አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
ለአስተያየት ለጥያቄ በግል ለማውራት @abigezenige ይህን ይጠቀሙ። ሐምሌ 27/11 ዓ᎐ም
Показати більше📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
Канал አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ (@abizeeotc) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 10 549 підписників, посідаючи 8 859 місце в категорії Релігія і духовність та 3 167 місце у регіоні Ефіопія.
📊 Показники аудиторії та динаміка
З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 10 549 підписників.
За останніми даними від 13 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -378, а за останні 24 години на -17, загальне охоплення залишається високим.
- Статус верифікації: Не верифікований
- Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 18.10%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 5.60% реакцій від загальної кількості підписників.
- Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 1 910 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 591 переглядів.
- Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 11.
📝 Опис та контентна політика
Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
“ለአስተያየት ለጥያቄ በግል ለማውራት @abigezenige ይህን ይጠቀሙ።
ሐምሌ 27/11 ዓ᎐ም”
Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 14 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.
Триває завантаження даних...
| Дата | Залучення підписників | Згадування | Канали | |
| 14 червня | 0 | |||
| 13 червня | 0 | |||
| 12 червня | 0 | |||
| 11 червня | 0 | |||
| 10 червня | 0 | |||
| 09 червня | 0 | |||
| 08 червня | 0 | |||
| 07 червня | 0 | |||
| 06 червня | 0 | |||
| 05 червня | 0 | |||
| 04 червня | 0 | |||
| 03 червня | 0 | |||
| 02 червня | 0 | |||
| 01 червня | 0 |
| 2 | እግዚአብሔር ቢፈቅድ ሰኔ 12 በቅዱስ ሚካኤል ክብረ በዓል ቀን ከ400 በላይ ሰዎችን ለመዘከር አስበናል
12 አገልግል በ12 ሰዎች። 1 አገልግል 6ሺ ብር
1000145090176 ስልክ +251933143133 | 696 |
| 3 | ለቅዱስ ሚካኤል ዝክር የተሳተፉ ሰዎች
አንለይ 10ሺ ብር፥ ኢየሩሳሌም 1ሺ ብር፥ ብዙአየሁ 500 ብር፥ ሃይማኖት 500 ብር።
ተሳተፉ ቀን ሙሉ እያስተባበርኩ እንውላለን። 1000145090176 አቤኔዘር | 748 |
| 4 | ትናንት ምን ሆንኩ መሰላችሁ።
ጠዋት የቅዱስ ሚካኤል ዝክር መዘከሪያ 12 ሰው እፈልጋለሁ ብዬ ከአካውንቴ ጋር መፖሰት። ለሰኔ ሚካኤል ልክ እንደ ቀኑ ቁጥር 12 አገልግል በ6ሺ ብር አዝዤ 40ዐ በላይ ሰዎችን ለመዘከር።
ከዚያ ከታች በስክሪን ሻት እንደሚታየው አንድ ሰው 63ሺህ ብር አስገባልኝ። ደነገጥኩ። ወዲያው ለዝክር የሚሆነኝን ገንዘብ አገኘሁ ማለት ነው ብዬ በጣም ተደሰትኩና በቃ ሰውን ከማጨናንቅ ፖስት ያደረኩትን ላጥፋው ወይም ደግሞ ሞልቷል ብዬ ልፖስት ብዬ መጀመሪያ ሰላም ለኪ ብዬ ልጸልይ አልኩና ጸለይኩ።
ድንገት በ0115 ብሎ የሚቀጥል የቢሮ ስልክ ተደወለልኝ። በእውነት ይሄ ይሆናል ብዬ አልጠበኩም "ብሩ ገባልህ ወይ በል ዘክርበት" የሚል ደስ የሚያሰኝ ዜና ስጠብቅ....
