cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

DW Amharic

ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
42 327
Obunachilar
+6724 soatlar
+3427 kunlar
+1 51030 kunlar
Post vaqtlarining boʻlagichi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Nashrni tahlil qilish
PostlarKo'rishlar
Ulashishlar
Ko'rish dinamikasi
01
ሶማሌላንድ የበርበራ ወደብ የኢትዮጵያን 30 በመቶ ጭነት እንዲያስተናግድ ትፈልጋለች ኤኮኖሚኢትዮጵያ Eshete Bekeleከ የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ንብረት የሆነው ዱባይ ወርልድ ኩባንያ የሚያስተዳድረው የበርበራ ወደብ የኢትዮጵያን 30 በመቶ ጭነት እንዲያስተናግድ የሶማሌላንድ ባለሥልጣናት አቅደዋል። ለዚህም የወደብ አጠቃቀም እና የጉምሩክ ሥርዓቶችን የተመለከተ ሥምምነት በኢትዮጵያ እና በሶማሌላንድ መካከል መፈረም አለበት። ሥምምቱ በሚቀጥሉት 60 ቀናት ሊፈረም እንደሚችል የሶማሌላንድ የወደቦች አስተዳደር ባለሥልጣን ኃላፊ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል። https://p.dw.com/p/4fP5U?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
4 2274Loading...
02
ኢትዮጵያውያን ቲክቶከሮች ስለቲክ ቶክ መታገድ ምን ይላሉ? ፀሀይ ጫኔ የአሜሪካ የተወካዮች ምክር ቤት ቲክ ቶክ ከቻይናው ኩባንያ ባይትዳንስ እጅ እስካልወጣ ድረስ በሀገሪቱ ውስጥ እገዳ ለመጣል የሚያስችል ረቂቅ ህግ ያለፈው ቅዳሜ አጽድቋል።ያ ለመሆኑ ቲክ ቶክ ቢታገድ በይዘት ፈጣሪዎች እና በተጠቃሚዎች ላይ ምን ተፅዕኖ ያሳድራል? https://p.dw.com/p/4fM0x?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
3 9971Loading...
03
በአማራ ክልል የእርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር ወደ 2.5 ሚሊዮን ማሻቀቡ መንግስት አጠቃላይ በአማራ ክልል በችግር ላይ ለሚገኙ ነዋሪዎች በየወሩ ከ2 .2ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ እንደሚያደርግም የክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ፕሮግራም ማስተባበሪያ ኮሚሽን አስታወቀ ፡፡ https://p.dw.com/p/4fOPp?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
3 2506Loading...
04
የባህላዊ እሴቶች ሚና ለሰላም "ሃሳባችንን እንደ ኋላ ቀር የማየት አባዜ ሰፍኗል፡፡ ትውልዱ ጋር አውቃለሁ ባይነት ከፋ፡፡ ይህ ደግሞ አይሆንም፡፡ አሁንም ላለው ችግር እኛ የምንለው ተቀባይነት አጣ እንጂ ከመናገር ሀሳብ ከመስጠት ታቅበን አናውቅም” https://p.dw.com/p/4fNtv?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
2 9731Loading...
05
ባህላዊ እሴቶች ሚና ለሰላም "ሃሳባችንን እንደ ኋላ ቀር የማየት አባዜ ሰፍኗል፡፡ ትውልዱ ጋር አውቃለሁ ባይነት ከፋ፡፡ ይህ ደግሞ አይሆንም፡፡ አሁንም ላለው ችግር እኛ የምንለው ተቀባይነት አጣ እንጂ ከመናገር ሀሳብ ከመስጠት ታቅበን አናውቅም” https://p.dw.com/p/4fNtv?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
10Loading...
06
የትግራይ ተፈናቃዮች መመለስ በአማራ ክልል በኩል ጥያቄ በሚነሳባቸው አካባቢዎች የተመሰረቱ ሕገወጥ አስተዳደሮቹ ፈርሰው ተፈናቃዮች ወደ ቀዬአቸው የሚመለሱበት ምቹ ሁኔታ ሊፈጠር፣ አዳዲስ ሰፋሪዎች ከያዙት ቦታ ሊወጡ ከፌደራሉ መንግስት ጋር በነበረ ውይይት መግባባት ላይ መደረሱ ጀነራል ታደሰ ወረደ ተናግሯል። https://p.dw.com/p/4fOsk?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
2 7262Loading...
07
"አስቸኳይ መፍትሔ የሚሹ" የመብት ጥሰቶች ከ 52 ደቂቃዎች በፊትከ 52 ደቂቃዎች በፊት በምስራቅ ወለጋ ዞን ሰቡሲሬ ወረዳ ሞቶ ቀበሌ ሚያዚያ 6 እና 7 ቀን 2016 ዓ.ም 14 የአካባቢው ነዋሪዎች በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች መገደላቸውን እንዲሁም በምዕራብ አርሲ ዞን ታጣቂዎች በሰዎች ላይ ግድያ፣ እገታ እና የአካል ጉዳት መፈፀማቸውን ገልጾ፤ 5 ሰዎች በዚሁ ዞን በታጣቂዎች መገደላቸውን ኢሰመጉ አስታውቋል። https://p.dw.com/p/4fOfE?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
2 5672Loading...
08
DW Amharic የሚያዝያ 23 ቀን 2016 የዓለም ዜና የአውሮፓ ኅብረት ለኢትዮጵያውያን የቪዛ አሰጣጥ ሒደት እንዲጠብቅ ያሳለፈውን ውሳኔ እንዲያጤን ኢትዮጵያ ጠየቀች። የአፍሪካ ኅብረት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንቶች 6 ሚሊዮን ዶላር ለማጭበርበር የተደረገ ሙከራ ማክሸፉን አስታወቀ። ከ7 ሚሊዮን በላይ ደቡብ ሱዳናውያን የምግብ ዋስትና እጦት ሊገጥማቸው እንደሚችል ተመድ አስጠነቀቀ። እስራኤል በጋዛ ወደምትገኘው ራፋ ያቀደችውን ወታደራዊ ዘመቻ አሜሪካ አሁንም እንደምትቃወም ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ገለጹ። ሩሲያ በዩክሬን ጦርነት የማረከቻቸውን የምራባውያን የጦር መሣሪያዎች፣ ብረት ለበስ ተሽከርካሪዎች እና ወታደራዊ ሠነዶች በሞስኮ ለዕይታ አቀረበች። https://p.dw.com/p/4fP3o?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
