uk
Feedback
Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

Відкрити в Telegram

እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

Канал Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ (@wasulife) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 251 939 підписників, посідаючи 87 місце в категорії Бізнес та 47 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 251 939 підписників.

За останніми даними від 15 вересня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 4 873, а за останні 24 години на -486, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 13.31%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 11.31% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 33 266 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 28 269 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 144.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 16 вересня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Бізнес.

251 939
Підписники
-48624 години
+1 1677 днів
+4 87330 днів
Архів дописів
ወታደራዊ ውጥረት በራያ አላማጣ ‼ 📌 በትግራይ ያለው ወታደራዊ እንቅስቃሴ እየተካረረ ነው ተብሏል። በራያ አላማጣና በዙሪያው ባሉ ቀጠናዎች ከፍተኛ የሰው ኃይልና የጦር መሳሪያ ዝውውር እየተደረገ መ
ወታደራዊ ውጥረት በራያ አላማጣ ‼ 📌 በትግራይ ያለው ወታደራዊ እንቅስቃሴ እየተካረረ ነው ተብሏል። በራያ አላማጣና በዙሪያው ባሉ ቀጠናዎች ከፍተኛ የሰው ኃይልና የጦር መሳሪያ ዝውውር እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ። ከምንጮች የተገኙ ዋና ዋና መረጃዎች፦ 📌 የኃይል ዝውውር ከቅልሻ የተነሱ በርካታ የሕወሓት ታጣቂዎች ወደ አማራ ክልል (ራያ ቆቦ) አቅጣጫ ወደፊት መስመሮችን ይዘው ገብተዋል። 📌 ከመቀሌ የተነሱ ከ20 በላይ ተሽከርካሪዎች ከባድ መሳሪያዎችንና ታጣቂዎችን ወደ ኮረም፣ መሆኒና አላማጣ አጓጉዘዋል። 📌 በትግራይ በተለያዩ አካባቢዎች (ትምህርት ቤቶችና ማህበራዊ ተቋማትን ጨምሮ) ወጣቶች ለግዳጅ እየተወሰዱ ይገኛሉ። 📌 በአርሚ 44 እና ኮር 3 አባላት ከትላንት ምሽት ጀምሮ ስልኮቻቸውን እንዲያስረክቡና ለግዳጅ ዝግጁ እንዲሆኑ መደረጉ ተጠቁሟል። 👉ሠላም ለሀገራችን ሠላም ለህዝባችን‼

ፌደራል ፖሊስ ተረክቧል‼ ከ46.4 ሚሊዮን ብር በላይ በሚገመቱ ተሽከርካሪዎች የተፈጸመ ከባድ የማታለል ወንጀል ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ዋለ‼ ከግል ተበዳይ ዮናስ ገብረመስቀል 12 የBYD Seagull
+3
ፌደራል ፖሊስ ተረክቧል‼ ከ46.4 ሚሊዮን ብር በላይ በሚገመቱ ተሽከርካሪዎች የተፈጸመ ከባድ የማታለል ወንጀል ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ዋለ‼ ከግል ተበዳይ ዮናስ ገብረመስቀል 12 የBYD Seagull ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በውክልና ተረክቦ በመሸጥ፣ ገንዘቡን ሳይመልስ ከሀገር የተሰወረው ሰልማን መሀመድ የተባለው ግለሰብ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የፌደራል ፖሊስ አስታወቀ። ዋና ዋና ነጥቦች፦ 📌ተጠርጣሪው በታይላንድ፣ ሲንጋፖር፣ ፊሊፒንስ እና ኢንዶኔዥያ ሲዘዋወር የቆየ ሲሆን፣ በወጣበት ዓለም አቀፍ የቀይ ማስታወቂያ (Red Notice) መሠረት በኢንዶኔዥያ ተይዟል። 📌 ተጠርጣሪው መስከረም 5 ቀን 2019 ዓ.ም ለኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ተላልፎ ተሰጥቷል። 📌 ከዚህ ወንጀል በተጨማሪም ግለሰቡ በሌሎች ሁለት ከባድ የማታለል ወንጀሎች ተጠርጥሮ ተጨማሪ ምርመራ እየተደረገበት ይገኛል። የፌደራል ፖሊስ ለኦፕሬሽኑ መሳካት አስተዋጽኦ ላደረጉት ለአዲስ አበባ ፖሊስ፣ ለኢንዶኔዥያ ፖሊስ እና ለኢንተርፖል ምስጋና አቅርቧል።