የደወልነው ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነው። #በስህተት ወደ አካውንትህ ብር ገብቶ ነበር ለመመለስ ፍቃደኛ ነህ አለችኝ።
ኸረ ችግር የለውም ስንት ብር ነው ከማን ነው የተላከው ብዬ ጠየኩ፥
የገንዘብ መጠኑን እና ስም ነገረችኝ
አዎ ገብቷል አልኳት
አካውንት ልላክልህ ስትለኝ
አዎ ምንም ችግር የለውም ላኪልኝ እመልሳለሁ ስላት
በጥሩ ፈገግታ (በስልክ ምስሏን ፈጥሬ አይቻት ነው 😁) በጣም እናመሰግናለን ብላ አካውንቱን ነግራኝ በድጋሚ አመስግናኝ ስልኩ ተዘጋ።
ቆይ "ወደ አካውንታችሁ ብር ሲገባ አየሁ" የሚል ፌስቡክ ላይ የተፖሰተ ጽሑፍ like አድርጌ አሜን ብዬ ጽፌ አልነበርዴ ለምን ለምን... ብዬ ስቅስቅ ብዬ ሳቅኩ¡ 😭😂 ለካ ፌክ ነው ☹️
ስቀልድ ነው ለማንኛውም ምን ልላችሁ ነው እግዚአብሔር ሰጠ እግዚአብሔር ነሳ ነው የሚባለው ወይስ?😁
ለማንኛውም 12 ሰዎች ውስጥ 2 ሰዎች ወለተ ጊዮርጊስ 10ሺ ብር እና ወለተ ሩፋኤል 3ሺህ ብር ገቢ አድርገዋል። ከ12 ሰው 2 ሰው ነው የተሳተፈው፤ ዛሬ ቀኑን ሙሉ ይህን ለዝክር የሚሆነውን ገንዘብ ሳሰባስብ ነው የምውለው።
የቻላችሁ ተሳተፉ።
👉 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000145090176 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
👉 አቢሲኒያ ባንክ (BoA)፦ 47056497 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
👉 ቴሌብር (telebirr)፦ 0933143133 | 856 |
| 5 | 12 ሰዎችን እፈልጋለሁ
ለሰኔ ሚካኤል ልክ እንደ ቀኑ 12 አገልግል በማሰራት እንዘክራለን። የአንድ አገልግል ዋጋ 6ሺ ብር ነው።
የምትችሉ አብረን እንዘክር። @abigezenige ላይ ጻፉልኝ። | 1 033 |
| 6 | https://youtu.be/XvmCn1Yg_yY?si=Tn0lEBmd7xs3hcXs | 996 |
| 7 | እንዴት ዋላችሁ ቤተሰብ እንደ እግዚአብሔር ፍቃድ ይህችን እህት አግዙልኝ።
የራሷን ስልክ እና የባንክ አካውንቷን በውስጥ @abigezenige ላይ ማግኘት ትችላላችሁ።
ሥላሴ ይስጥልኝ። | 838 |
| 8 | የግንቦት 29 ቀን ተጓዦች በሰላም በርሚል ጊዮርጊስ ገብተዋል።
ቀጣይ የመጨረሻ ጉዞ
መነሻ ሰኔ 20 ቀን
መመለሻ ሰኔ 30 ቀን ሲሖን
በ0933143133 ይመዝገቡ | 833 |
| 9 | https://youtu.be/euc9I2wzbe8?si=oMCFNZqeLvtmGQSr | 1 061 |
| 10 | እጣ በ200 ብር
በቴሌብር 0933143133
በንግድ ባንክ 1000145090176
አቢሲኒያ ባንክ 47056497
አዋሽ ባንክ 013200909837300
አቤኔዘር ገዛኸኝ ስሜ
የእጣ ቴሌግራም ለመቀላቀል t.me/abizeeotcwin ይጫኑ። | 1 203 |
| 11 | https://youtu.be/BOjRKX3N2MQ?si=mYbVur4ZQcrF7_qf | 1 229 |
| 12 | 🎼 33ኛው ዙር የበገና ዕጣ 🎼
* የተሳታፊ ብዛት፦ 60 ሰው ብቻ (ዕድሉ ሳያመልጥዎ ፈጥነው ይመዝገቡ)
ያልተያዙ ቁጥሮች
ለ33ኛ ዙር ያልተያዙ ቁጥሮች
28
31
38-42
45
46
52
53
55-58
* የአንድ ዕጣ ዋጋ፦ 200 ብር ብቻ
* ዕጣው የሚወጣበት ቀን፦ ሰኔ 8
የዕጣ መቁረጫ የባንክ አካውንቶች፦
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000145090176 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
* አቢሲኒያ ባንክ (BoA)፦ 47056497 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
* ቴሌብር (telebirr)፦ 0933143133
> ቀጥታ ሥርጭት (Live)፦ ዕጣው በዕለቱ በ"አቤኔዘር ዘተዋሕዶ" ይፋዊ የፌስቡክ ገጽ ላይ በቀጥታ ሥርጭት በግልጽነት የሚወጣ ይሆናል።>
ለመመዝገብ፦ ክፍያውን እንደፈጸሙ የክፍያ ማረጋገጫውን (Receipt) በውስጥ መስመር በመላክ የዕጣ ቁጥርዎን ይረከቡ።
ያለዎትን መንፈሳዊ ጉጉት ወደ ተግባር የሚቀይሩበት መልካም አጋጣሚ!
