አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
ለአስተያየት ለጥያቄ በግል ለማውራት @abigezenige ይህን ይጠቀሙ። ሐምሌ 27/11 ዓ᎐ም
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
Channel አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ (@abizeeotc) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 10 483 subscribers, ranking 8 900 in the Religion & Spirituality category and 3 176 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 10 483 subscribers.
According to the latest data from 21 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -341 over the last 30 days and by -11 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 15.52%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 5.58% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 1 627 views. Within the first day, a publication typically gains 585 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 8.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“ለአስተያየት ለጥያቄ በግል ለማውራት @abigezenige ይህን ይጠቀሙ።
ሐምሌ 27/11 ዓ᎐ም”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 22 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 22 June | 0 | |||
| 21 June | 0 | |||
| 20 June | 0 | |||
| 19 June | 0 | |||
| 18 June | 0 | |||
| 17 June | 0 | |||
| 16 June | 0 | |||
| 15 June | +1 | |||
| 14 June | 0 | |||
| 13 June | 0 | |||
| 12 June | 0 | |||
| 11 June | 0 | |||
| 10 June | 0 | |||
| 09 June | 0 | |||
| 08 June | 0 | |||
| 07 June | 0 | |||
| 06 June | 0 | |||
| 05 June | 0 | |||
| 04 June | 0 | |||
| 03 June | 0 | |||
| 02 June | 0 | |||
| 01 June | 0 |
| 2 | ለ34ኛ ዙር ያልተያዙ ቁጥሮች
10
15
20
25
26
31
32
33
35
36
37
39-42
44
47-49
51-60 | 420 |
| 3 | 🌟 33ኛ ዙር የበገና እጣ🌟
ለገጻችን ተከታዮችና መላው ቤተሰቦቻችን በሙሉ!
የሁላችሁም ተወዳጅና በጉጉት የሚጠበቀው የበገና ዕጣ 33ኛ ዙር ምዝገባና ዝግጅት በታላቅ ድምቀት ቀጥሏል!
እስካሁን በነበሩት ዙሮች አብራችሁን ለነበራችሁ፣ ለተሳተፋችሁና ለአሸናፊዎቻችን በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን፣
### 📌 ለመሳተፍና ዕድለኛ ለመሆን ምን ማድረግ ይጠበቅብዎታል?
1. ገጻችንን ይከተሉ (Follow & Like)፦ ይህንን ገጽ ሰብስክራይብ/ፎሎው ማድረጋቸውን ያረጋግጡ።
2. ይጋብዙ (Invite/Share)፦ ለወዳጅ ዘመድዎ ይህንን ፖስት በማጋራትና አስተያየት (Comment) ላይ ጓደኞችዎን ታግ (Tag) በማድረግ ተሳትፎዎን ያሳድጉ።
3. ያልተያዙ ዕጣ ቁጥርዎን በ200 ብር ይውሰዱ፦
2
10
15
17
20
25
26
31
32
33
35
36
37
39-42
44
47-49
51-60
የተሳታፊ ብዛት 60 ሰው ብቻ። 💣
በውስጥ መስመር (Inbox) ወይም በተዘጋጀው ሊንክ በኩል መመዝገብ ይችላሉ t.me/abigezenige
### 📅 የዕጣ ማውጫ ቀን
* 🗓️ **ዕጣው ተቆርጦ ባለቀበት ምሽት
* ⏰ ** ሰዓት 2:30
* 📺 የሚተላለፍበት ቦታ፦ በገጻችን በቀጥታ ስርጭት (Live) ግልጽና ታማኝ በሆነ መንገድ ይወጣል።
> "ዕድልዎን ይሞክሩ፤ ምናልባት የዚህ ዙር አሸናፊ እርስዎ ሊሆኑ ይችላሉ!"