በክልላቸው እንድማሩ ተወስኗል‼ የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርሲቲ ምደባ‼ የትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና አልፈው ለከፍተኛ ትምህርት ያለፉ ተማሪዎችን የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎ
+3
በክልላቸው እንድማሩ ተወስኗል‼ የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርሲቲ ምደባ‼ የትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና አልፈው ለከፍተኛ ትምህርት ያለፉ ተማሪዎችን የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ይፋ ካደረገ በኋላ አሁን ላይ ማስታወቂያውን አንስቶታል።ለማንኛው ዋና ጉዳዮቹ ከስር የተገለፁት ናው። 📌ምደባው የተማሪዎችን ውጤት፣ ምርጫ፣ የዩኒቨርሲቲዎች ቅበላ አቅም እና ፆታ ታሳቢ ያደረገ ነው። 📌 70% ተማሪዎች ከራሳቸው ክልል/ዞን ውጭ፣ 30% ደግሞ በራሳቸው ክልል/ዞን እንዲመደቡ ተደርጓል። 📌 500 እና ከዚያ በላይ ያመጡ ተማሪዎች በተናገሩት የመጀመሪያ ምርጫ ተመድበዋል፤ ለዓይነ ስውራንና የመስማት ችግር ላለባቸው ተማሪዎችም ልዩ ድጋፍ በሚሰጡ ዩኒቨርሲቲዎች ተመድበዋል። ውጤት ለማየት፦ እስኪስተካከል ጠብቁ👇 https://student.ethernet.edu.et/view-placement ቅሬታ ለማቅረብ፦ በምደባው ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተማሪዎች ውጤቱ ይፋ ከተደረገበት ቀን ጀምሮ በ5 ቀናት ውስጥ በኦንላይን ብቻ ማቅረብ ትችላላችሁ። 👇 https://student.ethernet.edu.et/complaints በአካል ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት በመምጣት ቅሬታ ማቅረብ አይቻልም። የሐሰት ማስረጃ ማቅረብ ምደባን ያሰርዛል በማለት ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

በክልላቸው እንድማሩ ተወስኗል‼ የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርሲቲ ምደባ‼ የትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና አልፈው ለከፍተኛ ትምህርት ያለፉ ተማሪዎችን የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎ
+2
በክልላቸው እንድማሩ ተወስኗል‼ የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርሲቲ ምደባ‼ የትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና አልፈው ለከፍተኛ ትምህርት ያለፉ ተማሪዎችን የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ይፋ ካደረገ በኋላ አሁን ላይ ማስታወቂያውን አንስቶታል።ለማንኛው ዋና ጉዳዮቹ ከስር የተገለፁት ናው። 📌ምደባው የተማሪዎችን ውጤት፣ ምርጫ፣ የዩኒቨርሲቲዎች ቅበላ አቅም እና ፆታ ታሳቢ ያደረገ ነው። 📌 70% ተማሪዎች ከራሳቸው ክልል/ዞን ውጭ፣ 30% ደግሞ በራሳቸው ክልል/ዞን እንዲመደቡ ተደርጓል። 📌 500 እና ከዚያ በላይ ያመጡ ተማሪዎች በተናገሩት የመጀመሪያ ምርጫ ተመድበዋል፤ ለዓይነ ስውራንና የመስማት ችግር ላለባቸው ተማሪዎችም ልዩ ድጋፍ በሚሰጡ ዩኒቨርሲቲዎች ተመድበዋል። ውጤት ለማየት፦ 👉 https://student.ethernet.edu.et/view-placement ቅሬታ ለማቅረብ፦ በምደባው ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተማሪዎች ውጤቱ ይፋ ከተደረገበት ቀን ጀምሮ በ5 ቀናት ውስጥ በኦንላይን ብቻ ማቅረብ ትችላላችሁ። 👇 https://student.ethernet.edu.et/complaints በአካል ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት በመምጣት ቅሬታ ማቅረብ አይቻልም። የሐሰት ማስረጃ ማቅረብ ምደባን ያሰርዛል በማለት ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

የሱዳን ጦር አዛዥ በኢትዮጵያ ላይ ውንጀላ ሰነዘሩ‼ የሱዳን ጦር ኤታ ማጆር ሹም ጄኔራል ያሰር አል-አታ፣ ኢትዮጵያ ያለውን ጦርነት ተጠቅማ አል-ፋሻጋ፣ ቄይሳን እና ኩርሙክን ጨምሮ የሱዳን ግዛቶችን
የሱዳን ጦር አዛዥ በኢትዮጵያ ላይ ውንጀላ ሰነዘሩ‼ የሱዳን ጦር ኤታ ማጆር ሹም ጄኔራል ያሰር አል-አታ፣ ኢትዮጵያ ያለውን ጦርነት ተጠቅማ አል-ፋሻጋ፣ ቄይሳን እና ኩርሙክን ጨምሮ የሱዳን ግዛቶችን ለመያዝ እና በቀይ ባህር ስልታዊ ቦታ ለማግኘት አቅዳለች ሲሉ ከሰዋል። ሱዳን ከኢትዮጵያ በኩል የድሮን ጥቃት ተፈጽሞብኛል ስትል፣ ኢትዮጵያ ውንጀላውን አስተባብላ ሱዳን የኢትዮጵያ ታጣቂዎችን ትደግፋለች ስትል መልሳ ከሳለች። ለጀኔራሉ ውንጀላ ከኢትዮጵያ በኩል እስካሁን በቀጥታ የተሰጠ ምላሽ ባይኖርም ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የቀይ ባህር መውጫ ፍላጎታቸውን በውይይት ብቻ ለማሳካት እንደሚሰሩ በተደጋጋሚ መግለፃቸው ይታወሳል።

የቢዝነስዎ እድገት በሚመርጡት ቦታ ይወሰናል! በአሚባራ የገበያ ማእከል ቢዝነስዎን ሰዎች በሚኖሩበት ፤ እንቅስቃሴ በማይቆምበት ቦታ ያድርጉ! +251901616161 +251969363636 Amibara
የቢዝነስዎ እድገት በሚመርጡት ቦታ ይወሰናል! በአሚባራ የገበያ ማእከል ቢዝነስዎን ሰዎች በሚኖሩበት ፤ እንቅስቃሴ በማይቆምበት ቦታ ያድርጉ! +251901616161 +251969363636 Amibara Properties Built Different.