ሁላችሁም ተሳተፉ፣ ለሌሎችም አጋሩ።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ @abigezenige | 1 265 |
| 13 | https://youtu.be/yZJpmH3dVfM?si=kvG4m9G-cuCPh-WE | 1 177 |
| 14 | https://youtu.be/sXgedto6kqs?si=_EHFO2yxgm96M1cU | 1 472 |
| 15 | የ3ኛ ዓመታችን ለሰኔ ሚካኤል ዝክር እንደ ቀድሞ ቤት ውስጥ እናዘጋጃለን፥ ለዚህም የሚያስፈልጉ።
ዘይት በርበሬ ምስር ጤፍ እና የተለያዩ የጥራጥሬ እህሎች ናቸው።
ካለው ሀገራዊ እና የቤተክርስቲያናችን ጉዳይ አንጻር በፌስቡክ ማሰባሰብ አልችልም። ያስለመድነው እንዳይቀር ደግሞ ትንሽም ቢሆን ያገኘነውን ሰብስበን እንዘክራለን።
ስለሆነም በዚህ ቴሌግራም ገፅ ያላችሁ ቤተሰቦቼ ተሳተፉ።
አቢሲኒያ 47056497
ንግድ ባንክ 1000145090176
ቴሌብር +251933143133
አቤኔዘር ገዛኸኝ
@abigezenige ላይ ከላይ የተዘረዘሩትን የምትችሉትን ለማገዝ ጻፉልኝ።
ቅዱስ ሚካኤል ይስጥልኝ። | 1 308 |
| 16 | የ3ኛ ዓመታችን ለሰኔ ሚካኤል ዝክር እንደ ቀድሞ ቤት ውስጥ እናዘጋጃለን፥ ለዚህም የሚያስፈልጉ።
ዘይት በርበሬ ምስር ጤፍ እና የተለያዩ የጥራጥሬ እህሎች ናቸው።
@abigezenige ላይ ከላይ የተዘረዘሩትን የምትችሉትን ለማገዝ ጻፉልኝ።
ካለው ሀገራዊ እና የቤተክርስቲያናችን ጉዳይ አንጻር በፌስቡክ ማሰባሰብ አልችልም። ያስለመድነው እንዳይቀር ደግሞ ትንሽም ቢሆን ያገኘነውን ሰብስበን እንዘክራለን።
ስለሆነም በዚህ ቴሌግራም ገፅ ያላችሁ ቤተሰቦቼ ተሳተፉ።
አቢሲኒያ 47056497
ንግድ ባንክ 1000145090176
ቴሌብር +251933143133
አቤኔዘር ገዛኸኝ
ቅዱስ ሚካኤል ይስጥልኝ። | 6 |
| 17 | እግዚአብሔር ቢፈቅድ ነገ ደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል የንግሥ በዓል አለ።
አድራሻ አዲስአበባ መሣለሚያ (ሰባተኛ) አካባቢ
እዚያው እንገናኝ። | 1 513 |
| 18 | ይህ በምሥራቅ አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በሚገኙ አካባቢዎች በኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ላይ ያነጣጠረው መጠነ-ሰፊ ጥቃት በወረዳው ሥር በሚገኘው ጠላታ ጨፋ ቀበሌ በተፈጸመው ጥቃት የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች መኖሪያ ቤቶች በተለየ ሁኔታ እየተለዩ መቃጠላቸውና ከብቶቻቸውን ጨምሮ በርካታ ንብረቶቻቸው በታጣቂዎች የተዘረፉ