3 0821Loading...
09
https://p.dw.com/p/4fMUX?maca=amh-RED-Telegram-dwcom @dwamharicbot
4 9383Loading...
10
https://p.dw.com/p/4fN97?maca=amh-RED-Telegram-dwcom @dwamharicbot
4 6421Loading...
11
https://p.dw.com/p/4fN11?maca=amh-RED-Telegram-dwcom @dwamharicbot
4 0892Loading...
12
https://p.dw.com/p/4fLu7?maca=amh-RED-Telegram-dwcom @dwamharicbot
3 7854Loading...
13
https://p.dw.com/p/4fLzi?maca=amh-RED-Telegram-dwcom @dwamharicbot
3 3880Loading...
14
https://p.dw.com/p/4fMUX?maca=amh-RED-Telegram-dwcom @dwamharicbot
3 4191Loading...
15
https://p.dw.com/p/4fMCG?maca=amh-RED-Telegram-dwcom @dwamharicbot
3 6800Loading...
16
የአዲስ አበባ ጎርፍ ያጠፋው ህይወት አዲስ አበባ ዉስጥ ባለፈዉ ዕሁድ ከእኩለ ለሌት ጀምሮ የጣለው ከባድ ዝናብ ባስከተለዉ ጎርፉ በትንሽ ግምት 13 ሰዎች ወሰደ።አንዳድ የዓይን ምስክሮች የሟቾቹ ቁጥር 14 ነዉ ይላሉ።ከጎርፍ አደጋው የተረፉ እንዳሉት ጎርፉ ድንገት የደረሰዉ ጎርፍ የወሰዳቸዉ ሰዎች ሰዎች ጎዳና ላይ የሚያድሩ ችግረኞች ነበሩ።የዓይን ምስክሮቹ እንዳሉት በተኙበት ከአጠገባቸዉ በጎርፍ ከተወሰዱት ሰዎች እስካሁን የተገኘዉ የ8ቱ አስከሬን ብቻ ነዉ።(የቪዲዮ ዘገባ በስዩም ጌቱ)
4 43512Loading...
17
https://p.dw.com/p/4fMSS ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom @dwamharicbot
5 24316Loading...
18
https://p.dw.com/p/4fLMC?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
5 2761Loading...
19
ሶማሌላንድ እና ኢትዮጵያ በሁለት ወራት ገደማ የመጨረሻውን ሥምምነት ይፈራረማሉ ተብሎ ይጠበቃል ከ 26 ደቂቃዎች በፊትከ 26 ደቂቃዎች በፊት ለሶማሌላንድ እውቅና ለኢትዮጵያ የባሕር ኃይል የጦር ሠፈር በኪራይ የሚሰጠው ሥምምነት በሁለት ወራት ገደማ ይፈረማል ተብሎ እንደሚጠበቅ የሶማሌላንድ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ኢሳ ካይድ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል። ኢትዮጵያ ለባሕር ኃይል የጦር ሠፈር ልትከራይ የምትችላቸው ሦስት አማራጭ ቦታዎች መለየታቸውን ሚኒስትሩ ገልጸዋል። https://p.dw.com/p/4fJoS
6 3339Loading...
20
የዓለም ዜና፤ የሚያዝያ 20 ቀን 2016 ዓ.ም ሰኞ አርስተ ዜና --154 የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ከጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ በእሥር ላይ መሆናቸውን ቅድሚያ ለሰብዓዊነት ኢትዮጵያ የተባለ የሲቪክ ድርጅት አስታወቀ። --የአውሮጳ ህብረት ለኢትዮጵያውያን ዜጎች የሚሰጠውን ቪዛ ለመገደብ መወሰኑን ዛሬ አስታወቀ። --በኬንያ ስምጥ ሸለቆ ከተማ አቅራቢያ የሚገኝ አንድ ግድብ ተንዶ በትንሹ 42 ሰዎች ሞቱ። በኬንያ ሰሞኑን የዘነበዉ ከባድ ዝናብ በተለይ መዲና ናይሮቢ ላይ በርካቶችን አፈናቅሏል። --የቡርኪናፋሶ ወታደራዊ ጁንታ የዶቼ ቬሌን ራድዮ ጨምሮ የተለያዩ ዓለም አቀፍ የዜና ማሰራጫዎችን እና ጋዜጦችን ማገዱ አስታወቀ። ወታደራዊዉ ጁንታ ይህን ያደረገዉ ሰብዓዊ መብት ተከራካሪ ድርጅት ሂዉማን ራይትስ ዎች ያወጣዉን መግለጫ ለምን ዘገባችሁ በሚል ነዉ። --የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን የእስራኤል እና የሃማስ ጦርነት ሲያበቃ፤ ከአረብ ሀገራት መሪዎች ጋር በጋዛ ጉዳይ ላይ ለመምከር በሳዑዲ ዋና ከተማ ሪያድ መግባታቸዉ ተዘገበ። ዝርዝሩን ያድምጡ! https://p.dw.com/p/4fJoV
5 6052Loading...
21
https://p.dw.com/p/4fJtz?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
4 5590Loading...
22
https://p.dw.com/p/4fIOD?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
4 4062Loading...
23
https://p.dw.com/p/4fJKp?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
3 8891Loading...
24
https://p.dw.com/p/4fIfq ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
4 1431Loading...
25
https://p.dw.com/p/4fEuI?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
10Loading...
26
https://p.dw.com/p/4fIiv?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
4 3281Loading...
27