የተማሪዎች ሰርቪስ አገልግሎት ለሁሉም ተሽከርካሪዎች ተፈቀደ‼ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮን ጠቅሶ መነሃሪያ ሬዲዮ እንደዘገበው ትምህርት ሲከፈት የሚፈጠረውን የትራንስፖርት እጥረት ለመቀነስ ለኮድ
የተማሪዎች ሰርቪስ አገልግሎት ለሁሉም ተሽከርካሪዎች ተፈቀደ‼ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮን ጠቅሶ መነሃሪያ ሬዲዮ እንደዘገበው ትምህርት ሲከፈት የሚፈጠረውን የትራንስፖርት እጥረት ለመቀነስ ለኮድ 1 ብቻ ይፈቀድ የነበረውን የተማሪዎች ሰርቪስ ኮድ 3ን ጨምሮ ለሁሉም ተሽከርካሪዎች ፈቅዷል። 📌አዲሱ አሰራር፡ በትምህርት ቤቶችና ወላጆች ፈቃድ ኮድ 3ን ጨምሮ ማንኛውም ተሽከርካሪ ተማሪዎችን ማመላለስ ይችላል። 📌 የሰዓት ገደብ፡ ተሽከርካሪዎች ተማሪዎችን ከጠዋቱ 1:30 በፊት አድርሰው ወደ መደበኛ የሕዝብ ትራንስፖርት ተርሚናላቸው መመለስ አለባቸው። 📌 ቁጥጥር፡ አሽከርካሪዎች ከ1:30 በፊት ተርሚናል መገኘታቸውን በፊርማ ያረጋግጣሉ። 📌ለወላጆች፡ የትራንስፖርት ፍሰቱ እንዲቃለል ወላጆች ልጆቻቸውን በጠዋት እንዲልኩ ተጠይቋል።

🔥 ነጋዴዎች ነን… እነዚህን ችግሮች እኛም አልፈንበታል። በየቀኑ ሽያጭ እናደርጋለን፣ እቃ እንገዛለን፣ እንሸጣለን፣ ዱቤም እንሰጣለን። 💰📦 ነገር ግን ቀኑ ሲያልቅ… “ዛሬ ስንት ሸጥን?” 💰 “
🔥  ነጋዴዎች ነን… እነዚህን ችግሮች እኛም አልፈንበታል። በየቀኑ ሽያጭ እናደርጋለን፣ እቃ እንገዛለን፣ እንሸጣለን፣ ዱቤም እንሰጣለን። 💰📦 ነገር ግን ቀኑ ሲያልቅ… “ዛሬ ስንት ሸጥን?” 💰 “ስንት እቃ ቀረ?” 📦 “ገቢና ወጪያችንስ?” “የደንበኛው ዕዳስ?” 👤 ደብተር እንፈልጋለን፣ እንቆጥራለን፣ እንደገና እናሰላለን። 📒🧮 ከዚያ ደግሞ የንግድ መረጃችን በትክክል ካልተያዘ፣ በግብርና በጉምሩክ ጉዳዮች ላይ ችግር ሊፈጠርብን ይችላል። ሽያጫችንን፣ ስቶካችንን፣ ገቢና ወጪያችንን፣ የደንበኛ ዕዳና ክፍያችንን አንድ ቦታ ላይ እንያዝ። የፋይል መጥፋት አይኖርም፣ ሁሉም መረጃችን በአስተማማኝ ሁኔታ ይጠበቃል። 🔒💾 ችግሩን እናውቀዋለን  መፍትሄውንም አመጣን። 🚀 Zemenflow — ንግዳችንን በቀላሉ እንቆጣጠር። 🌐 ድረ-ገጽ፦ https://zemenflow.com 📱 የመተግበሪያ ማገናኛ፦ https://play.google.com/store/apps/details?id=com.zemenflow.app https://apps.apple.com/app/id6803034767 🤖 የቴሌግራም ቦት፦ https://t.me/zemenflowbot 📢 የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/zemenflowchannel 👉 ዛሬውኑ ይጀምሩ! ለበለጠ መረጃ:0940168913

