uk
Feedback
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ

አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ

Відкрити в Telegram

ለአስተያየት ለጥያቄ በግል ለማውራት @abigezenige ይህን ይጠቀሙ። ሐምሌ 27/11 ዓ᎐ም

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ

Канал አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ (@abizeeotc) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 10 392 підписників, посідаючи 8 931 місце в категорії Релігія і духовність та 3 221 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 10 392 підписників.

За останніми даними від 02 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -301, а за останні 24 години на -10, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 14.14%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 4.09% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 1 469 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 425 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 12.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
ለአስተያየት ለጥያቄ በግል ለማውራት @abigezenige ይህን ይጠቀሙ። ሐምሌ 27/11 ዓ᎐ም

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 03 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

10 392
Підписники
-1024 години
-687 днів
-30130 день
Архів дописів
📚 " #ቴፌላ" — አዲስ መንፈሳዊ መጽሐፍ የምርቃት ጥሪ! 📚 **"እግዚአብሔርን አብረን እንድናመሰግን ጥሪዬን በአክብሮት አቀርባለሁ።" — መልአከ ኢዮር ዐቢይ ሐረጉ ለመላው የክርስቲያን ወገኖች
📚 " #ቴፌላ" — አዲስ መንፈሳዊ መጽሐፍ የምርቃት ጥሪ! 📚 **"እግዚአብሔርን አብረን እንድናመሰግን ጥሪዬን በአክብሮት አቀርባለሁ።" — መልአከ ኢዮር ዐቢይ ሐረጉ ለመላው የክርስቲያን ወገኖች እና የመንፈሳዊ መጻሕፍት ወዳጆች በሙሉ! በክቡር መልአከ ኢዮር ዐቢይ ሐረጉ የተዘጋጀውና በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው "ቴፌላ" የተሰኘው አዲስ መንፈሳዊ መጽሐፍ ሰኔ 28/2018 ዓ.ም. ይመረቃል። ይህ በይዘቱ ጥልቅ እና ለነፍስ ማነጻጸሪያ የሚሆን መጽሐፍ በሚመረቅበት በዚሁ ታላቅ መንፈሳዊ ዕለት፦ * ✨ ብፁዓን ጳጳሳት በመገኘት በዕለቱ ተገኝተው የሚባርኩን፣ * 🎶 የሰንበት ትምህርት ቤት ዘማርያን ያሬዳዊ ዝማሬዎችን የሚያቀርቡበት፣ * 👥 በርካታ ምዕመናንም በአንድነት የሚታደሙበት ልዩ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል። እርስዎም በዚህ ታላቅ በረከት ተሳታፊ እንዲሆኑና እግዚአብሔርን በአንድነት እንድናመሰግን በአክብሮት ተጋብዘዋል። 📌 የፕሮግራሙ አድራሻ እና ሰዓት፦ * 📅 ቀን፦ ሰኔ 2018 ዓ.ም. * 📍 ቦታ፦ በደብረ ምጥማቅ ሰአለተ ምሕረት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን አዳራሽ (በምስል 1000100664.jpg ላይ የሚታየው) * 🕐 ሰዓት፦ ከቀኑ 7:00 ጀምሮ የነፍስ ምግብ የሆነውን ይህንን ድንቅ መጽሐፍ በማስመረቅ በረከቱን በጋራ እንድናገኝ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል። "ኑ! እግዚአብሔርን አብረን እንድናመሰግን"

