አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
📈 تحلیل کانال تلگرام አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
کانال አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ (@abizeeotc) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 10 394 مشترک است و جایگاه 8 933 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 3 219 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 10 394 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 01 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -294 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -9 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 14.55% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 4.18% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 1 514 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 435 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 11 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“ለአስተያየት ለጥያቄ በግል ለማውራት @abigezenige ይህን ይጠቀሙ።
ሐምሌ 27/11 ዓ᎐ም”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 02 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 02 ژوئیه | +1 | |||
| 01 ژوئیه | 0 |
| 2 | 🕊️ የበረከት ጉዞ ጥሪ ወደ ሚጣቅ ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያን!
በዕለተ ቀኑ የእግዚአብሔርን ረድኤት ለመለመን፣ ታሪካዊውን ስፍራ ለመሳለምና ከመንፈሳዊ ወንድሞችና እህቶች ጋር ጥቂት ጊዜን በጸሎት ለማሳለፍ የታለመ ታላቅ የጉዞ መርሐ-ግብር ተዘጋጅቷል።
📅 የጉዞ ዕለት
ቀን፦ ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ.ም (እሁድ)
ሰዓት፦ ጠዋት 12:00 ሰዓት (ልክ በሰዓቱ ይነሳል)
📍 መነሻ ቦታዎች
ለእርስዎ ቅርብ በሆነው መነሻ በኩል መሳተፍ ይችላሉ፦
🛑 መስቀል አደባባይ
🛑 መገናኛ
🛑 ጣፎ
🌟 ልዩ የጉዞ መርሐ-ግብር
በጉዞው ወቅት ልዩ መንፈሳዊ መዝሙራት እና ትምህርቶች
የስፍራው ታሪካዊ ገለጻ እና የጸበል አጠቃቀም
📞 ለቅድመ ምዝገባ እና ቦታ ለመያዝ፦
አሁኑኑ በ 0933143133 ይደውሉና ቦታዎን ያረጋግጡ።
መመዝገቢያ
ቴሌብር +251933143133
