አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
ለአስተያየት ለጥያቄ በግል ለማውራት @abigezenige ይህን ይጠቀሙ። ሐምሌ 27/11 ዓ᎐ም
Mostrar más📈 Análisis del canal de Telegram አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
El canal አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ (@abizeeotc) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 10 572 suscriptores, ocupando la posición 8 846 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 3 165 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 10 572 suscriptores.
Según los últimos datos del 12 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -372, y en las últimas 24 horas de -7, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: No verificado
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 17.94%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 5.51% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 1 897 visualizaciones. En el primer día suele acumular 582 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 14.
📝 Descripción y política de contenido
El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
“ለአስተያየት ለጥያቄ በግል ለማውራት @abigezenige ይህን ይጠቀሙ።
ሐምሌ 27/11 ዓ᎐ም”
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 13 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.
Carga de datos en curso...
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 12 junio | 0 | |||
| 11 junio | 0 | |||
| 10 junio | 0 | |||
| 09 junio | 0 | |||
| 08 junio | 0 | |||
| 07 junio | 0 | |||
| 06 junio | 0 | |||
| 05 junio | 0 | |||
| 04 junio | 0 | |||
| 03 junio | 0 | |||
| 02 junio | 0 | |||
| 01 junio | 0 |
| 2 | https://youtu.be/XvmCn1Yg_yY?si=Tn0lEBmd7xs3hcXs | 619 |
| 3 | እንዴት ዋላችሁ ቤተሰብ እንደ እግዚአብሔር ፍቃድ ይህችን እህት አግዙልኝ።
የራሷን ስልክ እና የባንክ አካውንቷን በውስጥ @abigezenige ላይ ማግኘት ትችላላችሁ።
ሥላሴ ይስጥልኝ። | 568 |
| 4 | የግንቦት 29 ቀን ተጓዦች በሰላም በርሚል ጊዮርጊስ ገብተዋል።
ቀጣይ የመጨረሻ ጉዞ
መነሻ ሰኔ 20 ቀን
መመለሻ ሰኔ 30 ቀን ሲሖን
በ0933143133 ይመዝገቡ | 632 |
| 5 | https://youtu.be/euc9I2wzbe8?si=oMCFNZqeLvtmGQSr | 830 |
| 6 | እጣ በ200 ብር
በቴሌብር 0933143133
በንግድ ባንክ 1000145090176
አቢሲኒያ ባንክ 47056497
አዋሽ ባንክ 013200909837300
አቤኔዘር ገዛኸኝ ስሜ
የእጣ ቴሌግራም ለመቀላቀል t.me/abizeeotcwin ይጫኑ። | 971 |
| 7 | https://youtu.be/BOjRKX3N2MQ?si=mYbVur4ZQcrF7_qf | 949 |
| 8 | 🎼 33ኛው ዙር የበገና ዕጣ 🎼
* የተሳታፊ ብዛት፦ 60 ሰው ብቻ (ዕድሉ ሳያመልጥዎ ፈጥነው ይመዝገቡ)
ያልተያዙ ቁጥሮች
ለ33ኛ ዙር ያልተያዙ ቁጥሮች
28
31
38-42
45
46
52
53
55-58
* የአንድ ዕጣ ዋጋ፦ 200 ብር ብቻ
* ዕጣው የሚወጣበት ቀን፦ ሰኔ 8
የዕጣ መቁረጫ የባንክ አካውንቶች፦
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000145090176 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
* አቢሲኒያ ባንክ (BoA)፦ 47056497 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
* ቴሌብር (telebirr)፦ 0933143133
> ቀጥታ ሥርጭት (Live)፦ ዕጣው በዕለቱ በ"አቤኔዘር ዘተዋሕዶ" ይፋዊ የፌስቡክ ገጽ ላይ በቀጥታ ሥርጭት በግልጽነት የሚወጣ ይሆናል።>
ለመመዝገብ፦ ክፍያውን እንደፈጸሙ የክፍያ ማረጋገጫውን (Receipt) በውስጥ መስመር በመላክ የዕጣ ቁጥርዎን ይረከቡ።
ያለዎትን መንፈሳዊ ጉጉት ወደ ተግባር የሚቀይሩበት መልካም አጋጣሚ!