🕊️ የበረከት ጉዞ ጥሪ ወደ ሚጣቅ ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያን! ​በዕለተ ቀኑ የእግዚአብሔርን ረድኤት ለመለመን፣ ታሪካዊውን ስፍራ ለመሳለምና ከመንፈሳዊ ወንድሞችና እህቶች ጋር ጥቂት ጊዜን በጸሎ
🕊️ የበረከት ጉዞ ጥሪ ወደ ሚጣቅ ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያን! ​በዕለተ ቀኑ የእግዚአብሔርን ረድኤት ለመለመን፣ ታሪካዊውን ስፍራ ለመሳለምና ከመንፈሳዊ ወንድሞችና እህቶች ጋር ጥቂት ጊዜን በጸሎት ለማሳለፍ የታለመ ታላቅ የጉዞ መርሐ-ግብር ተዘጋጅቷል። ​📅 የጉዞ ዕለት ​ቀን፦ ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ.ም (እሁድ) ​ሰዓት፦ ጠዋት 12:00 ሰዓት (ልክ በሰዓቱ ይነሳል) ​📍 መነሻ ቦታዎች ​ለእርስዎ ቅርብ በሆነው መነሻ በኩል መሳተፍ ይችላሉ፦ ​🛑 መስቀል አደባባይ ​🛑 መገናኛ ​🛑 ጣፎ ​🌟 ልዩ የጉዞ መርሐ-ግብር ​በጉዞው ወቅት ልዩ መንፈሳዊ መዝሙራት እና ትምህርቶች ​የስፍራው ታሪካዊ ገለጻ እና የጸበል አጠቃቀም ​📞 ለቅድመ ምዝገባ እና ቦታ ለመያዝ፦ አሁኑኑ በ 0933143133 ይደውሉና ቦታዎን ያረጋግጡ። መመዝገቢያ ቴሌብር +251933143133 ንግድ ባንክ 1000145090176 አቤኔዘር ገዛኸኝ ​(ማሳሰቢያ፦ የመቀመጫ ቦታዎች ውስን ስለሆኑ ፈጥነው ይመዝገቡ!) ​"ኑ! የበረከቱ ተካፋይ እንሁን።"