መካ አካባቢ የተከሰተ የድሮን ጥቃት‼ በሳውዲ አረቢያ መካ፣ ጅዳ እና ጣኢፍ ከተሞች አካባቢ የደህንነት ስጋት ማስጠንቀቂያ መሰጠቱን ተከትሎ፣ በሳውዲ ጥያቄ ስር የሚመራው ኮአሊሽን ወደ መካ የአየር ክ
+1
መካ አካባቢ የተከሰተ የድሮን ጥቃት‼ በሳውዲ አረቢያ መካ፣ ጅዳ እና ጣኢፍ ከተሞች አካባቢ የደህንነት ስጋት ማስጠንቀቂያ መሰጠቱን ተከትሎ፣ በሳውዲ ጥያቄ ስር የሚመራው ኮአሊሽን ወደ መካ የአየር ክልል በመቃረብ ላይ የነበረ የሁቲዎች ድሮን መቶ ማውደቁን አስታውቋል። በሌላ በኩል የሁቲ አማፅያን ተወካዮች የቀረበውን ክስ አስተባብለዋል። ሁቲዎች እንደገለጹት የታለመው በመካ አቅራቢያ በሚገኘው ጣኢፍ ውስጥ የሚገኘው «ኪንግ ፋህድ» የተሰኘው የሳውዲ ወታደራዊ የአየር ኃይል (King Fahd Air Base) እንጂ ቅድስት ከተማዋ መካ አለመሆኗን በመግለጽ፣ የሳውዲ አረቢያን መግለጫ የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ነው ብለውታል።

🌼 የ አዲስ አመት ልዩ ቅናሽ ለ 50 ቤቶች ብቻ 🌼 🌼ዲ ኤም ሲ ሪልእስቴት እንኳን ለ 2019 አዲስ አመት በሰላም አደረሳችሁ እያለ ለ ውድ ደንበኞቹ 📍ለቡ መብራት በሚገኘው ዘመናዊ መንደር ው
🌼  የ አዲስ አመት ልዩ ቅናሽ ለ 50 ቤቶች ብቻ 🌼 🌼ዲ ኤም ሲ ሪልእስቴት እንኳን ለ 2019 አዲስ አመት በሰላም አደረሳችሁ እያለ ለ ውድ ደንበኞቹ 📍ለቡ መብራት በሚገኘው ዘመናዊ መንደር ውስጥ የመኖሪያ አፓርትመንቶችና የንግድ ሱቆች ላይ ልዩ ቅናሽ ማድረጉን ሲገልፅ በታላቅ ደስታ ነው ⛔️ በ ካሬ 10,000 ብር ቅናሽ የተደረገባቸው ቤቶች.         ⤵️ 🌼 ባለ 1 መኝታ ከ 982,700 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ 🌼 ባለ 2 መኝታ ከ 1,589,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ 🌼 ባለ 3 መኝታ ከ 1,960,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ 🌼 ባለ 4 መኝታ ከ 2,385,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ ⛔️ እንዲሁም በ ካሬ 100,000 ብር ቅናሽ የተደረገባቸው   ⤵️ 🌼 የንግድ ሱቆችን ከ 1 ሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ 🌼 ቅድመ ክፍያዎን ከፍ አድርገው ሲከፍሉ  እስከ 30% የሚደርስ የ እንቁጣጣሽ ስጦታ ቅናሽ ያገኛሉ🌼 🌼 ታዲያ ይህ ልዩ ቅናሽ ሳያመልጦት ይደውሉ ቀጠሮ ያሲዙ 📞 +251996575157 🔴 ያስተውሉ ይህ ቅናሽ የሚቆየው እስከ ጳጉሜ 5 ብቻ ነው‼️ WhatsApp https://wa.me/+251996575157?text=I%20am%20interested%20on%20some%20more%20information Telegram https://t.me/Re22Dmc?text=I%20want%20more%20info%20on%20this

