አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
ለአስተያየት ለጥያቄ በግል ለማውራት @abigezenige ይህን ይጠቀሙ። ሐምሌ 27/11 ዓ᎐ም
Ko'proq ko'rsatish📈 Telegram kanali አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ analitikasi
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ (@abizeeotc) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 10 528 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 8 881-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 3 163-o'rinni egallagan.
📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika
невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 10 528 obunachiga ega bo‘ldi.
17 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -355 ga, so‘nggi 24 soatda esa -10 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.
- Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
- Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 15.82% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 5.71% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
- Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 1 666 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 601 ta ko‘rish yig‘iladi.
- Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 8 ta reaksiya keladi.
📝 Tavsif va kontent siyosati
Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
“ለአስተያየት ለጥያቄ በግል ለማውራት @abigezenige ይህን ይጠቀሙ።
ሐምሌ 27/11 ዓ᎐ም”
Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 18 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.
Ma'lumot yuklanmoqda...
| Sana | Obunachilarni jalb qilish | Esdaliklar | Kanallar | |
| 18 Iyun | 0 | |||
| 17 Iyun | 0 | |||
| 16 Iyun | 0 | |||
| 15 Iyun | +1 | |||
| 14 Iyun | 0 | |||
| 13 Iyun | 0 | |||
| 12 Iyun | 0 | |||
| 11 Iyun | 0 | |||
| 10 Iyun | 0 | |||
| 09 Iyun | 0 | |||
| 08 Iyun | 0 | |||
| 07 Iyun | 0 | |||
| 06 Iyun | 0 | |||
| 05 Iyun | 0 | |||
| 04 Iyun | 0 | |||
| 03 Iyun | 0 | |||
| 02 Iyun | 0 | |||
| 01 Iyun | 0 |
| 2 | ለ34ኛ ዙር የተያዙ ቁጥሮች
1
3
5
6
7
9
12
13
16
18
19
21
22
23
24
27
29
30
34
38
43
45
እጣው የሚወጣው ሰኔ 13 ነው።
ለመሳተፍ በ 200 ብር ከ1-60 የፈለጋችሁትን ቁጥር በመምረጥ በቴሌግራም @abigezenige ላይ
ስም
ስልክ
ሪሲት
መላክ ነው።
የዕጣ መቁረጫ የባንክ አካውንቶች፦
👉 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000145090176 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
👉 አቢሲኒያ ባንክ (BoA)፦ 47056497 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
👉 ቴሌብር (telebirr)፦ 0933143133 | 751 |
| 3 | "አቤቱ ለኃጢአቴ ማስተሠሪያ እንዲሆነኝ ቅዱስ ሥጋህንና ክቡር ደምህን እቀበል ዘንድ የተዘጋጀሁ አድርገኝ፡፡...
አቤቱ የአባቴንና የእናቴን በደላቸውን አስተስርይላቸው፥ ክፋታቸውን አታስብባቸው።"
ሰይፈ ሥላሴ | 823 |
| 4 | ነገ ሰኔ 7 የሰማይ መስኮት የሚከፈትበት የሚጸለዩ ጸሎቶች የሚያርጉበት ሰንበተ ሰንበታት የተባለች ቀን ናት። ኦርቶዶክሳውያን በመቅደሱ እንገናኝ። የአቅማችንን ምጽዋት እንስጥ፥ እንጸልይ።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ | 1 189 |
| 5 | እግዚአብሔር ቢፈቅድ ሰኔ 12 በቅዱስ ሚካኤል ክብረ በዓል ቀን ከ400 በላይ ሰዎችን ለመዘከር አስበናል
12 አገልግል በ12 ሰዎች። 1 አገልግል 6ሺ ብር
1000145090176 ስልክ +251933143133 | 1 251 |
| 6 | ለቅዱስ ሚካኤል ዝክር የተሳተፉ ሰዎች
አንለይ 10ሺ ብር፥ ኢየሩሳሌም 1ሺ ብር፥ ብዙአየሁ 500 ብር፥ ሃይማኖት 500 ብር።
ተሳተፉ ቀን ሙሉ እያስተባበርኩ እንውላለን። 1000145090176 አቤኔዘር | 1 226 |
| 7 | ትናንት ምን ሆንኩ መሰላችሁ።
ጠዋት የቅዱስ ሚካኤል ዝክር መዘከሪያ 12 ሰው እፈልጋለሁ ብዬ ከአካውንቴ ጋር መፖሰት። ለሰኔ ሚካኤል ልክ እንደ ቀኑ ቁጥር 12 አገልግል በ6ሺ ብር አዝዤ 40ዐ በላይ ሰዎችን ለመዘከር።
ከዚያ ከታች በስክሪን ሻት እንደሚታየው አንድ ሰው 63ሺህ ብር አስገባልኝ። ደነገጥኩ። ወዲያው ለዝክር የሚሆነኝን ገንዘብ አገኘሁ ማለት ነው ብዬ በጣም ተደሰትኩና በቃ ሰውን ከማጨናንቅ ፖስት ያደረኩትን ላጥፋው ወይም ደግሞ ሞልቷል ብዬ ልፖስት ብዬ መጀመሪያ ሰላም ለኪ ብዬ ልጸልይ አልኩና ጸለይኩ።
ድንገት በ0115 ብሎ የሚቀጥል የቢሮ ስልክ ተደወለልኝ። በእውነት ይሄ ይሆናል ብዬ አልጠበኩም "ብሩ ገባልህ ወይ በል ዘክርበት" የሚል ደስ የሚያሰኝ ዜና ስጠብቅ....
