አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
ለአስተያየት ለጥያቄ በግል ለማውራት @abigezenige ይህን ይጠቀሙ። ሐምሌ 27/11 ዓ᎐ም
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
تُعد قناة አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ (@abizeeotc) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 12 309 مشتركاً، محتلاً المرتبة 7 155 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 729 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 12 309 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 28 أغسطس, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -258، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -9، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 15.25%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 6.59% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 1 878 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 811 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 12.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“ለአስተያየት ለጥያቄ በግል ለማውራት @abigezenige ይህን ይጠቀሙ።
ሐምሌ 27/11 ዓ᎐ም”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 29 أغسطس, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.
جاري تحميل البيانات...
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 29 أغسطس | 0 | |||
| 28 أغسطس | +2 | |||
| 27 أغسطس | +1 | |||
| 26 أغسطس | 0 | |||
| 25 أغسطس | +2 | |||
| 24 أغسطس | 0 | |||
| 23 أغسطس | 0 | |||
| 22 أغسطس | 0 | |||
| 21 أغسطس | 0 | |||
| 20 أغسطس | 0 | |||
| 19 أغسطس | 0 | |||
| 18 أغسطس | 0 | |||
| 17 أغسطس | +1 | |||
| 16 أغسطس | 0 | |||
| 15 أغسطس | 0 | |||
| 14 أغسطس | +1 | |||
| 13 أغسطس | +3 | |||
| 12 أغسطس | +2 | |||
| 11 أغسطس | 0 | |||
| 10 أغسطس | 0 | |||
| 09 أغسطس | 0 | |||
| 08 أغسطس | 0 | |||
| 07 أغسطس | 0 | |||
| 06 أغسطس | 0 | |||
| 05 أغسطس | 0 | |||
| 04 أغسطس | 0 | |||
| 03 أغسطس | 0 | |||
| 02 أغسطس | 0 | |||
| 01 أغسطس | 0 |
| 2 | https://youtu.be/4HJH_wZAxa0?si=9w-JwH_noG0gV02b | 519 |
| 3 | የአቡነ ተክለሃይማኖት ዝክር በጋራ እንዘክር።
ሁላችሁም ትሳተፉ ዘንድ ከ24 ብር አስጀምሬዋለሁ። 6ሺ ብር 1 አገልግል 1200 ብር ድፎ ዳቦ
1000145090176 አቤኔዘር
0933143133 ቴሌብር | 809 |
| 4 | የአምልኮ ሕይወት ስትጀምሩ በተለይ የምሽት ጸሎት፥ ስግደት፥ ጸበል መጠመቅ ስታዘወትሩ መጀመሪያ ሊያሸማቅቁን የሚሞክሩት ቤተሰቦቻችን ናቸው። ቀጣይ በዙሪያችን ያሉ ሰዎች ሙድ ሊይዙብን ይሞክራሉ። እናንተ በርቱ | 731 |
| 5 | ይህን በገና በ6800 ብር ይገኛል
@abigezenige ላይ አግኙኝ | 868 |
| 6 | ምግብና ጸሎት | 744 |
| 7 | https://youtu.be/Ao26COWOAM4?si=f6D-IZhePl7MUo8s ሙሉውን | 845 |
| 8 | https://youtu.be/Ao26COWOAM4?si=f6D-IZhePl7MUo8s | 986 |
| 9 | የዚህ ዓመት የመጨረሻ ዝክር አብረን እንዘክር
የጻድቁ አቡነ ተክለሃይማኖት በዓል ነሐሴ 24 እንዘክራለን
24 ብር 240 ብር 2400 ብር 24ሺ ብር የቻላችሁትን አዋጡ። 1000145090176 አቤኔዘር | 1 091 |
| 10 | የንግሥ ጉዞ ወደ ደብረ ሊባኖስ አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም ነሐሴ 23/24
ደርሶ መልስ 1600 ብር አዳር 1800 ብር
መነሻ ኮዬፈጬ እስጢፋኖስ መገናኛ ጠዋት 12:00
0933143133 ይደውሉ። | 951 |
| 11 | ቅዳሴ ስታስቀድሱ የሚመጣው ጣፋጭ እንቅልፍ ከእግዚኦታ በኋላ ድራሽ አባቱ ይጠፋል።
ቅዳሴ ላይ እንቅልፍ የሚመጣባችሁ....