የተወደዳችሁ የዶቹ ቬለ አድማጮች እና ተከታታዮች የሚያዝያ 21ቀን 2016 ዓ.ም. ስርጭታችን ከጥቂት ጊዜ በኋላ በፌስቡክ በቀጥታ ይደመጣል። ለዕለቱ ከተጠናቀሩ ዘገባዎች መካከል፤ ሶማሌ ላንድ እና ኢትዮጵያ የተፈራረሙት የመግባቢያ ስምምነት በሁለት ወራት ውስጥ ተግባራዊ ሊሆን እንደሚችል የሶማሌ ላንድ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር መግለጹ፤ የአላማጣ ተፈናቃዮች ከሰፈሩበት እንዲለቁ መደረጋቸው ፤ የልጅነት ልምሻ ወይም ፖሊዮ ትግራይ ክልል ውስጥ በወረርሽኝ መልክ መቀስቀሱ ፤ የጎርፍ አደጋ የሚያሰጋቸው የአፋር ፣ የአማራ ፣ የኦሮሚያ ፣ የሶማሌ እና ደቡብ ክልሎች፤ ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሐይቅ ዓሳ እየተሰገረ ስለመሆኑ፣ ሳምንታዊው ማኅደረ ዜና መፍትሄ ያጣውን የሱዳን ጦርነት ይቃኛል፤ የስፖርት ዝግጅታችንም በሳምንቱ የመጨረሻ ቀናት የተከናወኑ ዋና ዋና ስፖርታዊ ክንውኖችን አሰባስቧል። የዓለም ዜናን ጨምሮ ሁሉንም በሰዓቱ ተገንታችሁ እንድትከታተሉን ከወዲሁ የአክብሮት ግብዣችን ይድረሳችሁ። የዶቼ ቬለን የየዕለቱን የዜና እና የዜና መጽሔት ጥንቅሮች ከዩቲዩብ ቻናላችን ማግኘት እንደምትችሉ እናስታውሳችሁ። ትክክለኛው የዶይቼ ቬለ የዩቲዩብ ቻናል ከታች ያለው ሲሆን እስከዛሬ ሰብስክራብ ያላደረጋችሁ በማድረግ በዩቲዩብም ቤተሰባችን ሁኑ። ለሌሎችም ማጋራት አትርሱ። እናመሰግናለን። https://www.youtube.com/@dwamharic/videos
4 7182Loading...
28
የጀርመን ዐቃቢያነ ህግ በሁለት የዩክሬን ወታደሮች ላይ የቢላዋ ጥቃት ፈጽሟል ባሉት አንድ ሩስያዊ ላይ ምርመራ መጀመራቸውን አስታወቁ ። በጥቃቱ የ36 ዓመቱ ወታደር ወዲያው ህይወቱ ሲያልፍ ሌላኛው የ26 ዓመት ወታደር በጸና ቆስሎ ወደ ሆስፒታል ከተወሰደ በኋላ ህይወቱ ማለፉ ተሰምቷል። ሩስያዊው በዩክሬናውያን ወታደሮች ላይ ጥቃቱን ያደረሰው ትናንት እሁድ ደቡባዊ ጀርመን ውስጥ በምትገኘው ሙርናው ከተማ ከገበያ ማዕከል አጠገብ መሆኑን ሮይተርስ ዘግቧል። በጥቃቱ የተጠረጠረው የ57 ዓመቱ ሩሲያዊ በመኖሪያ ቤቱ ውስጥ በቁጥጥር ሥር በመዋሉን ፖሊስ አስታውቋል። ጥቃት አድራሹ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ከዋለ በኋላ ፖለቲካዊ ተልዕኮ ይኑረው አይኑረው ምርመራ መጀመራቸውን ሙኒክ የሚገኘው ዋና ዐቃቢ ህግ አመልክቷል። በደቡብ ጀርመን የዩክሬን ቆንስላ የወታደሮችን መደብ በመለየት ከቤተሰቦቻቸው ጋር ግንኙነት ማድረግ መጀመሩን ገልጧል። የዩክሬን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲሚትሮ ኩሌባ በሙኒክ የሚገኘው ቆንስላ ጉዳዩን በቅርበት እንዲከታተል እና ከጀርመን የህግ አካላት ጋር በትብብር እንዲሰሩ መመሪያ መስጠታቸው ተጠቁሟል። የጀርመን መንግስ ቃል አቃባይ ስለ ጉዳዩ ተጠይቆ ፖሊስ በምርመራ ላይ መሆኑን በመጥቀስ ተጨማሪ መረጃ ከመስጠት ተቆጥቧል። ሩሲያ ዩክሬንን ከወረረች በኋላ ከአንድ ሚሊዮን በላይ የሀገሪቱ ዜጎች በጀርመን ጥገኝነት ጠይቀዋል። በርካታ ሩሲያውያን ስደተኞችም ጀርመን ውስጥ ይኖራሉ።
4 8732Loading...
29
ከታላቁ ህዳሴ ግድብ በቀን እስከ 250 ኪሎ ግራም የሚደርስ የዓሳ ምርት እንደሚገኝ ተገለጸ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ሐይቅ ለበርካታ ወጣቶች የስራ ዕድል መፍጠሩ ተገልጿል። ግድቡ ውሀ መያዝ ከጀመረ ወዲህ በተለይም ለዓሳ ማስገር ምቹ መሆኑን በአካባቢው በዓሣ ማስገር ስራ ላይ የተሰማሩ ወጣቶች ይናገራሉ፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከአንድ መቶ በላይ ወጣቶች በዚሁ ስራ መስክ እንዲሰማሩ በማህበር ማደራጀቱን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ባበክር ሀሊፋ በ8 ወራት ውስጥ 1729 ቶን ዓሳ ምርት ከህዳሴ ግድብ መገኘቱን ገልጸዋል፡፡ የሰላም ተመላሾች የተባሉ ከዚህ ቀደም ታጥቆ ይንቀሳቀሱ የነበሩ ሰዎች ጨምሮ ወጣቶች በሁለት ማህበራት ተደራጅተው ወደ ስራ መግባታቸውን ጽ/ቤቱ አመልክቷል። በአሳ ማስገር ስራ ከተሰማሩ መካከል ወጣት ብርሀኑ እና ወጣት ኢትማን መሐመድ በአሁኑ ወቅት በህዳሴ ግድብ በተፈጠረው ሐይቅ ላይ ዓሳ በማስገር ስራ ተሰማርተው እንደሚገኙ ተናግረዋል፡፡ በግደቡ ዳርቻ በሚሰሩት የዓሳ ማስገር ስራ በቀን ከ2 እስከ 3 ኮንታል ዓሳ እንደሚያገኙም ጠቁመዋል። ግድቡ ውሀ መያዝ ከጀመረ ወዲህ በአነስተኛ የሰው ሐይል ዓሳ በማስገር ለአካባቢው ገበያ ሲያቆርቡ ቆይተዋል፡፡ በአካባቢው የዓሳ ማስገር ስራውን ማህበሰረብ ዓቀም ለማድረግና ለማሻሻል ዘመናዊ ጅልባዎች እንደሚያስልጉም ወጣቶቹ ለአሶሳው ወኪላችን ነጋሳ ደሳለኝ ነግረዉታል። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የግብርና ቢሮ በበኩሉ በግድቡ ላይ በተገነባው ግዙፍ የዓሳ ምርት ላይ ለማሰማራት ከ2 መቶ በላይ ወጣቶችን ማደራጀቱን አመልክቷል፡፡ የምሽቱ የዜና መጽሄታችን ዝርዝር ዘገባ ይዟል
5 1553Loading...
30
በሶማሊያ መዲና ሞቃዲሾ ከተማ ወጣ ባለ የመንገድ ዳር የተጠመደ ቦምብ ፈንድቶ ስድስት የሆርሙርድ ቴሌኮም ኩባንያ ሰራተኞች ተገደሉ። ጋራስባሌይ በተሰኘት ግዛት በተፈጸመው ጥቃት ሰራተኞቹ መገደላቸውን ኩባንያው አረጋግጧል። ለጥቃቱ እስካሁን በይፋ ኃላፊነት የወሰደ ወገን የለም። ነገር ግን ከአልቃኢዳ ጋር ግንኙነት እንዳለው የሚነገርለት የሽብር ቡድን አልሸባብ በተደጋጋሚ ሲደርሱ ለነበሩ ጥቃቶች ኃላፊነት ሲወስድ ቆይቷል። በአሁኑ ጥቃት የተገደሉት የቴሌኮም ሰራተኞች ጥቃቱ ሲደርስ በጉዞ ላይ አልያም በስራ ላይ ይሁኑ ተለይቶ የተባለ ነገር የለም። የሶማሊያ መንግስት ባለስልጣናትም ስለጥቃቱ ያሉት ነገር ስለመኖሩ ዘገባው ያለው ነገር የለም። ሃርሙድ የቴሌኮም ኩባንያ በሶማልያ ግዙፉ የግል ኩባንያ ሲሆን በርካታ ሰራተኞችን ከሚያስተዳድሩ የግል ኩባንያዎች ከቀዳሚዎቹ ይጠቀሳል።