ንግድ ባንክ 1000145090176
አቤኔዘር ገዛኸኝ
(ማሳሰቢያ፦ የመቀመጫ ቦታዎች ውስን ስለሆኑ ፈጥነው ይመዝገቡ!)
"ኑ! የበረከቱ ተካፋይ እንሁን።" | 568 |
| 3 | #ክርስቲያን_ውሻ_አይገድልም! ምሣ.12:10
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በቤተ መቅደስ ስትኖር፥ ቅዱሳት መጻሕፍትን እየተመለከተች፥ ቤተ መቅደስንም እያገለገለች ፤ በአጭር ታጥቃ፥ ማድጋ ነጥቃ፥ ተራዋን ጠብቃ የጉድጓድ ውኃ ትቀዳ ነበር። ብዙ ሴቶችም ውኃ ለመቅዳት ወደዚያ ይመጡ ነበር።
እነዚያ ሴቶች በየተራቸው ውኃ በሚቀዱበት ጊዜ ውኃ ጥም የጠናበት አንድ ውሻ እየተቅበዘበዘ ወደ እነርሱ መጣ። እነርሱም ለተጠማው ውሻ ከሰው የሚጠበቅ ርኅራኄ ሳያደርጉለት ያባርሩታል።
#እመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም_ግን_ውሻው፡-
በጽኑ ውኃ ጥም ተይዞ ከወዲያ ወዲህ፥ ከወዲህ ወዲያ ሲመላለስ ባየች ጊዜ፡- ስለ መጠማቱ አዘነችለት። እጅግ ማዘኗን ያዩ እነዚያ ሴቶች፡- “#አንቺ_ለውሻው_ትራሪለታለሽን? #ምናልባት_ክርስቶስ_የሚባለው_መሲሕ_የሚወለደው_ካንቺ_ይሆንን?” ብለው ተሣለቁባት።
🍂 እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም፡-
ይኸንን ነገራቸውን በሰማች ጊዜ በልብዋ ታደንቅ ነበር። የእግዚአብሔር ታማኝ የምሥጢር መዝገብ እንደሆነች መጽሐፍ ቅዱስም ይመሰክራል። ቅዱስ ሉቃስ ወንጌላዊ፡- “እናቱም (በመንፈስ ቅዱስ ግብር በድንግልና ፀንሳ በድንግልና የወለደችው እናቱ ድንግል ማርያም) ይህን ነገር ሁሉ በልብዋ ትጠብቀው ነበር፤”ያለው ለዚህ ነው ። ሉቃ፡፪፥፶፩ ።
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም፡-
ማድጋዋን አንሥታ ከሚሣለቁባት ሴቶች ራቅ ካለች በኋላ፥ በወርቅ ጫማዋ የተጠማውን ውሻ በፍጹም ርኅራኄ ውኃ አጠጣችው። ከሴቶቹም መካከል አንዷ፡-
#ሳይቸግርሽ_ማድጋሽን_አጕድለሽ_በምን_ልትሞዪው_ነው? #የጉድጓድ_ውኃ_መቅጃው_ተቋርጧል፤”አለቻት።
#እመቤታችን ግን፡-“ውኃ የሚገኘው ከላይ ከእግዚአብሔር እንጂ ከታች ከጕድጓድ አይደለም፥ ይህንን የተጠማ ውሻ ያጠጣ አምላክ ለእኔም ይሰጠኛል፤” ስትል በትህትና መለሰችላት። ይኽንን የእምነት ቃል ተናግራ ስትጨርስ ማድጋዋ በውኃ ተሞላ፤ ከቤተ መቅደስ ስትደርስ ደግሞ፡-
ብሥራተ ቅዱስ ገብርኤልን ሰምታ፡- “#እንደ_ቃልህ_ይደረግልኝ፤” ባለች ጊዜ፥ የሕይወት ውኃ አካላዊ ቃል ኢየሱስ ክርስቶስ በማኅፀኗ አደረ። መንፈስ ቅዱስ የሴቶቹን ሳቅና ስላቅ ለውጦ እውነተኛ ትንቢት አደረገው፤ አንድም አፋቸውን ከፍቶ፥ ፊታቸውን ጸፍቶ እውነት አናገራቸው። እመቤታችን እንደተናገረችው በረከት ሁሉ ከላይ ከሰማይ ነው።“ረዳቴ፥ ሰማይና ምድርን ከሠራ ከእግዚአብሔር ነው፤” እንዲል ። መዝ፡፻፳፥፪።
#ርኅራኄ፡- ምሕረትን እና ቸርነትን ማድረግ ነው፥ በተቻለ መጠንም ለተቸገረ ማዘንና መርዳት ነው።
ርኅራኄ ለእግዚአብሔር የባሕርይ ገንዘቡ ነው።