የደወልነው ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነው። #በስህተት ወደ አካውንትህ ብር ገብቶ ነበር ለመመለስ ፍቃደኛ ነህ አለችኝ።
ኸረ ችግር የለውም ስንት ብር ነው ከማን ነው የተላከው ብዬ ጠየኩ፥
የገንዘብ መጠኑን እና ስም ነገረችኝ
አዎ ገብቷል አልኳት
አካውንት ልላክልህ ስትለኝ
አዎ ምንም ችግር የለውም ላኪልኝ እመልሳለሁ ስላት
በጥሩ ፈገግታ (በስልክ ምስሏን ፈጥሬ አይቻት ነው 😁) በጣም እናመሰግናለን ብላ አካውንቱን ነግራኝ በድጋሚ አመስግናኝ ስልኩ ተዘጋ።
ቆይ "ወደ አካውንታችሁ ብር ሲገባ አየሁ" የሚል ፌስቡክ ላይ የተፖሰተ ጽሑፍ like አድርጌ አሜን ብዬ ጽፌ አልነበርዴ ለምን ለምን... ብዬ ስቅስቅ ብዬ ሳቅኩ¡ 😭😂 ለካ ፌክ ነው ☹️
ስቀልድ ነው ለማንኛውም ምን ልላችሁ ነው እግዚአብሔር ሰጠ እግዚአብሔር ነሳ ነው የሚባለው ወይስ?😁
ለማንኛውም 12 ሰዎች ውስጥ 2 ሰዎች ወለተ ጊዮርጊስ 10ሺ ብር እና ወለተ ሩፋኤል 3ሺህ ብር ገቢ አድርገዋል። ከ12 ሰው 2 ሰው ነው የተሳተፈው፤ ዛሬ ቀኑን ሙሉ ይህን ለዝክር የሚሆነውን ገንዘብ ሳሰባስብ ነው የምውለው።
የቻላችሁ ተሳተፉ።
👉 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000145090176 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
👉 አቢሲኒያ ባንክ (BoA)፦ 47056497 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
👉 ቴሌብር (telebirr)፦ 0933143133 | 1 285 |
| 8 | 12 ሰዎችን እፈልጋለሁ
ለሰኔ ሚካኤል ልክ እንደ ቀኑ 12 አገልግል በማሰራት እንዘክራለን። የአንድ አገልግል ዋጋ 6ሺ ብር ነው።
የምትችሉ አብረን እንዘክር። @abigezenige ላይ ጻፉልኝ። | 1 446 |
| 9 | https://youtu.be/XvmCn1Yg_yY?si=Tn0lEBmd7xs3hcXs | 1 508 |
| 10 | እንዴት ዋላችሁ ቤተሰብ እንደ እግዚአብሔር ፍቃድ ይህችን እህት አግዙልኝ።
የራሷን ስልክ እና የባንክ አካውንቷን በውስጥ @abigezenige ላይ ማግኘት ትችላላችሁ።
ሥላሴ ይስጥልኝ። | 1 248 |
| 11 | የግንቦት 29 ቀን ተጓዦች በሰላም በርሚል ጊዮርጊስ ገብተዋል።
ቀጣይ የመጨረሻ ጉዞ
መነሻ ሰኔ 20 ቀን
መመለሻ ሰኔ 30 ቀን ሲሖን
በ0933143133 ይመዝገቡ | 1 020 |
| 12 | https://youtu.be/euc9I2wzbe8?si=oMCFNZqeLvtmGQSr | 1 317 |
| 13 | እጣ በ200 ብር
በቴሌብር 0933143133
በንግድ ባንክ 1000145090176
አቢሲኒያ ባንክ 47056497
አዋሽ ባንክ 013200909837300
አቤኔዘር ገዛኸኝ ስሜ
የእጣ ቴሌግራም ለመቀላቀል t.me/abizeeotcwin ይጫኑ። | 1 413 |
| 14 | https://youtu.be/BOjRKX3N2MQ?si=mYbVur4ZQcrF7_qf | 1 475 |
| 15 | 🎼 33ኛው ዙር የበገና ዕጣ 🎼
* የተሳታፊ ብዛት፦ 60 ሰው ብቻ (ዕድሉ ሳያመልጥዎ ፈጥነው ይመዝገቡ)
ያልተያዙ ቁጥሮች