የመብራት ትራንስፎርመሮችን ሲያወድም እና ሲዘርፍ የነበረ ቡድን በቁጥጥር መዋሉ ተሰምቷል። አማራ ክልል ከቆቦ እስከ ደብረ ብርሃን ባለው መስመር የመብራት ትራንስፎርመሮችን ለማውደም፣ ለመስረቅ እና አ
+6
የመብራት ትራንስፎርመሮችን ሲያወድም እና ሲዘርፍ የነበረ ቡድን በቁጥጥር መዋሉ ተሰምቷል። አማራ ክልል ከቆቦ እስከ ደብረ ብርሃን ባለው መስመር የመብራት ትራንስፎርመሮችን ለማውደም፣ ለመስረቅ እና አገልግሎት እንዳይሰጡ ለማድረግ በድብቅ ተደራጅቶ ይንቀሳቀስ የነበረ አደገኛ ቡድን በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉ ታውቋል። ቡድኑ ራሱን በራሱ በኮማንድ ፖስት ደረጃ በማደራጀት እኩይ ተግባሩን ሲፈጽም የነበረ ሲሆን፣ የኮማንድ ፖስቱ ተጠሪ በመሆን እንቅስቃሴውን በበላይነት ስትመራ የነበረችው ሴት ከኮምቦልቻ ከተማ እንዲሁም ከደሴ ከተማ መላኩ አካባቢ የሚገኝ ሌላ አባሏ ጋር ሆነው ሂደቱን ሲመሩ ለዋሱ መሐመድ የደረሰው መረጃ ያመለክታል። የመብራት ገመድ የሚቆርጡትና ትራንስፎርመር የሚሰርቁት ደሴና ኮምቦልቻ ከነበሩ አመራሮቻቸው ቀጥለው ያሉ ከአላማጣ እና ከዋግኸምራ እንደመጡ የገለፁ 4 ናቸው። የፖሊስ አባላት ባደረጉት የተቀናጀ ክትትል የተጠረጠሩትን ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ማዋል እንደቻሉ ታውቋል። ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተከተሎ በደሴ፣ በወልድያ፣ በኮምቦልቻ እና በጠቅላላው ከቆቦ እስከ ደብረ ብርሃን ባለው መስመር ላይ ይፈጸም የነበረው የትራንስፎርመር ዝርፊያ ሙሉ ለሙሉ መቆሙ ተጠቅሷል።ቡድኑ በከተሞች ብቻ ሳይሆን በገጠርም መሰማራቱ ተሰምቷል።ህዝቡ ለፖሊስ መረጃ መስጠትና ንብረቱን መጠበቅ ይኖርበታል። ለዚህ ስኬታማ ኦፕሬሽን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱት በተለይ የደሴ ከተማ አሰተዳደር ፖሊሰ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ጥላሁን ታደሰ  እና ባልደረቦቻቸው እንዲሁም የኮምቦልቻና የደቡብ ወሎ ፖሊስ መምሪያ የስራ ኃላፊዎች ትልቅ ምስጋና ይገባችኋል። በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የደሴ ሪጅን ዳይሬክተር አቶ ሀብቱ አበበ ጨምሮ የተቋሙ ሰራተኞች ፖሊስ የሚፈልጋቸውን ማስረጃዎች በፍጥነት በማቅረብ :ለስራው ስኬት ተባባሪ ነበራችሁና እናመሠግናለን። ይህንን አደገኛ የዝርፊያ ቡድን ፖሊስ እንደት በቁጥጥር ስር እንዳዋለውና የተጠርጣሪዎቹን ስም ጭምር አጠቃላይ የክትትልና የምርመራ ውጤቱን ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርግ ይጠበቃል። #WasuMohammed ​ዛሬ በዚህ ማን ድምፅ እንደሚሰጠንእናያለን👇 https://yekinlibochaward.org/nominees/wasu-mohammed ==================== ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ  የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4

የመብራት ትራንስፎርመሮችን ሲያወድም እና ሲዘርፍ የነበረ ቡድን በቁጥጥር መዋሉ ተሰምቷል። አማራ ክልል ከቆቦ እስከ ደብረ ብርሃን ባለው መስመር የመብራት ትራንስፎርመሮችን ለማውደም፣ ለመስረቅ እና አ
+6
የመብራት ትራንስፎርመሮችን ሲያወድም እና ሲዘርፍ የነበረ ቡድን በቁጥጥር መዋሉ ተሰምቷል። አማራ ክልል ከቆቦ እስከ ደብረ ብርሃን ባለው መስመር የመብራት ትራንስፎርመሮችን ለማውደም፣ ለመስረቅ እና አገልግሎት እንዳይሰጡ ለማድረግ በድብቅ ተደራጅቶ ይንቀሳቀስ የነበረ አደገኛ ቡድን በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉ ታውቋል። ቡድኑ ራሱን በራሱ በኮማንድ ፖስት ደረጃ በማደራጀት እኩይ ተግባሩን ሲፈጽም የነበረ ሲሆን፣ የኮማንድ ፖስቱ ተጠሪ በመሆን እንቅስቃሴውን በበላይነት ስትመራ የነበረችው ሴት ከኮምቦልቻ ከተማ እንዲሁም ከደሴ ከተማ መላኩ አካባቢ የሚገኝ ሌላ አባሏ ጋር ሆነው ሂደቱን ሲመሩ ለዋሱ መሐመድ የደረሰው መረጃ ያመለክታል። የመብራት ገመድ የሚቆርጡትና ትራንስፎርመር የሚሰርቁት ደሴና ኮምቦልቻ ከነበሩ አመራሮቻቸው ቀጥለው ያሉ ከአላማጣ እና ከዋግኸምራ እንደመጡ የገለፁ 4 ናቸው። የፖሊስ አባላት ባደረጉት የተቀናጀ ክትትል የተጠረጠሩትን ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ማዋል እንደቻሉ ታውቋል። ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተከተሎ በደሴ፣ በወልድያ፣ በኮምቦልቻ እና በጠቅላላው ከቆቦ እስከ ደብረ ብርሃን ባለው መስመር ላይ ይፈጸም የነበረው የትራንስፎርመር ዝርፊያ ሙሉ ለሙሉ መቆሙ ተጠቅሷል።ቡድኑ በከተሞች ብቻ ሳይሆን በገጠርም መሰማራቱ ተሰምቷል።ህዝቡ ለፖሊስ መረጃ መስጠትና ንብረቱን መጠበቅ ይኖርበታል። ለዚህ ስኬታማ ኦፕሬሽን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱት በተለይ የደሴ ከተማ አሰተዳደር ፖሊሰ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ጥላሁን ታደሰ እና ባልደረቦቻቸው እንዲሁም የኮምቦልቻና የደቡብ ወሎ ፖሊስ መምሪያ የስራ ኃላፊዎች ትልቅ ምስጋና ይገባችኋል። በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የደሴ ሪጅን ዳይሬክተር አቶ ሀብቱ አበበ ጨምሮ የተቋሙ ሰራተኞች ፖሊስ የሚፈልጋቸውን ማስረጃዎች በፍጥነት በማቅረብ :ለስራው ስኬት ተባባሪ ነበራችሁና እናመሠግናለን። ይህንን አደገኛ የዝርፊያ ቡድን ፖሊስ እንደት በቁጥጥር ስር እንዳዋለውና የተጠርጣሪዎቹን ስም ጭምር አጠቃላይ የክትትልና የምርመራ ውጤቱን ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርግ ይጠበቃል። #WasuMohammed ​ዛሬ በዚህ ማን ድምፅ እንደሚሰጠንእናያለን👇 https://yekinlibochaward.org/nominees/wasu-mohammed ==================== ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4