#ክርስቲያን_ውሻ_አይገድልም! ምሣ.12:10 እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በቤተ መቅደስ ስትኖር፥ ቅዱሳት መጻሕፍትን እየተመለከተች፥ ቤተ መቅደስንም እያገለገለች ፤ በአጭር ታጥቃ፥ ማድጋ ነጥቃ፥
#ክርስቲያን_ውሻ_አይገድልም! ምሣ.12:10 እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በቤተ መቅደስ ስትኖር፥ ቅዱሳት መጻሕፍትን እየተመለከተች፥ ቤተ መቅደስንም እያገለገለች ፤ በአጭር ታጥቃ፥ ማድጋ ነጥቃ፥ ተራዋን ጠብቃ የጉድጓድ ውኃ ትቀዳ ነበር። ብዙ ሴቶችም ውኃ ለመቅዳት ወደዚያ ይመጡ ነበር። እነዚያ ሴቶች በየተራቸው ውኃ በሚቀዱበት ጊዜ ውኃ ጥም የጠናበት አንድ ውሻ እየተቅበዘበዘ ወደ እነርሱ መጣ። እነርሱም ለተጠማው ውሻ ከሰው የሚጠበቅ ርኅራኄ ሳያደርጉለት ያባርሩታል። #እመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም_ግን_ውሻው፡- በጽኑ ውኃ ጥም ተይዞ ከወዲያ ወዲህ፥ ከወዲህ ወዲያ ሲመላለስ ባየች ጊዜ፡- ስለ መጠማቱ አዘነችለት። እጅግ ማዘኗን ያዩ እነዚያ ሴቶች፡- “#አንቺ_ለውሻው_ትራሪለታለሽን? #ምናልባት_ክርስቶስ_የሚባለው_መሲሕ_የሚወለደው_ካንቺ_ይሆንን?” ብለው ተሣለቁባት። 🍂 እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም፡- ይኸንን ነገራቸውን በሰማች ጊዜ በልብዋ ታደንቅ ነበር። የእግዚአብሔር ታማኝ የምሥጢር መዝገብ እንደሆነች መጽሐፍ ቅዱስም ይመሰክራል። ቅዱስ ሉቃስ ወንጌላዊ፡- “እናቱም (በመንፈስ ቅዱስ ግብር በድንግልና ፀንሳ በድንግልና የወለደችው እናቱ ድንግል ማርያም) ይህን ነገር ሁሉ በልብዋ ትጠብቀው ነበር፤”ያለው ለዚህ ነው ። ሉቃ፡፪፥፶፩ ። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም፡- ማድጋዋን አንሥታ ከሚሣለቁባት ሴቶች ራቅ ካለች በኋላ፥ በወርቅ ጫማዋ የተጠማውን ውሻ በፍጹም ርኅራኄ ውኃ አጠጣችው። ከሴቶቹም መካከል አንዷ፡- #ሳይቸግርሽ_ማድጋሽን_አጕድለሽ_በምን_ልትሞዪው_ነው? #የጉድጓድ_ውኃ_መቅጃው_ተቋርጧል፤”አለቻት። #እመቤታችን ግን፡-“ውኃ የሚገኘው ከላይ ከእግዚአብሔር እንጂ ከታች ከጕድጓድ አይደለም፥ ይህንን የተጠማ ውሻ ያጠጣ አምላክ ለእኔም ይሰጠኛል፤” ስትል በትህትና መለሰችላት። ይኽንን የእምነት ቃል ተናግራ ስትጨርስ ማድጋዋ በውኃ ተሞላ፤ ከቤተ መቅደስ ስትደርስ ደግሞ፡- ብሥራተ ቅዱስ ገብርኤልን ሰምታ፡- “#እንደ_ቃልህ_ይደረግልኝ፤” ባለች ጊዜ፥ የሕይወት ውኃ አካላዊ ቃል ኢየሱስ ክርስቶስ በማኅፀኗ አደረ። መንፈስ ቅዱስ የሴቶቹን ሳቅና ስላቅ ለውጦ እውነተኛ ትንቢት አደረገው፤ አንድም አፋቸውን ከፍቶ፥ ፊታቸውን ጸፍቶ እውነት አናገራቸው። እመቤታችን እንደተናገረችው በረከት ሁሉ ከላይ ከሰማይ ነው።“ረዳቴ፥ ሰማይና ምድርን ከሠራ ከእግዚአብሔር ነው፤” እንዲል ። መዝ፡፻፳፥፪። #ርኅራኄ፡- ምሕረትን እና ቸርነትን ማድረግ ነው፥ በተቻለ መጠንም ለተቸገረ ማዘንና መርዳት ነው። ርኅራኄ ለእግዚአብሔር የባሕርይ ገንዘቡ ነው። “አባት ለልጆቹ እንደሚራራ፥ እንዲሁ እግዚአብሔር ለሚፈሩት ይራራል፤” እንዲል ። መዝ፡፻፪፥፲፫ ነቢዩ ኢሳይያስም፡- “መድኃኒትም ሆነላቸው። በጭንቃቸው ሁሉ እርሱ ተጨነቀ፥ የፊቱም መልአክ አዳናቸው፤ በፍቅሩና በርኅራኄውም ተቤዣቸው፥ በቀደመውም ዘመን ሁሉ አንሥቶ ተሸከማቸው።” ብሎአል። ኢሳ፡፷፫፥፱። ሐዋርያው ቅዱስ ያዕቆብ ደግሞ፡- የኢዮብን ትዕግሥትና የእግዚአብሔርን ቸርነት ከተናገረ በኋላ “ጌታ እጅግ የሚምር የሚራራም ነውና፤” ብሎአል። ያዕ፡፭፥፲፩። በትንቢተ ዮናስ ላይ፥ እግዚአብሔርን፡- “እኔስ ቀኛቸውንና ግራቸውን የማይለዩ ከመቶ ሃያ ሺህ የሚበልጡ ሰዎችና ብዙ እንስሶች ላሉበት ለታላቂቱ ከተማ ለነነዌ አላዝንምን?” ሲል እናገኘዋለን። ዮና፡፬፥፲፩። እመቤታችንም ማዘንዋና መራራቷ ለሰዎች ብቻ ሳይሆን ለእንስሳትም ጭምር ነው። ይኽንን በተመለከተ ኢትዮጵያዊው ደራሲ፡- “ሴስይኒ ማርያም ለጸማድኪ ዐሳብ፥ ኅብስተ አእምሮ ሰናይ ወወ ይነ ጥበብ፥ እመኒ ፈድፈደ ኃጢአትየ እምሕዝብ፥ ተዘከሪ እግዝእትየ በርኅራኄኪ ዕፁብ፥ ከመ አስተይኪዮ ማየ ለጽሙዕ ከልብ " + + + + + + " ማርያም ሆይ! ምንደኛ አገልጋይሽን፥ መልካም እውቀት ኅብስትንና ጥበብ ወይንም መግቢኝ፤ ኃጢአቴ ከሕዝብ ኃጢአት ቢበዛም፥ እመቤቴ ሆይ! በአስደናቂ ርኅራኄሽ፥ ለተጠማው ውሻ ውኃ ማጠጣትሽን አስቢ፤” እንዲል ደራሲው በጸሎቱ የገለጠው፥ የራሱን የኃጢአት ብዛትና የእመቤታችንን አስደናቂ ርኅራኄ ነው። ምንም ኃጢአቱ የበዛ ቢሆን፥ ለውሻው እንኳ ርኅራኄ ያደረገች ድንግል ለርሱም የምሕረት ጥላዋን እንድትጥልበት ነው፤ ከፈጣሪውም ጋር የሚታረቅበትን መንገድ እንድታሳየው ነው። ጠቢቡ ሰሎሞን፡-እንዲህ አይነቱን ርኅራኄ፡- “ጻድቅ ሰው ለእንስሳው ነፍስ ይራራል፤” በማለት ገልጦታል። ምሳ ፲፪፥፲ )። #አዛኝቷ_እናታችን እመ አምላክ ወላዲተ አምላክ ፍቅርን ሰላምን የተጠማች ሀገራችን ኢትዮጵያን በቃል ኪዳኗ በርህራሄዋ ታስብልን ።