4 6342Loading...
31
በኬንያ ስምጥ ሸለቆ ውስጥ በምትገኝ አንዲት ከተማ አቅራቢያ የሚገኝ ግድብ ተንዶ በትንሹ ለ42 ሰዎች ህልፈት ምክንያት ሆነ። ኃይለኛ ዝናብ ያስከተለው ጎርፍ ለግድቡ መናድ ምክንያት ሲሆን በርካታ ቤቶችን ጠራርጎ መውሰዱን የአካባቢው ባለስልጣናት ዐስታውቀዋል። በአደጋው በርካታ መንገዶች ተቆራርጠዋል፤ በህይወት የተረፉ ሰዎች ከተገኙ በሚልም የህይወት አድን ሰራተኞች በአካባቢው መሰማራታቸውን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ዘግቧል። የኑኩሩ ግዛት አስተዳዳሪ ሱዛን ኪሂካ እንዳሉት 42 ሰዎች መሞታቸው ተረጋግጧል። ነገር ግን አሁንም ድረስ በደለል ተውጠው ገና ያልተገኙ በርካታ ሰዎች በመኖራቸው የሟቾች ቁጥር በእጅጉ ሊያሻቅብ ይችላል። ኤል ኒኖ ያስከተለው የአየር ንብረት ለውጥ በኬንያ በዚህ ዓመት በመጋቢት እና ሚያዝያ ወራት ከተለመደው የዝናብ መጠን በላይ እንዲዘንብ አስገድዷል። ኃይለኛ ዝናብ ባስተናገዱ አካባቢዎች በተከሰቱ የጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋዎች የሟቾችን ቁጥር ከ140 በላይ አድርሷል፤ ከ130 ሺ በላይ ሰዎችን ከቤት ንብረታቸው አፈናቅሏል። የጎርፍ መጥለቅለቁ በበርካታ አካባቢዎች መንገዶችን ጨምሮ በመሰረተ ልማቶች ላይም ብርቱ ጉዳት ማድረሱን ነው ዘገባው ያመለከተው። ይህንኑ ተከትሎ በእረፍት ላይ የነበሩ ትምህርት ቤቶች መከፈት ከሚገባቸው ቀን እንዲያስተላልፉ የሀገሪቱ የትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።
4 7252Loading...
32
የአውሮጳ ህብረት ለኢትዮጵያውያን ዜጎች የሚሰጠውን ቪዛ ለመገደብ መወሰኑን አስታወቀ። የኢትዮጵያ መንግስት ህገ ወጥ ስደተኞችን ለመቀበል ከህብረቱ ጋር መተባበር ባለመቻሉ የቪዛ ገደብ እንዲጥል ምክንያት እንደሆነው የአውሮጳ ህብረት ምክር ቤት ዛሬ ሰኞ ባወጣው መግለጫ አመልክቷል። የህብረቱ እርምጃ የተሰማው በጦርነት ከተመሰቃቀሉ የአፍሪቃ ሃገራት በህገ ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች አማካኝነት የሜድትራንያን ባህርን አቋርጠው የሚመጡትን ስደተኞች ለማስቆም ብርቱ ጥረት እያደረገ ባለበት ወቅት ነው። በህገ ወጥ መንገድ ወደ ህብረቱ አባል ሃገራት የገቡ እና መመለስ ያለባቸውን ዜጎቿን እንድትቀበል በትብብር ለመስራት ሲደረግ የነበረውን ግምገማ ማጠናቀቁን የገለጸው የአውሮፓ ህብረት በዚህ ረገድ የኢትዮጵያ ትብብር «በቂ አይደለም » ብሏል። የአውሮጳ ህግ አውጪዎች የተሻሻለውን የፍልሰት ስርዓት ባለፈው ወር መጨረሻ ነበር ያጸደቁት ። የአውሮፓ ህብረት የፖለቲካ ማእከል እንዳለው የፍልሰት ስርዓት ማሻሻያው ያለ ህጋዊ ሰነድ ወደ ህብረቱ የሚገቡ የስደተኞችን ቁጥር ይቀንሳል።
4 4722Loading...
33
በጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ አነሳሽነት«ጎዳናዎችን ጽዱ ለማድረግ» ገንዘብ የማሰባሰብ መርኃ ግብር በይፋ ተጀምሯል። በማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች እየተሰራጩ ያሉ መረጃዎች እንደሚያሳዩት የመንግስት ባለስልጣናትን ጨምሮ በርካቶች የገንዘብ ድጋፍ ያደረጉባቸውን የባንክ ማስረጃ እያጋሩ ነው። መዲናዪቱ አዲስ አበባን ጨምሮ ዋና ዋና የክልል ከተሞችም ይሁኑ ሌሎች የጎዳናም ይሁን የውስጥ ለውስጥ መንገዶች በተለያየ መጠን የሚገለጽ የንጽህና ችግር እንዳለባቸው ሲነገር ይሰማል። አንዳንድ አካባቢዎች ለጤና ጠንቅ በሚሆን ደረጃ የከፋ መጥፎ ጠረን ወይም ሽታ የሚወጣባቸው አካባቢዎች ጥቂት አይደሉም ። በየመንገዱ ቆሻሻ መጣልም ያን ያህልም ነውር ያልሆነባቸው አካባቢዎች በርካቶች ናቸው። ከዚህ ሁሉ የከፋው ግን በከተሞች የመጸዳጃ ቤቶች አለመኖር ሰው በየመንገድ ዳር እስከመጸዳዳት የደረሰባቸው እና ከዘመኑ ጋር የማይሄዱ ሰብአዊ ድርጊቶች ሲታይ ችግሩ ምን ያህል አሳሳቢ እንደሆነ በግልጽ ያሳያል። የጎዳናም ይሆን የየአካባቢ ንጽህናን ለማስጠበቅ ጠቅላይ ሚንስትሩ ከሰሞኑ ያስጀመሩትን መርሃ ግብር ካለው ችግር አንጻር በበጎ ተመልክተው ድጋፋቸውን የሰጡ በርካቶች የመሆናቸውን ያህል ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው የንጽህና ችግር እንዲህ በዘመቻ ብቻ መፍትሄ ያስገኛል ወይ የሚለው ጥያቄም መነሳቱ አይቀርም። እንደሁ ከሰሞኑ ጠቅላይ ሚንስትሩ ያስጀመሩትን «የጽዱ ጎዳና» መርሃ ግብር እንዴት አገኛችሁት ? በእርግጥ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው በተለይ የጎዳና ጽዳት ችግር እንዲህ በዘመቻ ብቻ ይፈታል ብላችሁ ታስባላችሁ? ካልሆነስ ሌላ ምን አማራጭ ሃሳብ ታቀርባላችሁ ? ሃሳባችሁን አጋሩን ተወያዩበትም። ምስል ጠቅላይ ሚንስትር ጽ/ቤት
5 5720Loading...
34