‼️እኛ እያለን #አይጥ እና #በረሮዎች ከእርሶ ጋር በ አዲሱ ዓመት አብረዉ አይዘልቁም ! 💯% አስተማማኝ የሆነ #የበረሮ እና #የአይጥ ማጥፊያ ባሉበት ይቀበሉ! 📍#አዲስ_አበባ 📍#ደሴ 📍#ኮም
+2
‼️እኛ እያለን #አይጥ እና #በረሮዎች ከእርሶ ጋር በ አዲሱ ዓመት  አብረዉ አይዘልቁም ! 💯% አስተማማኝ የሆነ #የበረሮ እና #የአይጥ ማጥፊያ ባሉበት ይቀበሉ! 📍#አዲስ_አበባ    📍#ደሴ 📍#ኮምቦልቻ   🚚 ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በ 30 ደቂቃ ያሉበት ስናደርስ በሌሎች ከተማዎች በፖስታ ቤት እንልካለን! ‼️ ከመጨረሳችን በፊት    ፈጥነዉ ይደዉሉልን‼️ 📞0954633900 📞0954633900 ✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን በ👉@dubaitera_shop ላይ ይላኩልን።   ✅በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥራት ማረጋገጫ ያለዉ ኦሪጅናል Ultrasonic pest repeller 🙏 ❇️በፈለጉት ቦታ ላይ በመሰካት ብቻ  👉አይጦችን🐀 👉 በረሮ 🪳 እና ጉንዳን 👉የወባ ትንኝ(ቢምቢ)🕷  👉ማንኛዉንምበራሪ ነፍሳት ላይ ☠ሊቋቋሙት የማይችሉትን frequency  በመልቀቅ ላይመለሱ እሰከ መጨረሻዉ ይሸኛቸዋል! #ሰዎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት የሌለዉ ሲሆን ወጥመድ ልግዛ አይጥ ልጎትት ሳይሉ አይጦችን እንዲሁም በረሮን 100 ሜትር የሚያርቅ ድንቅ የዘመኑ ዉጤት👏👏   😱 በ 1699 ብር ብቻ ይገላገሉ። ‼️ጥቂት ፍሬዎች ሰላስገባን ሳንጨረስ ፈጥነዉ ይዘዙን‼️      👇👇👇👇👇👇 👉📞0954633900 👉📞0954633900 ✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን በ👉@dubaitera_shop ላይ ይላኩልን🚚አዲስ አበባ  እና ጠበጠቀስናቸዉ ከተሞች ላይ ያሉበት በነፃ ስናደርስ ለሌሎች ከተሞች በፖስታ ቤት እንልካለን። #ሙሉዋስትና ያለዉ ሲሆን ሰክተዉ አይጥ ወይም ተህዋስ ፎቶ ማንሳት ከቻሉ ሽልማት አሎት!(አይችሉም እንጂ) 🌐ሌሎች ዕቃዎችን ለማየት @Dubai_tera2 ን   👆👆👆join ይበሉ!

አርሶ አደሮች የጦር መሳሪያ እንዲታጠቁ መፈቀዱ ተሰማ። በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ፣ በሰሜን ሸዋ፣ በደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና በቀለም ወለጋ ዞኖች ለሚገኙ አርሶ አደሮች የጦር መሳሪያ ፈቃድ መስጠት
አርሶ አደሮች የጦር መሳሪያ እንዲታጠቁ መፈቀዱ ተሰማ። በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ፣ በሰሜን ሸዋ፣ በደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና በቀለም ወለጋ ዞኖች ለሚገኙ አርሶ አደሮች የጦር መሳሪያ ፈቃድ መስጠት መጀመሩ ነው የተነገረው። እንደ ዘገባው ከሆነ፡- 📌የውሳኔው ዓላማ፡ በክልሎቹና በአካባቢው የሚታዩ የፀጥታ ስጋቶችን ለመቀነስ እና በአካባቢው ባሉ ታጣቂዎች የሚፈጸሙ ድንገተኛ ጥቃቶችን ለመከላከል ታስቦ የተደረገ ነው። 📌የአርሶ አደሮች አስተያየት፡ መንግስት የወሰደውን ይህንን እርምጃ እንደሚያደንቁና ጥያቄያቸው ምላሽ በማግኘቱ ደስታቸውን ገልጸዋል።