ለ34ኛ ዙር ያልተያዙ የበገና እጣዎች 10 20 32 39-41 47 49 51-59 60 ሰው በ200 ብር 1000145090176 Commercial bank 47056497 Abyssinia bank 013200
ለ34ኛ ዙር ያልተያዙ የበገና እጣዎች 10 20 32 39-41 47 49 51-59 60 ሰው በ200 ብር 1000145090176 Commercial bank 47056497 Abyssinia bank 013200909837300 awash bank 0933143133 ቴሌብር አቤኔዘር ገዛኸኝ

ነገ የእመቤታችንን ዓመታዊ ክብረ በዓል በጻድቃኔ ማርያም ወይም በኩክየለሽ ማርያም ገዳም ሄዳችሁ ማክበር የምትፈልጉ ጉዞ ተዘጋጅቷል። ከእኛ ጋር መጓዝ የምትፈልጉ 0933143133 ይደውሉ

የሰኔ 21 ቀን የእመቤታችን ዝክር በጋራ ከእኔ ጋር መዘከር የምትፈልጉ በውስጥ አናግሩኝ፤ +251933143133 1000145090176 አቤኔዘር ገዛኸኝ

በዚህ ዓመት ጥቅምት 5 የጀመረው የዝክር መርሐግብራችን ነሐሴ 24 ያበቃል። ቀሪ የዝክር መርሐግብር ቀናት.... 🔥🔥🔥 ++++++++++ 🔥🔥🔥 ሰኔ 21 የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም
+8
በዚህ ዓመት ጥቅምት 5 የጀመረው የዝክር መርሐግብራችን ነሐሴ 24 ያበቃል። ቀሪ የዝክር መርሐግብር ቀናት.... 🔥🔥🔥 ++++++++++ 🔥🔥🔥 ሰኔ 21 የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሰኔ 30 የመጥምቁ ቅዱስ ዮሐንስ ሐምሌ 5 የጻድቁ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሐምሌ 7 የአጋዕዝተ ዓለም የቅድስት ሥላሴ ሐምሌ 19 የሊቀ መልአክት የቅዱስ ገብርኤል ሐምሌ 22 የሊቀ መልአክት የቅዱስ ዑራኤል ሐምሌ 29 የጻድቁ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ነሐሴ 16 የእመቤታችን ቅድስት ኪዳነምህረት እና ነሐሴ 24 የጻድቁ አቡነ ተክለሃይማኖትን ዝክር ከእኔ ጋር መዘከር የምትፈልጉ እንደተለመደው በጋራ መዘከር እንችላለን። ስልክ ዋትሳፕ ቴሌብር +251933143133 ንግድ ባንክ 1000145090176 አዋሽ 013200909837300 አቢሲኒያ 47056497 አቤኔዘር ገዛኸኝ ስሜ ማስታወሻ ፦ ማንኛውም ሰው ተለምኖ ሳይሆን ወዶና ፈቅዶ በዚህ የዝክር መርሐግብር መሳተፍ ይችላል። ይህ ገፅ ዘክሩ እያለ ያበረታታል ያነሳሳል እንጂ እባካችሁ ዘክሩ እያለ በቅዱሳን ስም አይለምንም፥ ለምኖም አያውቅም! የዝክሩ ውጤት በፎቶና በቪዲዮ በዚህ ገፅ ይለጠፋል። አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ

የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 20 ወደ በርሚል ጊዮርጊስ ጉዞ አለን፥ በዚያም የአስር ቀናት ቆይታ እናደርጋለን። መነሻችን አዲስአበባ እና ባህርዳር። እሁድ ሰኔ 21 ደርሶ መልስ ጉዞ ወደ ጻድቃኔ ማርያም 2ሺ
የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 20 ወደ በርሚል ጊዮርጊስ ጉዞ አለን፥ በዚያም የአስር ቀናት ቆይታ እናደርጋለን። መነሻችን አዲስአበባ እና ባህርዳር። እሁድ ሰኔ 21 ደርሶ መልስ ጉዞ ወደ ጻድቃኔ ማርያም 2ሺ ብር እና ኩክየለሽ ማርያም 1500 ብር ከእኛ ጋር መሄድ የምትፈልጉ መስቀል አደባባይ፥ መገናኛ እና ጣፎ አደባባይ 0933143133 ይደውሉ። አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ 2 አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ

ለ34 ዙር ያልተያዙ የበገና እጣዎች 10 20 31 32 35 36 37 39-41 47 48 49 51-60 60 ሰው በ200 ብር 1000145090176 Commercial bank 47056497 Abyssin
ለ34 ዙር ያልተያዙ የበገና እጣዎች 10 20 31 32 35 36 37 39-41 47 48 49 51-60 60 ሰው በ200 ብር 1000145090176 Commercial bank 47056497 Abyssinia bank 013200909837300 awash bank 0933143133 ቴሌብር አቤኔዘር ገዛኸኝ

የፊታችን እሁድ ሰኔ 21 ደርሶ መልስ ጉዞ ወደ ጻድቃኔ ማርያም 2ሺ እና ኩክየለሽ ማርያም 1500 ብር ከእኛ ጋር መሄድ የምትፈልጉ መስቀል አደባባይ፥ መገናኛ እና ጣፎ አደባባይ 0933143133 ይደውሉ።

ሰኔ 20 ለምናደርገው ወደ በርሚል ጊዮርጊስ ጉዞ ምዝገባ በዚህ ሳምንት ያልቃል። 0933143133 ዋትሳፕ ወይም በቀጥታ በመደወል መመዝገብ መረጃ መውሰድ ትችላላችሁ።

ለ34ኛ ዙር ያልተያዙ ቁጥሮች 10 15 20 25 26 31 32 33 35 36 37 39-42 44 47-49 51-60
ለ34ኛ ዙር ያልተያዙ ቁጥሮች 10 15 20 25 26 31 32 33 35 36 37 39-42 44 47-49 51-60

🌟 33ኛ ዙር የበገና እጣ🌟 ለገጻችን ተከታዮችና መላው ቤተሰቦቻችን በሙሉ! የሁላችሁም ተወዳጅና በጉጉት የሚጠበቀው የበገና ዕጣ 33ኛ ዙር ምዝገባና ዝግጅት በታላቅ ድምቀት ቀጥሏል! እስካሁን በነ
🌟 33ኛ ዙር የበገና እጣ🌟 ለገጻችን ተከታዮችና መላው ቤተሰቦቻችን በሙሉ! የሁላችሁም ተወዳጅና በጉጉት የሚጠበቀው የበገና ዕጣ 33ኛ ዙር ምዝገባና ዝግጅት በታላቅ ድምቀት ቀጥሏል! እስካሁን በነበሩት ዙሮች አብራችሁን ለነበራችሁ፣ ለተሳተፋችሁና ለአሸናፊዎቻችን በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን፣ ### 📌 ለመሳተፍና ዕድለኛ ለመሆን ምን ማድረግ ይጠበቅብዎታል? 1. ገጻችንን ይከተሉ (Follow & Like)፦ ይህንን ገጽ ሰብስክራይብ/ፎሎው ማድረጋቸውን ያረጋግጡ። 2. ይጋብዙ (Invite/Share)፦ ለወዳጅ ዘመድዎ ይህንን ፖስት በማጋራትና አስተያየት (Comment) ላይ ጓደኞችዎን ታግ (Tag) በማድረግ ተሳትፎዎን ያሳድጉ። 3. ያልተያዙ ዕጣ ቁጥርዎን በ200 ብር ይውሰዱ፦ 2 10 15 17 20 25 26 31 32 33 35 36 37 39-42 44 47-49 51-60 የተሳታፊ ብዛት 60 ሰው ብቻ። 💣 በውስጥ መስመር (Inbox) ወይም በተዘጋጀው ሊንክ በኩል መመዝገብ ይችላሉ t.me/abigezenige ### 📅 የዕጣ ማውጫ ቀን * 🗓️ **ዕጣው ተቆርጦ ባለቀበት ምሽት * ⏰ ** ሰዓት 2:30 * 📺 የሚተላለፍበት ቦታ፦ በገጻችን በቀጥታ ስርጭት (Live) ግልጽና ታማኝ በሆነ መንገድ ይወጣል። > "ዕድልዎን ይሞክሩ፤ ምናልባት የዚህ ዙር አሸናፊ እርስዎ ሊሆኑ ይችላሉ!" > 💬 ለበለጠ መረጃ እና ለምዝገባ፦ በውስጥ መስመር (Inbox) መልዕክት ይላኩልን። መልካም ዕድል ለሁላችሁም!