ተሰጥኦ ስለማትመልሱ ነው።
ኑ ተሰጥኦ መማማሪያ ግሩፕ ይግቡ @abizeeotckidase | 1 306 |
| 12 | የነሐሴ 21 ቀን (እርፈታ ለዕግዝእትነ ማርያም) የነግህና የቅዳሴ ግጻዌ ምንባባት፣ ምስባክና ወንጌል
✝️ የነሐሴ 21 ግጻዌ (የቀኑ ምንባባት)
🌅 የነግህ (የኪዳን)
* ምስባክ፦
መዝሙር 44:9-10
> ግዕዝ፦ "ወትቀውም ንግሥት በየማንከ፤ በአልባሰ ወርቅ ዑጽፍት ወኍብርት፤ ስምዒ ወለትየ ወርእዪ ወአጽምዒ እዝነኪ።"
> ትርጉም፦ "በወርቅ ልብስ ተጎናጽፋና ተሸልማ ንግሥቲቱ በስተቀኝህ ትቆማለች፤ ልጄ ሆይ፥ ስሚ፤ እዪ፤ ጆሮሽን ወደ እኔ አዘንብዪ።"
* ወንጌል፦ የሉቃስ ወንጌል 1:39 - 47
📖 የቅዳሴ መልእክታት
* የሐዋርያው ጳውሎስ መልእክት፦ 1ኛ ቆሮንቶስ 7:25 - ፍጻሜ
* የሐዋርያው ዮሐንስ መልእክት፦ 2ኛ ዮሐንስ 1:1 - 6
* የሐዋርያት ሥራ፦ ሐዋርያት ሥራ 16:13 - 18
🎼 የቅዳሴ ምስባክ
> መዝሙር 44:9-10
> ግዕዝ፦
> "አዋልደ ነገሥት ለክብርከ፤ ወትቀውም ንግሥት በየማንከ፤ በአልባሰ ወርቅ ዑጽፍት ወኍብርት።"
> ትርጉም፦
> "የነገሥታት ልጆች ለክብርህ ናቸው፤ በወርቅ ልብስ ተጎናጽፋና ተሸልማ፤ ንግሥቲቱ በስተቀኝህ ትቆማለች።"
☦️ ወንጌልና ቅዳሴ
* ወንጌል፦ የማቴዎስ ወንጌል 25:1 - 19
* ቅዳሴ፦ ቅዳሴ ማርያም
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ | 2 935 |
| 13 | በሱባኤው ምክንያት ተቋርጦ የነበረው 35ኛ ዙር በገና የሚያሸልመው እጣ አሁን ቀጥሏል። ጥቂት ቁጥሮች ብቻ ቀርተዋል
60 ሰው በ200 ብር
ከ1 እስከ 60 ቁጥር ቀድሞ ያልተያዘ የፈለጋችሁትን ቁጥር በመምረጥ
Awash👉🏦 013200909837300
CBE👉🏦 1000510909635
BOA👉🏦 47056497
Tele birr👉🏦 0933143133
አቤኔዘር ገዛኸኝ ብለው ከፍለው
ስም ስልክ ሪሲት t.me/abigezenige ላይ ይላኩ።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
ያልተያዙ ቁጥሮች
31
32
38
39
41
50
51
53
54
55
58
59
60 | 704 |
| 14 | የፊታችን እሁድ መተት ወደማይታደስባት ቃልኪዳን ወዳለው ጊሺ ቅድስት ክርስቶስ ሰምራ ቤ/ክ እና ደብረ ሊባኖስ አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም ለንግስ የአዳር እና ደርሶ መልስ ጉዞ ተዘጋጅቷል።
0933143133 | 2 071 |
| 15 | 35ኛ ዙር በገና የሚያሸልመው እጣ ጥቂት ቁጥሮች ብቻ ቀርተዋል
60 ሰው በ200 ብር
ከ1 እስከ 60 ቁጥር ያልተያዘ የፈለጋችሁትን ቁጥር በመምረጥ
Awash👉🏦 013200909837300
CBE👉🏦 1000510909635
BOA👉🏦 47056497
Tele birr👉🏦 0933143133