ሁላችሁም ተሳተፉ፣ ለሌሎችም አጋሩ።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ @abigezenige | 1 017 |
| 9 | https://youtu.be/yZJpmH3dVfM?si=kvG4m9G-cuCPh-WE | 1 000 |
| 10 | https://youtu.be/sXgedto6kqs?si=_EHFO2yxgm96M1cU | 1 274 |
| 11 | የ3ኛ ዓመታችን ለሰኔ ሚካኤል ዝክር እንደ ቀድሞ ቤት ውስጥ እናዘጋጃለን፥ ለዚህም የሚያስፈልጉ።
ዘይት በርበሬ ምስር ጤፍ እና የተለያዩ የጥራጥሬ እህሎች ናቸው።
ካለው ሀገራዊ እና የቤተክርስቲያናችን ጉዳይ አንጻር በፌስቡክ ማሰባሰብ አልችልም። ያስለመድነው እንዳይቀር ደግሞ ትንሽም ቢሆን ያገኘነውን ሰብስበን እንዘክራለን።
ስለሆነም በዚህ ቴሌግራም ገፅ ያላችሁ ቤተሰቦቼ ተሳተፉ።
አቢሲኒያ 47056497
ንግድ ባንክ 1000145090176
ቴሌብር +251933143133
አቤኔዘር ገዛኸኝ
@abigezenige ላይ ከላይ የተዘረዘሩትን የምትችሉትን ለማገዝ ጻፉልኝ።
ቅዱስ ሚካኤል ይስጥልኝ። | 1 151 |
| 12 | የ3ኛ ዓመታችን ለሰኔ ሚካኤል ዝክር እንደ ቀድሞ ቤት ውስጥ እናዘጋጃለን፥ ለዚህም የሚያስፈልጉ።
ዘይት በርበሬ ምስር ጤፍ እና የተለያዩ የጥራጥሬ እህሎች ናቸው።
@abigezenige ላይ ከላይ የተዘረዘሩትን የምትችሉትን ለማገዝ ጻፉልኝ።
ካለው ሀገራዊ እና የቤተክርስቲያናችን ጉዳይ አንጻር በፌስቡክ ማሰባሰብ አልችልም። ያስለመድነው እንዳይቀር ደግሞ ትንሽም ቢሆን ያገኘነውን ሰብስበን እንዘክራለን።
ስለሆነም በዚህ ቴሌግራም ገፅ ያላችሁ ቤተሰቦቼ ተሳተፉ።
አቢሲኒያ 47056497
ንግድ ባንክ 1000145090176
ቴሌብር +251933143133
አቤኔዘር ገዛኸኝ
ቅዱስ ሚካኤል ይስጥልኝ። | 6 |
| 13 | እግዚአብሔር ቢፈቅድ ነገ ደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል የንግሥ በዓል አለ።
አድራሻ አዲስአበባ መሣለሚያ (ሰባተኛ) አካባቢ
እዚያው እንገናኝ። | 1 342 |
| 14 | ይህ በምሥራቅ አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በሚገኙ አካባቢዎች በኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ላይ ያነጣጠረው መጠነ-ሰፊ ጥቃት በወረዳው ሥር በሚገኘው ጠላታ ጨፋ ቀበሌ በተፈጸመው ጥቃት የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች መኖሪያ ቤቶች በተለየ ሁኔታ እየተለዩ መቃጠላቸውና ከብቶቻቸውን ጨምሮ በርካታ ንብረቶቻቸው በታጣቂዎች የተዘረፉ
በዚህም የተነሳ ነዋሪዎቹ አካባቢያቸውን ሙሉ በሙሉ ለቀው ሱንቴ ወደሚባል ስፍራ ለመሰደድ ተገድደዋል። ካራ ኩፍቴና ቀበሌ የነዋሪዎች ቤቶች በተጠናከረ ሁኔታ እየተቃጠሉ በመሆኑ ሕዝቡ #የመድኃኔዓለምን_ታቦት በክብር ይዞ ሕይወቱን ለማዳንና ቅዱሳን ንዋያተ ቅድሳቱን ከቃጠሎ ለመታደግ ወደ ሱንቴ አካባቢ መሸሹ ተገልጿል።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ | 1 467 |
| 15 | አባት እኮ ፥ የየቤቱ እግዜር ነበር°
ልዑል ዘወልደ
እመኑኝ ፥ እኛ አደለንም አርሲን የረሳነው ፥ አለምም እኛን እንደረሳን ነው ። በርግጥ አለም ብቻ አይደለም ፥ ፈጣሪም አፍሪካን የረሳት ይመስላል ። Tears of the sun የሚል በናይጄሪያ ጭፍጨፋ ላይ በተሰራ ፊልም ላይ ፥ ብሩስ ዊልስ ለአንድ ቄስ የሚላት አባባል አለች ። እንግዲህ እግዜር ይከተላቹ ! ሲሉት ...God already left Africa !