በዚህም የተነሳ ነዋሪዎቹ አካባቢያቸውን ሙሉ በሙሉ ለቀው ሱንቴ ወደሚባል ስፍራ ለመሰደድ ተገድደዋል። ካራ ኩፍቴና ቀበሌ የነዋሪዎች ቤቶች በተጠናከረ ሁኔታ እየተቃጠሉ በመሆኑ ሕዝቡ #የመድኃኔዓለምን_ታቦት በክብር ይዞ ሕይወቱን ለማዳንና ቅዱሳን ንዋያተ ቅድሳቱን ከቃጠሎ ለመታደግ ወደ ሱንቴ አካባቢ መሸሹ ተገልጿል።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ | 1 690 |
| 19 | አባት እኮ ፥ የየቤቱ እግዜር ነበር°
ልዑል ዘወልደ
እመኑኝ ፥ እኛ አደለንም አርሲን የረሳነው ፥ አለምም እኛን እንደረሳን ነው ። በርግጥ አለም ብቻ አይደለም ፥ ፈጣሪም አፍሪካን የረሳት ይመስላል ። Tears of the sun የሚል በናይጄሪያ ጭፍጨፋ ላይ በተሰራ ፊልም ላይ ፥ ብሩስ ዊልስ ለአንድ ቄስ የሚላት አባባል አለች ። እንግዲህ እግዜር ይከተላቹ ! ሲሉት ...God already left Africa !
ብሪታንያ የባያፍራን ጉድ አይታ እንደተወችው ፤ አለም'ም የአገራችን ጥፋት ያሳሰበው አይመስልም ፤ ላንቃችን እስኪደድር ብንጮህ የሚሰማን የለም ። አውታራቸው መቼ ነገር እንደሚገደውና እንደሚያራግብ ያውቃል ። ለዜና የረሱትን ሰቆቃ ነገ ለታሪካቸው አበጅተው ሲመዙ ግን ፥ የሚሳቀቁ አይደሉም ። ሶስት ከተማና መቼት እንቃኝ ፤ መቐለ ፣ ወሎና ፣ አርሲ ።
፩ | መቀለ - የዛሬ አምስት አመት
በስልኬ መርዕይ ላይ ፥ አንድ ኑሮ የጨለመባቸው የመቀለ አባት ታንቀው ይታያል ። ወቅቱ ፥ ትግራይ ለሁለት አመታት በመከላከያ ተከባ የተጨነቀችበት ነበር ፤ መብራት የለም ፣ ውኃ የለም ፣ ንግድ የለም ፣ መንቀሳቀስ የለም ። በግዜው ከእኚህ ስማቸውን የማላውቀው አባት ጋር ፥ ነብሴ ተሰቅላ ቀረች ፤ አልወረደችም ።
የእኚህ አባት ልጆች ነገ አባታችን ራሱን አብረሃ ካስትል አጥር ላይ ገደለ አይሉም ። የአባታቸው ገዳይ በታነቁበት የገመድ ክርክር አንገታቸው ላይ ተፅፏል ። ለአመታት ማን ለይቶ እንዳጠራቸው ፥ ማን ኮረንቲ ከባልቦላ እንዳጠፋባቸው ? የሣንቲሙን ሳጥን ማን እንደቆለፈባቸው ? መሶባቸውን ማን እንደገለበጠባቸው ፥ ሌላም ሌላም !
አባታቸው ግን አንዴ ደክሞ ሄዷል ። ለደከመ አባት የልጆቹን ችግር ከማየት የሚያድነው እንቅልፍ ነበር ። እንቅልፍ ያለበትን ስቃይ እንደነገሩ ፀጥ ያረግለታል ። እኚህ አባት ግን ክፉ ህልም ያስተኛቸው አይመስልም ። አይታገሉትን እንዳይታገሉ ደክመዋል ። አንዱን ጠዋት መርጠው ያለሸኚ ሄዱ ፤ ሲነቁ ፥ የልጆቻቸውን ችግር ፥ የልጆቻቸውን ስቃይ ከማያዩበት ።
፪ | ወሎ ፥ የዛሬ ስድስት ዓመት
ሰዒድ ፈጅር ሊሰግድ ሲነሳ ነበር ሲፈራው የከረመውን ድምፅ የሰማው ። አሸን ገባር ያስለቀሱ ስደተኛ በረኸኞች በፈንታው ለርሱም እንደመጡ ገባው ። አ...ን...በ...ጣ !