ለ34ኛ ዙር የተያዙ ቁጥሮች 1 3 5 6 7 9 12 13 14 16 18 19 21 22 23 24 27 28 29 30 34 38 43 45 ለመሳተፍ በ 200 ብር ከ1-60 የፈለጋችሁትን ቁጥር በመምረጥ በ
ለ34ኛ ዙር የተያዙ ቁጥሮች 1 3 5 6 7 9 12 13 14 16 18 19 21 22 23 24 27 28 29 30 34 38 43 45 ለመሳተፍ በ 200 ብር ከ1-60 የፈለጋችሁትን ቁጥር በመምረጥ በቴሌግራም @abigezenige ላይ ስም ስልክ ሪሲት መላክ ነው። የዕጣ መቁረጫ የባንክ አካውንቶች፦ 👉 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000145090176 (አቤኔዘር ገዛኸኝ) 👉 አቢሲኒያ ባንክ (BoA)፦ 47056497 (አቤኔዘር ገዛኸኝ) 👉 ቴሌብር (telebirr)፦ 0933143133 አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ 2 @topfans አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ

የሰኔ ሚካኤል የሚከበርበት 6 ምክንያት ለ12 ሰው share በማድረግ አዛምቱት። 1. ቅዱስ ሚካኤል የተሾመበት 2.ግብፅ ውስጥ ቅዳሴ ቤቱ የተከበረበት 3. አፎሚያን የረዳበት 4.ባህራንን የሞት ደብዳ
የሰኔ ሚካኤል የሚከበርበት 6 ምክንያት ለ12 ሰው share በማድረግ አዛምቱት። 1. ቅዱስ ሚካኤል የተሾመበት 2.ግብፅ ውስጥ ቅዳሴ ቤቱ የተከበረበት 3. አፎሚያን የረዳበት 4.ባህራንን የሞት ደብዳቤ የቀየረበት 5.ቅዱስ ላሊበላን ወደሰማይ ያሳረገበት 6.ለፍጥረታት ምህረትን የሚጠይቅበት አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ

ለ34ኛ ዙር የተያዙ ቁጥሮች 1 3 5 6 7 9 12 13 16 18 19 21 22 23 24 27 29 30 34 38 43 45 እጣው የሚወጣው ሰኔ 13 ነው። ለመሳተፍ በ 200 ብር ከ1-60 የፈለጋችሁ
ለ34ኛ ዙር የተያዙ ቁጥሮች 1 3 5 6 7 9 12 13 16 18 19 21 22 23 24 27 29 30 34 38 43 45 እጣው የሚወጣው ሰኔ 13 ነው። ለመሳተፍ በ 200 ብር ከ1-60 የፈለጋችሁትን ቁጥር በመምረጥ በቴሌግራም @abigezenige ላይ ስም ስልክ ሪሲት መላክ ነው። የዕጣ መቁረጫ የባንክ አካውንቶች፦ 👉 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000145090176 (አቤኔዘር ገዛኸኝ) 👉 አቢሲኒያ ባንክ (BoA)፦ 47056497 (አቤኔዘር ገዛኸኝ) 👉 ቴሌብር (telebirr)፦ 0933143133

"አቤቱ ለኃጢአቴ ማስተሠሪያ እንዲሆነኝ ቅዱስ ሥጋህንና ክቡር ደምህን እቀበል ዘንድ የተዘጋጀሁ አድርገኝ፡፡... አቤቱ የአባቴንና የእናቴን በደላቸውን አስተስርይላቸው፥ ክፋታቸውን አታስብባቸው።" ሰይፈ ሥላሴ