🌟 በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ! ✅በአዲስ አበባ prime location ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣
+2
🌟 በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ! ✅በአዲስ አበባ prime location ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣ ✅ ምንም አይነት የመሰረተ ልማት (የውሃ፣ የመብራት፣ የመንገድ) ስጋት የሌለበት ድንቅ የመኖሪያ መንደር! ✅ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ጋር በጋራ (70/30)  በፍጥነት እየተገነባ ያለ  እጅግ ዘመናዊ compound አፓርታማ ✨ ልዩ ጥቅሞች፦Fixed Rate፦ ቤቱን እስኪረከቡ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ወይም የወለድ ክፍያ የለውም! ምቹ አከፋፈል፦ በሂደት (progress )የሚከፈል ታማኝነት፦ በኩባንያው ቀጥተኛ የሽያጭ ባለሙያ በኃላፊነት የሚስተናገዱበት 🚪 ያሉን የአማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (15% ቅድመ ክፍያ ብቻ) 🛏 ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ) አጠቃላይ ዋጋ፦ 5,830,385 ብር 15% ቅድመ ክፍያ፦ 874,557 ብር 🛏 ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ) አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር 15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,272,084 ብር 🛏 ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ) አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር 15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,510,600 ብር 🛏 ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ) አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር 15% ቅድመ ክፍያ፦ 2,544,168 ብር 💥ዛሬ ነገ እያሉ እድሉ እንዳያመልጥዎት ❗️አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ! 📱 ስልክ፦ +251911636790             👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪና ኃላፊ 📲👇በ WhatsApp ማግኘት ከፈለጉ https://wa.me/251777636790 📲Channel: https://t.me/https://t.me/addis_home_finder 📲Telegram : @kassu23

"ኢራን 57 የጦር ጀት: ሄሊኮፍተርና ድሮኖች አውድማብናለች" አሜሪካ ​ከኢራን ጋር በተያያዘ በተካሄደው "Epic Fury" በተሰኘው ወታደራዊ ዘመቻ የአሜሪካ አየር ኃይል ከፍተኛ ውድመት እንደደረሰበ
"ኢራን 57 የጦር ጀት: ሄሊኮፍተርና ድሮኖች አውድማብናለች" አሜሪካ ​ከኢራን ጋር በተያያዘ በተካሄደው "Epic Fury" በተሰኘው ወታደራዊ ዘመቻ የአሜሪካ አየር ኃይል ከፍተኛ ውድመት እንደደረሰበት ይፋ ተደርጓል። ​ ​42 የጦር ጄቶች፣ ሄሊኮፕተሮች እና ድሮኖች ሙሉ በሙሉ ወድመዋል። ​15 ተጨማሪ የጦር ጄቶች እና ሄሊኮፕተሮች በኢራን ጥቃት እና በስህተት (Friendly Fire) ከፍተኛ ጉዳት (Damage) አስተናግደዋል። ​የአሜሪካ መንግሥት ዝርዝር ጉዳቱን የያዘ ባለ 14 ገጽ መረጃ ይፋ ያደረገ ሲሆን፣ ጦርነቱ በመቀጠሉ ምክንያት የጉዳቱ መጠን ሊጨምር እንደሚችል ተገልጿል

የኢትዮጵያ ፓስፖርት የዓለም አቀፍና አህጉራዊ ደረጃ ይፋ ሆነ‼ የኢትዮጵያ ፓስፖርት በዓለም አቀፍ ደረጃ 173ኛ፣ በአፍሪካ ደግሞ 49ኛ ደረጃን ይዟል።የፓስፖርቱ ቁልፍ መረጃዎች፡- 📌የኢትዮጵያ ፓስ
የኢትዮጵያ ፓስፖርት የዓለም አቀፍና አህጉራዊ ደረጃ ይፋ ሆነ‼ የኢትዮጵያ ፓስፖርት በዓለም አቀፍ ደረጃ 173ኛ፣ በአፍሪካ ደግሞ 49ኛ ደረጃን ይዟል።የፓስፖርቱ ቁልፍ መረጃዎች፡- 📌የኢትዮጵያ ፓስፖርት ባለቤቶች ወደ 51 ሀገራት (ከዓለም አቀፍ መዳረሻዎች 25%) ያለ ቅድመ ቪዛ መጓዝ ይችላሉ። 📌11 ሀገራት (ቤኒን፣ ጋምቢያ፣ ኬንያ፣ ሩዋንዳ እና ቶጎን ጨምሮ)። በሩዋንዳና ቶጎ ለ30 ቀናት፣ በሌሎቹ ለ90 ቀናት መቆየት ይቻላል። 📌በመድረሻ ቪዛ (Visa on Arrival)፡ 34 ሀገራት (20 የሚሆኑት በአፍሪካ እንደ ኮሞሮስና ሶማሊያ ያሉ)። 📌 በኢ-ቪዛ (e-Visa) / የኤሌክትሮኒክስ ፈቃድ፡ 4 ሀገራት። 📌ኢትዮጵያ የሌሎች ሀገራት ዜጎችን በማስተናገድ ረገድ ከ199 ሀገራት 24ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠች ሲሆን፣ የ146 ሀገራት ዜጎች ያለ ቅድመ ቪዛ ወደ ሀገሪቱ መግባት ይችላሉ።

