uk
Feedback
የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ-Addis Ababa Labor and Skill Bureau

የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ-Addis Ababa Labor and Skill Bureau

Відкрити в Telegram

ለማንኛውም አስተያየት እና ጥያቄዎ +251118124566 0900834565

Показати більше
2 983
Підписники
+124 години
-77 днів
+11730 день

Триває завантаження даних...

Хмара тегів
Немає даних
Виникли проблеми? Будь ласка, оновіть сторінку або зверніться до нашого support-менеджера.
Вхідні та вихідні згадування
---
---
---
---
---
---
Залучення підписників
липень '26
липень '26
+169
в 2 каналах
червень '26
+113
в 1 каналах
Get PRO
травень '26
+104
в 3 каналах
Get PRO
квітень '26
+118
в 3 каналах
Get PRO
березень '26
+226
в 3 каналах
Get PRO
лютий '26
+87
в 2 каналах
Get PRO
січень '26
+77
в 1 каналах
Get PRO
грудень '25
+104
в 1 каналах
Get PRO
листопад '25
+602
в 5 каналах
Get PRO
жовтень '25
+196
в 2 каналах
Get PRO
вересень '25
+99
в 1 каналах
Get PRO
серпень '25
+104
в 2 каналах
Get PRO
липень '25
+114
в 0 каналах
Get PRO
червень '25
+103
в 2 каналах
Get PRO
травень '25
+61
в 2 каналах
Get PRO
квітень '25
+65
в 0 каналах
Get PRO
березень '25
+95
в 0 каналах
Get PRO
лютий '25
+130
в 0 каналах
Get PRO
січень '25
+41
в 0 каналах
Get PRO
грудень '24
+55
в 0 каналах
Get PRO
листопад '24
+32
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '24
+28
в 0 каналах
Get PRO
вересень '24
+15
в 0 каналах
Get PRO
серпень '24
+13
в 0 каналах
Get PRO
липень '24
+7
в 0 каналах
Get PRO
червень '24
+16
в 0 каналах
Get PRO
травень '24
+16
в 0 каналах
Get PRO
квітень '24
+106
в 0 каналах
Get PRO
березень '24
+10
в 0 каналах
Get PRO
лютий '24
+12
в 1 каналах
Get PRO
січень '24
+13
в 0 каналах
Get PRO
грудень '23
+22
в 0 каналах
Get PRO
листопад '23
+46
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '23
+16
в 0 каналах
Get PRO
вересень '23
+12
в 0 каналах
Get PRO
серпень '23
+15
в 0 каналах
Get PRO
липень '23
+18
в 0 каналах
Get PRO
червень '23
+16
в 0 каналах
Get PRO
травень '23
+9
в 0 каналах
Get PRO
квітень '23
+15
в 0 каналах
Get PRO
березень '23
+21
в 0 каналах
Get PRO
лютий '23
+11
в 0 каналах
Get PRO
січень '23
+19
в 0 каналах
Get PRO
грудень '22
+23
в 0 каналах
Get PRO
листопад '22
+46
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '22
+10
