዛ ምስጋናቸውን ያቀረቡት አሰልጣኙ ሰራተኛው መጥቶ ስፖርት በመስራቱ ማህበራዊ ግንኙነቱን ማጥበቁን ገልፀው ይህንኑ የወንድማማችነት መንፈስ በቢሮ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ማዳበር እንደሚያስፈልግ ገልፀዋል። የሥራና ክህሎት ቢሮ የሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር እና የስፖርት ቡድኑ አስተባባሪ አቶ ሲሳይ አበራ በበኩላቸው ከተጠበቀው በላይ እጅግ አስደሳች ውጤት መመዝገቡ ለቀጣዩ ስራ ትልቅ ተነሳሽነት መፍጠሩን አብራርተዋል። ስፖርት በስነ ልቦናም ሆነ በሞራል ሰራተኛውን እንደሚያነቃቃና ጤናማ አእምሮ ያለው አምራች ኃይል እንደሚፈጥር የገለጹት አስተባባሪው፣ በቀጣይም በ2019 ዓ.ም የተሻለ ጥምረት በመፍጠር ሙሉ ሰራተኛውን ማሳተፍ የሚያስችል አቅጣጫ እንደሚከተሉ ጠቁመው ቢሮው ለስፖርት ቡድኑ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል። በዚሁ የዓመቱ ውድድር ላይ በንቃት በመሳተፍ ለአንጸባራቂው ድል የበቃችው የቢሮዋ የሥራ ባልደረባ ወ/ሮ ራሄል ደመቀ፣ በውድድሩ ውጤትና በነበረው የቡድን መንፈስ እጅግ መደሰቷን ገልጻለች። ከአሰልጣኞች ጋር በመሆን በልምምድ ላይ ጥሩ እንቅስቃሴ ማድረጋቸውን ያወሳችው ባለሙያዋ፣ ስፖርት ለአካላዊ፣ ለአእምሯዊ እንዲሁም ጤናን ለመጠበቅ ያለውን ሁለንተናዊ ጠቀሜታ በማብራራት በቢሮው ያሉ የሴት ሰራተኞች ተሳትፎ ይበልጥ ጎልቶ እንዲወጣና በተሻለ መነቃቃት እንዲበረቱ ጥሪዋን አስተላልፋለች። ተጨማሪ  መረጃዎችን ለማግኘት ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ  https://aabols.gov.et/qr.html
235
8
+2
No text...
257
9
+4
No text...
257
10
ኮልፌ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ዓለም አቀፍ የትምህርት ተቋም አመራር ሥርዓት ዕውቅና አገኘ። 🇪🇹 ሐምሌ 11/2018 ዓ.ም 🇪🇹 በአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ የኮልፌ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ በትምህርት አሰጣጥና በአገልግሎት አሰጣጥ ሂደቱ ላሳየው የላቀ ጥራት፣ ከኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት (ኢተምድ) የISO 21001:2025 ዓለም አቀፍ የትምህርት ተቋም አመራር ሥርዓት (EOMS) ሰርተፍኬት ባለቤት ሆነ። በሰርተፍኬት ርክክብ ስነ-ስርዓቱ ላይ የኢተምድ ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር መዓዛ አበራ ኮሌጁ ለደረሰበት የጥራት ደረጃ አድናቆታቸውን በመግለጽ ይህ ዕውቅና ቀጣይነት ያለው ጥረት የሚጠይቅ መሆኑንና ተቋሙ ደረጃውን ጠብቆ እንዲቆይ ድጋፍ እንደሚያደርጉ አረጋግጠዋል። የኮሌጁ ዋና ዲን ዶ/ር ቢንያም አወቀ በበኩላቸው ስኬቱ የአመራሩ፣ የአሰልጣኞችና የሰልጣኞች የጋራ ጥረት ውጤት መሆኑን ጠቅሰው ይህም ለቀጣዩ ትውልድ አርአያ የሚሆን የቴክኒክና ሙያ ተቋም ለመገንባት ትልቅ መነሳሳትን እንደሚፈጥር ገልጸዋል። ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ https://aabols.gov.et/qr.html
436
11
ዓለም አቀፍ የትምህርት ተቋም አመራር ሥርዓት
1
12
+2
No text...
417
13
‎ነገ በአዲስ አበባ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስዱ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ። ‎°°°°°°°°°°°°°°°°°° ‎ ‎ በትግራይ ክልል እየተባባሰ የመጣውን ቀውስ ለመቃወምና ለማስቆም እንዲሁም ለፌደራል መንግስትና ዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ለማሳወቅ ''አፈሳ ይቁም ሰላም ይስፈን'' በሚል መሪ ቃል ሐምሌ 11 ቀን 2018 ዓ/ም ከጥዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፉ ይደረጋል። ‎ሰልፉ ተጀምሮ እስከ ሚጠናቀቅበት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስዱ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ። ‎ ‎ በዚህም መሰረት:- ‎* ከመገናኛ በ22 አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ ቅ/ዑራኤል አደባባይ ‎* በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባ ኦሎምፒያ አደባባይ ‎ * ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ለከባድ ተሽከርካሪ አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ለቀላል ተሽከርካሪ ጥላሁን አደባባይ ‎ * ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ መስቀል ለገሀር መብራት ‎* ከለገሀር ቴሌ ማቋረጫ ወደ ስታዲዮም ለገሀር ቴሌ ማቋረጫ ‎* ከአራት ኪሎ ወደ መሰቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ-መንግስት ‎* ከካሳንቺስ በመቅረዝ ሆስፒታል ወደ መስቀል አደባባይ መቅረዝ ሆስፒታል አጠገብ ‎* ከአምባሳደር ቴአትር ወደ መሰቀል አደባባይ ሐራምቤ መብራት የሚወስዱ መንገዶች ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ መንገዶቹ ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ። ‎ ‎ከዛሬ ሐምሌ 10 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ በመስቀል አደባባይና በዙሪያው ባሉ መንገዶች ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ ተሽከርካሪ ለአጭርም ሆነ ረዥም ሠዓት ማቆም የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል። ‎ ‎ለተጨማሪ መረጃ፡- https://linktr.ee/Addis_Ababa_Communication
511
14
No text...
426
15
https://www.facebook.com/100066583024934/posts/1394402646122490/?app=fbl
489
16
https://www.facebook.com/100066583024934/posts/1393538232875598/?app=fbl
520
17
https://www.facebook.com/100066583024934/posts/1393581049537983/?app=fbl
532
18
https://www.facebook.com/reel/1969135737080397/?app=fbl
473
19
https://www.facebook.com/100066583024934/posts/1393855319510556/?app=fbl
479
20
https://www.facebook.com/100066583024934/posts/pfbid0biYaekMjfBx7cMBLUxutRhkN8sXGvQqwKZRioW6KGH94JugF7zHqg9H8ZMiibMiel/
475