ብሪታንያ የባያፍራን ጉድ አይታ እንደተወችው ፤ አለም'ም የአገራችን ጥፋት ያሳሰበው አይመስልም ፤ ላንቃችን እስኪደድር ብንጮህ የሚሰማን የለም ። አውታራቸው መቼ ነገር እንደሚገደውና እንደሚያራግብ ያውቃል ። ለዜና የረሱትን ሰቆቃ ነገ ለታሪካቸው አበጅተው ሲመዙ ግን ፥ የሚሳቀቁ አይደሉም ። ሶስት ከተማና መቼት እንቃኝ ፤ መቐለ ፣ ወሎና ፣ አርሲ ።
፩ | መቀለ - የዛሬ አምስት አመት
በስልኬ መርዕይ ላይ ፥ አንድ ኑሮ የጨለመባቸው የመቀለ አባት ታንቀው ይታያል ። ወቅቱ ፥ ትግራይ ለሁለት አመታት በመከላከያ ተከባ የተጨነቀችበት ነበር ፤ መብራት የለም ፣ ውኃ የለም ፣ ንግድ የለም ፣ መንቀሳቀስ የለም ። በግዜው ከእኚህ ስማቸውን የማላውቀው አባት ጋር ፥ ነብሴ ተሰቅላ ቀረች ፤ አልወረደችም ።
የእኚህ አባት ልጆች ነገ አባታችን ራሱን አብረሃ ካስትል አጥር ላይ ገደለ አይሉም ። የአባታቸው ገዳይ በታነቁበት የገመድ ክርክር አንገታቸው ላይ ተፅፏል ። ለአመታት ማን ለይቶ እንዳጠራቸው ፥ ማን ኮረንቲ ከባልቦላ እንዳጠፋባቸው ? የሣንቲሙን ሳጥን ማን እንደቆለፈባቸው ? መሶባቸውን ማን እንደገለበጠባቸው ፥ ሌላም ሌላም !
አባታቸው ግን አንዴ ደክሞ ሄዷል ። ለደከመ አባት የልጆቹን ችግር ከማየት የሚያድነው እንቅልፍ ነበር ። እንቅልፍ ያለበትን ስቃይ እንደነገሩ ፀጥ ያረግለታል ። እኚህ አባት ግን ክፉ ህልም ያስተኛቸው አይመስልም ። አይታገሉትን እንዳይታገሉ ደክመዋል ። አንዱን ጠዋት መርጠው ያለሸኚ ሄዱ ፤ ሲነቁ ፥ የልጆቻቸውን ችግር ፥ የልጆቻቸውን ስቃይ ከማያዩበት ።
፪ | ወሎ ፥ የዛሬ ስድስት ዓመት
ሰዒድ ፈጅር ሊሰግድ ሲነሳ ነበር ሲፈራው የከረመውን ድምፅ የሰማው ። አሸን ገባር ያስለቀሱ ስደተኛ በረኸኞች በፈንታው ለርሱም እንደመጡ ገባው ። አ...ን...በ...ጣ !
ስድስት ቤተሰብ በተስፋ ሲያስተዳድር እንዳልከረመ ላቡ በአውሬ ሲላስ ከማየት ቤት በጮጋ መርጋት መረጠ ። ሚስቱ እየጮኸች ወደጓሮ ሮጠች ፥ ልጆቿኗ ሌሎች ሰዎች ለማባረር ተከተሏት።
የዞብል ሰማይ ጥዝታቸው በሚሰቅ አውሬዎች ተሞልቷል ። ግመሎች በፍርሃት ከታሰሩበትን ለመበጠስ ይታገላሉ ። በብራ ንጋት ብርሃን የሚባል አልነበረም ። ከሐራ የጀመሩ በቃሉ አድርገው ጨርጨር ደርሰዋል ።
ጋሽ ሰዒድ ከማያሸንፈው መዋጋትን አልወደደም ። አንበጣ የአላህ ፍጡር ነውና የአፋር አሸዋን በዕጭ አልረገመም ። ያሳሰበው አመት ከዓመት የተንከባለለ ልቄቱ ነው ። የዘንድሮን እህል ካላከበ ለመጪው ክረምት ጥማድ መከራያ አይኖረውም።
አንበጦቹን ለማባረር የተሰበሰበው ሰው በየመስኩ ላንቃው እስኪኸር ጮኸ ። ህፃናት ጨርቅ ቀደው ቅጥቡ ያልደርሰ እሸት ሳይቀር እየቀጠፉ አስገቡ ። ከየግራሩ ከሚያኮበኩቡ አውሬዎች ግን የመንደሩን ቀላድ አላስቀሩም ። በጎበኙት በደቂቃዎች ማሳው እምሽክ አለ ። ቀበሌ ሙሉ ማሽላ አገዳው ሲቀር አንድ ጎረምሳ ግማሽ እንጀራ በቅጡ አይጨርስም ።
በድንብር የወጡት የሰዒድ ቤተሰቦች በክንፍና እግር ገላቸው ተቦጫጭሮ በከንቱ መክነው ተመለሱ ። የታገሉት አንበጣ ግን ማሽላ ብቻ በልቶ አልተዋቸውም ። የቤቱ አውራጅ ምሰሶ ላይ የቤታቸው አባውራ ፥ ጋሽ ሰዒድ ፥ በመጫኛ ገመድ ተንጠልጥለዋል።
፫ | አርሲ ፥ ዘንድሮ
በዑደት ከሚረሸኑት የአርሲ ኦርቶዶሶች ፥ የሚበዙት አባቶች መሆናቸውን ሰማሁ ። ለምን? አባት ፥ የቤተሰብ የመንደር የቀዬ ካስማ ነው ። አባትን መነቅነቅ ፥ ከግንዱ ከስር መሰረቱ ለመናድ ይጠቅማል ።