>
💬 ለበለጠ መረጃ እና ለምዝገባ፦
በውስጥ መስመር (Inbox) መልዕክት ይላኩልን።
መልካም ዕድል ለሁላችሁም! | 220 |
| 4 | ለ34ኛ ዙር የተያዙ ቁጥሮች
1
3
5
6
7
9
12
13
14
16
18
19
21
22
23
24
27
28
29
30
34
38
43
45
ለመሳተፍ በ 200 ብር ከ1-60 የፈለጋችሁትን ቁጥር በመምረጥ በቴሌግራም @abigezenige ላይ
ስም
ስልክ
ሪሲት
መላክ ነው።
የዕጣ መቁረጫ የባንክ አካውንቶች፦
👉 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000145090176 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
👉 አቢሲኒያ ባንክ (BoA)፦ 47056497 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
👉 ቴሌብር (telebirr)፦ 0933143133
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ 2 @topfans አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ | 485 |
| 5 | https://youtu.be/vNqH0tOydQY?si=7dCpQHfHaheGu67q | 999 |
| 6 | የሰኔ ሚካኤል የሚከበርበት 6 ምክንያት
ለ12 ሰው share በማድረግ አዛምቱት።
1. ቅዱስ ሚካኤል የተሾመበት
2.ግብፅ ውስጥ ቅዳሴ ቤቱ የተከበረበት
3. አፎሚያን የረዳበት
4.ባህራንን የሞት ደብዳቤ የቀየረበት
5.ቅዱስ ላሊበላን ወደሰማይ ያሳረገበት
6.ለፍጥረታት ምህረትን የሚጠይቅበት
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ | 1 411 |
| 7 | ለ34ኛ ዙር የተያዙ ቁጥሮች
1
3
5
6
7
9
12
13
16
18
19
21
22
23
24
27
29
30
34
38
43
45
እጣው የሚወጣው ሰኔ 13 ነው።
ለመሳተፍ በ 200 ብር ከ1-60 የፈለጋችሁትን ቁጥር በመምረጥ በቴሌግራም @abigezenige ላይ
ስም
ስልክ
ሪሲት
መላክ ነው።
የዕጣ መቁረጫ የባንክ አካውንቶች፦
👉 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000145090176 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
👉 አቢሲኒያ ባንክ (BoA)፦ 47056497 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
👉 ቴሌብር (telebirr)፦ 0933143133 | 1 162 |
| 8 | "አቤቱ ለኃጢአቴ ማስተሠሪያ እንዲሆነኝ ቅዱስ ሥጋህንና ክቡር ደምህን እቀበል ዘንድ የተዘጋጀሁ አድርገኝ፡፡...
አቤቱ የአባቴንና የእናቴን በደላቸውን አስተስርይላቸው፥ ክፋታቸውን አታስብባቸው።"
ሰይፈ ሥላሴ | 1 068 |
| 9 | ነገ ሰኔ 7 የሰማይ መስኮት የሚከፈትበት የሚጸለዩ ጸሎቶች የሚያርጉበት ሰንበተ ሰንበታት የተባለች ቀን ናት። ኦርቶዶክሳውያን በመቅደሱ እንገናኝ። የአቅማችንን ምጽዋት እንስጥ፥ እንጸልይ።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ | 1 424 |
| 10 | እግዚአብሔር ቢፈቅድ ሰኔ 12 በቅዱስ ሚካኤል ክብረ በዓል ቀን ከ400 በላይ ሰዎችን ለመዘከር አስበናል
12 አገልግል በ12 ሰዎች። 1 አገልግል 6ሺ ብር
1000145090176 ስልክ +251933143133 | 1 426 |
| 11 | ለቅዱስ ሚካኤል ዝክር የተሳተፉ ሰዎች
አንለይ 10ሺ ብር፥ ኢየሩሳሌም 1ሺ ብር፥ ብዙአየሁ 500 ብር፥ ሃይማኖት 500 ብር።
ተሳተፉ ቀን ሙሉ እያስተባበርኩ እንውላለን። 1000145090176 አቤኔዘር | 1 592 |
| 12 | ትናንት ምን ሆንኩ መሰላችሁ።
ጠዋት የቅዱስ ሚካኤል ዝክር መዘከሪያ 12 ሰው እፈልጋለሁ ብዬ ከአካውንቴ ጋር መፖሰት። ለሰኔ ሚካኤል ልክ እንደ ቀኑ ቁጥር 12 አገልግል በ6ሺ ብር አዝዤ 40ዐ በላይ ሰዎችን ለመዘከር።
ከዚያ ከታች በስክሪን ሻት እንደሚታየው አንድ ሰው 63ሺህ ብር አስገባልኝ። ደነገጥኩ። ወዲያው ለዝክር የሚሆነኝን ገንዘብ አገኘሁ ማለት ነው ብዬ በጣም ተደሰትኩና በቃ ሰውን ከማጨናንቅ ፖስት ያደረኩትን ላጥፋው ወይም ደግሞ ሞልቷል ብዬ ልፖስት ብዬ መጀመሪያ ሰላም ለኪ ብዬ ልጸልይ አልኩና ጸለይኩ።
ድንገት በ0115 ብሎ የሚቀጥል የቢሮ ስልክ ተደወለልኝ። በእውነት ይሄ ይሆናል ብዬ አልጠበኩም "ብሩ ገባልህ ወይ በል ዘክርበት" የሚል ደስ የሚያሰኝ ዜና ስጠብቅ....