አቤኔዘር ገዛኸኝ ብለው ከፍለው
ስም ስልክ ሪሲት t.me/abigezenige ላይ ይላኩ።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
ያልተያዙ ቁጥሮች
31
32
38
39
41
51
53
54
55
58
59
60
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ | 866 |
| 16 | በሱባኤው ምክንያት ተቋርጦ የነበረው 35ኛ ዙር በገና የሚያሸልመው እጣ አሁን ቀጥሏል። ጥቂት ቁጥሮች ብቻ ቀርተዋል
60 ሰው በ200 ብር
ከ1 እስከ 60 ቁጥር ቀድሞ ያልተያዘ የፈለጋችሁትን ቁጥር በመምረጥ
Awash👉🏦 013200909837300
CBE👉🏦 1000510909635
BOA👉🏦 47056497
Tele birr👉🏦 0933143133
አቤኔዘር ገዛኸኝ ብለው ከፍለው
ስም ስልክ ሪሲት t.me/abigezenige ላይ ይላኩ።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
ያልተያዙ ቁጥሮች
30-33
35
36
38-41
49-51
53-55
57-60 | 545 |
| 17 | ቅዱስ ቁርባን በተቀበሉበት ቀን ሥጋ መብላት ሃጢአት ሆኖ ሳይሆን ምናልባት ጥርሳችን ውስጥ ሊቀር ስለሚችል እና አጥንትም ሊኖረው ስለሚችል ባይበላ ይመከራል።
በዕለቱ ከአፍ የሚወጣ ምንም ነገር ክልክል ነው። | 2 177 |
| 18 | የነሐሴ 16 (የእመቤታችን የዕርገት በዓል) የነግህና የቅዳሴ ግጻዌ ንባባት እና ትርጉም የሚከተለው ነው፦
ዘነግህ
ምስባክ (መዝሙር 44:9-10)
ግዕዝ፦ ወትቀውም ንግሥት በየማንከ ። በአልባሰ ወርቅ ዑጽፍት ወኍብርት ። ስምዒ ወለትየ ወርእዪ ወኣጽምዒ እዝነኪ ።
ትርጉም፦ ንግሥቲቱ በወርቅ ልብስ ተጐናጽፋና ተሸሞንሙና በቀኝህ ትቆማለች። ልጄ ሆይ፥ ስሚ፤ እዪ፤ ጆሮሽንም አዘንብዪ።
ወንጌል፦ ሉቃስ 1:39-47
የቅዳሴ ንባባት
ሐዋርያት (ዲያቆን)፦ ፊልጵስዩስ 3:1-15
ካቶሊካዊት (ንፍቅ ዲያቆን)፦ 1 ጴጥሮስ 4:12-ፍጻሜ
ግብረ ሐዋርያት (ንፍቅ ካህን)፦ የሐዋርያት ሥራ 9:1-8
ምስባክ (መዝሙር 117:18-19)
ግዕዝ፦ ገሥፆሰ ገሠፀኒ እግዚአብሔር ። ወለሞትሰ ባሕቱ ኢመጠወኒ :: አርኀዉ ሊት አናቅጸ ጽድቅ ።
ትርጉም፦ እግዚአብሔር ተቈጥቶ ገሠጸኝ፤ ነገር ግን ለሞት አላሳልፎ አልሰጠኝም። የጽድቅን ደጆች ክፈቱልኝ።
ወንጌል፦ ዮሐንስ 15:12-26
ቅዳሴ፦ ቅዳሴ ማርያም | 3 862 |
| 19 | ነገ ወደ ሰሚነሽ ኪዳነምህረት ገዳም ደርሶ መልስ ጉዞ አለን።
መነሻ ቦታ መስቀል አደባባይ መገናኛ ጣፎ 12:00
0933143133 | 1 125 |
| 20 | ነገ የእመቤታችን ቅድስት ኪዳነምህረት በዓል ከእኔ ጋር መዘከር የምትፈልጉ እንደለተመደው ድፎ ዳቦ እንዘክራለን።
1000145090176 አቤኔዘር የቻላችሁትን በማዋጣት አብረን እንዘክር። ሙሉ ዳቦ 1200 ብር | 2 149 |