“አባት ለልጆቹ እንደሚራራ፥ እንዲሁ እግዚአብሔር ለሚፈሩት ይራራል፤” እንዲል ። መዝ፡፻፪፥፲፫
ነቢዩ ኢሳይያስም፡- “መድኃኒትም ሆነላቸው። በጭንቃቸው ሁሉ እርሱ ተጨነቀ፥ የፊቱም መልአክ አዳናቸው፤ በፍቅሩና በርኅራኄውም ተቤዣቸው፥ በቀደመውም ዘመን ሁሉ አንሥቶ ተሸከማቸው።” ብሎአል። ኢሳ፡፷፫፥፱።
ሐዋርያው ቅዱስ ያዕቆብ ደግሞ፡- የኢዮብን ትዕግሥትና የእግዚአብሔርን ቸርነት ከተናገረ በኋላ “ጌታ እጅግ የሚምር የሚራራም ነውና፤” ብሎአል። ያዕ፡፭፥፲፩።
በትንቢተ ዮናስ ላይ፥ እግዚአብሔርን፡-
“እኔስ ቀኛቸውንና ግራቸውን የማይለዩ ከመቶ ሃያ ሺህ የሚበልጡ ሰዎችና ብዙ እንስሶች ላሉበት ለታላቂቱ ከተማ ለነነዌ አላዝንምን?” ሲል እናገኘዋለን። ዮና፡፬፥፲፩።
እመቤታችንም ማዘንዋና መራራቷ ለሰዎች ብቻ ሳይሆን ለእንስሳትም ጭምር ነው። ይኽንን በተመለከተ ኢትዮጵያዊው ደራሲ፡-
“ሴስይኒ ማርያም ለጸማድኪ ዐሳብ፥
ኅብስተ አእምሮ ሰናይ ወወ ይነ ጥበብ፥
እመኒ ፈድፈደ ኃጢአትየ እምሕዝብ፥
ተዘከሪ እግዝእትየ በርኅራኄኪ ዕፁብ፥
ከመ አስተይኪዮ ማየ ለጽሙዕ ከልብ "
+ + + + + +
" ማርያም ሆይ! ምንደኛ አገልጋይሽን፥
መልካም እውቀት ኅብስትንና ጥበብ ወይንም መግቢኝ፤ ኃጢአቴ ከሕዝብ ኃጢአት ቢበዛም፥
እመቤቴ ሆይ! በአስደናቂ ርኅራኄሽ፥
ለተጠማው ውሻ ውኃ ማጠጣትሽን አስቢ፤” እንዲል
ደራሲው በጸሎቱ የገለጠው፥
የራሱን የኃጢአት ብዛትና የእመቤታችንን አስደናቂ ርኅራኄ ነው። ምንም ኃጢአቱ የበዛ ቢሆን፥ ለውሻው እንኳ ርኅራኄ ያደረገች ድንግል ለርሱም የምሕረት ጥላዋን እንድትጥልበት ነው፤ ከፈጣሪውም ጋር የሚታረቅበትን መንገድ እንድታሳየው ነው። ጠቢቡ ሰሎሞን፡-እንዲህ አይነቱን ርኅራኄ፡-
“ጻድቅ ሰው ለእንስሳው ነፍስ ይራራል፤” በማለት ገልጦታል። ምሳ ፲፪፥፲ )።
#አዛኝቷ_እናታችን
እመ አምላክ ወላዲተ አምላክ ፍቅርን ሰላምን
የተጠማች ሀገራችን ኢትዮጵያን በቃል ኪዳኗ በርህራሄዋ ታስብልን ። | 600 |
| 4 | ለ34ኛ ዙር ያልተያዙ የበገና እጣዎች
10
20
32
39-41
47
49
51-59
60 ሰው በ200 ብር
1000145090176 Commercial bank
47056497 Abyssinia bank
013200909837300 awash bank
0933143133 ቴሌብር
አቤኔዘር ገዛኸኝ | 929 |
| 5 | https://user306607.psee.ly/99hbmv | 1 003 |
| 6 | https://youtu.be/rDoPYOX2tEs?si=4-rAxrUzEsADYX1_ | 1 |
| 7 | ነገ የእመቤታችንን ዓመታዊ ክብረ በዓል በጻድቃኔ ማርያም ወይም በኩክየለሽ ማርያም ገዳም ሄዳችሁ ማክበር የምትፈልጉ ጉዞ ተዘጋጅቷል። ከእኛ ጋር መጓዝ የምትፈልጉ 0933143133 ይደውሉ | 1 142 |
| 8 | የሰኔ 21 ቀን የእመቤታችን ዝክር በጋራ ከእኔ ጋር መዘከር የምትፈልጉ በውስጥ አናግሩኝ፤ +251933143133
1000145090176 አቤኔዘር ገዛኸኝ | 672 |
| 9 | በዚህ ዓመት ጥቅምት 5 የጀመረው የዝክር መርሐግብራችን ነሐሴ 24 ያበቃል። ቀሪ የዝክር መርሐግብር ቀናት....