የደወልነው ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነው። #በስህተት ወደ አካውንትህ ብር ገብቶ ነበር ለመመለስ ፍቃደኛ ነህ አለችኝ።
ኸረ ችግር የለውም ስንት ብር ነው ከማን ነው የተላከው ብዬ ጠየኩ፥
የገንዘብ መጠኑን እና ስም ነገረችኝ
አዎ ገብቷል አልኳት
አካውንት ልላክልህ ስትለኝ
አዎ ምንም ችግር የለውም ላኪልኝ እመልሳለሁ ስላት
በጥሩ ፈገግታ (በስልክ ምስሏን ፈጥሬ አይቻት ነው 😁) በጣም እናመሰግናለን ብላ አካውንቱን ነግራኝ በድጋሚ አመስግናኝ ስልኩ ተዘጋ።
ቆይ "ወደ አካውንታችሁ ብር ሲገባ አየሁ" የሚል ፌስቡክ ላይ የተፖሰተ ጽሑፍ like አድርጌ አሜን ብዬ ጽፌ አልነበርዴ ለምን ለምን... ብዬ ስቅስቅ ብዬ ሳቅኩ¡ 😭😂 ለካ ፌክ ነው ☹️
ስቀልድ ነው ለማንኛውም ምን ልላችሁ ነው እግዚአብሔር ሰጠ እግዚአብሔር ነሳ ነው የሚባለው ወይስ?😁
ለማንኛውም 12 ሰዎች ውስጥ 2 ሰዎች ወለተ ጊዮርጊስ 10ሺ ብር እና ወለተ ሩፋኤል 3ሺህ ብር ገቢ አድርገዋል። ከ12 ሰው 2 ሰው ነው የተሳተፈው፤ ዛሬ ቀኑን ሙሉ ይህን ለዝክር የሚሆነውን ገንዘብ ሳሰባስብ ነው የምውለው።
የቻላችሁ ተሳተፉ።
👉 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000145090176 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
👉 አቢሲኒያ ባንክ (BoA)፦ 47056497 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
👉 ቴሌብር (telebirr)፦ 0933143133 | 1 874 |
| 13 | 12 ሰዎችን እፈልጋለሁ
ለሰኔ ሚካኤል ልክ እንደ ቀኑ 12 አገልግል በማሰራት እንዘክራለን። የአንድ አገልግል ዋጋ 6ሺ ብር ነው።
የምትችሉ አብረን እንዘክር። @abigezenige ላይ ጻፉልኝ። | 1 720 |
| 14 | https://youtu.be/XvmCn1Yg_yY?si=Tn0lEBmd7xs3hcXs | 1 741 |
| 15 | እንዴት ዋላችሁ ቤተሰብ እንደ እግዚአብሔር ፍቃድ ይህችን እህት አግዙልኝ።
የራሷን ስልክ እና የባንክ አካውንቷን በውስጥ @abigezenige ላይ ማግኘት ትችላላችሁ።
ሥላሴ ይስጥልኝ። | 1 395 |
| 16 | የግንቦት 29 ቀን ተጓዦች በሰላም በርሚል ጊዮርጊስ ገብተዋል።
ቀጣይ የመጨረሻ ጉዞ
መነሻ ሰኔ 20 ቀን
መመለሻ ሰኔ 30 ቀን ሲሖን
በ0933143133 ይመዝገቡ | 1 182 |
| 17 | https://youtu.be/euc9I2wzbe8?si=oMCFNZqeLvtmGQSr | 1 574 |
| 18 | እጣ በ200 ብር
በቴሌብር 0933143133
በንግድ ባንክ 1000145090176
አቢሲኒያ ባንክ 47056497
አዋሽ ባንክ 013200909837300
አቤኔዘር ገዛኸኝ ስሜ
የእጣ ቴሌግራም ለመቀላቀል t.me/abizeeotcwin ይጫኑ። | 1 627 |
| 19 | https://youtu.be/BOjRKX3N2MQ?si=mYbVur4ZQcrF7_qf | 1 666 |
| 20 | 🎼 33ኛው ዙር የበገና ዕጣ 🎼
* የተሳታፊ ብዛት፦ 60 ሰው ብቻ (ዕድሉ ሳያመልጥዎ ፈጥነው ይመዝገቡ)
ያልተያዙ ቁጥሮች
ለ33ኛ ዙር ያልተያዙ ቁጥሮች
28
31
38-42
45
46
52
53
55-58
* የአንድ ዕጣ ዋጋ፦ 200 ብር ብቻ
* ዕጣው የሚወጣበት ቀን፦ ሰኔ 8
የዕጣ መቁረጫ የባንክ አካውንቶች፦
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000145090176 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
* አቢሲኒያ ባንክ (BoA)፦ 47056497 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
* ቴሌብር (telebirr)፦ 0933143133
> ቀጥታ ሥርጭት (Live)፦ ዕጣው በዕለቱ በ"አቤኔዘር ዘተዋሕዶ" ይፋዊ የፌስቡክ ገጽ ላይ በቀጥታ ሥርጭት በግልጽነት የሚወጣ ይሆናል።>
ለመመዝገብ፦ ክፍያውን እንደፈጸሙ የክፍያ ማረጋገጫውን (Receipt) በውስጥ መስመር በመላክ የዕጣ ቁጥርዎን ይረከቡ።
ያለዎትን መንፈሳዊ ጉጉት ወደ ተግባር የሚቀይሩበት መልካም አጋጣሚ!
ሁላችሁም ተሳተፉ፣ ለሌሎችም አጋሩ።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ @abigezenige | 1 682 |
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