AI የሰውን ልጅ ሊገድል ይችላል? ከፍተኛ አቅም ያለው AI ከሰው ቁጥጥር ውጭ ከሆነ ለሰው ልጅ ህልውና አደጋ ሊሆን እንደሚችል ተመራማሪዎች እያስጠነቀቁ ነው። የአንትሮፒክ (Anthropic) ተመራማ
AI የሰውን ልጅ ሊገድል ይችላል? ከፍተኛ አቅም ያለው AI ከሰው ቁጥጥር ውጭ ከሆነ ለሰው ልጅ ህልውና አደጋ ሊሆን እንደሚችል ተመራማሪዎች እያስጠነቀቁ ነው። የአንትሮፒክ (Anthropic) ተመራማሪዎች እስከ እ.ኤ.አ 2030 ድረስ AI የሰውን ልጅ የማጥፋት ዕድሉ ከ10% በላይ ነው ሲሉ፣ ሌሎች ባለሙያዎች ደግሞ አደጋውን ከኑክሌር መሣሪያዎች ጋር ያነጻጽሩታል። በተቃራኒው፣ እንደ ፕሮፌሰር ኬት ዴቭሊን ያሉ አሳቢዎች ይህ የላቀ "ሱፐር ኢንተሊጀንት" AI እስካሁን ስላልተፈጠረ ስጋቱ የተረጋገጠ እውነታ ሳይሆን ግምት ነው ይላሉ። ከዚህ ባሻገር የሐሰት መረጃ፣ የሳይበር ጥቃት፣ የሥራ እድል መቀነስ እና የሳይበር ደህንነት አሁኑኑ እየታዩ ያሉ አደጋዎች በመሆናቸው፤ ዋናው ትኩረት AIን መቆጣጠሪያ ሕጎችና ደህንነት ላይ ሊሆን እንደሚገባ ተጠቁሟል።

🌟 በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ! ✅በአዲስ አበባ prime location ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣
+2
🌟 በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ! ✅በአዲስ አበባ prime location ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣ ✅ ምንም አይነት የመሰረተ ልማት (የውሃ፣ የመብራት፣ የመንገድ) ስጋት የሌለበት ድንቅ የመኖሪያ መንደር! ✅ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ጋር በጋራ (70/30)  በፍጥነት እየተገነባ ያለ  እጅግ ዘመናዊ compound አፓርታማ ✨ ልዩ ጥቅሞች፦Fixed Rate፦ ቤቱን እስኪረከቡ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ወይም የወለድ ክፍያ የለውም! ምቹ አከፋፈል፦ በሂደት (progress )የሚከፈል ታማኝነት፦ በኩባንያው ቀጥተኛ የሽያጭ ባለሙያ በኃላፊነት የሚስተናገዱበት 🚪 ያሉን የአማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (15% ቅድመ ክፍያ ብቻ) 🛏 ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ) አጠቃላይ ዋጋ፦ 5,830,385 ብር 15% ቅድመ ክፍያ፦ 874,557 ብር 🛏 ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ) አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር 15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,272,084 ብር 🛏 ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ) አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር 15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,510,600 ብር 🛏 ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ) አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር 15% ቅድመ ክፍያ፦ 2,544,168 ብር 💥ዛሬ ነገ እያሉ እድሉ እንዳያመልጥዎት ❗️አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ! 📱 ስልክ፦ +251911636790             👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪና ኃላፊ 📲👇በ WhatsApp ማግኘት ከፈለጉ https://wa.me/251777636790 📲Channel: https://t.me/https://t.me/addis_home_finder 📲Telegram : @kassu23

መካ ላይ ጥቃት‼ በመካ አል-ሙከረማ የአየር ጥቃት ማስጠንቀቂያ ተላለፈ‼ በሳውዲ አረቢያ በሚገኘው የመካ አል-ሙከረማ ከተማ የብሔራዊ የድንገተኛ አደጋ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ስርዓት የጠላት የአየር ጥቃት
+1
መካ ላይ ጥቃት‼ በመካ አል-ሙከረማ የአየር ጥቃት ማስጠንቀቂያ ተላለፈ‼ በሳውዲ አረቢያ በሚገኘው የመካ አል-ሙከረማ ከተማ የብሔራዊ የድንገተኛ አደጋ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ስርዓት የጠላት የአየር ጥቃት ስጋት እንዳለ የሚያሳስብ አስቸኳይ ማስጠንቀቂያ አስተላልፏል። ለህዝብ የተላለፈ መመሪያ፦ 📌 ህዝቡ ረጋ ብሎ እንዲቆይ 📌 ከቤት ወይም ከአስተማማኝ ቦታ ሳይወጡ እንዲቆዩ 📌 መስኮቶችና ደጃፎች አቅራቢያ ከመቆም እንዲቆጠቡ 📌የሲቪል ጥበቃ (Civil Defense) መመሪያዎችን በጥብቅ እንዲከተሉ ታዟል። ሁቲዎች ሳውዲን ማስጨነቃቸውን ቀጥለዋል።