🔥🔥🔥 ++++++++++ 🔥🔥🔥
ሰኔ 21 የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም
ሰኔ 30 የመጥምቁ ቅዱስ ዮሐንስ
ሐምሌ 5 የጻድቁ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ
ሐምሌ 7 የአጋዕዝተ ዓለም የቅድስት ሥላሴ
ሐምሌ 19 የሊቀ መልአክት የቅዱስ ገብርኤል
ሐምሌ 22 የሊቀ መልአክት የቅዱስ ዑራኤል
ሐምሌ 29 የጻድቁ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ
ነሐሴ 16 የእመቤታችን ቅድስት ኪዳነምህረት እና
ነሐሴ 24 የጻድቁ አቡነ ተክለሃይማኖትን ዝክር
ከእኔ ጋር መዘከር የምትፈልጉ እንደተለመደው በጋራ መዘከር እንችላለን።
ስልክ ዋትሳፕ ቴሌብር +251933143133
ንግድ ባንክ 1000145090176
አዋሽ 013200909837300
አቢሲኒያ 47056497
አቤኔዘር ገዛኸኝ ስሜ
ማስታወሻ ፦ ማንኛውም ሰው ተለምኖ ሳይሆን ወዶና ፈቅዶ በዚህ የዝክር መርሐግብር መሳተፍ ይችላል። ይህ ገፅ ዘክሩ እያለ ያበረታታል ያነሳሳል እንጂ እባካችሁ ዘክሩ እያለ በቅዱሳን ስም አይለምንም፥ ለምኖም አያውቅም!
የዝክሩ ውጤት በፎቶና በቪዲዮ በዚህ ገፅ ይለጠፋል።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ | 1 278 |
| 10 | የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 20 ወደ በርሚል ጊዮርጊስ ጉዞ አለን፥ በዚያም የአስር ቀናት ቆይታ እናደርጋለን። መነሻችን አዲስአበባ እና ባህርዳር።
እሁድ ሰኔ 21 ደርሶ መልስ ጉዞ ወደ ጻድቃኔ ማርያም 2ሺ ብር እና ኩክየለሽ ማርያም 1500 ብር ከእኛ ጋር መሄድ የምትፈልጉ መስቀል አደባባይ፥ መገናኛ እና ጣፎ አደባባይ
0933143133 ይደውሉ።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ 2 አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ | 1 131 |
| 11 | ለ34 ዙር ያልተያዙ የበገና እጣዎች
10
20
31
32
35
36
37
39-41
47
48
49
51-60
60 ሰው በ200 ብር
1000145090176 Commercial bank
47056497 Abyssinia bank
013200909837300 awash bank
0933143133 ቴሌብር
አቤኔዘር ገዛኸኝ | 1 279 |
| 12 | የፊታችን እሁድ ሰኔ 21 ደርሶ መልስ ጉዞ ወደ ጻድቃኔ ማርያም 2ሺ እና ኩክየለሽ ማርያም 1500 ብር ከእኛ ጋር መሄድ የምትፈልጉ መስቀል አደባባይ፥ መገናኛ እና ጣፎ አደባባይ 0933143133 ይደውሉ። | 1 349 |
| 13 | ሰኔ 20 ለምናደርገው ወደ በርሚል ጊዮርጊስ ጉዞ ምዝገባ በዚህ ሳምንት ያልቃል።
0933143133 ዋትሳፕ ወይም በቀጥታ በመደወል መመዝገብ መረጃ መውሰድ ትችላላችሁ። | 1 140 |
| 14 | ለ34ኛ ዙር ያልተያዙ ቁጥሮች
10
15
20
25
26
31
32
33
35
36
37
39-42
44
47-49
51-60 | 1 272 |
| 15 | 🌟 33ኛ ዙር የበገና እጣ🌟
ለገጻችን ተከታዮችና መላው ቤተሰቦቻችን በሙሉ!
የሁላችሁም ተወዳጅና በጉጉት የሚጠበቀው የበገና ዕጣ 33ኛ ዙር ምዝገባና ዝግጅት በታላቅ ድምቀት ቀጥሏል!