የሚያዝያ 20 ቀን 2016 የዓለም ዜና • በኬንያ ከመጋቢት ወር ጀምሮ እየጣለ የሚገኘው ከባድ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ወደ 76 ማሻቀቡን የሀገሪቱ መንግሥት አስታወቀ። • ሱዳን በመሐመድ ሐምዳን ዳጋሎ የሚመራውን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ትደግፋለች ስትል በወነጀለቻት የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች “ትንኮሳ” ላይ የተባበሩት መንግሥታት የጸጥታ ጥበቃ ምክር ቤት በአስቸኳይ እንዲወያይ ጥያቄ አቀረበች። • የፖርቹጋል መንግሥት አፍሪካውያን በባርነት ሲሸጡም ሆነ በቅኝ ግዛት ወቅት ለተፈጸሙ ወንጀሎች ካሳ ለመክፈል ምንም አይነት ሒደት እንደማይጀምር አስታወቀ። • ወግ አጥባቂው የእስራኤል የፋይናንስ ሚኒስትር ቤዛሌል ስሞትሪች በራፋ የታቀደው ወረራ ከተሰረዘ የጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁን መንግሥት እንደሚያፈርሱ ዛቱ። • ሁለት ዩክሬናውያን በላይኛው ባቫሪያ በምትገኘው ሙርናው በስለት ተወግተው መገደላቸውን የጀርመን ፖሊስ አስታወቀ። ዜናውን ለማድመጥ የድምጽ ማዕቀፉን ይጫኑ ፦ https://p.dw.com/p/4fH6O?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
6 6360Loading...
35
https://p.dw.com/p/4fGtp?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
5 9101Loading...
36
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8B%93%E1%88%88%E1%88%9D-%E1%8B%9C%E1%8A%93/audio-68938908?maca=amh-RED-Telegram-dwcom?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
6 5380Loading...
37
አትሌት መዲና ኢሳ በ5ሺህ ሜትር ከ20 ዓመት በታች የሩጫ ውድድር የዓለም ክብረ ወሰን ሰበረች። የ19 ዓመቷ መዲና ዛሬ በሄርዞግንአውራህ ጀርመን የተካሄደውን ውድድር የጨረሰችው 14 ደቂቃ ከ 38 ሰከንድ በመሮጥ እንደሆነ አዲዳስ በ X የማህበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል። የአዲዳስ ኩባንያ አዲዜሮ ሮድ ቱ ሪኮርድስ ባዘጋጀው በዚሁ የሴቶች ውድድር አትሌት መልክናት ውዱ 2ኛ ፣ ፎቲየን ተስፋይ 3ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቅቀዋል፡፡ 4ኛ ከወጣችው ኬንያዊት በቀር እስከ 8ኛ የወጡት ኢትዮጵያዊያን ነበሩ። በወንዶች ኢትዮጵያዊያኑ ዮሚፍ ቀጀልቻ 13 ደቂቃ ከ 00 ሰከንድ በመግባት አሸንፏል። የሀገሩ ልጅ ይሁኔ አዲሱ 2ኛ ወጥቷል። ለባህሬን የሚሮጠው ብርኃኑ በለው ሶስተኛ ሆኖ አጠናቋል።
5 7741Loading...
38
https://p.dw.com/p/4fG6J?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
5 1283Loading...
39
ሩሲያ ሌሊቱን የዩክሬን ኃይል ማመንጫ ላይ የሰነዘረችውን የአየር ጥቃት ተከትሎ የአየር መከላከያ እና ፈጣን የጦር መሣሪያዎች እንዲቀርብላቸው የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘሌንስኪ አዲስ ጥሪ አስተላለፉ። ዘሌንስኪ እንዳሉት ዩክሬን በቂ መጠን ያለው የሚሳኤል ማክሸፊያ እና ሌሎች የጦር መሣሪያዎች ከተሞቿን ለመጠበቅ እና ለማሸነፍ ያስፈልጓታል። "ሽብር ሁል ጊዜ መሸነፍ አለበት። እኛን የሚረዳን ሁሉ ሀቀኛ የሩሲያ ሽብርን ተቃዋሚ ነው" ብለዋል ዘሌንስኪ። እንደ ዩክሬን ገለፃ ሩሲያ ዛሬ በሦስት ክልሎች በሚገኙ የኃይል ማመንጫዎች ላይ ብርቱ ጥቃት ሰንዝራ ሁለት የኃይል ሰራተኞች ሲገደሉ አራት የኃይል ማመንጫዎች ላይ ጉዳት ደርሷል። ዩክሬን እንዲሁ ከአንድ ወር ገደማ በፊት በሩሲያ ሚሳኤል እና ሰው አልባ አይሮፕላኖች በነዳጅ እና ኃይል ማመንጫ ዘርፏ ላይ ብርቱ ጉዳት መድረሱን አስታውቃ ነበር። ሩስያ እስከ ባለፈው ህዳር ወር ድረስ ከ 60 ጊዜ በላይ በኃይል መሠረተ ልማቷ ላይ ጥቃት መሰንዘሯን ዩክሬን አስታውቃ ነበር። ይህ በእንዲህ እንዳለ ዩክሬን ዛሬ በደቡብ ሩሲያ በሚገኙ ሁለት የነዳጅ ዘይት ማጣሪያ ፋብሪካዎች ላይ የተሳካ ጥቃት መፈጸሟን አስታውቃለች። ከዚህም ሌላ ዩክሬን ሌሊቱን በከባድ ሰው አልባ አውሮፕላን አንድ ወታደራዊ አየር ማረፊያ ላይ ጥቃት መፈፀሟን አስታውቃለች። የሩሲያ መገናኛ ብዙኃን በአንዱ የነዳጅ ዘይት ማጣሪያ ፋብሪካ ላይ ቃጠሎ መነሳቱን እና ስራ በከፊል መቋረጡን ዘግበዋል። የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር በዩክሬን ሰው አልባ አይሮፕላኖች ጥቃት አምስት ሰዎች መቁሰላቸውን አስታውቋል።
4 5350Loading...
40
https://p.dw.com/p/4dD5T?maca=amh-RED-Telegram-dwcom 👉🏾 @dwamharicbot
5 0050Loading...
ሶማሌላንድ የበርበራ ወደብ የኢትዮጵያን 30 በመቶ ጭነት እንዲያስተናግድ ትፈልጋለች ኤኮኖሚኢትዮጵያ Eshete Bekeleከ የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ንብረት የሆነው ዱባይ ወርልድ ኩባንያ የሚያስተዳድረው የበርበራ ወደብ የኢትዮጵያን 30 በመቶ ጭነት እንዲያስተናግድ የሶማሌላንድ ባለሥልጣናት አቅደዋል። ለዚህም የወደብ አጠቃቀም እና የጉምሩክ ሥርዓቶችን የተመለከተ ሥምምነት በኢትዮጵያ እና በሶማሌላንድ መካከል መፈረም አለበት። ሥምምቱ በሚቀጥሉት 60 ቀናት ሊፈረም እንደሚችል የሶማሌላንድ የወደቦች አስተዳደር ባለሥልጣን ኃላፊ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል። https://p.dw.com/p/4fP5U?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
Hammasini ko'rsatish...
ሶማሌላንድ የበርበራ ወደብ የኢትዮጵያን 30 በመቶ ጭነት እንዲያስተናግድ ትፈልጋለች

የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ንብረት የሆነው ዱባይ ወርልድ ኩባንያ የሚያስተዳድረው የበርበራ ወደብ የኢትዮጵያን 30 በመቶ ጭነት እንዲያስተናግድ የሶማሌላንድ ባለሥልጣናት አቅደዋል። ለዚህም የወደብ አጠቃቀም እና የጉምሩክ ሥርዓቶችን የተመለከተ ሥምምነት በኢትዮጵያ እና በሶማሌላንድ መካከል መፈረም አለበት። ሥምምቱ በሚቀጥሉት 60 ቀናት ሊፈረም እንደሚችል የሶማሌላንድ የወደቦች አስተዳደር ባለሥልጣን ኃላፊ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል።

ኢትዮጵያውያን ቲክቶከሮች ስለቲክ ቶክ መታገድ ምን ይላሉ? ፀሀይ ጫኔ የአሜሪካ የተወካዮች ምክር ቤት ቲክ ቶክ ከቻይናው ኩባንያ ባይትዳንስ እጅ እስካልወጣ ድረስ በሀገሪቱ ውስጥ እገዳ ለመጣል የሚያስችል ረቂቅ ህግ ያለፈው ቅዳሜ አጽድቋል።ያ ለመሆኑ ቲክ ቶክ ቢታገድ በይዘት ፈጣሪዎች እና በተጠቃሚዎች ላይ ምን ተፅዕኖ ያሳድራል? https://p.dw.com/p/4fM0x?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
Hammasini ko'rsatish...
ኢትዮጵያውያን ቲክቶከሮች ስለቲክ ቶክ መታገድ ምን ይላሉ?

