አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
ለአስተያየት ለጥያቄ በግል ለማውራት @abigezenige ይህን ይጠቀሙ። ሐምሌ 27/11 ዓ᎐ም
Mostrar más📈 Análisis del canal de Telegram አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
El canal አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ (@abizeeotc) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 12 295 suscriptores, ocupando la posición 7 168 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 732 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 12 295 suscriptores.
Según los últimos datos del 29 agosto, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -270, y en las últimas 24 horas de -13, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: No verificado
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 14.57%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 6.79% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 1 792 visualizaciones. En el primer día suele acumular 835 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 11.
📝 Descripción y política de contenido
El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
“ለአስተያየት ለጥያቄ በግል ለማውራት @abigezenige ይህን ይጠቀሙ።
ሐምሌ 27/11 ዓ᎐ም”
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 30 agosto, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.
Carga de datos en curso...
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 30 agosto | 0 | |||
| 29 agosto | 0 | |||
| 28 agosto | +2 | |||
| 27 agosto | +1 | |||
| 26 agosto | 0 | |||
| 25 agosto | +2 | |||
| 24 agosto | 0 | |||
| 23 agosto | 0 | |||
| 22 agosto | 0 | |||
| 21 agosto | 0 | |||
| 20 agosto | 0 | |||
| 19 agosto | 0 | |||
| 18 agosto | 0 | |||
| 17 agosto | +1 | |||
| 16 agosto | 0 | |||
| 15 agosto | 0 | |||
| 14 agosto | +1 | |||
| 13 agosto | +3 | |||
| 12 agosto | +2 | |||
| 11 agosto | 0 | |||
| 10 agosto | 0 | |||
| 09 agosto | 0 | |||
| 08 agosto | 0 | |||
| 07 agosto | 0 | |||
| 06 agosto | 0 | |||
| 05 agosto | 0 | |||
| 04 agosto | 0 | |||
| 03 agosto | 0 | |||
| 02 agosto | 0 | |||
| 01 agosto | 0 |
| 2 | 35ኛ ዙር የበገና እጣ 37 ቁጥር ወጥቷል።
ለተሳተፋችሁ እግዚአብሔር ይስጥልኝ።
ነገ 50 ሰው ብቻ የሚሳተፍበት ልዩ የበዓል እጣ ይኖረናል። | 493 |
| 3 | የአገልግል ተችሏል። እግዚአብሔር ይመስገን።
የተለመደውን ድፎ ዳቦም እንጨምራለን። ለአቡነ ተክለሃይማኖት ዝክር ይውላል። የ1 ዳቦ ዋጋ 1200 ነው። 12 ሰው ቢሳተፍ ይበቃል። 1000145090176 አቤኔዘር | 732 |
| 4 | https://youtu.be/4HJH_wZAxa0?si=9w-JwH_noG0gV02b | 822 |
| 5 | የአቡነ ተክለሃይማኖት ዝክር በጋራ እንዘክር።
ሁላችሁም ትሳተፉ ዘንድ ከ24 ብር አስጀምሬዋለሁ። 6ሺ ብር 1 አገልግል 1200 ብር ድፎ ዳቦ
1000145090176 አቤኔዘር
0933143133 ቴሌብር | 976 |
| 6 | የአምልኮ ሕይወት ስትጀምሩ በተለይ የምሽት ጸሎት፥ ስግደት፥ ጸበል መጠመቅ ስታዘወትሩ መጀመሪያ ሊያሸማቅቁን የሚሞክሩት ቤተሰቦቻችን ናቸው። ቀጣይ በዙሪያችን ያሉ ሰዎች ሙድ ሊይዙብን ይሞክራሉ። እናንተ በርቱ | 851 |
| 7 | ይህን በገና በ6800 ብር ይገኛል
@abigezenige ላይ አግኙኝ | 935 |
| 8 | ምግብና ጸሎት | 801 |
| 9 | https://youtu.be/Ao26COWOAM4?si=f6D-IZhePl7MUo8s ሙሉውን | 908 |
| 10 | https://youtu.be/Ao26COWOAM4?si=f6D-IZhePl7MUo8s | 1 083 |
| 11 | የዚህ ዓመት የመጨረሻ ዝክር አብረን እንዘክር
የጻድቁ አቡነ ተክለሃይማኖት በዓል ነሐሴ 24 እንዘክራለን
24 ብር 240 ብር 2400 ብር 24ሺ ብር የቻላችሁትን አዋጡ። 1000145090176 አቤኔዘር | 1 143 |
| 12 | የንግሥ ጉዞ ወደ ደብረ ሊባኖስ አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም ነሐሴ 23/24
ደርሶ መልስ 1600 ብር አዳር 1800 ብር
መነሻ ኮዬፈጬ እስጢፋኖስ መገናኛ ጠዋት 12:00
0933143133 ይደውሉ። | 998 |
| 13 | ቅዳሴ ስታስቀድሱ የሚመጣው ጣፋጭ እንቅልፍ ከእግዚኦታ በኋላ ድራሽ አባቱ ይጠፋል።
ቅዳሴ ላይ እንቅልፍ የሚመጣባችሁ....