ለ33ኛ ዙር ያልተያዙ ቁጥሮች
28
31
38-42
45
46
52
53
55-58
* የአንድ ዕጣ ዋጋ፦ 200 ብር ብቻ
* ዕጣው የሚወጣበት ቀን፦ ሰኔ 8
የዕጣ መቁረጫ የባንክ አካውንቶች፦
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000145090176 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
* አቢሲኒያ ባንክ (BoA)፦ 47056497 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
* ቴሌብር (telebirr)፦ 0933143133
> ቀጥታ ሥርጭት (Live)፦ ዕጣው በዕለቱ በ"አቤኔዘር ዘተዋሕዶ" ይፋዊ የፌስቡክ ገጽ ላይ በቀጥታ ሥርጭት በግልጽነት የሚወጣ ይሆናል።>
ለመመዝገብ፦ ክፍያውን እንደፈጸሙ የክፍያ ማረጋገጫውን (Receipt) በውስጥ መስመር በመላክ የዕጣ ቁጥርዎን ይረከቡ።
ያለዎትን መንፈሳዊ ጉጉት ወደ ተግባር የሚቀይሩበት መልካም አጋጣሚ!
ሁላችሁም ተሳተፉ፣ ለሌሎችም አጋሩ።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ @abigezenige | 1 498 |
| 16 | https://youtu.be/yZJpmH3dVfM?si=kvG4m9G-cuCPh-WE | 1 340 |
| 17 | https://youtu.be/sXgedto6kqs?si=_EHFO2yxgm96M1cU | 1 651 |
| 18 | የ3ኛ ዓመታችን ለሰኔ ሚካኤል ዝክር እንደ ቀድሞ ቤት ውስጥ እናዘጋጃለን፥ ለዚህም የሚያስፈልጉ።
ዘይት በርበሬ ምስር ጤፍ እና የተለያዩ የጥራጥሬ እህሎች ናቸው።
ካለው ሀገራዊ እና የቤተክርስቲያናችን ጉዳይ አንጻር በፌስቡክ ማሰባሰብ አልችልም። ያስለመድነው እንዳይቀር ደግሞ ትንሽም ቢሆን ያገኘነውን ሰብስበን እንዘክራለን።
ስለሆነም በዚህ ቴሌግራም ገፅ ያላችሁ ቤተሰቦቼ ተሳተፉ።
አቢሲኒያ 47056497
ንግድ ባንክ 1000145090176
ቴሌብር +251933143133
አቤኔዘር ገዛኸኝ
@abigezenige ላይ ከላይ የተዘረዘሩትን የምትችሉትን ለማገዝ ጻፉልኝ።
ቅዱስ ሚካኤል ይስጥልኝ። | 1 446 |
| 19 | የ3ኛ ዓመታችን ለሰኔ ሚካኤል ዝክር እንደ ቀድሞ ቤት ውስጥ እናዘጋጃለን፥ ለዚህም የሚያስፈልጉ።
ዘይት በርበሬ ምስር ጤፍ እና የተለያዩ የጥራጥሬ እህሎች ናቸው።
@abigezenige ላይ ከላይ የተዘረዘሩትን የምትችሉትን ለማገዝ ጻፉልኝ።
ካለው ሀገራዊ እና የቤተክርስቲያናችን ጉዳይ አንጻር በፌስቡክ ማሰባሰብ አልችልም። ያስለመድነው እንዳይቀር ደግሞ ትንሽም ቢሆን ያገኘነውን ሰብስበን እንዘክራለን።
ስለሆነም በዚህ ቴሌግራም ገፅ ያላችሁ ቤተሰቦቼ ተሳተፉ።
አቢሲኒያ 47056497
ንግድ ባንክ 1000145090176
ቴሌብር +251933143133
አቤኔዘር ገዛኸኝ
ቅዱስ ሚካኤል ይስጥልኝ። | 6 |
| 20 | እግዚአብሔር ቢፈቅድ ነገ ደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል የንግሥ በዓል አለ።
አድራሻ አዲስአበባ መሣለሚያ (ሰባተኛ) አካባቢ
እዚያው እንገናኝ። | 1 610 |
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