የአሜሪካ የተወካዮች ምክር ቤት ቲክ ቶክ ከቻይናው ኩባንያ ባይትዳንስ እጅ እስካልወጣ ድረስ በሀገሪቱ ውስጥ እገዳ ለመጣል የሚያስችል ረቂቅ ህግ ያለፈው ቅዳሜ አጽድቋል።ያ ለመሆኑ ቲክ ቶክ ቢታገድ በይዘት ፈጣሪዎች እና በተጠቃሚዎች ላይ ምን ተፅዕኖ ያሳድራል?

በአማራ ክልል የእርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር ወደ 2.5 ሚሊዮን ማሻቀቡ መንግስት አጠቃላይ በአማራ ክልል በችግር ላይ ለሚገኙ ነዋሪዎች በየወሩ ከ2 .2ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ እንደሚያደርግም የክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ፕሮግራም ማስተባበሪያ ኮሚሽን አስታወቀ ፡፡ https://p.dw.com/p/4fOPp?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
Hammasini ko'rsatish...
በአማራ ክልል የእርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር ወደ 2.5 ሚሊዮን ማሻቀቡ

መንግስት አጠቃላይ በአማራ ክልል በችግር ላይ ለሚገኙ ነዋሪዎች በየወሩ ከ2 .2ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ እንደሚያደርግም የክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ፕሮግራም ማስተባበሪያ ኮሚሽን አስታወቀ ፡፡

የባህላዊ እሴቶች ሚና ለሰላም "ሃሳባችንን እንደ ኋላ ቀር የማየት አባዜ ሰፍኗል፡፡ ትውልዱ ጋር አውቃለሁ ባይነት ከፋ፡፡ ይህ ደግሞ አይሆንም፡፡ አሁንም ላለው ችግር እኛ የምንለው ተቀባይነት አጣ እንጂ ከመናገር ሀሳብ ከመስጠት ታቅበን አናውቅም” https://p.dw.com/p/4fNtv?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
Hammasini ko'rsatish...
የባህላዊ እሴቶች ሚና ለሰላም

"ሃሳባችንን እንደ ኋላ ቀር የማየት አባዜ ሰፍኗል፡፡ ትውልዱ ጋር አውቃለሁ ባይነት ከፋ፡፡ ይህ ደግሞ አይሆንም፡፡ አሁንም ላለው ችግር እኛ የምንለው ተቀባይነት አጣ እንጂ ከመናገር ሀሳብ ከመስጠት ታቅበን አናውቅም”

ባህላዊ እሴቶች ሚና ለሰላም "ሃሳባችንን እንደ ኋላ ቀር የማየት አባዜ ሰፍኗል፡፡ ትውልዱ ጋር አውቃለሁ ባይነት ከፋ፡፡ ይህ ደግሞ አይሆንም፡፡ አሁንም ላለው ችግር እኛ የምንለው ተቀባይነት አጣ እንጂ ከመናገር ሀሳብ ከመስጠት ታቅበን አናውቅም” https://p.dw.com/p/4fNtv?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
Hammasini ko'rsatish...
የባህላዊ እሴቶች ሚና ለሰላም

"ሃሳባችንን እንደ ኋላ ቀር የማየት አባዜ ሰፍኗል፡፡ ትውልዱ ጋር አውቃለሁ ባይነት ከፋ፡፡ ይህ ደግሞ አይሆንም፡፡ አሁንም ላለው ችግር እኛ የምንለው ተቀባይነት አጣ እንጂ ከመናገር ሀሳብ ከመስጠት ታቅበን አናውቅም”

የትግራይ ተፈናቃዮች መመለስ በአማራ ክልል በኩል ጥያቄ በሚነሳባቸው አካባቢዎች የተመሰረቱ ሕገወጥ አስተዳደሮቹ ፈርሰው ተፈናቃዮች ወደ ቀዬአቸው የሚመለሱበት ምቹ ሁኔታ ሊፈጠር፣ አዳዲስ ሰፋሪዎች ከያዙት ቦታ ሊወጡ ከፌደራሉ መንግስት ጋር በነበረ ውይይት መግባባት ላይ መደረሱ ጀነራል ታደሰ ወረደ ተናግሯል። https://p.dw.com/p/4fOsk?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
Hammasini ko'rsatish...
የትግራይ ተፈናቃዮች መመለስ