ስድስት ቤተሰብ በተስፋ ሲያስተዳድር እንዳልከረመ ላቡ በአውሬ ሲላስ ከማየት ቤት በጮጋ መርጋት መረጠ ። ሚስቱ እየጮኸች ወደጓሮ ሮጠች ፥ ልጆቿኗ ሌሎች ሰዎች ለማባረር ተከተሏት።
የዞብል ሰማይ ጥዝታቸው በሚሰቅ አውሬዎች ተሞልቷል ። ግመሎች በፍርሃት ከታሰሩበትን ለመበጠስ ይታገላሉ ። በብራ ንጋት ብርሃን የሚባል አልነበረም ። ከሐራ የጀመሩ በቃሉ አድርገው ጨርጨር ደርሰዋል ።
ጋሽ ሰዒድ ከማያሸንፈው መዋጋትን አልወደደም ። አንበጣ የአላህ ፍጡር ነውና የአፋር አሸዋን በዕጭ አልረገመም ። ያሳሰበው አመት ከዓመት የተንከባለለ ልቄቱ ነው ። የዘንድሮን እህል ካላከበ ለመጪው ክረምት ጥማድ መከራያ አይኖረውም።
አንበጦቹን ለማባረር የተሰበሰበው ሰው በየመስኩ ላንቃው እስኪኸር ጮኸ ። ህፃናት ጨርቅ ቀደው ቅጥቡ ያልደርሰ እሸት ሳይቀር እየቀጠፉ አስገቡ ። ከየግራሩ ከሚያኮበኩቡ አውሬዎች ግን የመንደሩን ቀላድ አላስቀሩም ። በጎበኙት በደቂቃዎች ማሳው እምሽክ አለ ። ቀበሌ ሙሉ ማሽላ አገዳው ሲቀር አንድ ጎረምሳ ግማሽ እንጀራ በቅጡ አይጨርስም ።
በድንብር የወጡት የሰዒድ ቤተሰቦች በክንፍና እግር ገላቸው ተቦጫጭሮ በከንቱ መክነው ተመለሱ ። የታገሉት አንበጣ ግን ማሽላ ብቻ በልቶ አልተዋቸውም ። የቤቱ አውራጅ ምሰሶ ላይ የቤታቸው አባውራ ፥ ጋሽ ሰዒድ ፥ በመጫኛ ገመድ ተንጠልጥለዋል።
፫ | አርሲ ፥ ዘንድሮ
በዑደት ከሚረሸኑት የአርሲ ኦርቶዶሶች ፥ የሚበዙት አባቶች መሆናቸውን ሰማሁ ። ለምን? አባት ፥ የቤተሰብ የመንደር የቀዬ ካስማ ነው ። አባትን መነቅነቅ ፥ ከግንዱ ከስር መሰረቱ ለመናድ ይጠቅማል ።
አውቃለሁ ፤ የአርሲ ጉዳይ ውስብስብ ነው ፥ በኔ አቅም አይተነተንም ።ሥለተረፉት አባቶች ግን አስባችኋል ? አሁን በመጠለያ ከመሆናቸው በፊት ልጆቻቸው ፥ እንደ አምላክ ይመለከቷቸው ነበር ። ቤተሰቡ ፥ አባት የማይችለው የለም ! ይል ነበር ።
አሁን መከታቸው አብሯቸው እየሮጠ ነው ። አሁን መከታቸው ፣ አብሯቸው እያለቀሰ ነው ። አሁን መከታቸው ፣ ምንም ማድረግ አይችልም ። እኔንጃ ፤ የሆነ ስም የሌለው ነገር ተበላሽቷል ። አባት እኮ ፥ የየቤቱ እግዜር ነበር!
ልዑል ዘወልደ | 1 296 |
| 20 | https://youtu.be/RQ1-hvhVg3Q?si=MwkzSyAHE1qS1qCb | 1 661 |
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