в 0 каналах
Get PRO
вересень '22
+43
в 0 каналах
Get PRO
серпень '22
+44
в 0 каналах
Get PRO
липень '22
+35
в 0 каналах
Get PRO
червень '22
+35
в 0 каналах
Get PRO
травень '22
+28
в 0 каналах
Get PRO
квітень '22
+36
в 0 каналах
Get PRO
березень '22
+113
в 0 каналах
Get PRO
лютий '22
+12
в 0 каналах
Get PRO
січень '22
+14
в 0 каналах
Get PRO
грудень '21
+27
в 0 каналах
Get PRO
листопад '21
+28
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '21
+85
в 0 каналах
Get PRO
вересень '21
+64
в 0 каналах
Get PRO
серпень '21
+80
в 0 каналах
Get PRO
липень '21
+59
в 0 каналах
Get PRO
червень '21
+688
в 0 каналах
Дата
Залучення підписників
Згадування
Канали
28 липня+1
27 липня+2
26 липня+1
25 липня0
24 липня+6
23 липня+1
22 липня+1
21 липня+2
20 липня+3
19 липня+2
18 липня+4
17 липня+3
16 липня+3
15 липня+3
14 липня+5
13 липня+3
12 липня+1
11 липня+9
10 липня+6
09 липня+1
08 липня+18
07 липня+9
06 липня+7
05 липня+8
04 липня+7
03 липня+37
02 липня+24
01 липня+2
Дописи каналу
2
ከሴቶች ስኬት ጀርባ የቤተሰብና የትዳር አጋር ድጋፍ ሚና ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ፡፡ 🇪🇹 ሐምሌ 21/2018 ዓ.ም 🇪🇹 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥራና ክህሎት ቢሮ የወርቃማ ሰኞ የልምድ ልውውጥ መድረክ አካሂዷል። በመርሀ ግብሩ በቢሮ ሃላፊ ደረጃ የውጤት ተኮር ሥልጠናና ተቋማት ልማት ዘርፍ ኃላፊ ክብርት ወይዘሮ ዳግማዊት ግርማ ለቢሮ ሰራተኞች የህይወት ተሞክሯቸዉን አቅርበዋል፡፡ በመድረኩ ላይ ክብርት ወይዘሮ ዳግማዊት ግርማ የሴቶችን ጥንካሬ፣ በራስ መተማመን እና ሁለገብ የማህበራዊና ሙያዊ ተሳትፎ አስመልክተው ሰፊ የልምድና የህይወት ተሞክሯቸዉን አካፍለዋል ። ኃላፊዋ በንግግራቸው ውጤታማነት የሚጀምረው “እኔ እችላለሁ” ከሚል የውስጥ በራስ መተማመን መሆኑን በመግለጽ፣ አሸናፊነት የአእምሮ ዝግጁነት ውጤት እንደሆነ አስረድተዋል። በተጨማሪም ሴቶች በቴክኖሎጂ፣ በቴክኒክና ሙያ እንዲሁም በሥራ መሪነት ዘርፎች የሚገጥሟቸውን ተጽዕኖዎችና አመለካከቶች በመስበር አርአያ የሚሆን የሥራ አፈጻጸም ማሳየት እንደሚገባቸው ገልጸዋል። ከሥራ ስኬት ጀርባ የቤተሰብና የትዳር አጋር ድጋፍ፣ መከባበርና መተጋገዝ ያለው ሚና ከፍተኛ መሆኑንም በመድረኩ ላይ አብራርተዋል። በመጨረሻም ሴቶች ተፈጥሯዊ የነቃ የመሪነትና በርካታ ኃላፊነቶችን የማመጣጠን አቅማቸውን ወደ ተጨባጭ የልማትና የለውጥ ተግባር እንዲቀይሩ ጥሪ ያቀረቡ ሲሆን፣ ወንዶችም ለሴቶች ስኬት አስፈላጊውን ድጋፍ፣ ክብርና እኩል ዕድል እንዲሰጡ አሳስበዋል። የሥራና ክህሎት ቢሮ ሰራተኞች በበኩላቸው ከመድረኩ ያገኙት የልምድ ማካፈል ለቀጣይ የሥራ ተነሳሽነታቸውና ለተቋማዊ ውጤታማነታቸው ትልቅ ስነ-ልቦናዊ ጥንካሬ እንደሆናቸው ገልጸዋል። ተጨማሪ  መረጃዎችን ለማግኘት ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ  https://aabols.gov.et/qr.html
370
3
+6
Немає тексту...
341
4
https://www.facebook.com/100064440202220/posts/1466285685529424/?app=fbl
347
5
+9
Немає тексту...
417
6
Немає тексту...
418
7
+9
Немає тексту...