በአማራ ክልል በኩል ጥያቄ በሚነሳባቸው አካባቢዎች የተመሰረቱ ሕገወጥ አስተዳደሮቹ ፈርሰው ተፈናቃዮች ወደ ቀዬአቸው የሚመለሱበት ምቹ ሁኔታ ሊፈጠር፣ አዳዲስ ሰፋሪዎች ከያዙት ቦታ ሊወጡ ከፌደራሉ መንግስት ጋር በነበረ ውይይት መግባባት ላይ መደረሱ ጀነራል ታደሰ ወረደ ተናግሯል።

"አስቸኳይ መፍትሔ የሚሹ" የመብት ጥሰቶች ከ 52 ደቂቃዎች በፊትከ 52 ደቂቃዎች በፊት በምስራቅ ወለጋ ዞን ሰቡሲሬ ወረዳ ሞቶ ቀበሌ ሚያዚያ 6 እና 7 ቀን 2016 ዓ.ም 14 የአካባቢው ነዋሪዎች በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች መገደላቸውን እንዲሁም በምዕራብ አርሲ ዞን ታጣቂዎች በሰዎች ላይ ግድያ፣ እገታ እና የአካል ጉዳት መፈፀማቸውን ገልጾ፤ 5 ሰዎች በዚሁ ዞን በታጣቂዎች መገደላቸውን ኢሰመጉ አስታውቋል። https://p.dw.com/p/4fOfE?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
Hammasini ko'rsatish...
"አስቸኳይ መፍትሔ የሚሹ" የመብት ጥሰቶች

በምስራቅ ወለጋ ዞን ሰቡሲሬ ወረዳ ሞቶ ቀበሌ ሚያዚያ 6 እና 7 ቀን 2016 ዓ.ም 14 የአካባቢው ነዋሪዎች በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች መገደላቸውን እንዲሁም በምዕራብ አርሲ ዞን ታጣቂዎች በሰዎች ላይ ግድያ፣ እገታ እና የአካል ጉዳት መፈፀማቸውን ገልጾ፤ 5 ሰዎች በዚሁ ዞን በታጣቂዎች መገደላቸውን ኢሰመጉ አስታውቋል።

DW Amharic የሚያዝያ 23 ቀን 2016 የዓለም ዜና የአውሮፓ ኅብረት ለኢትዮጵያውያን የቪዛ አሰጣጥ ሒደት እንዲጠብቅ ያሳለፈውን ውሳኔ እንዲያጤን ኢትዮጵያ ጠየቀች። የአፍሪካ ኅብረት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንቶች 6 ሚሊዮን ዶላር ለማጭበርበር የተደረገ ሙከራ ማክሸፉን አስታወቀ። ከ7 ሚሊዮን በላይ ደቡብ ሱዳናውያን የምግብ ዋስትና እጦት ሊገጥማቸው እንደሚችል ተመድ አስጠነቀቀ። እስራኤል በጋዛ ወደምትገኘው ራፋ ያቀደችውን ወታደራዊ ዘመቻ አሜሪካ አሁንም እንደምትቃወም ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ገለጹ። ሩሲያ በዩክሬን ጦርነት የማረከቻቸውን የምራባውያን የጦር መሣሪያዎች፣ ብረት ለበስ ተሽከርካሪዎች እና ወታደራዊ ሠነዶች በሞስኮ ለዕይታ አቀረበች። https://p.dw.com/p/4fP3o?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
Hammasini ko'rsatish...
DW Amharic የሚያዝያ 23 ቀን 2016 የዓለም ዜና

የአውሮፓ ኅብረት ለኢትዮጵያውያን የቪዛ አሰጣጥ ሒደት እንዲጠብቅ ያሳለፈውን ውሳኔ እንዲያጤን ኢትዮጵያ ጠየቀች። የአፍሪካ ኅብረት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንቶች 6 ሚሊዮን ዶላር ለማጭበርበር የተደረገ ሙከራ ማክሸፉን አስታወቀ። ከ7 ሚሊዮን በላይ ደቡብ ሱዳናውያን የምግብ ዋስትና እጦት ሊገጥማቸው እንደሚችል ተመድ አስጠነቀቀ። እስራኤል በጋዛ ወደምትገኘው ራፋ ያቀደችውን ወታደራዊ ዘመቻ አሜሪካ አሁንም እንደምትቃወም ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ገለጹ። ሩሲያ በዩክሬን ጦርነት የማረከቻቸውን የምራባውያን የጦር መሣሪያዎች፣ ብረት ለበስ ተሽከርካሪዎች እና ወታደራዊ ሠነዶች በሞስኮ ለዕይታ አቀረበች።

Hammasini ko'rsatish...
የአውሮጳ ህብረት በኢትዮጳያውያን ላይ የጣለው የቪዛ ቁጥጥር

የአውሮጳ ህብረት ለኢትዮጵያውያን ዜጎች የሚሰጠውን ቪዛ ለመገደብ መወሰኑን አስታወቀ። የኢትዮጵያ መንግስት ህገ ወጥ ስደተኞችን ለመቀበል ከህብረቱ ጋር ባለመተባበሩ የቪዛ ገደብ እንዲጥል ምክንያት እንደሆነው ታዉቋል። የህብረቱ እርምጃ በህገ ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች የሚመጡትን ሰዎች ለመግታት ጥረት እያደረገ ባለበት በአሁኑ ወቅት ነዉ።

Hammasini ko'rsatish...
አወዛጋቢው የብሪታንያ ተገን ጠያቂዎችን ወደ ሩዋንዳ የመላክ ውሳኔ

ከሀገር ውስጥ ተቃውሞም ድጋፍም የሚሰነዘርበት ስደተኞችን ወደ ሩዋንዳ መላክ የሚያስችለው የብሪታንያ ሕግ ከዓለም አቀፍ የመብት ተከራካሪ እንዲሁም የስደተኞች መርጃ ድርጅቶች ብርቱ ተቃውሞ ተሰንዝሮበታል። የዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የብሪታንያ ቅርንጫፍ ሃላፊ ሳሻ ዴሽሙክ ሕጉ ሁለት ስህተቶች አሉት ይላሉ ።