አውቃለሁ ፤ የአርሲ ጉዳይ ውስብስብ ነው ፥ በኔ አቅም አይተነተንም ።ሥለተረፉት አባቶች ግን አስባችኋል ? አሁን በመጠለያ ከመሆናቸው በፊት ልጆቻቸው ፥ እንደ አምላክ ይመለከቷቸው ነበር ። ቤተሰቡ ፥ አባት የማይችለው የለም ! ይል ነበር ።
አሁን መከታቸው አብሯቸው እየሮጠ ነው ። አሁን መከታቸው ፣ አብሯቸው እያለቀሰ ነው ። አሁን መከታቸው ፣ ምንም ማድረግ አይችልም ። እኔንጃ ፤ የሆነ ስም የሌለው ነገር ተበላሽቷል ። አባት እኮ ፥ የየቤቱ እግዜር ነበር!
ልዑል ዘወልደ | 1 219 |
| 16 | https://youtu.be/RQ1-hvhVg3Q?si=MwkzSyAHE1qS1qCb | 1 548 |
| 17 | የደም ግብር ማቅረብ ከአጋንንት ጋር የሚደረግን ጥቁር ስምምነት (Demonic Pact) ያጸናል ተብሎ ይታመናል። ግለሰቡ በምድር ላይ #ስልጣን፣ ሀብት፣ ወይም #ጉልበት ለማግኘት ሲል ነፍሱን ወይም የቅርብ ሰዎቹን አልያ በዙርያው ያሉትን መሰናክል ይሆኑብኛል ብሎ ያሰባቸውን አሳልፎ የሚሰጥበት ሂደት ተደርጎ ይገለጻል።
ይህ የደም ግብር በተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች በተለይ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ላይ በግልጽ የሚታይ እርምጃ ነው።
መድኃኔዓለም ይሁነን።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ | 1 331 |
| 18 | ወደ በርሚል ጊዮርጊስ ጸበል ግንቦት 29 ለመጓዝ ለተመዘገባችሑ በሙሉ
ለሙቀት የሚሖን ልብስ
ለወንዶች ቁምጣ
ለሴቶች ቢጃማ ነጠላ ጫማ ምንጣፍ ቀለል ያለ ስልክ እንድትይዙ
ያልተመዘገባችሑ ፈጥናችሑ 0933143133 ላይ በመደወል ይመዝገቡ | 1 733 |
| 19 | 🎼 33ኛው ዙር የበገና ዕጣ 🎼
* የተሳታፊ ብዛት፦ 60 ሰው ብቻ (ዕድሉ ሳያመልጥዎ ፈጥነው ይመዝገቡ)
ያልተያዙ ቁጥሮች
20
25
28
30-32
37-42
44-47
51
52
53
55-58
60
* የአንድ ዕጣ ዋጋ፦ 200 ብር ብቻ
* ዕጣው የሚወጣበት ቀን፦ ሰኔ 1
የዕጣ መቁረጫ የባንክ አካውንቶች፦
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000145090176 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
* አቢሲኒያ ባንክ (BoA)፦ 47056497 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
* ቴሌብር (telebirr)፦ 0933143133
> ቀጥታ ሥርጭት (Live)፦ ዕጣው በዕለቱ በ"አቤኔዘር ዘተዋሕዶ" ይፋዊ የፌስቡክ ገጽ ላይ በቀጥታ ሥርጭት በግልጽነት የሚወጣ ይሆናል።>
ለመመዝገብ፦ ክፍያውን እንደፈጸሙ የክፍያ ማረጋገጫውን (Receipt) በውስጥ መስመር በመላክ የዕጣ ቁጥርዎን ይረከቡ።
ያለዎትን መንፈሳዊ ጉጉት ወደ ተግባር የሚቀይሩበት መልካም አጋጣሚ!
ሁላችሁም ተሳተፉ፣ ለሌሎችም አጋሩ።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ @abigezenige | 2 137 |
| 20 | የ2018 ዓ.ም የመጨረሻው የበርሚል ጊዮርጊስ ጉዞ ግንቦት 29 እናደርጋለን
መነሻ አዲስአበባ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ
0933143133 ይደውሉ | 1 846 |
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