እስካሁን በነበሩት ዙሮች አብራችሁን ለነበራችሁ፣ ለተሳተፋችሁና ለአሸናፊዎቻችን በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን፣
### 📌 ለመሳተፍና ዕድለኛ ለመሆን ምን ማድረግ ይጠበቅብዎታል?
1. ገጻችንን ይከተሉ (Follow & Like)፦ ይህንን ገጽ ሰብስክራይብ/ፎሎው ማድረጋቸውን ያረጋግጡ።
2. ይጋብዙ (Invite/Share)፦ ለወዳጅ ዘመድዎ ይህንን ፖስት በማጋራትና አስተያየት (Comment) ላይ ጓደኞችዎን ታግ (Tag) በማድረግ ተሳትፎዎን ያሳድጉ።
3. ያልተያዙ ዕጣ ቁጥርዎን በ200 ብር ይውሰዱ፦
2
10
15
17
20
25
26
31
32
33
35
36
37
39-42
44
47-49
51-60
የተሳታፊ ብዛት 60 ሰው ብቻ። 💣
በውስጥ መስመር (Inbox) ወይም በተዘጋጀው ሊንክ በኩል መመዝገብ ይችላሉ t.me/abigezenige
### 📅 የዕጣ ማውጫ ቀን
* 🗓️ **ዕጣው ተቆርጦ ባለቀበት ምሽት
* ⏰ ** ሰዓት 2:30
* 📺 የሚተላለፍበት ቦታ፦ በገጻችን በቀጥታ ስርጭት (Live) ግልጽና ታማኝ በሆነ መንገድ ይወጣል።
> "ዕድልዎን ይሞክሩ፤ ምናልባት የዚህ ዙር አሸናፊ እርስዎ ሊሆኑ ይችላሉ!"
>
💬 ለበለጠ መረጃ እና ለምዝገባ፦
በውስጥ መስመር (Inbox) መልዕክት ይላኩልን።
መልካም ዕድል ለሁላችሁም! | 220 |
| 16 | ለ34ኛ ዙር የተያዙ ቁጥሮች
1
3
5
6
7
9
12
13
14
16
18
19
21
22
23
24
27
28
29
30
34
38
43
45
ለመሳተፍ በ 200 ብር ከ1-60 የፈለጋችሁትን ቁጥር በመምረጥ በቴሌግራም @abigezenige ላይ
ስም
ስልክ
ሪሲት
መላክ ነው።
የዕጣ መቁረጫ የባንክ አካውንቶች፦
👉 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000145090176 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
👉 አቢሲኒያ ባንክ (BoA)፦ 47056497 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
👉 ቴሌብር (telebirr)፦ 0933143133
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ 2 @topfans አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ | 485 |
| 17 | https://youtu.be/vNqH0tOydQY?si=7dCpQHfHaheGu67q | 1 714 |
| 18 | የሰኔ ሚካኤል የሚከበርበት 6 ምክንያት
ለ12 ሰው share በማድረግ አዛምቱት።
1. ቅዱስ ሚካኤል የተሾመበት
2.ግብፅ ውስጥ ቅዳሴ ቤቱ የተከበረበት
3. አፎሚያን የረዳበት
4.ባህራንን የሞት ደብዳቤ የቀየረበት
5.ቅዱስ ላሊበላን ወደሰማይ ያሳረገበት
6.ለፍጥረታት ምህረትን የሚጠይቅበት
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ | 1 981 |
| 19 | ለ34ኛ ዙር የተያዙ ቁጥሮች
1
3
5
6
7
9
12
13
16
18
19
21
22
23
24
27
29
30
34
38
43
45
እጣው የሚወጣው ሰኔ 13 ነው።
ለመሳተፍ በ 200 ብር ከ1-60 የፈለጋችሁትን ቁጥር በመምረጥ በቴሌግራም @abigezenige ላይ
ስም
ስልክ
ሪሲት
መላክ ነው።
የዕጣ መቁረጫ የባንክ አካውንቶች፦
👉 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000145090176 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
👉 አቢሲኒያ ባንክ (BoA)፦ 47056497 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
👉 ቴሌብር (telebirr)፦ 0933143133 | 1 459 |
| 20 | "አቤቱ ለኃጢአቴ ማስተሠሪያ እንዲሆነኝ ቅዱስ ሥጋህንና ክቡር ደምህን እቀበል ዘንድ የተዘጋጀሁ አድርገኝ፡፡...
አቤቱ የአባቴንና የእናቴን በደላቸውን አስተስርይላቸው፥ ክፋታቸውን አታስብባቸው።"
ሰይፈ ሥላሴ | 1 436 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