ተሰጥኦ ስለማትመልሱ ነው።
ኑ ተሰጥኦ መማማሪያ ግሩፕ ይግቡ @abizeeotckidase | 1 372 |
| 14 | የነሐሴ 21 ቀን (እርፈታ ለዕግዝእትነ ማርያም) የነግህና የቅዳሴ ግጻዌ ምንባባት፣ ምስባክና ወንጌል
✝️ የነሐሴ 21 ግጻዌ (የቀኑ ምንባባት)
🌅 የነግህ (የኪዳን)
* ምስባክ፦
መዝሙር 44:9-10
> ግዕዝ፦ "ወትቀውም ንግሥት በየማንከ፤ በአልባሰ ወርቅ ዑጽፍት ወኍብርት፤ ስምዒ ወለትየ ወርእዪ ወአጽምዒ እዝነኪ።"
> ትርጉም፦ "በወርቅ ልብስ ተጎናጽፋና ተሸልማ ንግሥቲቱ በስተቀኝህ ትቆማለች፤ ልጄ ሆይ፥ ስሚ፤ እዪ፤ ጆሮሽን ወደ እኔ አዘንብዪ።"
* ወንጌል፦ የሉቃስ ወንጌል 1:39 - 47
📖 የቅዳሴ መልእክታት
* የሐዋርያው ጳውሎስ መልእክት፦ 1ኛ ቆሮንቶስ 7:25 - ፍጻሜ
* የሐዋርያው ዮሐንስ መልእክት፦ 2ኛ ዮሐንስ 1:1 - 6
* የሐዋርያት ሥራ፦ ሐዋርያት ሥራ 16:13 - 18
🎼 የቅዳሴ ምስባክ
> መዝሙር 44:9-10
> ግዕዝ፦
> "አዋልደ ነገሥት ለክብርከ፤ ወትቀውም ንግሥት በየማንከ፤ በአልባሰ ወርቅ ዑጽፍት ወኍብርት።"
> ትርጉም፦
> "የነገሥታት ልጆች ለክብርህ ናቸው፤ በወርቅ ልብስ ተጎናጽፋና ተሸልማ፤ ንግሥቲቱ በስተቀኝህ ትቆማለች።"
☦️ ወንጌልና ቅዳሴ
* ወንጌል፦ የማቴዎስ ወንጌል 25:1 - 19
* ቅዳሴ፦ ቅዳሴ ማርያም
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ | 3 063 |
| 15 | በሱባኤው ምክንያት ተቋርጦ የነበረው 35ኛ ዙር በገና የሚያሸልመው እጣ አሁን ቀጥሏል። ጥቂት ቁጥሮች ብቻ ቀርተዋል
60 ሰው በ200 ብር
ከ1 እስከ 60 ቁጥር ቀድሞ ያልተያዘ የፈለጋችሁትን ቁጥር በመምረጥ
Awash👉🏦 013200909837300
CBE👉🏦 1000510909635
BOA👉🏦 47056497
Tele birr👉🏦 0933143133
አቤኔዘር ገዛኸኝ ብለው ከፍለው
ስም ስልክ ሪሲት t.me/abigezenige ላይ ይላኩ።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
ያልተያዙ ቁጥሮች
31
32
38
39
41
50
51
53
54
55
58
59
60 | 704 |
| 16 | የፊታችን እሁድ መተት ወደማይታደስባት ቃልኪዳን ወዳለው ጊሺ ቅድስት ክርስቶስ ሰምራ ቤ/ክ እና ደብረ ሊባኖስ አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም ለንግስ የአዳር እና ደርሶ መልስ ጉዞ ተዘጋጅቷል።
0933143133 | 2 165 |
| 17 | 35ኛ ዙር በገና የሚያሸልመው እጣ ጥቂት ቁጥሮች ብቻ ቀርተዋል
60 ሰው በ200 ብር
ከ1 እስከ 60 ቁጥር ያልተያዘ የፈለጋችሁትን ቁጥር በመምረጥ
Awash👉🏦 013200909837300
CBE👉🏦 1000510909635
BOA👉🏦 47056497
Tele birr👉🏦 0933143133
አቤኔዘር ገዛኸኝ ብለው ከፍለው
ስም ስልክ ሪሲት t.me/abigezenige ላይ ይላኩ።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
ያልተያዙ ቁጥሮች
31
32
38
39
41
51
53
54
55
58
59
60
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ | 866 |
| 18 | በሱባኤው ምክንያት ተቋርጦ የነበረው 35ኛ ዙር በገና የሚያሸልመው እጣ አሁን ቀጥሏል። ጥቂት ቁጥሮች ብቻ ቀርተዋል
60 ሰው በ200 ብር
ከ1 እስከ 60 ቁጥር ቀድሞ ያልተያዘ የፈለጋችሁትን ቁጥር በመምረጥ
Awash👉🏦 013200909837300
CBE👉🏦 1000510909635
BOA👉🏦 47056497
Tele birr👉🏦 0933143133
አቤኔዘር ገዛኸኝ ብለው ከፍለው
ስም ስልክ ሪሲት t.me/abigezenige ላይ ይላኩ።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
ያልተያዙ ቁጥሮች
30-33
35
36
38-41
49-51
53-55
57-60 | 545 |
| 19 | ቅዱስ ቁርባን በተቀበሉበት ቀን ሥጋ መብላት ሃጢአት ሆኖ ሳይሆን ምናልባት ጥርሳችን ውስጥ ሊቀር ስለሚችል እና አጥንትም ሊኖረው ስለሚችል ባይበላ ይመከራል።
በዕለቱ ከአፍ የሚወጣ ምንም ነገር ክልክል ነው። | 2 248 |
| 20 | የነሐሴ 16 (የእመቤታችን የዕርገት በዓል) የነግህና የቅዳሴ ግጻዌ ንባባት እና ትርጉም የሚከተለው ነው፦
ዘነግህ
ምስባክ (መዝሙር 44:9-10)
ግዕዝ፦ ወትቀውም ንግሥት በየማንከ ። በአልባሰ ወርቅ ዑጽፍት ወኍብርት ። ስምዒ ወለትየ ወርእዪ ወኣጽምዒ እዝነኪ ።
ትርጉም፦ ንግሥቲቱ በወርቅ ልብስ ተጐናጽፋና ተሸሞንሙና በቀኝህ ትቆማለች። ልጄ ሆይ፥ ስሚ፤ እዪ፤ ጆሮሽንም አዘንብዪ።
ወንጌል፦ ሉቃስ 1:39-47
የቅዳሴ ንባባት
ሐዋርያት (ዲያቆን)፦ ፊልጵስዩስ 3:1-15
ካቶሊካዊት (ንፍቅ ዲያቆን)፦ 1 ጴጥሮስ 4:12-ፍጻሜ
ግብረ ሐዋርያት (ንፍቅ ካህን)፦ የሐዋርያት ሥራ 9:1-8
ምስባክ (መዝሙር 117:18-19)
ግዕዝ፦ ገሥፆሰ ገሠፀኒ እግዚአብሔር ። ወለሞትሰ ባሕቱ ኢመጠወኒ :: አርኀዉ ሊት አናቅጸ ጽድቅ ።
ትርጉም፦ እግዚአብሔር ተቈጥቶ ገሠጸኝ፤ ነገር ግን ለሞት አላሳልፎ አልሰጠኝም። የጽድቅን ደጆች ክፈቱልኝ።
ወንጌል፦ ዮሐንስ 15:12-26
ቅዳሴ፦ ቅዳሴ ማርያም | 3 969 |