439
8
የወጣቶች ሥራ ዕድል ፈጠራ፣ የቤተሰብና ማህበረሰብ ሚና የግንዛቤ ውይይት መድረክ ተካሄደ። 🇪🇹 ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም 🇪🇹 በየካ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የሥራና ክህሎት ጽህፈት ቤት “የወጣቶች ሥራ ዕድል ፈጠራ፣ የቤተሰብና ማህበረሰብ ግንባታ የግንዛቤ ማስጨበጫ ለመፍጠር” በተዘጋጀ ሰነድ ላይ የውይይት መድረክ አካሄዷል። የመድረኩ ተሳታፊዎችን ያወያዩት የየካ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ምክትል ስራ አስፈፃሚና የስራና ክህሎት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ እንዳልካቸው አስራት እንደገለፁት ለስራ እድል ፈጠራ ስራ መንግስት የሰጠው ሁለንተናዊ ትኩረት መሆኑን አንስተው ጠንካራ ማህበረሰብ እና ቤተሰብ ለመገንባት በወጣቶች የስራ ዕድል ፈጠራ ዙሪያ የሚሰሩ ስራዎች ከሁሉም የማህበረሰብ ክፍል ሁለንተናዊ ድጋፍ እንደሚያሻቸው አንስተው ለስራ እድል ፈጠራ ቁልፍ ሚና የሚጫዎተው የማህበረሰቡ ተሳትፎና ባለቤትነት መሆኑን ተናግረዋል። መድረኩ ግንዛቤ ፈጠራውን የጀመረው ከብሎክ እስከ ዛሬው የክፍለከተማ መድረክ ድረስ በመሆኑ የምንፈልገውን የግንዛቤ ማስጨበጥ ሂደት ለማሳካት የሚረዳ በመሆኑ በአግባቡ ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባ አቶ እንዳልካቸው አሳስበዋል። የየካ ክፍለ ከተማ ስራና ክህሎት ጽ/ቤት ምክትል ኃላፊ አቶ አበባው ለሚ በበኩላቸው የሥራ ዕድል ፈጠራ ስራችንን ከቤተሰብና ማህበረሰብ እሴቶች ጋር አቀናጅቶ መሄድ አስፈላጊ መሆኑን ገልፀው በቀጣይም የግንዛቤ ስራውን አጠናክረን እየቀጠልን ወደምንፈልገው የስራ እድል ፈጠራ ስራችን በትኩረት መግባት ይገባል ብለዋል። የውይይቱ ተሳታፊዎች መድረኩ በስራ እድል ፈጠራ ስራን ከቤተሰብና ማህበረሰብ እሴቶች ጋር አስማምቶ ከመሄድ አንፃር የነበራቸውን ግንዛቤ በእጅጉ እንዳሳደገላቸው አንስተው ቀጣይ በጋራ ለመስራትና ግንዛቤውን ለማስፋት ተባባሪዎች መሆናቸውን ከጽሕፈት ቤቱ የደረሰን መረጃ ያመለክታል። ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ https://aabols.gov.et/qr.html
418
9
https://www.facebook.com/100064440202220/posts/1465775198913806/?app=fbl
370
10
https://www.facebook.com/100064440202220/posts/1464578552366804/?app=fbl
489
11
https://www.facebook.com/100064440202220/posts/1463822929109033/?app=fbl
523
12
የፖሊሲ ጉዳይ ቅኝት - ሐምሌ 18፣ 2018 ዓ.ም #PMOEthiopia #RainySeasonVolunteering #PMInitiatives
የፖሊሲ ጉዳይ ቅኝት - ሐምሌ 18፣ 2018 ዓ.ም #PMOEthiopia #RainySeasonVolunteering #PMInitiatives
517
13
https://www.facebook.com/100064440202220/posts/1463507982473861/?app=fbl
543
14
+7
Немає тексту...
646
15
+9
Немає тексту...
522
16
“የወጣቶች ሥራ ዕድል ፈጠራ፣ የቤተሰብና ማህበረሰብ ሚና ግንዛቤ በመፍጠር ዙሪያ ” ውይይት ተካሄደ። 🇪🇹 ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም 🇪🇹 በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የሥራና ክህሎት ጽህፈት ቤት “የወጣቶች ሥራ ዕድል ፈጠራ፣ የቤተሰብና ማህበረሰብ ግንባታ የግንዛቤ ማስጨበጫ ለመፍጠር” በተዘጋጀ ሰነድ ላይ የውይይት መድረክ አካሄዷል። በመድረኩ ከሁሉም ወረዳዎች የተወጣጡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ታድመዋል። በመድረኩ "የወጣቶች ሥራ ዕድል ፈጠራ፣ የቤተሰብና ማህበረሰብ ግንባታ" በሚል ዕርስ የተዘጋጀውን ሰነድ የጽ/ቤቱ ምክትል ጽ/ቤት ኃላፊ በአቶ ዘነበ ወዬሳ በኩል የቀረበ ሲሆን ተሳታፊዎች ሃሳብ አስተያየት እንዲሰጡበት በሚጋብዝ መልኩ በመቅረቡ ሰፊና ገንቢ ሃሳቦች ተንሸራሽረውበታል። የመድረኩ ተሳታፊዎችን ያወያዩት የአቃ/ቃ/ክ/ከ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍታለው ከፍያለው ለስራ እድል ፈጠራ ስራ መንግስት የሰጠው ሁለንተናዊ ትኩረት መሆኑን አንስተው ጠንካራ ማህበረሰብ እና ቤተሰብ ለመገንባት በወጣቶች የስራ ዕድል ፈጠራ ዙሪያ የሚሰሩ ስራዎች ከሁሉም የማህበረሰብ ክፍል ሁለንተናዊ ድጋፍ እንደሚያሻቸው አንስተው። ለስራ እድል ፈጠራ ቁልፍ ሚና የሚጫዎተው የማህበረሰቡ ተሳትፎና ባለቤትነት መሆኑን ተናግረዋል። በተጨማሪም መድረኩን የመሩት የክፍለከተማው ም/ስራ አስፈፃሚና የስራና ክህሎት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፈይሳ ፈለቀ የዛሬው መድረክ ግንዛቤ ፈጠራውን የጀመረው ከብሎ እስከ ዛሬው የክፍለከተማ መድረክ ድረስ በመሆኑ የምንፈልገውን የግንዛቤ ማስጨበጥ ሂደት ለማሳካት የሚረዳ ነው ብለዋል። አክለውም የሥራ ዕድል ፈጠራ ስራችንን ከቤተሰብና ማህበረሰብ እሴቶች ጋር አቀናጅቶ መሄድ አስፈላጊ መሆኑን አስምረውበታል። በቀጣይም የግንዛቤ ስራውን አጠናክረን እየቀጠልን ወደምንፈልገው የስራ እድል ፈጠራ ስራችን በትኩረት መግባት እንደሚገባ አንስተዋል። የውይይቱ ተሳታፊዎች መድረኩ በስራ እድል ፈጠራ ስራን ከቤተሰብና ማህበረሰብ እሴቶች ጋር አስማምቶ ከመሄድ አንፃር የነበራቸውን ግንዛቤ በእጅጉ እንዳሳደገላቸው አንስተው ቀጣይ በጋር ለመስራትና ግንዛቤውን ለማስፋት ተባባሪዎች መሆናቸውን ገልፀዋል ። ተጨማሪ  መረጃዎችን ለማግኘት ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ  https://aabols.gov.et/qr.html
426
17
ጥራት ያለው፣ ዘመናዊ፣ ተወዳዳሪና በክህሎት የበለጸገ የሰው ሃይል የማፍራት ተቋማዊ ራዕያችንን የምናሳድግበት ታላቅ ምዕራፍ ላይ እንገኛለን - አቶ ሚሊዮን ማቴዎስ የአዲስ አበባ ከተማ የስራና ክህሎት ቢሮ የከተማዋ ወጣቶች በሙያና በክህሎት የታነጹ፣ በራሳቸው የሚተማመኑ እና የስራ ፈጠራ ክህሎት ያላቸው አምራች ዜጎች እንዲሆኑ ለማስቻል ከባለድርሻዎች ጋር በቅንጅት እየሰራ እንደሚገኝ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የቢሮው ሃላፊ አቶ ሚሊዮን ማቴዎስ የአዲስ አበባ ስማርት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ግንባታ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ላይ ገልጸዋል። ቢሮው በስሩ ባሉ 14 ነባር የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች በተለያዩ የሙያና የአገልግሎት ዘርፎች በየዓመቱ በአስር ሺዎች መካከለኛ ባለሙያዎችን እያፈራ እንደሚገኝ የጠቆሙት ሃላፊው ነባሮቹን ከጊዜው ጋር ከማዘመንና ከማሳደግ ባሻገር አዳዲስ ኮሌጆችን መገንባት አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል። ዛሬ ግንባታው የተጀመረው አዲስ ስማርት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ሲጠናቀቅ የማሰልጠን አቅምን በከፍተኛ ሁኔታ የሚያሳድግ፣ የሰልጣኞችን ቁጥር የሚጨምር እና የስልጠና ጥራትን ወደ ላቀ ቴክኖሎጂ ደረጃ የሚያሸጋግር ተጨማሪ አቅም እንደሚሆን አቶ ሚሊዮን የገለጹ ሲሆን ይህም ቢሯቸው የያዘውን ጥራት ያለውንና ተወዳዳሪ የሰው ሃይል የማፍራት ራዕይ በብቃት ለመወጣት የሚያስችለውን ተጨማሪ የትምህርትና የስልጠና ጉልበት ይፈጥርለታል። ስማርት ኮሌጁ ከ800 በላይ ወጣቶችን በዓመት ተቀብሎ በተለያዩ ዘርፎች ከማሰልጠን በዘለለ በውስጡ በሚቋቋመው የፈጠራ ማበቢያ (incubation center) አማካኝነት ወጣቶች በስልጠና ወቅት የሚያመጧቸውን አዳዲስ የቴክኖሎጂ ሃሳቦችንና የምርምር ውጤቶችን ወደ ተግባራዊ ቢዝነስ የሚቀይሩበት፣ የራሳቸውን ኢንተርፕራይዞች የሚመሰርቱበትና ለሌሎች ወጣቶችም የስራ እድል የሚፈጥሩበት ማዕከል እንደሚሆን ተነግሯል።
377
18
https://www.facebook.com/reel/1017422814511336/?app=fbl
365
19
+7
Немає тексту...
446
20
የወጣቶችን ሥራ ዕድል ፈጠራ ከቤተሰብና ማህበረሰብ እሴቶች ጋር ማቀናጀት እንደሚያስፈልግ ተገለፀ። 🇪🇹 ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም 🇪🇹 የቂርቆስ ክፍለ ከተማው ሥራና ክህሎት ጽህፈት ቤት በወጣቶች ሥራ ዕድል ፈጠራ፣ የቤተሰብና ማህበረሰብ ሚና በሚል ርዕስ የግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት መድረክ አካሄዷል። በመድረኩ ላይ ከአስሩም ወረዳዎች የተውጣጡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል፡፡ የክ/ከተማ የዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ቅ/ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ብርሃኑ አበራ ጠንካራ ማህበረሰብ እና ቤተሰብ ለመገንባት በወጣቶች የስራ ዕድል ፈጠራ ዙሪያ የሚደረጉ የመንግስት ጥረቶች ሁለንተናዊ ድጋፍ እንደሚያሻቸው አንስተው፣ የህብረተሰቡ ተሳትፎና ባለቤትነት ወሳኝ መሆኑን አብራርተዋል። የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ምክትል ሥራ-አስፈጻሚ እና የሥራና ክህሎት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዘመን ተስፋዬ፤ የወጣቶችን ሥራ ዕድል ፈጠራ ከቤተሰብና ማህበረሰብ እሴቶች ጋር አቀናጅቶ መሄድ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸው፣ የግንዛቤ ማስጨበጥ ሥራው በሁሉም ወረዳዎች አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል። የክፍለ ከተማው ሥራና ክህሎት ጽህፈት ቤት ምክትል ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ሀይሉ የቀረበው ሰነድ ዋና ዓላማ ወጣቶች የሥራ ባለቤት እንዲሆኑ ከማድረግ ባለፈ ማህበራዊና የቤተሰብ ትስስራቸውን ለማጠናከር ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑን ጠቁመው፣ በሂደቱም አጋር አካላትና ሕብረተሰቡ የድርሻቸውን መወጣት እንዳለባቸው ጥሪ አቅርበዋል፡፡ በመድረኩ ማጠናቀቂያ ላይ ተሳታፊዎች የተለያዩ አስተያየቶችንና ጥያቄዎችን ያነሱ ሲሆን፤ በሰነዱ ይዘት ላይ ሰፊ ውይይት ተደርጎባቸው ከተሳታፊዎች ለተነሱ ሃሳቦች ከሥራ ኃላፊዎች ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥቶበታል፡፡ ተጨማሪ  መረጃዎችን ለማግኘት ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ  https://aabols.gov.et/qr.html
409